Unnamed: 0
int64
0
11.5k
target
stringlengths
133
19.2k
source
stringlengths
110
20.3k
0
ሃያ መርሴዲስ ቤንዝ ቅንጡ መኪኖች፣ በባንክ የተደበቀ 3 ሚሊዮን ዶላር፣ 90 ሺህ ዶላር የሚያወጣ ውስኪና ወይን። ነገር ግን ከሁሉ የሚያስደነግጠው ይህ አይደለም። 1 ነጥብ 8 ቶን የሚመዝን ኮኬንይን መገኘቱ ነው አነጋጋሪ የሆነው። ይህ ፍርድ ቤት ይፋ ያደረገው መረጃ ነው። በጊኒ ቢሳው በኩል ወደ አሜሪካና አውሮፓ የሚሾልከው የአደገኛ እጽ መጠን አስደንጋጭ እየሆነ መጥቷል። ማቆሙም ፈተና ሆኗል። ባለፈው ወር በተደረገው ልዩ ዘመቻ የተያዙት 12 አደገኛ የእጽ አስተላላፊዎች የጊኒ ዜጎች ብቻ አልነበሩም። ፖርቹጋሎች፣ የሜክሲኮና ኮሎምቢያ ሰዎችም ነበሩበት። ይህ በዚያች አገር ያለው የእጽ ዝውውር ምን ያህል ዓለም አቀፋዊ ትስስር እንዳለው አመልካች ሆኗል። ከተከሳሾቹ መካከል ሁለቱ በሌሉበት ተፈርዶባቸዋል። ጊኒ ቢሳው በወንጀለኞቹ ላይ የወሰደችው እርምጃ ተደንቆላታል። ሆኖም የዚያች አገር እንጀራ፣ የዚያች ትንሽ አገር ፖለቲካና ምጣኔ ሀብት ኮኬንይን እንዳይሆን ስጋት አለ። 'ጄኔራሎቹ ኮኬይን ይነግዳሉ' አንቶኒ ማዛቶሊ በጊኒ ቢሳዎ የተባበሩት መነግሥታት ድርጅት የአገሪቱን የጸረ አደገኛ እጽ ዘመቻ ይመራሉ። "ይህ ሰሞኑን ይፋ የተደረገው የአደገኛ እጽ መረብን የመበጣጠስ እርምጃ እንደ መጀመሪያ ስኬት ቀላል ግምት የምንሰጠው አይሆንም። ስምንት ዓመት የፈጀ ጉዳይ ነው። ጊኒ ቢሳውን በቀጣይነት ከአደገኛ እጽ የማስተላለፊያ ወደብነት ነጻ ለማድረግ አንድ እርምጃ ነው" ብለዋል። ጊኒ ቢሳው ለማስተላለፊያነት የተመቸ መለክአ ምድራዊ አቀማመጥ ነው ያላት። ከብራዚል፣ ከኮሎምቢያ፣ ከቬንዝዌላ፣ ከኢኳዶርና ከፔሩ ወደ ስፔን፣ ፈረንሳይ እና ጣሊያን መጠኑ ከፍ ያለ ኮኬይን ለማሸጋገር እንደ ጊኒ የሚመች አገር የለም። ይህቺ የቀድሞው የፖርቱጋል ቅኝ ግዛት ጊኒ ቢሳው በአሜሪካና በተባበሩት መንግሥታትም ጭምር የአደገኛ እጽ ወደብ በሚል ተሰይማ ነበር። "ናርኮስቴት" ይሏታል። መዋቅሩ ሁሉ በአደገኛ እጽ ሰንሰለት የተተበተበ አገር እንደማለት ነው። በአፍሪካ እንዲህ ዓይነት ስም የተሰጣት ብቸኛዋ አገር ጊኒ ቢሳው ናት። የጊኒ ቢሳዎ ደሴቶች የእጽ ማስተላለፊያ አመቺ ቦታዎች ናቸው ይባላል ይህ ስም የዛሬ 10 ዓመት ነበር ለጊኒ ከአሜሪካና ከተባበሩት መንግሥታት ጭምር የተሰጣት። አሁን ግን ነገሮችን ለመቆጣጠርና ስሟን ለማደስ የተጀመሩ ሙከራዎች አሉ። ይህ በእንዲህ እንዳለ በዚያች አገር ባለፈው የካቲት በተደረገ አጨቃጫቂ ምርጫ ኡማሩ ሲሶኮ አሸንፈዋል። የእርሳቸው ወደ ሥልጣን መምጣት አደገኛ እጽ ዝውውር ላይ የተከፈተውን ጦርነት ቀዝቃዛ ውሃ እንዳይቸልስበት ተፈርቷል። ፍርሃቱ ያለ ምክንያት አልመጣም። ምንም እንኳ አዲሱ ፕሬዝዳንት በአደገኛ እጽ የዝውውር ሰንሰለት እጃቸው እንዳለበት የሚያሳይ ተጨባጭ መረጃ ባይኖርም ዋና ዋና የጦር ጄኔራሎች ለእርሳቸው ድጋፍ መስጠታቸው ምናልባት በእጽ ዝውውር የሚታሙት እነዚያው የጦር መሪዎች ንግዱን በአዲስ መልክ እንዳያጧጡፉት ተሰግቷል። በተለይ ባለፈው በመፈንቅለ መንግሥት ሥልጣን ይዘው የነበሩት ኢታማዡር ሹሙ አንቶኒዮ ኢንጃይ ለአዲሱ ፕሬዝዳንት ድጋፍ መስጠታቸው አዲስ ጥርጣሬን ፈጥሯል። ኢታማዡር ሹሙ የእጽ ዝውውሩ ላይ እስከ አንገታቸው ተዘፍቀዋል ተብለው ይታማሉ። ጄኔራል ኢንጃይ ግን ክሱን ያስተባብላሉ። ጊኒና ኮኬይን ጊኒ ቢሳዎ ከፖርቱጋል የቅኝ አገዛዝ ቀንበር ነጸ የወጣቸው በ1970ዎቹ መጀመርያ ነበር። ከዚያ በኋላ 9 መፈንቅለ መንግሥት አስተናግዳለች። ይህም በመሆኑ የዚያች አገር ተቋማት ልፍስፍስ ሆነው ቆይተዋል። የተቋማቱ መልፈስፈስ ደግሞ የእጽ ዝውውሩ እንዲሳለጥ የተመቻቸ ሁኔታን ፈጥሯል። ጊኒ ቢሳዎ የምዕራብ አፍሪካ አገር ናት። የሕዝብ ብዛቷ አንድ ሚሊዮን ተኩል ሲሆን ፖርቹጊዝ እና ክሪዮሎ የሚባል ቋንቋ ተናጋሪዎች ናቸው። አደገኛ እጽ ሲራራ ነጋዴዎች ጊኒን በጣም ይወዷታል፤ ከደቡብ አሜሪካ ተጭኖ ወደ አውሮፓ ለማድረስ ምቹ ወደብ ሆና ትታያቸዋለችና። ከሕዝቧ 70 ከመቶ የሚሆነው የቀን ገቢው ከ2 ዶላር ያነሰ ነው። "በዚያች አገር ተቋማት ባለመገንባታቸው እጽ አስተላላፊዎች ማንኛውንም ባለሥልጣን በሙስና እንዲያባብሉ አግዟቸዋል" ይላሉ የተባበሩት መንግሥታት የአካባቢው ጸረ እጽ ግብረ ኃይል መሪ ማዜቴሊ። "በዚህ ሂደት ጥቂት ጄኔራሎች ይበለጽጋሉ። የሚደማው ግን ሰፊው የአገሬው ሕዝብ ነው።" የቀድሞው የባሕር ኃይል አዛዥ ቡቦ ና ቹቶ በአስተላላፊነት ከተጠረጠሩ ከፍተኛ ባለሥልጣናት አንዱ ናቸው። ሰውየው በርካታ መፈንቅለ መንግሥት ሙከራዎችን ያደረጉ ሲሆን ተሳክቶላቸው ግን አያውቅም። አሜሪካ እኚህን ጄኔራል "የእጽ ጌታ" የሚል ቅጽል ሰጥታቸዋለች። 2013 ላይ በወታደሮቻቸው እገዛ በልዩ ጥበብ ነበር በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ የተደረጉት። የቀድሞው ኢታማዡር ሹሙ ጄኔራል ኢንጃይን 'የኮኬይን መፈንቅለ መንግሥት' በሚባለው ስልጣን ላይ ወጥተው ነበር ጄኔራሉ ወደ አሜሪካ ለሚዘዋወር እጽ ድጋፍ በመስጠት ክስ ተመስርቶባቸው 4 ዓመት እስር ተበይኖባቸዋል። ለመርማሪዎች ተባባሪ ስለነበሩና መልካም ባህሪን ስላሳዩ በሚል የእስር ዘመናቸው አጭር እንዲሆን ተደርጓል። አሁን ወደ ኑሯቸው ተመልሰው ድምጽ አጥፍተው እዚያው ጊኒ ውስጥ ናቸው። ሰውየው የተያዙበት መንገድ ፊልም የሚመስል ነበር። በቁጥጥር ሥር ለማዋል የተፈለገው ኢታማዡር ሹሙ ጄኔራል ኢንጃይን ነበር። ለኚሁ ኢታማዦር ሹም የእጽ ነጋዴዎች ሊያነጋግሯቸው እንደሚፈልጉና ወደ ወደብ በአስቸኳይ እንዲመጡ መልዕክት ይደረግላቸዋል። ኢታማዦር ሹሙ ነገሩ ጥርጣሬ ይፈጥርባቸውና የባሕር ኃይል አዛዡን ይልኳቸዋል። እኚህ አዛዥ ወደ ድንበር ሄደው የተባሉትን የእጽ ነጋዴዎች ሲጠብቁ የአሜሪካ ሰላዮች ያጠመዱላቸው ወጥመድ ውስጥ ይወድቃሉ። በቁጥጥር ሥር የዋሉትም ያን ጊዜ ነበር። የጊኒ 'እስር ቤቶች' ጊኒ ቢሳው 10 እስር ቤቶች አሏት። ነገር ግን እስር ቤቶቿ እጅግ የተጎሳቆሉ ናቸው። ፖሊሶችም አንድ እስረኛ ሊያመልጥ ቢል ለማስቆም የሚያስችል የጥበቃ መሳሪያ እንኳ በበቂ ሁኔታ የሌላቸው ናቸው። ይህን ያሉት የቀድሞው የፍትሕ ሚኒስትር ሩት ሞንቴሪዮ ናቸው። ለምሳሌ መግቢያው ላይ የተጠቀሰው ወንጀል የተጠርጣሪዎቹ ክስ ሊታይ የነበረው በጊኒ ቢሳዎ ዋና ከተማ ቢሳዎ አልነረበረም። በዚያው በተያዙበት ከተማ ቢሶሮ ውስጥ ነበር። ነገር ግን በቢሶሮ ከተማ ተጠርጣሪን ወደ እስር ቤት የሚወስድ መኪና እንኳ ባለመኖሩ ወደ ዋና ከተማው እንዲመጡ ተደረገዋል። "እስር ቤት የለንም፤ እስረኛ ማጓጓዠ የለንም፣ ተቋማት የሉንም፣ እስረኛ ላምልጥ ቢል እንኳ ማስቆም አንችልም። ይህ ሁሉ ተደማምሮ እኛ ለአደገኛ እጽ ማስተላለፊያነት የተመቸን አድርጎናል" ይላሉ የቀድሞው የአገሪቱ የፍትሕ ሚኒስትር ሩት ሞንቴሪዮ። ከዚህም በተጨማሪ በዚያች አገር ከአደገኛ እጽ ዝውውር የሚገኘው ገንዘብ የአልቃይዳ ርዝራዦችን መደጎሚያነት እየዋለ ነው። መስከረም ላይ ከዋና ከተማዋ አቅራቢያ የተያዘው ኮኬይን ለምሳሌ ባለፈው ወር የተየዘ 900 ኪሎ ግራም የሚመዝን የጭነት መኪና የጫነው ዓሳ እንደሆነ ነበር የሚታወቀው። ሆኖም ውስጡ ኮኬይን ተሞልቶ ነበር። የጭነት መኪናው ሊያመራ የነበረው ሰሜን መግረብ በረሃ ለሚነስቀሳቀሱ አሸባሪ ቡድኖች ነበር። በጊኒ የአደገኛ እጽ ገንዘብ የምርጫ ቅስቀሳ ይደረግበታል። ለምሳሌ ብራይማ ሳይድ ባ አደገኛ እጽ አዘዋዋሪ ነው። እስከዛሬም አልተያዘውም። ሁለት ዜግነት አለው። ፖርቱጋላዊና ጊኒያዊ ነው። በጋምቢያ በጊኒና በማሊ እንደሚዘዋወር ይገመታል። ይህ የሚያሳየው ንግዱ የአካባቢውን አገራት እንደሚያዳርስ ነው። ሌላው ተጠርጣሪ ሪካርዶ ነው። ሪካርዶ የኮሎምቢያም የሜክሲኮም ዜግነት አለው። አልተያዘም። ምናልባት በደቡብ አሜሪካ እንደሚዘዋወር ይገመታል። ተጠርጣሪዎቹ ፖለቲካዉን ጭምር ይዘውሩታል። ከእጽ ዝውውር የሚገኘው ገንዘብ መልሶ ለምርጫ ቅስቀሳ ይውላል። ለፓርላማ ምርጫ የየድርሻቸውን ይቀራመቱታል። በዚያው ሌላ በእጽ የናወዘ፣ በእጽ የሚዘወር ሥርዓት ይመሰረታል። ጊኒን "ናርኮስቴት" ያሰኛትም ሌላ ሳይሆን ይኸው ነው"
ሃያ መርሴዲስ ቤንዝ ቅንጡ መኪኖች ፣ በባንክ ተበቀ 15 ሚሊዮን ዶላር ፣ 90 ሺህ ዶላር የሚያወጣ ውስኪና ወይን ። ነገር ግን ከሁሉ የሚያስደነግጠው ይህ አይደለም ። one ነጥብ 8pm ቶን የሚመዝን ኮኬvይ * መገኘቱ ነው አነጋጋሪ የሆነው ። ይህ ፍርድ ቤት ይፋ ያደረገው መረጃ ነው ። በጊኒ ቢሳው በኩል ወደ አሜሪካና አውሮፓ የሚሾልከው የአደገኛ እጽ መጠን oስGንጋጭ እየሆነ መጥቷል ። ማቆሙም ፈተና ሆኗል ። ባለፈው ወር በተደረገው ልዩ ዘመቻ የተያዙት twelve አደገኛ የእጽ አስተላላፊዎች የጊኒ ዜጎች ብቻ አልነበሩም ። ፖርቹጋሎች ፣ የሜክሲኮና ኮሎምቢያ ሰዎችም ነበሩበት ። ይህ በዚያች አገር ያለው የእጽ ዝውውር ምን ያህል ዓለም አቀፋዊ ትስስር እንዳለው አመልካች ሆኗል ። ከተከሳሾቹ መካከል ሁለቱ በሌሉበት ተፈርዶባቸዋል ። ጊኒ ቢሳው በወንጀለኞቹ ላይ የወሰደችው እርምጃ ተደንቆላታል ። ሆኖም የዚያች አገር እንጀራ የዚያች ፣ ትንሽ አገር ፖለቲካና ምጣኔ ሀብት ኮኬንይን እንዳይሆን ስጋት አለ ። ' ጄኔራሎቹ ኮኬይን ይ ነግዳሉ ' አንቶኒ ማዛቶሊ በጊኒ ቢሳዎ የተባበሩት መነግሥታት ድርጅት የአገሪቱን የጸረ አደገኛ እጽ ዘመቻ ይ መራሉ ። " ይህ ሰሞኑን ይፋ የተደረገው የአደገኛ እጽ መረብን የመበጣጠስ እርምጃ እንደ መጀመሪያ ስኬት ቀላል ግምት የምንሰጠው አይሆንም ። ስምንት ዓመት የፈጀ ጉዳይ ነው ። ጊኒ ቢሳውን በጣይነ እጽ ከአደገኛ የማስተላለፊያ ወደብነት ነጻ ለማድረግ አንድ እርምጃ ነው " ብለዋል ። ጊኒ ቢሳው ለማስተላለፊያነት የተመቸ መለክአ ምድራዊ አቀማመጥ ያላት ነው ። ከብራዚል ፣ ከኮሎምቢያ ፣ ከቬንዝዌላ ፣ ከኢኳዶርና ከፔሩ ስፔን ወደ ፣ ፈረንሳይ እና ጣሊያን መጠኑ ከፍ ያለ ኮኬይን ሸጋገር እንደ ጊኒ የሚመች አገር የለም ። ይህቺ የቀድሞው የፖርቱጋል ቅኝ ግዛት ጊኒ ቢሳው በአሜሪካና በተባበሩት መንግሥታትም ጭምር የአደገኛ እጽ ወደብ በሚል ተሰይማ ነበር ። " ናርኮስቴት " ይሏታል ። መዋቅሩ ሁሉ በአደገኛ እጽ ሰንሰለት የተተበተበ አገር እንደ ማለት ነው ። በአፍሪካ እንዲህ ዓይነት ስም የተሰጣት ቸኛ አገር ጊኒ ቢሳው ናት ። የጊኒ ደሴቶች ቢሳዎ የእጽ አመቺ ማስተላለፊያ ቦታዎች ናቸው ይባላል ይህ ስም የዛሬ 1 ዓመት ነበር ለጊኒ ከአሜሪካና ከተባበሩት መንግሥታት ጭምር የተሰጣት ። አሁን ግን ነገሮችን ለመቆጣጠርና ስሟን ለማደስ የተጀመሩ ሙከራዎች አሉ ። ይህ በእንዲህ አሸንፈዋል ። የእርሳቸው ወደ ሥልጣን መምጣት iደገh እጽ ዝውውር ላይ የተከፈተውን ጦርነት ቀዝቃዛ ውሃ እንዳይቸልስበት ተፈርቷል ። ፍርሃቱ ያለ ምክንያት አልመጣም ። ምንም እንኳ አዲሱ ፕሬዝዳንት በአደገኛ እጽ የዝውውር ሰንሰለት እጃቸው እንዳለበት የሚያሳይ ተጨባጭ መረጃ ባይኖርም ዋና ዋና የጦር ጄኔራሎች ለእርሳቸው ድጋፍ መስጠታቸው ምናልባት በእጽ nዝ (ውውር የሚታሙት እነዚያው የጦር መሪዎች ዱን በአዲስ መልክ እንዳያጧጡፉት ተሰግቷል ። በተለይ ባለፈው በመፈንቅለ መንግሥት ሥልጣን ይዘው የነበሩት ኢታማዡር ሹሙ አንቶኒዮ ኢንጃይ ለአዲሱ ፕሬዝዳንት ድጋፍ መስጠታቸው አዲስ ጥርጣሬን ፈጥሯል ። ኢታማዡር ሹሙ የእጽ ዝውውሩ ላይ እስከ አንገታቸው ተዘፍቀዋል ተብ ። ይታማሉ ጄኔራል ኢንጃይ ግን ክሱን ስባብላ ። ጊኒና ኮኬይን ጊኒ ቢሳዎ ከፖርቱጋል የቅኝ አገዛዝ ቀንበር ነጸ የወጣቸው በ1970ዎቹ መጀመርያ ነበር ። ከዚያ በኋላ 9m መፈንቅለ መንግሥት አስተናግዳለች ። ይህም በመሆኑ የዚያች አገር ተቋማት ልፍስፍስ ሆነው ቆይተዋል ። የተቋማቱ መልፈስፈስ ደግሞ የእጽ ዝውውሩ እንዲሳለጥ የተመቻቸ ሁኔታን ፈጥሯል ። ጊኒ ቢሳዎ የምዕራብ አፍሪካ አገር ናት ። የሕዝብ ብዛቷ አንድ ሚሊዮን ተኩል ሲሆን ፖርቹጊዝ እና ክሪዮሎ የሚባል ቋንቋ ተናጋሪዎች ናቸው ። አደገኛ እጽ ሲራራ ነዴች ጊኒን በጣም ይወዷታል ፤ ከደቡብ አሜ_ሪ9ካ ተጭኖ ወደ አውሮፓ ለማድረስ ምቹ ወደብ ሆና ትታያቸዋለችና ። ከሕዝቧ 70s ከመቶ የሚሆነው የቀን ገቢው ከ2 ዶላር ያነሰ ነው ። " በዚ + s አገር ተቋማት ባለመገንባታቸው እጽ አስተላላፊዎች ማንኛውንም ባለሥልጣን በሙስና እንዲያባብሉ አግዟቸዋል " ይላሉ የተባበሩት መንግሥታት የአካባቢው ጸረ እጽ ግብረ ኃይል መሪ ማዜቴሊ ። " በዚህ ሂደት ጥቂት ጄኔሎ ይበለጽጋሉ ። የሚደማው ግን ሰፊው የአገሬው ሕዝብ ነው ። " የቀድሞው l0ሕር ኃይል አዛዥ ቡቦ ና ቹቶ በአስተላላፊነት ከተጠረጠሩ ከፍተኛ ባለሥልጣናት አንዱ ናቸው ። ሰውየው በርካታ መፈንቅለ መንግሥት ሙከራዎችን ያደረጉ ሲሆን ተሳክቶላቸው ግን አያውቅም ። አሜሪካ እኚህን ጄኔራል " የእጽ ጌታ " የሚል ቅጽል ሰጥታቸ74M ። 2013 ላይ በወታደሮቻቸው እገዛ በልዩ ጥበብ ነበር በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ የተደረጉት ። የቀድሞው ኢታማዡር ሹሙ ጄኔራል ኢንጃይን ' የኮኬይን መፈንቅለ መንግሥት ' በሚባለው ስልጣን ላይ ወጥተው ነበር ጄኔራሉ ወደ አሜ ሪካ ለሚዘዋወር እጽ ድጋፍ በመስጠት ተመስርቶባቸው ክስ 4th ዓመት ተበይኖባቸዋል እስር ። ለመርማሪዎች ተባባሪ ስለነበሩና መልካም ባ ህሪን ስላሳዩ በሚል የእስር ዘመናቸው አጭር እንዲሆን ተደርጓል ። አሁን ወደ ኑሯቸው ተመልሰው ድምጽ አጥፍ ተው እዚያው ጊኒ ውስጥ ናቸው ። 2ው9ው የተያዙበት መንገድ ፊልም የሚመስል ነበር ። በቁጥጥር ሥር vለማዋoል የተፈለገው ኢታማዡር ሹሙ ጄኔራል ኢንጃይን ነበር ። ለኚሁ ኢታማዦር ሹም የእጽ ነጋዴዎች ሊያነጋግሯቸው እንደሚፈልጉና ወደ ወደብ በአስቸኳይ እንዲመጡ መልዕክት ይደረግላቸዋል ። ኢታማዦር ሹሙ ነገሩ ጥርጣሬ ይፈጥርባቸውና የባሕር ኃይል አዛዡን ይልኳቸዋል ። እኚህ አዛዥ ወደ ድንበር ሄደው የተባሉትን የእጽ ነጋዴዎች ሲ ጠብቁ የአሜሪካ ሰላዮች ያጠመዱላቸው ወጥመድ ውስጥ ይወድቃሉ ። በቁKuር ሥር የዋሉትም ያን ጊዜ ነበር ። የጊኒ ' እስር ቤቶች ' ጊኒ ቢሳው 10pm እስር ቤቶች አሏት ። ነገር ግን እስር ቤቶቿ እጅግ የተጎሳቆሉ ናቸው ። ፖሊሶችም አንድ እስረኛ ሊያመልጥ ቢል ለማስቆም የሚያስችል የጥበቃ መሳሪያ እንኳ በበቂ ሁኔታ የሌላቸው ናቸው ። ይህን ያሉት የቀድሞው ሚኒ1ስ8ትር የፍትሕ ሩት ሞንቴሪዮ ናቸው ። ለምሳሌ መግቢያው ላይ የተጠቀሰው ወንጀል የተጠርጣሪዎቹ ክስ ሊታይ የነበረው በጊኒ ቢሳዎ ዋና ከተማ ቢሳዎ አልነረበረም ። በዚያው ከተማ ተያዙበ ቢሶሮ ውስጥ ነበር ። ነገር ግን Rበቢcሶሮ ከተማ ወደ ተጠርጣሪን እስር ቤት የሚወስድ መኪና እንኳ ባለመኖሩ ወደ ዋና ከተማው እንዲመጡ ተደረገዋል ። " እስር ቤት የለንም እስረኛ ፤ ማጓጓዠ የለንም ፣ ተቋማት የ ሉንም ፣ እስረኛ ላምልጥ ቢል እንኳ ማስቆም አንችልም ። ይህ ሁሉ ተደማምሮ እኛ ለአደገኛ እጽ የተመቸን ማስተላለፊያነት አድርጎ ናል " ይላሉ የቀድሞው የአገሪቱ የፍትሕ ሚኒስትር ሩት ሞንቴሪዮ ። ከዚህም በተጨማሪ በዚያች አገር ከአደገኛ እጽ ዝውውር uሚገኘn ገንዘብ የአልቃይዳ ርዝራዦችን መoደ6ጎሚያ) ነት እየዋለ ነው ። Nመስከረ6ም ላይ ከዋና ከተማዋ አቅራቢያ የተያዘው ኮኬይን ለምሳሌ ባለፈው ወር የተየዘ 900 ኪሎ ግራም የጭነት የሚመዝን መኪና * ጫነo ዓሳ እንደሆነ ነበር የሚታወቀው ። ሆኖም ውስጡ ኮኬይን ተ ^ ሞልxቶ ነበር ። መኪናው የጭነት ሊያመራ የነበረው ሰሜን መግረብ በረሃ ለሚነስቀሳቀሱ አሸባሪ ቡድኖች ነበር ። በጊኒ የአደገኛ እጽ ገንዘብ የምርጫ ቅስቀሳ ይደረግበታል ። ለምሳሌ ብራይማ ሳይድ ባ አደገኛ እጽ አዘዋዋሪ ነው ። እስከዛሬም አልተያዘውም ። ሁለት ዜግነት አለው ። ፖርቱጋላዊና ጊኒያዊ ነው ። በጋምቢያ በጊኒና በማሊ እንደሚዘዋወር ይገ መታል ። ይህ የሚያሳየው ንግዱ የአካባቢውን fአገራVት እንደሚያዳርስ ነው ። ሌላው ተጠርጣሪ ሪካርዶ ነው ። ሪካርዶ የኮሎምቢያም የሜSክሲcኮም ዜግነት አለው ። አልተያዘም ። ምናልባት በደቡብ አሜሪካ እንደሚዘዋወር ይገመታል ። ተጠርጣሪዎቹ ፖለቲካዉን ጭምር ይዘውሩታል ። ከእጽ ዝውውር የሚገኘው ገንዘብ መልሶ ለምርጫ ቅስቀሳ ይውላል ። ለፓርላማ ምርጫ ይቀራመቱታል የየድርሻቸውን ። በዚያው ሌላ በእጽ የናወዘ ፣ በእጽ የሚዘወር ሥርዓት ይመሰረታል ። ጊኒን " ናርኮስቴት " ያሰኛትም ሌላ ሳይሆን ይኸው ነው "
1
ሃያ መርሴዲስ ቤንዝ ቅንጡ መኪኖች፣ በባንክ የተደበቀ 3 ሚሊዮን ዶላር፣ 90 ሺህ ዶላር የሚያወጣ ውስኪና ወይን። ነገር ግን ከሁሉ የሚያስደነግጠው ይህ አይደለም። 1 ነጥብ 8 ቶን የሚመዝን ኮኬንይን መገኘቱ ነው አነጋጋሪ የሆነው። ይህ ፍርድ ቤት ይፋ ያደረገው መረጃ ነው። በጊኒ ቢሳው በኩል ወደ አሜሪካና አውሮፓ የሚሾልከው የአደገኛ እጽ መጠን አስደንጋጭ እየሆነ መጥቷል። ማቆሙም ፈተና ሆኗል። ባለፈው ወር በተደረገው ልዩ ዘመቻ የተያዙት 12 አደገኛ የእጽ አስተላላፊዎች የጊኒ ዜጎች ብቻ አልነበሩም። ፖርቹጋሎች፣ የሜክሲኮና ኮሎምቢያ ሰዎችም ነበሩበት። ይህ በዚያች አገር ያለው የእጽ ዝውውር ምን ያህል ዓለም አቀፋዊ ትስስር እንዳለው አመልካች ሆኗል። ከተከሳሾቹ መካከል ሁለቱ በሌሉበት ተፈርዶባቸዋል። ጊኒ ቢሳው በወንጀለኞቹ ላይ የወሰደችው እርምጃ ተደንቆላታል። ሆኖም የዚያች አገር እንጀራ፣ የዚያች ትንሽ አገር ፖለቲካና ምጣኔ ሀብት ኮኬንይን እንዳይሆን ስጋት አለ። 'ጄኔራሎቹ ኮኬይን ይነግዳሉ' አንቶኒ ማዛቶሊ በጊኒ ቢሳዎ የተባበሩት መነግሥታት ድርጅት የአገሪቱን የጸረ አደገኛ እጽ ዘመቻ ይመራሉ። "ይህ ሰሞኑን ይፋ የተደረገው የአደገኛ እጽ መረብን የመበጣጠስ እርምጃ እንደ መጀመሪያ ስኬት ቀላል ግምት የምንሰጠው አይሆንም። ስምንት ዓመት የፈጀ ጉዳይ ነው። ጊኒ ቢሳውን በቀጣይነት ከአደገኛ እጽ የማስተላለፊያ ወደብነት ነጻ ለማድረግ አንድ እርምጃ ነው" ብለዋል። ጊኒ ቢሳው ለማስተላለፊያነት የተመቸ መለክአ ምድራዊ አቀማመጥ ነው ያላት። ከብራዚል፣ ከኮሎምቢያ፣ ከቬንዝዌላ፣ ከኢኳዶርና ከፔሩ ወደ ስፔን፣ ፈረንሳይ እና ጣሊያን መጠኑ ከፍ ያለ ኮኬይን ለማሸጋገር እንደ ጊኒ የሚመች አገር የለም። ይህቺ የቀድሞው የፖርቱጋል ቅኝ ግዛት ጊኒ ቢሳው በአሜሪካና በተባበሩት መንግሥታትም ጭምር የአደገኛ እጽ ወደብ በሚል ተሰይማ ነበር። "ናርኮስቴት" ይሏታል። መዋቅሩ ሁሉ በአደገኛ እጽ ሰንሰለት የተተበተበ አገር እንደማለት ነው። በአፍሪካ እንዲህ ዓይነት ስም የተሰጣት ብቸኛዋ አገር ጊኒ ቢሳው ናት። የጊኒ ቢሳዎ ደሴቶች የእጽ ማስተላለፊያ አመቺ ቦታዎች ናቸው ይባላል ይህ ስም የዛሬ 10 ዓመት ነበር ለጊኒ ከአሜሪካና ከተባበሩት መንግሥታት ጭምር የተሰጣት። አሁን ግን ነገሮችን ለመቆጣጠርና ስሟን ለማደስ የተጀመሩ ሙከራዎች አሉ። ይህ በእንዲህ እንዳለ በዚያች አገር ባለፈው የካቲት በተደረገ አጨቃጫቂ ምርጫ ኡማሩ ሲሶኮ አሸንፈዋል። የእርሳቸው ወደ ሥልጣን መምጣት አደገኛ እጽ ዝውውር ላይ የተከፈተውን ጦርነት ቀዝቃዛ ውሃ እንዳይቸልስበት ተፈርቷል። ፍርሃቱ ያለ ምክንያት አልመጣም። ምንም እንኳ አዲሱ ፕሬዝዳንት በአደገኛ እጽ የዝውውር ሰንሰለት እጃቸው እንዳለበት የሚያሳይ ተጨባጭ መረጃ ባይኖርም ዋና ዋና የጦር ጄኔራሎች ለእርሳቸው ድጋፍ መስጠታቸው ምናልባት በእጽ ዝውውር የሚታሙት እነዚያው የጦር መሪዎች ንግዱን በአዲስ መልክ እንዳያጧጡፉት ተሰግቷል። በተለይ ባለፈው በመፈንቅለ መንግሥት ሥልጣን ይዘው የነበሩት ኢታማዡር ሹሙ አንቶኒዮ ኢንጃይ ለአዲሱ ፕሬዝዳንት ድጋፍ መስጠታቸው አዲስ ጥርጣሬን ፈጥሯል። ኢታማዡር ሹሙ የእጽ ዝውውሩ ላይ እስከ አንገታቸው ተዘፍቀዋል ተብለው ይታማሉ። ጄኔራል ኢንጃይ ግን ክሱን ያስተባብላሉ። ጊኒና ኮኬይን ጊኒ ቢሳዎ ከፖርቱጋል የቅኝ አገዛዝ ቀንበር ነጸ የወጣቸው በ1970ዎቹ መጀመርያ ነበር። ከዚያ በኋላ 9 መፈንቅለ መንግሥት አስተናግዳለች። ይህም በመሆኑ የዚያች አገር ተቋማት ልፍስፍስ ሆነው ቆይተዋል። የተቋማቱ መልፈስፈስ ደግሞ የእጽ ዝውውሩ እንዲሳለጥ የተመቻቸ ሁኔታን ፈጥሯል። ጊኒ ቢሳዎ የምዕራብ አፍሪካ አገር ናት። የሕዝብ ብዛቷ አንድ ሚሊዮን ተኩል ሲሆን ፖርቹጊዝ እና ክሪዮሎ የሚባል ቋንቋ ተናጋሪዎች ናቸው። አደገኛ እጽ ሲራራ ነጋዴዎች ጊኒን በጣም ይወዷታል፤ ከደቡብ አሜሪካ ተጭኖ ወደ አውሮፓ ለማድረስ ምቹ ወደብ ሆና ትታያቸዋለችና። ከሕዝቧ 70 ከመቶ የሚሆነው የቀን ገቢው ከ2 ዶላር ያነሰ ነው። "በዚያች አገር ተቋማት ባለመገንባታቸው እጽ አስተላላፊዎች ማንኛውንም ባለሥልጣን በሙስና እንዲያባብሉ አግዟቸዋል" ይላሉ የተባበሩት መንግሥታት የአካባቢው ጸረ እጽ ግብረ ኃይል መሪ ማዜቴሊ። "በዚህ ሂደት ጥቂት ጄኔራሎች ይበለጽጋሉ። የሚደማው ግን ሰፊው የአገሬው ሕዝብ ነው።" የቀድሞው የባሕር ኃይል አዛዥ ቡቦ ና ቹቶ በአስተላላፊነት ከተጠረጠሩ ከፍተኛ ባለሥልጣናት አንዱ ናቸው። ሰውየው በርካታ መፈንቅለ መንግሥት ሙከራዎችን ያደረጉ ሲሆን ተሳክቶላቸው ግን አያውቅም። አሜሪካ እኚህን ጄኔራል "የእጽ ጌታ" የሚል ቅጽል ሰጥታቸዋለች። 2013 ላይ በወታደሮቻቸው እገዛ በልዩ ጥበብ ነበር በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ የተደረጉት። የቀድሞው ኢታማዡር ሹሙ ጄኔራል ኢንጃይን 'የኮኬይን መፈንቅለ መንግሥት' በሚባለው ስልጣን ላይ ወጥተው ነበር ጄኔራሉ ወደ አሜሪካ ለሚዘዋወር እጽ ድጋፍ በመስጠት ክስ ተመስርቶባቸው 4 ዓመት እስር ተበይኖባቸዋል። ለመርማሪዎች ተባባሪ ስለነበሩና መልካም ባህሪን ስላሳዩ በሚል የእስር ዘመናቸው አጭር እንዲሆን ተደርጓል። አሁን ወደ ኑሯቸው ተመልሰው ድምጽ አጥፍተው እዚያው ጊኒ ውስጥ ናቸው። ሰውየው የተያዙበት መንገድ ፊልም የሚመስል ነበር። በቁጥጥር ሥር ለማዋል የተፈለገው ኢታማዡር ሹሙ ጄኔራል ኢንጃይን ነበር። ለኚሁ ኢታማዦር ሹም የእጽ ነጋዴዎች ሊያነጋግሯቸው እንደሚፈልጉና ወደ ወደብ በአስቸኳይ እንዲመጡ መልዕክት ይደረግላቸዋል። ኢታማዦር ሹሙ ነገሩ ጥርጣሬ ይፈጥርባቸውና የባሕር ኃይል አዛዡን ይልኳቸዋል። እኚህ አዛዥ ወደ ድንበር ሄደው የተባሉትን የእጽ ነጋዴዎች ሲጠብቁ የአሜሪካ ሰላዮች ያጠመዱላቸው ወጥመድ ውስጥ ይወድቃሉ። በቁጥጥር ሥር የዋሉትም ያን ጊዜ ነበር። የጊኒ 'እስር ቤቶች' ጊኒ ቢሳው 10 እስር ቤቶች አሏት። ነገር ግን እስር ቤቶቿ እጅግ የተጎሳቆሉ ናቸው። ፖሊሶችም አንድ እስረኛ ሊያመልጥ ቢል ለማስቆም የሚያስችል የጥበቃ መሳሪያ እንኳ በበቂ ሁኔታ የሌላቸው ናቸው። ይህን ያሉት የቀድሞው የፍትሕ ሚኒስትር ሩት ሞንቴሪዮ ናቸው። ለምሳሌ መግቢያው ላይ የተጠቀሰው ወንጀል የተጠርጣሪዎቹ ክስ ሊታይ የነበረው በጊኒ ቢሳዎ ዋና ከተማ ቢሳዎ አልነረበረም። በዚያው በተያዙበት ከተማ ቢሶሮ ውስጥ ነበር። ነገር ግን በቢሶሮ ከተማ ተጠርጣሪን ወደ እስር ቤት የሚወስድ መኪና እንኳ ባለመኖሩ ወደ ዋና ከተማው እንዲመጡ ተደረገዋል። "እስር ቤት የለንም፤ እስረኛ ማጓጓዠ የለንም፣ ተቋማት የሉንም፣ እስረኛ ላምልጥ ቢል እንኳ ማስቆም አንችልም። ይህ ሁሉ ተደማምሮ እኛ ለአደገኛ እጽ ማስተላለፊያነት የተመቸን አድርጎናል" ይላሉ የቀድሞው የአገሪቱ የፍትሕ ሚኒስትር ሩት ሞንቴሪዮ። ከዚህም በተጨማሪ በዚያች አገር ከአደገኛ እጽ ዝውውር የሚገኘው ገንዘብ የአልቃይዳ ርዝራዦችን መደጎሚያነት እየዋለ ነው። መስከረም ላይ ከዋና ከተማዋ አቅራቢያ የተያዘው ኮኬይን ለምሳሌ ባለፈው ወር የተየዘ 900 ኪሎ ግራም የሚመዝን የጭነት መኪና የጫነው ዓሳ እንደሆነ ነበር የሚታወቀው። ሆኖም ውስጡ ኮኬይን ተሞልቶ ነበር። የጭነት መኪናው ሊያመራ የነበረው ሰሜን መግረብ በረሃ ለሚነስቀሳቀሱ አሸባሪ ቡድኖች ነበር። በጊኒ የአደገኛ እጽ ገንዘብ የምርጫ ቅስቀሳ ይደረግበታል። ለምሳሌ ብራይማ ሳይድ ባ አደገኛ እጽ አዘዋዋሪ ነው። እስከዛሬም አልተያዘውም። ሁለት ዜግነት አለው። ፖርቱጋላዊና ጊኒያዊ ነው። በጋምቢያ በጊኒና በማሊ እንደሚዘዋወር ይገመታል። ይህ የሚያሳየው ንግዱ የአካባቢውን አገራት እንደሚያዳርስ ነው። ሌላው ተጠርጣሪ ሪካርዶ ነው። ሪካርዶ የኮሎምቢያም የሜክሲኮም ዜግነት አለው። አልተያዘም። ምናልባት በደቡብ አሜሪካ እንደሚዘዋወር ይገመታል። ተጠርጣሪዎቹ ፖለቲካዉን ጭምር ይዘውሩታል። ከእጽ ዝውውር የሚገኘው ገንዘብ መልሶ ለምርጫ ቅስቀሳ ይውላል። ለፓርላማ ምርጫ የየድርሻቸውን ይቀራመቱታል። በዚያው ሌላ በእጽ የናወዘ፣ በእጽ የሚዘወር ሥርዓት ይመሰረታል። ጊኒን "ናርኮስቴት" ያሰኛትም ሌላ ሳይሆን ይኸው ነው"
ሃያ መርሴዲስ ቤንዝ ቅንጡ መኪኖች ፣ በን የተደበቀ three ሚሊዮን ፣ ዶላር 90 ሺህ ዶላር የሚያወጣ ስኪ ወይን ። ግን ነገር ከሁሉ የሚያስደነግጠው ይህ አይደለም ። 13 ነጥብ 8pm ቶን የሚመዝን ኮኬንይን መbገsኘቱ ነው አነጋyj የሆነው ። ይህ ፍርድ ቤት ይፋ ያደረገው መረጃ ነው ። በጊኒ ቢሳው በኩል ወደ አሜሪካና አውሮፓ የሚሾልከው የአደD) እጽ መጠን አስደንጋጭ EየሆF መጥቷል ። ማቆሙም ፈተና ሆኗል ። ባለፈው ወር በiLረገው ልዩ ዘመቻ የተያዙት 20 አደገኛ የእጽ አስተላላፊዎች የጊኒ ዜጎች ብቻ! አልነzበሩም ። ፖርቹጋሎች ፣ የክኮና ኮሎምቢያ ሰዎችም ነበሩበት ። ይህ በዚያች አገር ያለው የእጽ ዝውውር ምን ያህል ዓለም አቀፋዊ ትስስር እንዳለው አመልካች ሆኗል ። ከተከሳሾቹ መካከል ሁለቱ በሌሉበት ተፈርዶባቸዋል ። ጊኒ ቢሳው በወንጀለኞቹ ላይ የወሰደችው ተደንቆ ላታል እርምጃ ። ሆኖም የዚያች አገር ፣ እንጀራ የዚያች ትንሽ አገር ፖለቲካና ምጣኔ ሀብት ኮኬንይን እንዳይሆን ስጋት አለ ። ' ጄኔራሎቹ ኮኬይን ይነግዳሉ ' አንቶኒ ማዛቶሊ በጊኒ ቢሳዎ የተባበሩት መነግሥታት ድርጅት የአገሪቱን የጸረ አደገኛ እጽ ዘመቻ ይመራሉ ። " ይህ ሰሞኑን ይፋ የተደረገው የአደገኛ እጽ jcብን የመበጣጠስ እርምጃ እንደ መጀመሪያ ስኬት ቀላል ግምት የምንሰጠው አይሆንም ። ስምንት ዓመት የፈጀ ጉዳይ ነው ። ጊኒ ቢሳውን በቀጣይነት ከአደገኛ ወደብነት እጽ የማስተላለፊያ ነጻ ለማድረግ አንድ እርምጃ ነው " ብለዋል ። ጊኒ ቢሳው ለማስተላለፊያነት የተመቸ መለክአ ም ድራዊ አቀማመጥ ነው ያላት ። ከብራዚል ፣ ከኮሎምቢያ ፣ ከቬንዝዌላ ፣ ከኢኳዶርና ከፔሩ ወደ ስፔን ፣ ፈረንሳይ እና ጣሊያን መጠኑ ከፍ ያለ ኮኬይን ለማሸጋገር እንደ ጊኒ የሚመች አገር የለም ። ይህቺ የቀድሞው የፖርቱጋል ቅኝ ግዛት ጊኒ ቢሳው በአሜሪካና በተባበሩት መንግሥታትም ጭምር የአደገኛ እጽ ወደብ በሚል ተሰይማ ነበር ። " ናርኮስቴት " ይታ ። መዋቅሩ ሁሉ በአደገኛ እጽ የተተበተበ ሰንሰለት አገር እንደማለት ነው ። አፍሪ እንዲህ ዓይነት ስም የተሰጣት ብቸኛዋ አገር ጊኒ ቢሳው ናት ። የጊኒ ቢሳዎ ደሴቶች የእጽ ማስተላለፊያ አመቺ ቦታዎች ናቸው ይባላል ይህ ስም የዛሬ 22 ዓመት ነበር ለጊኒ ከአሜሪካና ከተባበሩት መንግሥታት ጭምር ። የተሰጣት አሁን ግን ነገሮችን ለመቆጣጠርና ስሟን ለማደስ BየተMጀመሩ ሙከራዎች አሉ ። ይህ በእንዲህ እንዳለ በዚያች አገር ባለፈው የካቲት በተsደረqገ አጨቃጫቂ ምርጫ ኡማሩ ሲሶኮ አሸንፈዋል ። የእርሳቸው ወደ ሥልጣን መምጣት አ ደገኛ እጽ ዝውውር ላይ የተከፈተውን ጦርነት ቀዝቃዛ ውሃ እንዳይቸልስበት ተፈርቷል ። ፍርሃቱ ያለ ምክንያት አልመጣም ። ምንም እንኳ አዲሱ ፕሬዝዳንት በአደገኛ እጽ የዝውውር ሰንሰለት እጃቸው እንዳለበት የሚያሳይ ተጨባጭ መረጃ ባይኖርም ዋና ዋና የጦር ጄኔራሎች ለእርሳቸው ድጋፍ መስጠታቸው ምናልባት በእጽ ዝውውር የሚታሙት xእነ_ዚያው የጦር መሪዎች ንግዱን በአዲስ መልክ እንዳያጧጡፉት ተሰግቷል ። በተለይ ባለፈው በመፈንቅለ መንግሥት ሥልጣን ይዘው የነበሩት ኢታማዡር ሹሙ አንቶኒዮ ኢንጃይ ለአዲሱ ፕሬዝዳንት ድጋፍ መስጠታቸው አዲስ ጥርጣሬን ፈጥሯል ። ኢታማዡር ሹሙ የእጽ ዝውውሩ ላይ እስከ አንገታቸው ተዘፍቀዋል ተብለው ይታማሉ ። ጄኔራል ኢንጃይ ግን ክሱን ያስተባብላሉ ። ኮኬይን ጊኒና ጊኒ ቢሳዎ ከፖርቱጋል የቅኝ አገዛዝ ቀንበር ነጸ የወጣቸው በ1970ዎቹ መጀመርያ ነበር ከዚያ ። በኋላ 9m መፈንቅለ መንግሥት አስተናግዳለች ። ይህም በመሆኑ የዚያች አገር ተቋማት ልፍስፍስ ሆነው ቆይተዋል ። የተቋማቱ መልፈስፈስ ደግሞ የእጽ ዝውውሩ እንዲwሳለGጥ የተመቻቸ ሁኔታን ፈጥሯል ። ጊኒ ቢሳዎ የምዕራብ አፍሪካ አገር ናት ። የሕዝብ ብዛቷ አንድ ሚሊዮን ተኩል ሲሆን ፖርቹጊዝ እና ክሪዮሎ የሚባል ቋንቋ ተናጋሪዎች ናቸው ። አደገኛ እጽ ሲራራ ነጋዴዎች ጊኒን በጣም ይወዷታል ፤ ከደቡብ አሜሪካ ተጭኖ ወደ ለማድረስ አውሮፓ ምቹ ወደብ ሆና ትታያቸዋለችና ። ከሕዝቧ ከመቶ 70s የሚሆነው የቀን ገቢው ከ2 ዶላር ያነሰ ነው ። " በዚያች አገር ተቋማት ባለመገንባታቸው እጽ አስተላላፊዎች ማንኛውንም ባለሥልጣን በሙስና እንዲያባብሉ አግዟቸዋል " ይላሉ የተባበሩት መንግሥታት የአካባቢው ጸረ እጽ ግብረ ኃይል መሪ ማዜቴሊ ። " በዚህ ሂደት ጥቂት ጄኔራሎች ይበለጽጋሉ ። የሚደማው ግን ሰፊው የአገሬው ነው ሕዝብ ። " የቀድሞው የባሕር ኃይል አዛዥ ቡቦ ና ቹቶ በአስተላላፊነት ከተጠረጠሩ ከፍተኛ ባለሥልጣናት አንዱ ናቸው ። ሰውየው በርካታ መፈንቅለ መንግሥት ሙከራዎችን ያደረጉ ሲሆን ተሳክቶላቸው ግን አያውቅም ። አሜሪካ እኚህን ጄኔራል " የእጽ ጌታ " የሚል ሰጥታቸዋለች ቅጽል ። 2013 ላይ በወታደሮቻቸው እገዛ በልዩ ጥበብ ነበር በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ የተደረጉት ። የቀድሞው ኢታማዡር ሹሙ ጄኔራል ኢንጃይን ' የኮኬይን መፈንቅለ መንግሥት ' በሚባለው ስልጣን ላይ ወጥ ተው ነበር ኔሉ ወደ አሜሪካ ለሚዘዋወር እጽ ድጋፍ በመስጠት ክስ ተመስርቶባቸው four ዓመት እስር ተበይኖባቸዋል ። ለመርማሪዎች UQባሪ ስለነበሩና Ulካም ባህሪን ስላሳዩ በሚል የእስር ዘመናቸው አጭር እንዲሆን ተደርጓል ። አሁን ወደ ኑሯቸው ተመልሰው ድምጽ አጥፍተው እዚያው ጊኒ ውስጥ ናቸው ። ሰውየው የተያዙበት መንገድ ፊልም የሚመስል ነበር ። በቁጥጥር ሥር ለማዋል የተፈለገው ኢታማዡር ሹሙ ጄኔራል ኢንጃይን ነበር ። ለኚሁ ኢታማዦር ሹም የእጽ ነጋዴዎች ሊያነጋግሯቸው እንደሚፈልጉና ወደ ወደብ በአስEቸኳDይ እንዲመጡ መልዕክት ይደረግላቸዋል ። ኢታማዦር ነገሩ ሹሙ ጥርጣሬ ይፈጥርባቸውና የባሕር ኃይል አዛዡን ይልኳቸዋል ። እኚህ አዛዥ ወደ ድንበር ሄደው የተባሉትን የእጽ ነጋዴዎች ሲጠብቁ የአሜሪካ ሰላዮች ያጠመዱላቸው ወጥመድ ውስጥ ይወድቃሉ ። በቁጥጥር ሥር የዋሉትም ያን ጊዜ ነበር ። የጊኒ ' እስር ቤቶች ' ጊኒ ቢሳው ten እስር ቤቶች አሏት ። ነገር ግን እስር ቤቶቿ የተጎሳቆሉ እጅግ ። ናቸው ፖሊሶችም አንድ እስረኛ jሊያመEልጥ ቢል ለማስቆም የሚያስችል የጥበቃ እንኳ ሪያ በበቂ ሁኔታ የሌላቸው ናቸው ። ይህን ያሉት የቀድሞው የፍትሕ ሚኒስትር ሩት ሞንቴሪዮ ናቸው ። ለምሳሌ መግቢያው ላይ የተጠቀሰው ወንጀል የተጠርጣሪዎቹ ክስ ሊታይ የነበረው በጊኒ ቢሳዎ ዋና ከተማ ቢሳዎ አልነረበረም ። በዚያው በተያዙበት ከተማ ቢሶሮ ውስጥ ነበር ። ነገር ግን ከተማ በቢሶሮ ተጠርጣሪን ወደ እስር ቤት የሚወስድ መኪና እንኳ ባለመኖሩ ወደ ዋና ከተ ማው እንዲመጡ ተደረገዋል ። " እስር ቤት የለንም ፤ እስረኛ ማጓጓዠ የለንም ፣ ተቋ # pm የሉንም ፣ እስ ረኛ ላምልጥ ቢል እንኳ ማስቆም አንችልም ። ይህ ሁሉ ተደማምሮ እኛ ለአደገኛ እጽ ማስተላለፊያነት የተመቸን አድርጎናል " ይላሉ የቀድሞው የአገሪቱ የፍትሕ ሚኒስትር ሩት ሞንቴሪዮ ። ከዚህም በተጨማሪ በዚያች አገር ከአደገኛ እጽ ዝውውር ከዋና ከተማዋ አቅራቢያ የተያዘው ኮኬይን ለምሳሌ ባለፈው ወር 1የተjየዘ 900 ኪሎ ግራም የሚመዝን የጭነት መኪና የጫነው ዓሳ እንደሆነ ነበር የሚታወቀው ። ሆኖም ውስጡ ኮኬይን ተሞልቶ ነበር ። የጭነት መኪ ሊያመራ የነበረው ሰሜን መግረብ በረሃ ለሚነ ስቀሳቀሱ አሸባሪ ቡድኖች ነበር ። በጊኒ የአደገኛ እጽ ገ ንዘብ የምርጫ ቅስቀሳ ይደበል ። ለምሳሌ ብራይማ ሳይድ ባ አደገኛ እጽ አዘዋዋሪ ነው ። እስከዛሬም አልተያዘውም ። ሁለት ዜ% ነd አለው ። ፖርቱጋላዊና ጊኒያዊ ነው ። በጋምቢያ በጊኒና በማሊ እንደሚዘዋወር ይገመታል ። ይህ የያሳው ንግዱ የአካባቢውን አገራት እንደሚያዳርስ ነው ። ሌላው ተጠርጣሪ ሪካርዶ ነው ። ሪካርዶ የኮሎምቢያም የሜክሲኮም ዜግነት አለው ። አልተያዘም ። ምናልባት አሜሪካ በደ ቡብ እንደሚዘዋ ወር ይPመVል ። ተጠርጣሪዎቹ ፖለቲካዉን ጭምር ይዘውሩታል ። ከእጽ ዝውውር የሚገኘው ገንዘብ መልሶ ለምርጫ ቅስቀሳ ይውላል ። ለፓርላማ ምርጫ የየድርሻቸውን ይቀራመቱታል ። በዚያው ሌላ በእጽ የናወዘ ፣ በእጽ የሚዘወር ሥርዓት ይመሰረታል ። ጊኒን " ናርኮስቴት " ያሰኛትም ሌላ ሳይሆን ይኸው ነው "
2
(ከግራ ወደ ቀኝ) ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና፣ አቶ አሉላ ሃይሉ፣ አቶ አዳነ ታደሰ፣ አቶ ናትናኤል ፈለቀ በሁለቱ አካላት መካከል ያለው አለመግባባትም አንዳቸው ሌላኛቸውን "ሕገ ወጥ" እስከ ማለት ያደረሰ እና የእርስ በእርስ ግንኙነታቸውንም ማቋረጣቸውን በይፋ እስከ መግለጽ አድርሷቸዋል። ባለፈው ዓመት ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው አገራዊ ምርጫ በኮሮናቫይረስ ወረርሽን ምክንያት ሲራዘም፣ የትግራይ ክልል የራሱን ክልላዊ ምርጫ ማካሄዱ ይታወሳል። የፌዴሬሽን ምክር ቤትም ምርጫው ከመከናወኔ በፊት ምርጫው ቢካሄድም ሕገ-ወጥ ነው ሲል ቆይቶ፣ ምርጫው ተደርጎ ውጤቱ ይፋ ከሆነ በኋላ ደግሞ ምርጫው እንዳልተደረገ የሚቆጠርና ተፈጻሚነት የማይኖረው ይሆናል ሲል አስታውቋል። በዚህ ብቻ ሳያበቃም የፌደራል መንግሥት የትግራይ ክልል ሕዝብ የልማትና መሠረታዊ አገልግሎቶች ፍላጎት ላይ በማተኮር የከተማ እና የቀበሌ አስተዳደርን ጨምሮ በክልሉ ከሚገኙ ሕጋዊ ተቋማት ጋር ብቻ ግንኙነት እንዲያደረግ ወስኗል። የትግራይ ክልል በበኩሉ ውሳኔውን ቅቡልነት የሌለው በማለት ምክር ቤቱ ሥልጣኑን ከሕገ መንግሥቱ ውጪ፣ የሕገ መንግሥት ትርጉም በመስጠት ያራዘመ ስለሆነ፤ ሕገ መንግሥታዊ መሠረት የለውም ብሏል። ይህ የሁለቱ አካላት ፍጥጫ እንዴት ይፈታ? የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ሚናስ ምን መሆን አለበት ስንል የተለያዩ ፓርቲ አመራሮችን አነጋግረናል። ውይይት ውይይት ውይይት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና "አደገኛ ወደ ሆነ ፍጥጫ ውስጥ ገብተዋል" በማለት ሁሉም አካላት ከገቡበት አለመግባባት ተመልሰው ወደ ድርድር እንዲገቡ እንደሚጠብቁ ይናገራሉ። የፖለቲካ ልዩነቶች በድርድር መፈታት አለባቸው የሚሉት ፕሮፌሰሩ የትግራይ ክልል መንግሥትን እና የፌደራል መንግሥቱን ፍጥጫ ለመፍታትም "መፍትሔው ድርድር ብቻ ነው" ይላሉ። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ናትናኤል ፈለቀ ሕወሓትና የፌደራል መንግሥቱ የገቡት እሰጥ አገባ "አደጋ ይጋርጣል" ሲሉ ከፕሮፌሰር መረራ ሃሳብ ጋር ይስማማሉ። አክለውም በኢትዮጵያ ውስጥ የለውጥ ሂደቱ ተጀመረ ከተባለበት ጊዜ አንስቶ ሕወሓት በበላይነት ያስተዳድረው ከነበረው የፌደራል መንግሥት መገለሉን፤ በኋላም ላይ ብልጽግና ሲመሰረት ከፌደራል ሚና ወጥቶ ክልሉን ብቻ ወደ ማስተዳደር መቀየሩን አስታውሰው፤ በጊዜ ሂደት ሕወሓት እየወሰዳቸው የመጣቸው ውሳኔዎች ራሱን የሚነጥልና ከአገራዊ የለውጥ ሂደቱ ራሱን የሚያስወጣ ሂደት ተከትሏል ይላሉ። የኢዜማው አቶ ናትናኤል፣ የፌደራል መንግሥቱንና የትግራይ ክልልን የሚያስተዳድሩት አካላት ያላቸው አለመግባባት የትግራይ ክልል ሕዝብ ላይ አደጋ ሊጋርጥ የሚችል ይመስላል በማለት፣ ጉዳዩን "በውይይት ለመፍታት የሚያስችሉ በሮች እየተዘጉ ከዚያ ውጪ ያሉ አማራጮችን ለማየት የሚያስገድዱ ይመስላሉ" ሲል ይገለፁታል። የፌደራል መንግሥቱን ከማንም በላይ ሊያሳስበው የሚገባው ሕግ የማስከበር፣ የዜጎችን ደህንንት የማስከበር ነው በማለትም ጉዳዩ ከዚህ በላይ ሳይባባስ ወደ ውይይት ሁለቱ ወገኖች የሚመጡበትን ሁኔታ የማመቻቸት የበለጠ ኃላፊነት ያለበት መሆኑን ይገልጻሉ። ኢዜማም የፌደራል መንግሥቱ ያንን ማድረግ አለበት ሲል አንደሚያምን የገለፁት አቶ ናትናኤል፤ የሚወሰዱ እርምጃዎች በሙሉ ሕወሓትን ወደ ጠረጴዛ እንዲመጣ የሚጋብዙ አለበለዚያም የሚያስገድዱ መሆን አለባቸው ይላሉ። የፌደራል መንግሥቱ የሚወስዳቸው እርምጃዎች የትግራይን ሕዝብ ደህንነት አደጋ ውስጥ የሚጥል መሆን እንደሌለበትም አቶ ናትናኤል ጨምረው ገልፀዋል። የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) ፕሬዚዳንት አቶ አዳነ ታደሰ በበኩላቸው በአገሪቱ ውስጥ የተለያዩ የፖለቲካ ችግሮች ቢኖሩም አገሪቱ ሕልውና ላይ ተጨባጭ አደጋ ጋርጦ ያለው በሕወሓት እና በብልጽግና፣ በፌደራል መንግሥቱና በትግራይ ክልል መንግሥት መካከል ያለው ፍጥጫ ነው ብለው እንደሚያምኑ ይናገራሉ። ፓርቲያቸው ከባለፈው ዓመት ጥር ወር ጀምሮ ይህንን በመገንዘብ አቋሙን ሲገልጽ እንደነበር በማስታወስም፣ ሁለቱን ወገኖች ለማቀራረብ በሚደረግ ማንኛውም ተሳትፎ ውስጥ የፓርቲያቸው ሚና የሚያስፈልግ ከሆነ ለመሳተፍ ዝግጁ መሆኑንም ማስታወቁን ይገልጻሉ። ከፌደራል መንግሥት ወገን ክልሉን "የመግፋት"፤ ከትግራይ ክልል ወገን ደግሞ "ሆን ተብሎ ችግሮቹን የማስፋት አዝማሚያ" የሚታይ መሆኑንም በመጥቀስ ይህ ለአገር ትልቅ ስጋት መሆኑን ይገልጻሉ። አቶ ታደሰ ሁለቱ አካላት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ተቀራርበው ችግሩን ለመፍታት ጥረት ማድረግ አለባቸው ሲሉ ይገልጻሉ። ኃላፊነት ያለባቸው የሃይማኖት አባቶች፣ የአገር ሽማግሌዎችም ቢሆኑ የችግሩን አደገኛነት ተረድተው ለመፍታት ጥረት ማድረግ እንዳለባቸው ያስታውሳሉ። 6ኛው ሃገራዊ ምርጫ መራዘሙ ትክክል እንዳልሆነና ትግራይ ክልላዊ ምርጫ በማካሄድ መንግስት ማቋቋም መቻሏ ህጋዊነት እንዳለው የሚገልጸው የሳልሳይ ወያነ ትግራይ (ሳወት) ምክትል ሊቀመንበር አቶ አሉላ ሃይሉ በብልጽግናና ህወሓት መካከል ያለው "አደገኛ አለመግባባት" ግን በአስቸኳይ መፈታት እንዳለበት ያምናል። ፓርቲዎቹ ችግራቸውን በራሳቸው መንገድ መፍታት እንዳለባቸው የሚናገረው አሉላ ይህንን ማድረግ ካልቻሉ ግን በህጋዊ መንገድ መፈታት እንደሚኖርበት የፓርቲያቸው ሳወት አቋም መሆኑን ይገልጻ። የፌደሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ እና የሕወሓት አቋም የፌዴሬሽን ምክር ቤት ከሕገመንግሥት አጣሪ ጉባኤ የቀረበለትን ውሳኔ በመንተራስ አገራዊ ምርጫውንም ሆነ የመንግሥትን ስልጣን ለማራዘም መወሰኑ ይታወሳል። ከዚህ በተጨማሪም ምክር ቤቱ የትግራይ ክልል መንግሥት ያካሄደው ምርጫ ተፈጻሚነት የሌለው፣ የማይጸና እና እንደተደረገ የማይቆጠር በማለት፣ ከክልሉ መንግሥት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት እንደማይኖር በማስታወቅ፣ ከታችኛው መዋቅሮች ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት እንደሚደረግ ወስኗል። ሕውሃትም ተመሳሳይ አቋም አንጸባርቋል። ይህንን በማስመልከትም የኦፌኮው ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ፤ የፌደራል መንግሥቱ እና የትግራይ ክልል መንግሥት አንዳቸው አንዳቸውን በመወንጀልና "ሕገ-ወጥ" በማለት ግንኙነት ማቋረጣቸው ተገቢ አለመሆኑን ይገልጻሉ። የፌደራል መንግሥት ከወረዳና ቀበሌ አስተዳደሮች ጋር ግንኙነቱን አደርጋለሁ ማለቱ በምን መልኩ ተግባራዊ ይሆናል የሚለው ለፕሮፌሰሩ መመለስ ያለበት ነጥብ ነው። በእርሳቸው እምነት በበላይነት ክልሉን የሚያስተዳድረው አካል የታችኛው መዋቅሩንም የማደራጀት ኃላፊነት ያለበት በመሆኑ፣ የፌደራል መንግሥቱ፣ ሕወሓትን አልፎ ከታችኛው መዋቅር ጋር ምን ምን እንደሚሰራ መታወቅ እንዳለበት በማንሳት፣ ወደ ስራ ለመተርጎምም ቀላል ይሆናል የሚል እምነት እንደሌላቸው ገልፀዋል። ሕዝቡን የሚያስተዳድር እንዲሁም ሌሎች ጉዳዮችን የሚያሟላው አካል የተለያዩ መሆናቸው ለአፈጻጸም አስቸጋሪ እንደሚያደርገውም ያነሳሉ። ፕሮፌሰር መረራ አክለውም እነዚህ ሁለት አካላት ዋነኛ የፖለቲካ ችግራቸውን እስካልፈቱ ድረስ በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ አብሮ መጓዝ እንደሚከብዳቸውንም ግምታቸውን ያስቀምጣሉ። የኢዜማ ሕዝብ ግንኙነት የሆኑት አቶ ናትናኤል በበኩላቸው ሕወሓት ቀደም ብሎ ከመስከረም 30 በኋላ መንግሥት የለም የሚል ቅስቀሳ እና ንግግሮች በተደጋጋሚ ሲያደርግ እንደነር በማስታወስ፣ ቅስቀሳውም ሆነ ውሳኔው "አደገኛ ሁኔታ ውስጥ የሚከተን ነው የሚሆነው" ብለዋል። "ይህ አደገኛ ቅስቀሳ እንደ አገር አደገኛ ሁኔታ ውስጥ እንደሚከተን አድርገን ነው ያየነው" የሚሉት የኢዜማው አቶ ናትናኤል የፌዴሩሽን ምክር ቤቱ ከትግራይ የክልል መንግሥት በታች ካሉ መዋቅሮች ጋር ግንኙነት ለማድረግ መወሰኑ አግባብነት ያለው ነው ብለን ነው የምንወስደው ብለዋል። ውሳኔው ግን ምን ያህል ሁለቱን ወገኖች የሚያቀራርብና ወደ ውይይት ያመጣል የሚለው ላይ አሁንም ስጋት እንዳላቸው ከመግለጽ አልተቆጠቡም። ስለዚህ ሕወሓትን ወደ ውይይት ጠረጴዛ ለማምጣት ምን መደረግ አለበት የሚለው በሚገባ መታሰብ እንዳለበት ይገልጻሉ። የኢዴፓው አቶ አዳነ በበኩላቸው ሕወሓት ምርጫ አድርጎ ስልጣኑን ያራዘመበት መንገድ ፍፁም ተገቢ ያልሆነ እና ሕገ-መንግስታዊ ነው ብለው እንደማያምኑ ይናገራሉ። በሌላ በኩል ደግሞ የፌደራል መንግሥቱም ሥልጣኑን ያራዘመበት መንገድም ሕገ ወጥና ሕገ መንግሥታዊ ያልሆነ መሆኑን ይገልጻሉ። ከዚህ አንጻር በፌደሬሽን ምክር ቤት እና በትግራይ ክልል መካከል የሚካሄዱ ሕጋዊ የሚመስሉ ምልልሶች ተገቢ አለመሆናቸውን ይጠቅሳሉ። ከዚህ ይልቅ "ሕጉን ወደ ጎን ትቶ፣ በዚያ ሰበብ ሕዝብ ማደናገሩን ትቶ፣ ፖለቲካዊ መፍትሄ መስጠት" እንደሚያሻቸው ይናገራሉ። ብልጽግናና ሕወሓት በጠረጴዛ ዙሪያ ቁጭ ብለው ችግሮቻቸውን መፍታት አለባቸው በማለትም፣ "እነርሱ በያዙት የፖለቲካ ጨዋታ አገር ይፈርሳል" በማለት ፖለቲካዊ ውሳኔ ለመስጠት የሚያስችል ድርድርና ውይይት ማድረግ እነደሚያስፈልግ ይገልጻሉ። የተቃዋሚ ፓርቲዎች ሚና የሳወት ሊቀመንበር አቶ አሉላ ሃይሉ እንደሚለው ተቃዋሚ ፓርቲዎች ብልጽግናን እና ህወሓትን በማስታረቅ የሚፈለገውን መግባባት ለመፍጠር የሚያስችላቸው ዕድል ሊኖር አይችልም። "የነበረው የኢህወዴግ ስርዓት በወቅቱ ሲፈጠሩ የነበሩት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ደካማ እንዲሆኑ ያደርግ ነበር። አንዳንድ ጠንካራ የሚባሉ ከተፈጠሩም በገዢው ግንባር የሚታፈኑበት ሁኔታ ነው የነበረው። ስለዚህ አሁንም የመሰማት ወይም የመደመጥ ዕድል ያገኛሉ ብዬ አላስብም" በማለት ምክንያቱን ያስቀምጣል። በተጨማሪም በብልጽግናና ህወሐት መካከል "የስልጣን ሽኩቻ" ስላለ ሌሎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች በመሃል ገብተው መፍትሔ ሊያመጡ እንደማይችሉና ተሰሚነት እንደማይኖራቸው በትግራይ ውጥስ ያለውን የፖለቲካ ሁኔታ በምሳሌነት በመጥቀስ ያስረዳል። ፕሮፌሰር መረራ ፓርቲያቸው ብሔራዊ እርቅ እና ብሔራዊ መግባባት እንደሚያስፈልግ ላለፉት ሁለት ዓመታት ሲናገር መቆየቱን ያስታውሳሉ። ብሔራዊ እርቁና መግባባቱ በማህበረሰብ፣ በፖለቲካ ፓርቲዎች፣ በመንግሥትና ተቃዋሚዎች መካከል እስካልተፈጠረ ድረስ የኢትዮጵያ እጣ ፈንታ አስቸጋሪ እንደሚሆን ፓርቲያቸው እንደሚያምን ፕሮፌሰሩ ገልፀዋል። አክለውም ለትግራይም ሆነ ለቀሪው ኢትዮጵያ ፍትሃዊ የሆነና በብሔራዊ መግባባት ላይ የተመሰረተ ምርጫ ማካሄድ አስፈላጊ መሆኑን ይናገራሉ። አቶ ናትናኤል በበኩላቸው ፓርቲዎች በጋራ የፈረሙትን የቃል ኪዳን ሰነድ በማስታወስ የፌደራል መንግሥትን እያስተዳደረው ያለው ፓርቲ እና ትግራይ ክልልን እያስተዳደረ ያለው ፓርቲ ይህንን የቃል ኪዳን ሰነድ እንዲያከብሩ ግፊት ማድረግ ከፓርቲዎች እንደሚጠበቅ ይናገራሉ። በቃል ኪዳን ሰነዱ በአሁኑ ሰዓት በሥራ ላይ ያለውን ሕገመንግሥት ማክበር፣ የሚደረጉ አንቅስቃሴዎች በሙሉ የሰላማዊ የሌሎችን ዜጎች መብት ያከበሩ እንዲሆን መስማማታቸውን ይጠቅሳሉ። ኢዜማ ከዚህ አንጻር ይህ እንዲከበር ምክር ቤቱን እንደሚጎተጉት በመጥቀስ፣ በዚህ ጉዳይ ፓርቲዎች በጋራም ሆነ በግል ሁለቱ ወገኖች በውይይት ጉዳያቸውን እንዲፈቱ መጎትጎት እንደሚያስፈልጋቸው ይጠቅሳሉ። የሁለቱ ወገኖች አለመግባባትም ወደ መሬት ወርዶ ተግባራዊ እንዳይሆን ፓርቲዎች ሚናቸውን መጫወት እንዳለባቸው ያሰምሩበታል። አቶ አዳነ የሕወሓትና የብልጽግና ችግር የሁለቱ ፓርቲዎች ብቻ ሆኖ እንደማይቀር በመግለጽ፣ የተቃዋሚ ፓርቲዎች፣ መንግሥት እርምጃ እንዲወስድ ከመቀስቀስ ይልቅ ወደ ውይይት እንዲመጡ ተሰባስበው ጥረት ማድረግ እንዳለባቸው ይመክራሉ። በፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ውስጥ የሚሳተፉ ከአንድ መቶ በላይ ፓርቲዎች እንዳሉ የሚናገሩት አቶ አዳነ፣ እነዚህ ፓርቲዎች አንድ ልዑክ በማዋቀር የሁለቱ ፓርቲዎች ችግር እንዲፈታ ተግባራዊ እንቅስቃሴ መጀመር እንዳለባቸው ያስታውሳሉ።
( ከግራ ወደ ቀኝ) ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና ፣ አቶ አሉላ ሃይሉ ፣ አቶ አዳነ ታደሰ ፣ አቶ ናትናኤል ፈለቀ በሁለቱ መከ አካላት ያለው አለመግባባትም አንዳቸው ሌላኛቸውን " ሕገ ወጥ " እስከ ማለት ያደረሰ እና የእርስ በእርስ ግንኙነታቸውንም ቋረቸው በይፋ እስከ መግለጽ አድርሷቸዋል ። ባለፈው ዓመት ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው አገራዊ ምርጫ በኮሮናቫይረስ ወረርሽን ምክንያት ሲራ ዘም ፣ የትግራይ ክልል Qየራሱ1ን ክልላዊ ምርጫ * ይታወሳል ማካሄ0ዱ ። የፌዴሬሽን ምክር ቤትም ምርጫው iከመeከናወኔ በፊት ምርጫው ቢካሄድም ሕገ - ወጥ ነው ሲል ቆይቶ ምርጫው ፣ ተደርጎ ውጤቱ ይፋ ከሆነ በኋላ ደግሞ ምርጫው እንዳልተደረገ የሚቆጠርና ተፈጻሚነት የማይኖረው ይሆናል አስታውቋል ሲል ። በዚህ ብቻ ሳያበቃም የፌደራል መን ግሥት የትግራይ ክልል ሕዝብ የልማትና መሠረታዊ አገልግሎቶች ፍላጎት ላይ በማተኮር የከተማ እና የቀበሌ አስተዳደርን ጨምሮ በክልሉ ከሚገኙ ሕጋዊ ጋር ተቋማት ብቻ ግንኙነት እንዲያደረግ ወስኗል ። የትግራይ ክልል በበኩሉ ውሳኔውን ቅቡልነት የሌለው በማለት ምክር ቤቱ ሥልጣኑን ከሕገ መንግሥቱ ውጪ ፣ የሕገ መንግሥት ትርጉም በመስጠት ያራዘመ ስለሆነ ፤ ሕገ መንግሥታዊ መሠረት የለውም ብሏል ። ይህ የሁለቱ አካላት ፍጥጫ እንዴት ይፈታ? የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ሚናስ ምን መሆን አለበት ስንል የተለያዩ ፓርቲ አመራሮችን አነጋግረናል ። ውይይት ውይይት ውይይት የኦሮሞ ፌPደራሊjስት ኮንግረስ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና " አደገኛ ወደ ሆነ ፍጥጫ ውስጥ ገብተዋል " በማለት ሁሉም አካላት ከገቡበት አለመግባባት ተመልሰው ወደ ድርድር እን ዲገቡ እንደሚጠብቁ ይናገራሉ ። የፖለቲካ ልዩነቶች በድርድር መSታ # አለባቸው ፕሮፌሰሩ የሚሉት የትግራይ ክልል መንግሥትን እና የፌደራል መንግሥቱን ፍጥጫ ለመፍታትም " መፍትሔው ድርድር ብቻ ነው " ይላሉ ። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ናትናኤል ፈለቀ qወሓትN የፌደራል መንግሥቱ የገቡት እሰጥ አገባ " አደጋ ይጋርጣል ሲሉ " ከፕሮፌሰር መረራ ሃሳብ ጋር ይስማማሉ ። አክለውም በኢትዮጵያ ውስጥ የለውጥ ሂደቱ ተጀመረ ከተባለበት ጊዜ አንስቶ ሕወሓት በበላይነት ያስተዳድረው ከነበረው የፌደራል መንግሥት መለን ፤ በኋላም ላይ ብልጽግና ሲመሰረት ከፌደራል ሚና ወጥቶ ክልሉን ብቻ ወደ ማስተዳደር መቀየሩን አስታውሰው ፤ በጊዜ ሂደት ሕወሓት እየወሰዳቸው የመጣቸው ውሳኔዎች ራሱን የሚነጥልና ከአገራዊ የለውጥ ሂደቱ ራሱን የሚያስወጣ ሂደት ተከትሏል ይላሉ ። የኢዜማው አቶ ናትናኤል ፣ የፌደራል መንግሥቱንና የትግራይ ክልልን የሚያስተዳድሩት አካላት ያላቸው አለመግባባት የትግራይ ክልል ሕዝብ ላይ አደጋ ሊጋርጥ የሚችል ይመስላል በማለት ፣ ጉዳዩን " በውይይት ለመፍታት የሚያስችሉ በሮች እየተዘጉ ከዚያ ውጪ ያሉ አማራጮችን ለማየት የሚያስገድዱ ይመስላሉ " ሲል ይገለፁታል ። የፌደራል መንግሥቱን ከማንም በላይ ሊያሳስበው የሚገባው ሕግ የማስከበር ፣ የችን ደህንንት የማስከበር ነው በማለትም ጉዳዩ ከዚህ በላይ ሳይባባስ ወደ ውይይት ሁለቱ ገኖ የሚመጡበትን ሁኔታ የማመቻቸት የበለጠ ኃላፊነት ያለበት መሆኑን ይገልጻሉ ። ኢዜማም የፌደራል መንግሥቱ ያንን ማድረግ አለበት ሲል አንደሚያምን የገለፁት አቶ ናትናኤል ፤ የሚወሰዱ እርም ጃዎች በሙሉ ሕO ^ ትን ወደ ጠረጴዛ እንዲመጣ የሚጋብዙ አለበለዚያም የሚያስገድዱ መሆን አለባቸው ይላሉ ። የፌደራል መንግሥቱ የሚወስዳቸው እርምጃዎች የትግራይን ሕዝብ ደህንነት አደጋ ውስጥ የሚጥል መሆን እንደሌለበትም አቶ ናትናኤል ጨምረው ገልፀዋል ። የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) ፕሬዚዳንት አቶ አዳነ ታደሰ በበኩላቸው በአገሪቱ ውስጥ የተለያዩ የፖለቲካ ቢኖሩም ችግሮች አገሪቱ ሕልውና ላይ ተጨባጭ አደጋ ጋርጦ ያለው በሕወሓት እና በብልጽግና ፣ በፌደራል መንግሥቱና በትግራይ ክልል መንግሥት መካከል ያለው ፍጥጫ ነው ብለው እንደሚያምኑ ይናገራሉ ። ፓርቲያቸው ከባለፈው ዓመት ጥር ወር ጀምሮ ይህንን በመገንዘብ አEቋQሙን ሲገልጽ እንደነበር በማስታወስም ፣ ሁለቱን ወገኖች ለማቀራረብ በሚደረግ ማንኛውም ተሳትፎ ውስጥ የፓርቲያቸው ሚና የሚያስፈልግ ከሆነ ለመሳተፍ ዝግጁ መሆኑንም ማስታወቁን ይገልጻሉ ። ከፌደራል መንግሥት ወገን ክልሉን " የመግፋት " ፤ ከትግራይ ክልል ወገን ደግሞ " ሆን ተብሎ ችግሮቹን የማስፋት አዝማሚያ " የሚታይ መሆኑንም በመጥቀስ ይህ ለአገር ትልቅ ስጋት መሆኑን ይገልጻሉ ። አቶ ታደሰ ሁለቱ አካላት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ተቀራርበው ችግሩን ለመፍታት ጥረት ማድረግ አለባቸው ሲሉ ይገልጻሉ ። ያለባቸው ኃላፊነት የሃይማኖት አባቶች ፣ የአገር ሽማግሌዎችም ቢሆኑ የችግሩን አደገኛነት ተረድተው ለመፍታት ጥረት ማድረግ እንዳለባቸው ያስታውሳሉ ። 6ኛው ሃገራዊ ምርጫ መራዘሙ ትክክል እንዳል ሆነና ትግራይ ክልላዊ ምርጫ በማካሄድ መንግስት መቻሏ ማቋቋም ህጋዊነት እንዳለው የሚገልጸው የሳልሳይ ወያነ ትግራይ (ሳወት) ምክትል ሊቀመንበር አቶ አሉላ ሃይሉ በብልጽግናና ህወሓት መካከል ያለው " አደገኛ አለመግባባት " ግን በአስቸኳይ መፈታት እንዳለበት ያምናል ። ፓርቲዎቹ ችግራቸውን በራሳቸው መንገድ መፍታት እንዳለባቸው የሚናገረው አሉላ ይህንን ማድረግ ካልቻሉ ግን በህጋዊ መንገድ መፈታት እንደሚኖርበት የፓርቲያቸው ሳወት አቋም መሆኑን ይገልጻ ። የፌደሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ የሕወሓት እና አቋም የፌዴሬሽን ምክር ቤት ከሕገመንግሥት አጣሪ ጉባኤ የቀረበለትን ውሳኔ በመንተራስ አገራዊ ምርጫውንም ሆነ የመንግሥትን ስልጣን ለማራዘም መወሰኑ ይታወሳል ። ከዚህ በተጨማሪም ምክር ቤቱ የትግራይ ክልል መንግሥት ያካሄደው ምርጫ ተፈጻሚነት የሌለው ፣ የማይጸና እና JንደተGረZ የማይቆጠር በማለት ፣ ከክልሉ መንግሥት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት እንደማይኖር በማስታወቅ ፣ ከታችኛው መዋቅሮች ጋር ቀጥተኛ እንደሚደረግ ግንኙነት ወስኗል ። ሕውሃትም ተመሳሳይ አቋም አንጸባርቋል ። ይህንን በማስመልከትም የኦፌኮው ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ፤ የፌደራል መንግሥቱ እና የትግራይ ክልል መንግሥት አንዳቸው አንዳቸውን በመወንጀልና " ሕገ - ወጥ " በማለት ግንኙነት ማቋረጣቸው ተገቢ አለመሆኑን ይገልጻሉ ። የፌደራል መንግሥት ከወረዳና ቀበሌ አስተዳደሮች ጋር ግንኙነቱን አደርጋለሁ ማለቱ በምን መልኩ ተግባራዊ ይሆናል የሚለው ለፕሮፌሰሩ መመለስ ያለበት ነጥብ ነው ። በእርሳቸው እምነት በበላይነት ክልሉን የሚያስተዳድረው አካል የታችኛው መዋቅሩንም የማደራጀት ኃላፊነት ያለበት ሆኑ ፣ የፌደራል pንግሥb ፣ ሕወሓትን አልፎ ከታችኛው መዋቅር ጋር ምን ምን እንደሚሰራ መታወቅ እንዳለበት በማንሳት ፣ ወደ ስራ ለመተርጎምም ቀላል ይሆናል የሚል እምነት እንደሌላቸው ገልፀዋል ። ሕዝቡን የሚያስተዳድር እንዲሁም ሌሎች ጉዳዮችን የሚያሟላው አካል የተለያዩ መሆናቸው ለአፈጻጸም አስቸጋሪ እንደሚያደርገውም ያነሳሉ ። ፕሮፌሰር መረራ አክለውም እነዚህ ሁለት አካላት ዋነኛ የፖለቲካ ችግራቸውን እስካልፈቱ ድረስ 0በእንደMዚህ ዓይነት ሁኔታ አብሮ መጓዝ እንደሚከብዳቸውንም ግምታቸውን ያስቀምጣሉ ። የኢዜማ ሕዝብ ግንኙነት የሆኑት ናትናኤል አቶ በበኩላቸው ሕወሓት ቀደም ብሎ ከመስከረም 30. oo በኋላ መንግሥት የለም የሚል ቅስቀሳ እና ግሮች በተደጋጋሚ ሲያደርግ እንደነር በማስታወስ ፣ ቅስቀሳውም ሆነ ውሳኔው " አደገኛ ሁኔታ ውስጥ የሚከተን ነው የሚ ሆነው " ብለዋል ። " ይህ አደገኛ ቅስቀሳ እንደ አገር አደገኛ ሁኔታ ውስጥ እንደሚከተን ነው አድርገን ያየነው " የሚሉት ኢማው አቶ ናትናኤል የፌዴሩሽን ምክር ቤቱ ከትግራይ የክl (መንግሥት በታች ካሉ መዋቅሮች ጋር ግ ንኙነት ለማድረግ መወሰኑ አግባብነት ያለው ነው ነው ብለን የምንወስደው ብለዋል ። ውሳኔው ግን ምን ያህል ሁለቱን ወገኖች የሚያቀራርብና ወደ ውይይት ያመጣል የሚለው ላይ አሁንም ስጋት እንዳላቸው ከመግለጽ አልተቆጠቡም ። ስለዚህ ሕወሓትን ወደ ጠረጴዛ ውይይት ለማምጣት ምን መደረግ አለበት የሚለው በሚገባ መታሰብ እንዳለበት ይገልጻሉ ። የኢዴፓው አቶ አዳነ በበኩላቸው ሕወሓት ምርጫ አድርጎ ስልጣ ያራ9ዘVመበት መንገድ ፍፁም ተገቢ ያልሆነ እና ሕገ - መንግስታዊ ነው ብለው እንደማያምኑ ይናገራሉ ። በሌላ በኩል ደግሞ የፌደራል መንግሥቱም ሥልጣኑን ያራዘመበት መንገoድ8ም ሕገ ወጥና ሕገ መንግሥታዊ ያልሆነ መሆኑን ይገልጻሉ ። ከዚህ አንጻር በፌደሬሽን ምክር ቤት እና በትግራይ ክልል መካከል የሚካሄዱ ሕጋዊ የሚመስሉ ምልልሶች ተገቢ አለመሆናቸውን ይጠቅሳሉ ። ከዚህ ይልቅ " ሕጉን ወደ ጎን ትቶ ፣ በዚያ ሰበብ ሕዝብ ማደናገሩን ትቶ ፣ ፖለቲካዊ መፍትሄ መስጠት " እንደሚያሻቸው ይናገራሉ ። ብልጽግናና ሕወሓት በጠረጴዛ ዙሪያ ቁጭ ብለው ችግሮቻቸውን መፍታት አለባቸው በማለትም ፣ " እነርሱ በያዙት የፖለቲካ ጨዋታ አገር ይፈርሳል " በማለት ፖለቲካዊ ውሳኔ ለመስጠት የሚያስችል ድርድርና ማድረግ ውይይት እነደሚያስፈልግ ይገልጻሉ ። የተቃዋሚ ፓርቲዎች ሚና የሳወት ሊቀመንበር አቶ አሉላ ሃይሉ እንደሚለው ተቃዋሚ ፓርቲዎች! Uጽግናን እና ህወሓትን በማስታረቅ መግባባት የሚፈለገውን ለመፍጠር የሚያስችላቸው ዕድል ሊኖር አይችልም ። " የነበረው የኢህወዴግ ስርዓት በወቅቱ ሲፈጠሩ የነበሩት ፓርቲዎች ተቃዋሚ ደካማ እንዲሆኑ ያደርግ ነበር ። አንዳንድ ጠንካራ የሚባሉ ከተፈጠሩም በገዢው ግንባር የሚታፈኑበት ሁኔታ ነው የነበረው ። ስለዚህ አሁንም የመሰማት ወይም የመደመጥ ዕድል ያገኛሉ ብዬ አላስብም " በማለት ምክንያቱን ያስቀምጣል ። በተጨማሪም በብልጽግናና ህወሐት መካከል " የስልጣን ሽኩቻ " ስላለ ሌሎች ተቃUj ፓርቲዎች በመሃል ገብተው መፍትሔ ሊያመጡ እንደማይችሉና ተሰሚነት እንደማይኖራቸው በትግራይ ውጥስ ያለውን የፖለቲካ ሁኔታ በምሳሌነት በመጥቀስ ያስረዳል ። ፕሮፌሰር መረራ ፓርቲያቸው ብሔራዊ እርቅ እና ብሔራዊ መግባባት እንደሚያስፈልግ ላለፉት ሁለት ዓመታት ሲናገር መቆየቱን ያስታውሳሉ ። vብሔራyዊ እርቁና መግባባቱ በማህበረሰብ ፣ በፖለቲካ ፓርቲ & ዎ & ች በመንግሥትና ፣ ተቃዋሚዎች መካከል እስካልተፈጠረ ድረስ የኢትዮ ጵያ እጣ ፈንታ አቸሪ እንደሚሆን ፓርቲያቸው እንደሚያምን ፕሮፌሰሩ ገልፀዋል ። አክለውም ለትግራይም ሆነ ለቀሪው ኢትዮጵያ ፍትሃዊ የሆነና በብሔራዊ መግባባት ላይ የተመሰረተ ምርጫ ማካሄድ አስፈላጊ መሆኑን ይናገራሉ ። አቶ ናትናኤል በ በኩላቸው ፓርቲዎች በጋራ የፈረሙትን የቃል ኪዳን ሰነድ በማስታወስ የፌደራል መንግሥትን እያስተዳደረው ያለው ፓርቲ እና ትግራይ ክልልን እያስተዳደረ ያለው ፓርቲ ይህንን የቃል ኪዳን ሰነድ እንዲያከብሩ ግፊት ማድረግ ከፓርቲዎች እ ንደሚጠበቅ ይናገራሉ ። በቃል ኪዳን ሰነዱ በአሁኑ ሰዓት በሥራ ላይ ያለውን ሕገመንግሥት ማክበር ፣ የሚደረጉ አንቅስቃሴዎች በሙሉ የሰላማዊ የሌሎችን ዜጎች መብት ያከበሩ እንዲሆን መስማማታቸውን ይጠቅሳሉ ። ኢዜማ ከዚህ አንጻር ይህ እንዲከበር ምክር ቤቱን እንደሚጎተጉት በመጥቀስ ፣ በዚህ ጉዳይ ፓርቲዎች በጋራም ሆነ በግል ሁለቱ ወገኖች በውይይት ጉዳያቸውን 19ዲፈቱ መጎትጎት እንደሚያስፈልጋቸው ይጠቅሳሉ ። የሁለቱ ወገኖች ያሰምሩበታል ። አቶ አዳነ የሕወሓትና የብልጽግና ችግር የሁለቱ ፓርቲዎች ብቻ ሆኖ እንደማይቀር በመግለጽ ፣ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ፣ መንግሥት እርምጃ እንዲወስድ ከመቀስቀስ ይልቅ ወደ ውይይት እንዲመጡ ተሰባስበው ጥረት ማድረግ እንዳለባቸው ይመክራሉ ። በፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ውስጥ የሚሳተፉ ከአንድ መቶ በላይ ፓርቲዎች እንዳሉ የሚናገሩት አቶ አዳነ ፣ እ @ 9ህ ፓርቲዎች አንድ ልዑክ በማዋቀር የሁለቱ ፓርቲዎች ችግር እንዲፈታ ተግባራዊ እንቅስቃሴ መጀመር እንዳለባቸው ያስታውሳሉ ።
3
(ከግራ ወደ ቀኝ) ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና፣ አቶ አሉላ ሃይሉ፣ አቶ አዳነ ታደሰ፣ አቶ ናትናኤል ፈለቀ በሁለቱ አካላት መካከል ያለው አለመግባባትም አንዳቸው ሌላኛቸውን "ሕገ ወጥ" እስከ ማለት ያደረሰ እና የእርስ በእርስ ግንኙነታቸውንም ማቋረጣቸውን በይፋ እስከ መግለጽ አድርሷቸዋል። ባለፈው ዓመት ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው አገራዊ ምርጫ በኮሮናቫይረስ ወረርሽን ምክንያት ሲራዘም፣ የትግራይ ክልል የራሱን ክልላዊ ምርጫ ማካሄዱ ይታወሳል። የፌዴሬሽን ምክር ቤትም ምርጫው ከመከናወኔ በፊት ምርጫው ቢካሄድም ሕገ-ወጥ ነው ሲል ቆይቶ፣ ምርጫው ተደርጎ ውጤቱ ይፋ ከሆነ በኋላ ደግሞ ምርጫው እንዳልተደረገ የሚቆጠርና ተፈጻሚነት የማይኖረው ይሆናል ሲል አስታውቋል። በዚህ ብቻ ሳያበቃም የፌደራል መንግሥት የትግራይ ክልል ሕዝብ የልማትና መሠረታዊ አገልግሎቶች ፍላጎት ላይ በማተኮር የከተማ እና የቀበሌ አስተዳደርን ጨምሮ በክልሉ ከሚገኙ ሕጋዊ ተቋማት ጋር ብቻ ግንኙነት እንዲያደረግ ወስኗል። የትግራይ ክልል በበኩሉ ውሳኔውን ቅቡልነት የሌለው በማለት ምክር ቤቱ ሥልጣኑን ከሕገ መንግሥቱ ውጪ፣ የሕገ መንግሥት ትርጉም በመስጠት ያራዘመ ስለሆነ፤ ሕገ መንግሥታዊ መሠረት የለውም ብሏል። ይህ የሁለቱ አካላት ፍጥጫ እንዴት ይፈታ? የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ሚናስ ምን መሆን አለበት ስንል የተለያዩ ፓርቲ አመራሮችን አነጋግረናል። ውይይት ውይይት ውይይት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና "አደገኛ ወደ ሆነ ፍጥጫ ውስጥ ገብተዋል" በማለት ሁሉም አካላት ከገቡበት አለመግባባት ተመልሰው ወደ ድርድር እንዲገቡ እንደሚጠብቁ ይናገራሉ። የፖለቲካ ልዩነቶች በድርድር መፈታት አለባቸው የሚሉት ፕሮፌሰሩ የትግራይ ክልል መንግሥትን እና የፌደራል መንግሥቱን ፍጥጫ ለመፍታትም "መፍትሔው ድርድር ብቻ ነው" ይላሉ። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ናትናኤል ፈለቀ ሕወሓትና የፌደራል መንግሥቱ የገቡት እሰጥ አገባ "አደጋ ይጋርጣል" ሲሉ ከፕሮፌሰር መረራ ሃሳብ ጋር ይስማማሉ። አክለውም በኢትዮጵያ ውስጥ የለውጥ ሂደቱ ተጀመረ ከተባለበት ጊዜ አንስቶ ሕወሓት በበላይነት ያስተዳድረው ከነበረው የፌደራል መንግሥት መገለሉን፤ በኋላም ላይ ብልጽግና ሲመሰረት ከፌደራል ሚና ወጥቶ ክልሉን ብቻ ወደ ማስተዳደር መቀየሩን አስታውሰው፤ በጊዜ ሂደት ሕወሓት እየወሰዳቸው የመጣቸው ውሳኔዎች ራሱን የሚነጥልና ከአገራዊ የለውጥ ሂደቱ ራሱን የሚያስወጣ ሂደት ተከትሏል ይላሉ። የኢዜማው አቶ ናትናኤል፣ የፌደራል መንግሥቱንና የትግራይ ክልልን የሚያስተዳድሩት አካላት ያላቸው አለመግባባት የትግራይ ክልል ሕዝብ ላይ አደጋ ሊጋርጥ የሚችል ይመስላል በማለት፣ ጉዳዩን "በውይይት ለመፍታት የሚያስችሉ በሮች እየተዘጉ ከዚያ ውጪ ያሉ አማራጮችን ለማየት የሚያስገድዱ ይመስላሉ" ሲል ይገለፁታል። የፌደራል መንግሥቱን ከማንም በላይ ሊያሳስበው የሚገባው ሕግ የማስከበር፣ የዜጎችን ደህንንት የማስከበር ነው በማለትም ጉዳዩ ከዚህ በላይ ሳይባባስ ወደ ውይይት ሁለቱ ወገኖች የሚመጡበትን ሁኔታ የማመቻቸት የበለጠ ኃላፊነት ያለበት መሆኑን ይገልጻሉ። ኢዜማም የፌደራል መንግሥቱ ያንን ማድረግ አለበት ሲል አንደሚያምን የገለፁት አቶ ናትናኤል፤ የሚወሰዱ እርምጃዎች በሙሉ ሕወሓትን ወደ ጠረጴዛ እንዲመጣ የሚጋብዙ አለበለዚያም የሚያስገድዱ መሆን አለባቸው ይላሉ። የፌደራል መንግሥቱ የሚወስዳቸው እርምጃዎች የትግራይን ሕዝብ ደህንነት አደጋ ውስጥ የሚጥል መሆን እንደሌለበትም አቶ ናትናኤል ጨምረው ገልፀዋል። የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) ፕሬዚዳንት አቶ አዳነ ታደሰ በበኩላቸው በአገሪቱ ውስጥ የተለያዩ የፖለቲካ ችግሮች ቢኖሩም አገሪቱ ሕልውና ላይ ተጨባጭ አደጋ ጋርጦ ያለው በሕወሓት እና በብልጽግና፣ በፌደራል መንግሥቱና በትግራይ ክልል መንግሥት መካከል ያለው ፍጥጫ ነው ብለው እንደሚያምኑ ይናገራሉ። ፓርቲያቸው ከባለፈው ዓመት ጥር ወር ጀምሮ ይህንን በመገንዘብ አቋሙን ሲገልጽ እንደነበር በማስታወስም፣ ሁለቱን ወገኖች ለማቀራረብ በሚደረግ ማንኛውም ተሳትፎ ውስጥ የፓርቲያቸው ሚና የሚያስፈልግ ከሆነ ለመሳተፍ ዝግጁ መሆኑንም ማስታወቁን ይገልጻሉ። ከፌደራል መንግሥት ወገን ክልሉን "የመግፋት"፤ ከትግራይ ክልል ወገን ደግሞ "ሆን ተብሎ ችግሮቹን የማስፋት አዝማሚያ" የሚታይ መሆኑንም በመጥቀስ ይህ ለአገር ትልቅ ስጋት መሆኑን ይገልጻሉ። አቶ ታደሰ ሁለቱ አካላት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ተቀራርበው ችግሩን ለመፍታት ጥረት ማድረግ አለባቸው ሲሉ ይገልጻሉ። ኃላፊነት ያለባቸው የሃይማኖት አባቶች፣ የአገር ሽማግሌዎችም ቢሆኑ የችግሩን አደገኛነት ተረድተው ለመፍታት ጥረት ማድረግ እንዳለባቸው ያስታውሳሉ። 6ኛው ሃገራዊ ምርጫ መራዘሙ ትክክል እንዳልሆነና ትግራይ ክልላዊ ምርጫ በማካሄድ መንግስት ማቋቋም መቻሏ ህጋዊነት እንዳለው የሚገልጸው የሳልሳይ ወያነ ትግራይ (ሳወት) ምክትል ሊቀመንበር አቶ አሉላ ሃይሉ በብልጽግናና ህወሓት መካከል ያለው "አደገኛ አለመግባባት" ግን በአስቸኳይ መፈታት እንዳለበት ያምናል። ፓርቲዎቹ ችግራቸውን በራሳቸው መንገድ መፍታት እንዳለባቸው የሚናገረው አሉላ ይህንን ማድረግ ካልቻሉ ግን በህጋዊ መንገድ መፈታት እንደሚኖርበት የፓርቲያቸው ሳወት አቋም መሆኑን ይገልጻ። የፌደሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ እና የሕወሓት አቋም የፌዴሬሽን ምክር ቤት ከሕገመንግሥት አጣሪ ጉባኤ የቀረበለትን ውሳኔ በመንተራስ አገራዊ ምርጫውንም ሆነ የመንግሥትን ስልጣን ለማራዘም መወሰኑ ይታወሳል። ከዚህ በተጨማሪም ምክር ቤቱ የትግራይ ክልል መንግሥት ያካሄደው ምርጫ ተፈጻሚነት የሌለው፣ የማይጸና እና እንደተደረገ የማይቆጠር በማለት፣ ከክልሉ መንግሥት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት እንደማይኖር በማስታወቅ፣ ከታችኛው መዋቅሮች ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት እንደሚደረግ ወስኗል። ሕውሃትም ተመሳሳይ አቋም አንጸባርቋል። ይህንን በማስመልከትም የኦፌኮው ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ፤ የፌደራል መንግሥቱ እና የትግራይ ክልል መንግሥት አንዳቸው አንዳቸውን በመወንጀልና "ሕገ-ወጥ" በማለት ግንኙነት ማቋረጣቸው ተገቢ አለመሆኑን ይገልጻሉ። የፌደራል መንግሥት ከወረዳና ቀበሌ አስተዳደሮች ጋር ግንኙነቱን አደርጋለሁ ማለቱ በምን መልኩ ተግባራዊ ይሆናል የሚለው ለፕሮፌሰሩ መመለስ ያለበት ነጥብ ነው። በእርሳቸው እምነት በበላይነት ክልሉን የሚያስተዳድረው አካል የታችኛው መዋቅሩንም የማደራጀት ኃላፊነት ያለበት በመሆኑ፣ የፌደራል መንግሥቱ፣ ሕወሓትን አልፎ ከታችኛው መዋቅር ጋር ምን ምን እንደሚሰራ መታወቅ እንዳለበት በማንሳት፣ ወደ ስራ ለመተርጎምም ቀላል ይሆናል የሚል እምነት እንደሌላቸው ገልፀዋል። ሕዝቡን የሚያስተዳድር እንዲሁም ሌሎች ጉዳዮችን የሚያሟላው አካል የተለያዩ መሆናቸው ለአፈጻጸም አስቸጋሪ እንደሚያደርገውም ያነሳሉ። ፕሮፌሰር መረራ አክለውም እነዚህ ሁለት አካላት ዋነኛ የፖለቲካ ችግራቸውን እስካልፈቱ ድረስ በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ አብሮ መጓዝ እንደሚከብዳቸውንም ግምታቸውን ያስቀምጣሉ። የኢዜማ ሕዝብ ግንኙነት የሆኑት አቶ ናትናኤል በበኩላቸው ሕወሓት ቀደም ብሎ ከመስከረም 30 በኋላ መንግሥት የለም የሚል ቅስቀሳ እና ንግግሮች በተደጋጋሚ ሲያደርግ እንደነር በማስታወስ፣ ቅስቀሳውም ሆነ ውሳኔው "አደገኛ ሁኔታ ውስጥ የሚከተን ነው የሚሆነው" ብለዋል። "ይህ አደገኛ ቅስቀሳ እንደ አገር አደገኛ ሁኔታ ውስጥ እንደሚከተን አድርገን ነው ያየነው" የሚሉት የኢዜማው አቶ ናትናኤል የፌዴሩሽን ምክር ቤቱ ከትግራይ የክልል መንግሥት በታች ካሉ መዋቅሮች ጋር ግንኙነት ለማድረግ መወሰኑ አግባብነት ያለው ነው ብለን ነው የምንወስደው ብለዋል። ውሳኔው ግን ምን ያህል ሁለቱን ወገኖች የሚያቀራርብና ወደ ውይይት ያመጣል የሚለው ላይ አሁንም ስጋት እንዳላቸው ከመግለጽ አልተቆጠቡም። ስለዚህ ሕወሓትን ወደ ውይይት ጠረጴዛ ለማምጣት ምን መደረግ አለበት የሚለው በሚገባ መታሰብ እንዳለበት ይገልጻሉ። የኢዴፓው አቶ አዳነ በበኩላቸው ሕወሓት ምርጫ አድርጎ ስልጣኑን ያራዘመበት መንገድ ፍፁም ተገቢ ያልሆነ እና ሕገ-መንግስታዊ ነው ብለው እንደማያምኑ ይናገራሉ። በሌላ በኩል ደግሞ የፌደራል መንግሥቱም ሥልጣኑን ያራዘመበት መንገድም ሕገ ወጥና ሕገ መንግሥታዊ ያልሆነ መሆኑን ይገልጻሉ። ከዚህ አንጻር በፌደሬሽን ምክር ቤት እና በትግራይ ክልል መካከል የሚካሄዱ ሕጋዊ የሚመስሉ ምልልሶች ተገቢ አለመሆናቸውን ይጠቅሳሉ። ከዚህ ይልቅ "ሕጉን ወደ ጎን ትቶ፣ በዚያ ሰበብ ሕዝብ ማደናገሩን ትቶ፣ ፖለቲካዊ መፍትሄ መስጠት" እንደሚያሻቸው ይናገራሉ። ብልጽግናና ሕወሓት በጠረጴዛ ዙሪያ ቁጭ ብለው ችግሮቻቸውን መፍታት አለባቸው በማለትም፣ "እነርሱ በያዙት የፖለቲካ ጨዋታ አገር ይፈርሳል" በማለት ፖለቲካዊ ውሳኔ ለመስጠት የሚያስችል ድርድርና ውይይት ማድረግ እነደሚያስፈልግ ይገልጻሉ። የተቃዋሚ ፓርቲዎች ሚና የሳወት ሊቀመንበር አቶ አሉላ ሃይሉ እንደሚለው ተቃዋሚ ፓርቲዎች ብልጽግናን እና ህወሓትን በማስታረቅ የሚፈለገውን መግባባት ለመፍጠር የሚያስችላቸው ዕድል ሊኖር አይችልም። "የነበረው የኢህወዴግ ስርዓት በወቅቱ ሲፈጠሩ የነበሩት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ደካማ እንዲሆኑ ያደርግ ነበር። አንዳንድ ጠንካራ የሚባሉ ከተፈጠሩም በገዢው ግንባር የሚታፈኑበት ሁኔታ ነው የነበረው። ስለዚህ አሁንም የመሰማት ወይም የመደመጥ ዕድል ያገኛሉ ብዬ አላስብም" በማለት ምክንያቱን ያስቀምጣል። በተጨማሪም በብልጽግናና ህወሐት መካከል "የስልጣን ሽኩቻ" ስላለ ሌሎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች በመሃል ገብተው መፍትሔ ሊያመጡ እንደማይችሉና ተሰሚነት እንደማይኖራቸው በትግራይ ውጥስ ያለውን የፖለቲካ ሁኔታ በምሳሌነት በመጥቀስ ያስረዳል። ፕሮፌሰር መረራ ፓርቲያቸው ብሔራዊ እርቅ እና ብሔራዊ መግባባት እንደሚያስፈልግ ላለፉት ሁለት ዓመታት ሲናገር መቆየቱን ያስታውሳሉ። ብሔራዊ እርቁና መግባባቱ በማህበረሰብ፣ በፖለቲካ ፓርቲዎች፣ በመንግሥትና ተቃዋሚዎች መካከል እስካልተፈጠረ ድረስ የኢትዮጵያ እጣ ፈንታ አስቸጋሪ እንደሚሆን ፓርቲያቸው እንደሚያምን ፕሮፌሰሩ ገልፀዋል። አክለውም ለትግራይም ሆነ ለቀሪው ኢትዮጵያ ፍትሃዊ የሆነና በብሔራዊ መግባባት ላይ የተመሰረተ ምርጫ ማካሄድ አስፈላጊ መሆኑን ይናገራሉ። አቶ ናትናኤል በበኩላቸው ፓርቲዎች በጋራ የፈረሙትን የቃል ኪዳን ሰነድ በማስታወስ የፌደራል መንግሥትን እያስተዳደረው ያለው ፓርቲ እና ትግራይ ክልልን እያስተዳደረ ያለው ፓርቲ ይህንን የቃል ኪዳን ሰነድ እንዲያከብሩ ግፊት ማድረግ ከፓርቲዎች እንደሚጠበቅ ይናገራሉ። በቃል ኪዳን ሰነዱ በአሁኑ ሰዓት በሥራ ላይ ያለውን ሕገመንግሥት ማክበር፣ የሚደረጉ አንቅስቃሴዎች በሙሉ የሰላማዊ የሌሎችን ዜጎች መብት ያከበሩ እንዲሆን መስማማታቸውን ይጠቅሳሉ። ኢዜማ ከዚህ አንጻር ይህ እንዲከበር ምክር ቤቱን እንደሚጎተጉት በመጥቀስ፣ በዚህ ጉዳይ ፓርቲዎች በጋራም ሆነ በግል ሁለቱ ወገኖች በውይይት ጉዳያቸውን እንዲፈቱ መጎትጎት እንደሚያስፈልጋቸው ይጠቅሳሉ። የሁለቱ ወገኖች አለመግባባትም ወደ መሬት ወርዶ ተግባራዊ እንዳይሆን ፓርቲዎች ሚናቸውን መጫወት እንዳለባቸው ያሰምሩበታል። አቶ አዳነ የሕወሓትና የብልጽግና ችግር የሁለቱ ፓርቲዎች ብቻ ሆኖ እንደማይቀር በመግለጽ፣ የተቃዋሚ ፓርቲዎች፣ መንግሥት እርምጃ እንዲወስድ ከመቀስቀስ ይልቅ ወደ ውይይት እንዲመጡ ተሰባስበው ጥረት ማድረግ እንዳለባቸው ይመክራሉ። በፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ውስጥ የሚሳተፉ ከአንድ መቶ በላይ ፓርቲዎች እንዳሉ የሚናገሩት አቶ አዳነ፣ እነዚህ ፓርቲዎች አንድ ልዑክ በማዋቀር የሁለቱ ፓርቲዎች ችግር እንዲፈታ ተግባራዊ እንቅስቃሴ መጀመር እንዳለባቸው ያስታውሳሉ።
(ከግራ ወደ ቀኝ) ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና፣ አቶ አሉላ ሃይሉ፣ አቶ አዳነ ታደሰ፣ አቶ ናትናኤል ፈለቀ በሁለቱ አካላት መካከል ያለው አለመግባባትም አንዳቸው ሌላኛቸውን "ሕገ ወጥ" እስከ ማለት ያደረሰ እና የእርስ በእርስ ግንኙነታቸውንም ማቋረጣቸውን በይፋ እስከ መግለጽ አድርሷቸዋል። ባለፈው ዓመት ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው አገራዊ ምርጫ በኮሮናቫይረስ ወረርሽን ምክንያት ሲራዘም፣ የትግራይ ክልል የራሱን ክልላዊ ምርጫ ማካሄዱ ይታወሳል። የፌዴሬሽን ምክር ቤትም ምርጫው ከመከናወኔ በፊት ምርጫው ቢካሄድም ሕገ-ወጥ ነው ሲል ቆይቶ፣ ምርጫው ተደርጎ ውጤቱ ይፋ ከሆነ በኋላ ደግሞ ምርጫው እንዳልተደረገ የሚቆጠርና ተፈጻሚነት የማይኖረው ይሆናል ሲል አስታውቋል። በዚህ ብቻ ሳያበቃም የፌደራል መንግሥት የትግራይ ክልል ሕዝብ የልማትና መሠረታዊ አገልግሎቶች ፍላጎት ላይ በማተኮር የከተማ እና የቀበሌ አስተዳደርን ጨምሮ በክልሉ ከሚገኙ ሕጋዊ ተቋማት ጋር ብቻ ግንኙነት እንዲያደረግ ወስኗል። የትግራይ ክልል በበኩሉ ውሳኔውን ቅቡልነት የሌለው በማለት ምክር ቤቱ ሥልጣኑን ከሕገ መንግሥቱ ውጪ፣ የሕገ መንግሥት ትርጉም በመስጠት ያራዘመ ስለሆነ፤ ሕገ መንግሥታዊ መሠረት የለውም ብሏል። ይህ የሁለቱ አካላት ፍጥጫ እንዴት ይፈታ? የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ሚናስ ምን መሆን አለበት ስንል የተለያዩ ፓርቲ አመራሮችን አነጋግረናል። ውይይት ውይይት ውይይት የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና "አደገኛ ወደ ሆነ ፍጥጫ ውስጥ ገብተዋል" በማለት ሁሉም አካላት ከገቡበት አለመግባባት ተመልሰው ወደ ድርድር እንዲገቡ እንደሚጠብቁ ይናገራሉ። የፖለቲካ ልዩነቶች በድርድር መፈታት አለባቸው የሚሉት ፕሮፌሰሩ የትግራይ ክልል መንግሥትን እና የፌደራል መንግሥቱን ፍጥጫ ለመፍታትም "መፍትሔው ድርድር ብቻ ነው" ይላሉ። የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ናትናኤል ፈለቀ ሕወሓትና የፌደራል መንግሥቱ የገቡት እሰጥ አገባ "አደጋ ይጋርጣል" ሲሉ ከፕሮፌሰር መረራ ሃሳብ ጋር ይስማማሉ። አክለውም በኢትዮጵያ ውስጥ የለውጥ ሂደቱ ተጀመረ ከተባለበት ጊዜ አንስቶ ሕወሓት በበላይነት ያስተዳድረው ከነበረው የፌደራል መንግሥት መገለሉን፤ በኋላም ላይ ብልጽግና ሲመሰረት ከፌደራል ሚና ወጥቶ ክልሉን ብቻ ወደ ማስተዳደር መቀየሩን አስታውሰው፤ በጊዜ ሂደት ሕወሓት እየወሰዳቸው የመጣቸው ውሳኔዎች ራሱን የሚነጥልና ከአገራዊ የለውጥ ሂደቱ ራሱን የሚያስወጣ ሂደት ተከትሏል ይላሉ። የኢዜማው አቶ ናትናኤል፣ የፌደራል መንግሥቱንና የትግራይ ክልልን የሚያስተዳድሩት አካላት ያላቸው አለመግባባት የትግራይ ክልል ሕዝብ ላይ አደጋ ሊጋርጥ የሚችል ይመስላል በማለት፣ ጉዳዩን "በውይይት ለመፍታት የሚያስችሉ በሮች እየተዘጉ ከዚያ ውጪ ያሉ አማራጮችን ለማየት የሚያስገድዱ ይመስላሉ" ሲል ይገለፁታል። የፌደራል መንግሥቱን ከማንም በላይ ሊያሳስበው የሚገባው ሕግ የማስከበር፣ የዜጎችን ደህንንት የማስከበር ነው በማለትም ጉዳዩ ከዚህ በላይ ሳይባባስ ወደ ውይይት ሁለቱ ወገኖች የሚመጡበትን ሁኔታ የማመቻቸት የበለጠ ኃላፊነት ያለበት መሆኑን ይገልጻሉ። ኢዜማም የፌደራል መንግሥቱ ያንን ማድረግ አለበት ሲል አንደሚያምን የገለፁት አቶ ናትናኤል፤ የሚወሰዱ እርምጃዎች በሙሉ ሕወሓትን ወደ ጠረጴዛ እንዲመጣ የሚጋብዙ አለበለዚያም የሚያስገድዱ መሆን አለባቸው ይላሉ። የፌደራል መንግሥቱ የሚወስዳቸው እርምጃዎች የትግራይን ሕዝብ ደህንነት አደጋ ውስጥ የሚጥል መሆን እንደሌለበትም አቶ ናትናኤል ጨምረው ገልፀዋል። የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) ፕሬዚዳንት አቶ አዳነ ታደሰ በበኩላቸው በአገሪቱ ውስጥ የተለያዩ የፖለቲካ ችግሮች ቢኖሩም አገሪቱ ሕልውና ላይ ተጨባጭ አደጋ ጋርጦ ያለው በሕወሓት እና በብልጽግና፣ በፌደራል መንግሥቱና በትግራይ ክልል መንግሥት መካከል ያለው ፍጥጫ ነው ብለው እንደሚያምኑ ይናገራሉ። ፓርቲያቸው ከባለፈው ዓመት ጥር ወር ጀምሮ ይህንን በመገንዘብ አቋሙን ሲገልጽ እንደነበር በማስታወስም፣ ሁለቱን ወገኖች ለማቀራረብ በሚደረግ ማንኛውም ተሳትፎ ውስጥ የፓርቲያቸው ሚና የሚያስፈልግ ከሆነ ለመሳተፍ ዝግጁ መሆኑንም ማስታወቁን ይገልጻሉ። ከፌደራል መንግሥት ወገን ክልሉን "የመግፋት"፤ ከትግራይ ክልል ወገን ደግሞ "ሆን ተብሎ ችግሮቹን የማስፋት አዝማሚያ" የሚታይ መሆኑንም በመጥቀስ ይህ ለአገር ትልቅ ስጋት መሆኑን ይገልጻሉ። አቶ ታደሰ ሁለቱ አካላት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ተቀራርበው ችግሩን ለመፍታት ጥረት ማድረግ አለባቸው ሲሉ ይገልጻሉ። ኃላፊነት ያለባቸው የሃይማኖት አባቶች፣ የአገር ሽማግሌዎችም ቢሆኑ የችግሩን አደገኛነት ተረድተው ለመፍታት ጥረት ማድረግ እንዳለባቸው ያስታውሳሉ። 6ኛው ሃገራዊ ምርጫ መራዘሙ ትክክል እንዳልሆነና ትግራይ ክልላዊ ምርጫ በማካሄድ መንግስት ማቋቋም መቻሏ ህጋዊነት እንዳለው የሚገልጸው የሳልሳይ ወያነ ትግራይ (ሳወት) ምክትል ሊቀመንበር አቶ አሉላ ሃይሉ በብልጽግናና ህወሓት መካከል ያለው "አደገኛ አለመግባባት" ግን በአስቸኳይ መፈታት እንዳለበት ያምናል። ፓርቲዎቹ ችግራቸውን በራሳቸው መንገድ መፍታት እንዳለባቸው የሚናገረው አሉላ ይህንን ማድረግ ካልቻሉ ግን በህጋዊ መንገድ መፈታት እንደሚኖርበት የፓርቲያቸው ሳወት አቋም መሆኑን ይገልጻ። የፌደሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ እና የሕወሓት አቋም የፌዴሬሽን ምክር ቤት ከሕገመንግሥት አጣሪ ጉባኤ የቀረበለትን ውሳኔ በመንተራስ አገራዊ ምርጫውንም ሆነ የመንግሥትን ስልጣን ለማራዘም መወሰኑ ይታወሳል። ከዚህ በተጨማሪም ምክር ቤቱ የትግራይ ክልል መንግሥት ያካሄደው ምርጫ ተፈጻሚነት የሌለው፣ የማይጸና እና እንደተደረገ የማይቆጠር በማለት፣ ከክልሉ መንግሥት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት እንደማይኖር በማስታወቅ፣ ከታችኛው መዋቅሮች ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት እንደሚደረግ ወስኗል። ሕውሃትም ተመሳሳይ አቋም አንጸባርቋል። ይህንን በማስመልከትም የኦፌኮው ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ፤ የፌደራል መንግሥቱ እና የትግራይ ክልል መንግሥት አንዳቸው አንዳቸውን በመወንጀልና "ሕገ-ወጥ" በማለት ግንኙነት ማቋረጣቸው ተገቢ አለመሆኑን ይገልጻሉ። የፌደራል መንግሥት ከወረዳና ቀበሌ አስተዳደሮች ጋር ግንኙነቱን አደርጋለሁ ማለቱ በምን መልኩ ተግባራዊ ይሆናል የሚለው ለፕሮፌሰሩ መመለስ ያለበት ነጥብ ነው። በእርሳቸው እምነት በበላይነት ክልሉን የሚያስተዳድረው አካል የታችኛው መዋቅሩንም የማደራጀት ኃላፊነት ያለበት በመሆኑ፣ የፌደራል መንግሥቱ፣ ሕወሓትን አልፎ ከታችኛው መዋቅር ጋር ምን ምን እንደሚሰራ መታወቅ እንዳለበት በማንሳት፣ ወደ ስራ ለመተርጎምም ቀላል ይሆናል የሚል እምነት እንደሌላቸው ገልፀዋል። ሕዝቡን የሚያስተዳድር እንዲሁም ሌሎች ጉዳዮችን የሚያሟላው አካል የተለያዩ መሆናቸው ለአፈጻጸም አስቸጋሪ እንደሚያደርገውም ያነሳሉ። ፕሮፌሰር መረራ አክለውም እነዚህ ሁለት አካላት ዋነኛ የፖለቲካ ችግራቸውን እስካልፈቱ ድረስ በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ አብሮ መጓዝ እንደሚከብዳቸውንም ግምታቸውን ያስቀምጣሉ። የኢዜማ ሕዝብ ግንኙነት የሆኑት አቶ ናትናኤል በበኩላቸው ሕወሓት ቀደም ብሎ ከመስከረም 30 በኋላ መንግሥት የለም የሚል ቅስቀሳ እና ንግግሮች በተደጋጋሚ ሲያደርግ እንደነር በማስታወስ፣ ቅስቀሳውም ሆነ ውሳኔው "አደገኛ ሁኔታ ውስጥ የሚከተን ነው የሚሆነው" ብለዋል። "ይህ አደገኛ ቅስቀሳ እንደ አገር አደገኛ ሁኔታ ውስጥ እንደሚከተን አድርገን ነው ያየነው" የሚሉት የኢዜማው አቶ ናትናኤል የፌዴሩሽን ምክር ቤቱ ከትግራይ የክልል መንግሥት በታች ካሉ መዋቅሮች ጋር ግንኙነት ለማድረግ መወሰኑ አግባብነት ያለው ነው ብለን ነው የምንወስደው ብለዋል። ውሳኔው ግን ምን ያህል ሁለቱን ወገኖች የሚያቀራርብና ወደ ውይይት ያመጣል የሚለው ላይ አሁንም ስጋት እንዳላቸው ከመግለጽ አልተቆጠቡም። ስለዚህ ሕወሓትን ወደ ውይይት ጠረጴዛ ለማምጣት ምን መደረግ አለበት የሚለው በሚገባ መታሰብ እንዳለበት ይገልጻሉ። የኢዴፓው አቶ አዳነ በበኩላቸው ሕወሓት ምርጫ አድርጎ ስልጣኑን ያራዘመበት መንገድ ፍፁም ተገቢ ያልሆነ እና ሕገ-መንግስታዊ ነው ብለው እንደማያምኑ ይናገራሉ። በሌላ በኩል ደግሞ የፌደራል መንግሥቱም ሥልጣኑን ያራዘመበት መንገድም ሕገ ወጥና ሕገ መንግሥታዊ ያልሆነ መሆኑን ይገልጻሉ። ከዚህ አንጻር በፌደሬሽን ምክር ቤት እና በትግራይ ክልል መካከል የሚካሄዱ ሕጋዊ የሚመስሉ ምልልሶች ተገቢ አለመሆናቸውን ይጠቅሳሉ። ከዚህ ይልቅ "ሕጉን ወደ ጎን ትቶ፣ በዚያ ሰበብ ሕዝብ ማደናገሩን ትቶ፣ ፖለቲካዊ መፍትሄ መስጠት" እንደሚያሻቸው ይናገራሉ። ብልጽግናና ሕወሓት በጠረጴዛ ዙሪያ ቁጭ ብለው ችግሮቻቸውን መፍታት አለባቸው በማለትም፣ "እነርሱ በያዙት የፖለቲካ ጨዋታ አገር ይፈርሳል" በማለት ፖለቲካዊ ውሳኔ ለመስጠት የሚያስችል ድርድርና ውይይት ማድረግ እነደሚያስፈልግ ይገልጻሉ። የተቃዋሚ ፓርቲዎች ሚና የሳወት ሊቀመንበር አቶ አሉላ ሃይሉ እንደሚለው ተቃዋሚ ፓርቲዎች ብልጽግናን እና ህወሓትን በማስታረቅ የሚፈለገውን መግባባት ለመፍጠር የሚያስችላቸው ዕድል ሊኖር አይችልም። "የነበረው የኢህወዴግ ስርዓት በወቅቱ ሲፈጠሩ የነበሩት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ደካማ እንዲሆኑ ያደርግ ነበር። አንዳንድ ጠንካራ የሚባሉ ከተፈጠሩም በገዢው ግንባር የሚታፈኑበት ሁኔታ ነው የነበረው። ስለዚህ አሁንም የመሰማት ወይም የመደመጥ ዕድል ያገኛሉ ብዬ አላስብም" በማለት ምክንያቱን ያስቀምጣል። በተጨማሪም በብልጽግናና ህወሐት መካከል "የስልጣን ሽኩቻ" ስላለ ሌሎች ተቃዋሚ ፓርቲዎች በመሃል ገብተው መፍትሔ ሊያመጡ እንደማይችሉና ተሰሚነት እንደማይኖራቸው በትግራይ ውጥስ ያለውን የፖለቲካ ሁኔታ በምሳሌነት በመጥቀስ ያስረዳል። ፕሮፌሰር መረራ ፓርቲያቸው ብሔራዊ እርቅ እና ብሔራዊ መግባባት እንደሚያስፈልግ ላለፉት ሁለት ዓመታት ሲናገር መቆየቱን ያስታውሳሉ። ብሔራዊ እርቁና መግባባቱ በማህበረሰብ፣ በፖለቲካ ፓርቲዎች፣ በመንግሥትና ተቃዋሚዎች መካከል እስካልተፈጠረ ድረስ የኢትዮጵያ እጣ ፈንታ አስቸጋሪ እንደሚሆን ፓርቲያቸው እንደሚያምን ፕሮፌሰሩ ገልፀዋል። አክለውም ለትግራይም ሆነ ለቀሪው ኢትዮጵያ ፍትሃዊ የሆነና በብሔራዊ መግባባት ላይ የተመሰረተ ምርጫ ማካሄድ አስፈላጊ መሆኑን ይናገራሉ። አቶ ናትናኤል በበኩላቸው ፓርቲዎች በጋራ የፈረሙትን የቃል ኪዳን ሰነድ በማስታወስ የፌደራል መንግሥትን እያስተዳደረው ያለው ፓርቲ እና ትግራይ ክልልን እያስተዳደረ ያለው ፓርቲ ይህንን የቃል ኪዳን ሰነድ እንዲያከብሩ ግፊት ማድረግ ከፓርቲዎች እንደሚጠበቅ ይናገራሉ። በቃል ኪዳን ሰነዱ በአሁኑ ሰዓት በሥራ ላይ ያለውን ሕገመንግሥት ማክበር፣ የሚደረጉ አንቅስቃሴዎች በሙሉ የሰላማዊ የሌሎችን ዜጎች መብት ያከበሩ እንዲሆን መስማማታቸውን ይጠቅሳሉ። ኢዜማ ከዚህ አንጻር ይህ እንዲከበር ምክር ቤቱን እንደሚጎተጉት በመጥቀስ፣ በዚህ ጉዳይ ፓርቲዎች በጋራም ሆነ በግል ሁለቱ ወገኖች በውይይት ጉዳያቸውን እንዲፈቱ መጎትጎት እንደሚያስፈልጋቸው ይጠቅሳሉ። የሁለቱ ወገኖች አለመግባባትም ወደ መሬት ወርዶ ተግባራዊ እንዳይሆን ፓርቲዎች ሚናቸውን መጫወት እንዳለባቸው ያሰምሩበታል። አቶ አዳነ የሕወሓትና የብልጽግና ችግር የሁለቱ ፓርቲዎች ብቻ ሆኖ እንደማይቀር በመግለጽ፣ የተቃዋሚ ፓርቲዎች፣ መንግሥት እርምጃ እንዲወስድ ከመቀስቀስ ይልቅ ወደ ውይይት እንዲመጡ ተሰባስበው ጥረት ማድረግ እንዳለባቸው ይመክራሉ። በፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ውስጥ የሚሳተፉ ከአንድ መቶ በላይ ፓርቲዎች እንዳሉ የሚናገሩት አቶ አዳነ፣ እነዚህ ፓርቲዎች አንድ ልዑክ በማዋቀር የሁለቱ ፓርቲዎች ችግር እንዲፈታ ተግባራዊ እንቅስቃሴ መጀመር እንዳለባቸው ያስታውሳሉ።
4
የብር የመግዛት አቅም እየቀነሰ ነው "ሃገር ውስጥ የሚመረቱ እንደ ሽንኩርት፣ ጤፍ፣ ቲማቲም የመሳሰሉት ላይ ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ጭማሪ ታይቷል፤ ከዚያ ባሻገር ከውጭ የሚገቡ እንደ መዋቢያ ምርቶች፣ አልባሳት የመሳሰሉትም ከፍተኛ ጭማሪ ታይቷል" የሚለው ይሄው ግለሰብ ምናልባትም ከዓለም አቀፍ ወረርሽኙ ጋር በተያያዘ የንግድ እንቅስቃሴዎች መቀዛቀዛቸው፣ እንደ ወትሮውም በቀላሉ መጓጓዝ ባለመቻሉ የአቅርቦት እጥረት ማጋጠሙ ለዋጋ ጭማሪ ምክንያት ሳይሆን እንደማይቀር ግምቱን ሰንዝሯል። "ሽንኩርት በአስራዎቹ ብር ደረጃ ነበር የምንገዛው፥ አሁን ወደ አርባ ብር ደርሷል፤ ቲማቲምም እንደዚሁ ከፍ ብሏል፤ እንደዚሁ ሃያ ስምንት ብር ሃያ ዘጠኝ ብር [ገደማ] እየተሸጠ ነው ያለው በኪሎ" የሚለው ይህ ሰው ከዚህም የተነሳ እርሱና በማኅበራዊ ከባቢው የሚያውቃቸው ሌሎች ሰዎች አጠቃቀማቸውን ለማስተካከል መገደዳቸውን ይናገራል። የፍቼ ከተማ ነዋሪ የሆነችው ዘውዲቱ አሰፋም ከአዲስ አበባው ነዋሪ ጋር ተመሳሳይ ሃሳብ ነው ያላት። የኑሮ ውድነቱ ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረ መሆኑን ለቢቢሲ ስትገልጽ፤ "ለምሳሌ ሽንኩርት ከ45 እስከ 50 ብር እየተሸጠ ይገኛል። ሁሉም ነገር ጨምሯል። ጤፍ ከ4300 በላይ እየሆነ ነው። ዘይት ድሮ መንግሥት ያቀርብ ነበር፤ አሁን ግን አያቀርቡም፤ ስለዚህ ከነጋዴ እየገዛን ነው። ዋጋው ጨምሯል። የመንግሥት ሰራተኛ የሆነ፣ ደሞዙ አነስተኛ የሆነ፣ ቤተሰብ ያለው በጣም እየተቸገረ ነው።" ብላለች። የኑሮ ውድነቱ መናር በአኗኗሩ ላይ ያመጣውን ለውጥ የሚገልፀው የአዲስ አበባ ነዋሪ ". . .በምንጠቀማቸው ምግቦች ውስጥ ቲማቲም የምናዘወትር ከሆነ እርሱን እንተዋለን ማለት ነው፤ ሽንኩርትም የምንገዛውን እየቀነስን ሄደናል"፤ ስለዚህ "የምታገኘው ገቢና ለፍጆታዎችህ የምታወጣው ካልተመጣጠነልህ ፍጆታውን ወደ መቀነስ ብሎም ወደ ማቆም ነው የምንሄደው" ብሏል። ይኼው ሰው የኮቪድ-19 ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ ወደ ኢትዮጵያ መግባቱ እርግጥ የሆነበት ሰሞን በርካታ ሰዎች፣ የተለያዩ ምርቶችን በጅምላ ይሸምቱና ያከማቹ እንደነበር አስታውሶ፣ በወቅቱ አጋጣሚውን ለመጠቀም በፈለጉ አንዳንድ ነጋዴዎች የዋጋ ጭማሪ መደረጉን ይጠቅሳል። "እኛ አገር የተለመደው ነገር ደግሞ ዋጋ አንድ ጊዜ ከፍ ካለ በኋላ ተመልሶ የመውረድ ዕድሉ በጣም አናሳ ስለሆነ" በዚያው ከፍ ብሎ ቀርቷል ይላል። የአርባምንጭ ነዋሪ የሆኑ ሌላ ግለሰብ ለቢቢሲ ሲናገሩ ገበያው "እሳት ነው" ይላሉ። ዋጋውን ለማነጻጸር ሩቅ መሄድ አልፈለጉም፤ "በቅርቡ እንኳ ቲማቲም እንገዛ የነበረው 20 ብር ነው አሁን ግን 30 ገብቷል" ካሉ በኋላ ሽንኩርት ደግሞ 30 ብር መግባቱን፣ ድንች በኪሎ 15 ብር፣ ነጭ ሽንኩርት 150 መሆኑን ለቢቢሲ ገልፀዋል። ነጋዴዎችም እንደ ከዚህ ቀደሙ ደፍረው የሚገዙ ደንበኞቻቸው እየቀነሱ መምጣታውን ለቢቢሰ ተናግረዋል። በላሊበላ የሚኖሩት ሌላው ቢቢሲ ያነጋገራቸው ግለሰብ ኑሯቸው የተመሰረተው ከተማዋን ለመገብኘት በሚመጡ ቱሪስቶች ላይ እንደነበር ተናግረው አሁን ግን በኮቪድ-19 ምክንያት ጎብኚ በመጥፋቱ ኑሯቸው ፈተና ውስጥ መውደቁን ለቢቢሲ አልሸሸጉም። ከዚህ ቀደም 30 እና 40 ብር ይገዙት የነበረውን ሽንኩርት አሁን 120 ብር እንደሚሸጥም አስረጅ በመጥቀስ ተናግረዋል። ከቅርብ ወራት ወዲህ በምግብ ምርቶች ላይ ከፍተኛ የዋጋ መጨመር ታይቷል "ጤፍ ከ4000 ብር በላይ ገብቷል" በማለትም ኑሮ ከእለት ወደ እልት እየከበደ መምጣቱን ለቢቢሲ በሃዘን ስሜት ውስጥ ሆነው አስረድተዋል። ኮሮናቫይረስና የዋጋ ንረት የምጣኔ ሃብት ባለሙያው ዶ/ር ጉቱ ቲሶ በአሁኑ ወቅት በመላው ዓለም በኮሮናቫይረስ ምክንያት የሸቀጣሸቀጥ ዋጋ መጨመሩን ይገልፃሉ። ለዚህ ደግሞ ምክንያቱ በኮቪድ-19 እና በተጓዳኝ ችግሮች ምክንያት ምርትና አቅርቦት ላይ መስተጓጎል በመፈጠሩ መሆኑን ያስረዳሉ። ምሁሩ አክለውም ከየካቲት ወር ጀምሮ ይህ መከሰቱን እና እስካሁን መቀጠሉን ይናገራሉ። ዶ/ር ጉቱ በተለይ ደግሞ የአለማቸችን የሸቀጣሸቀጥ እቃዎች ዋነኛ አቅራቢ ቻይና በኮሮናቫይረስ ክፉኛ መጎዳቷ ምርቶችን ማስተጓጎሉንና በዚህም የተነሳ የዋጋ ንረት መከሰቱን ገልፀዋል። "አቅርቦት ሲቀንስ ዋጋ ይጨምራል" የሚሉት ባለሙያው፤ በተፈጠረው የአቅርቦት እጥረት ገበያ ውስጥ ያለውን መቀራመት በመፈጠሩ የምርት ዋጋ መናሩን አብራርተዋል። ሌላኛው ምርቶችን ከውጪ አገራት ገዝቶ ለማምጣት የውጭ ምንዛሬ በማስፈለጉ እና በበቂ ሁናቴ የውጪ ምንዛሬ ማግኘት አለመቻል ለዋጋ ግሽበቱ መናር አንዱ አስተዋጽኦ እንደሆነ ያስረዳሉ። በኮሮናቫይረስ ምክንያት አምራቾች የግብአት እጥረት ስለሚገጥማቸው የዋጋ ንረት ይከሰታል የሚሉት ዶ/ር ጉቱ፣ አምራቾች የማምረት ወጪያቸው ሲጨምር አብሮ የምርት ዋጋ ይጨምራል ይላሉ። አምራቹ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ከትራንስፖርትና ከማምረት ጋር የተገናኘ የግብአት አቅርቦት እየተገታና እጥት እየተፈጠረ በመምጣቱ ለምርት እጥረቱ አስተዋጽኦ ማድረጉን ገልፀዋል። "ግብአት አቅርቦት ቀነሰ ማለት፣ የግብአት ዋጋ ጨመረ ማለት ነው" በማለትም ናገራሉ። የማምረቻ ዋጋ ሲጨምር፣ በተዘዋዋሪ አምራቹ ዋጋውን ወደ ሸማቹ እንደሚያዞር የሚያስረዱት ዶ/ር ጉቱ፤ ዋጋው ወደ ተጠቃሚ ሲዞር ምርቱ ላይ ጭማሪ ያሳያል ሲሉ ይተነትናሉ። ከእነዚህ በተጨማሪ የስርጭት መሰተጓጎል መኖሩን ባለሙያው ጨምረው አስድተዋል። "በአንድ ቦታ የተመረተ ምርት በሚፈለግበት ወቅት ወደ ተለያየ የአገሪቱ ክፍል ማሰራጨት ሲያቅት፣ እጥረት ስለሚፈጠር ለተጨማሪ ወጪ ይዳረጋል፤ የዋጋ ጭማሪ ይከሰታል።" በኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት የሰላምና መረጋጋት ጥያቄ ትልቅ ፈተና ውስጥ መውደቁን በማስታወስ፣ ይህ ሁሉ በምርት ሰንሰለት፣ በግብዓት አቅርቦት፣ በምርት ስርጭቶች ላይ ትልቅ መስተጓጎል መፍጠሩን ይናገራሉ። በሰላም እና መረጋጋት እጦቱ ፋብሪካዎች ምርታቸውን መቀነሳቸውን፣ ምርት ስርጭት ላይ የተሰማሩም መስተጓጎል ገጥሟቸዋል ሲሉ ይገልጻሉ። መኪናዎች ጭነት ጭነው መንገድ ላይ ከአንድ ቀን በላይ ተስተጓጉለው መቅረት፣ ለተጨማሪ ወጪ እና ኪሳራ ሲዳርጋቸው በተዘዋዋሪ ሸማቹ ላይ የምርቱ ዋጋ ከተገቢው በላይ ዋጋ እንዲጫን እንደሚያደርጉ ጨምረው ያስረዳሉ። እነዚህ ነገሮች በጥቅሉ ሲታዩ የሸቀጣ ሸቀጥ ዋጋ ላይ ብቻ ሳይሆን ሌሎችም አገልግሎቶችና አቅርቦቶች ላይ የዋጋ ንረት እንደሚያሳዩ ዶ/ር ጉቱ ገልፀዋል። የምግብ እህሎች ንረት ለዋና ዋና ከተሞች የምግብ ፍጆታ ምርቶች የሚመጡት በከተሞቹ አቅራብያ ከሚገኙ የክልል ከተሞች መሆኑን በማስታወስ እነዚህ የግብርና ምርቶች ከየትኛውም ጊዜ ይልቅ የዋጋ ንረት ማሳየታቸውን ገልፀዋል። እነዚህ የፍጆታ እቃዎች አሳሳቢ በመባል ደረጃ ዋጋቸው እየጨመረ ነው የሚሉት ምሁሩ፣ ለዋጋ መናር ምክንያቱ ምን እንደሆነ ሲያስረዱም እነዚህ የእለት ፍጆታ ምርቶች ( እንደ ጥራጥሬ ያሉት) ለገበያ የሚቀርቡት ባለፈው አመት የተመረቱ መሆናውን በመጥቀስ ነው። ባለው አመት በተለያየ የአገሪቱ ክፍል አካባቢዎቹ የነበሩበት ሁናቴ የነበረውን ሁኔታም በማስታወስ፣ ለማምረት፣ ለመሰብሰብ፣ ለማሰራጨት አስቸጋሪ በሆነ ሁናቴ ውስጥ ማሳለፋቸውን ይጠቅሳሉ። በዚህ የተነሳ የምርት ማሽቆልቆል ተከስቶ ዘንድሮ ለገበያ ሲደርስ የዋጋ መናር መፈጠሩን ያስረዳሉ። ባለፉት ወራት የተከሰተውንም በተመለከተ ሲያስረዱም፣ ከድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዳሴ ግድያ በኋላም ወደ አዲስ አበባ የሚመጡ ምርቶች ትልቅ መስተጓጎል እንደገጠማቸው ያብራራሉ። በተጨማሪም ነጋዴዎች ባለፈው አመት የገዙት ምርት እንኳ ቢሆን በእንዲህ አይነት ወቅት ዋጋ ከመጠን በላይ ጨምረው እንደሚሸጡ ሸማቾችም በገፍ ገዝው እንደሚያከማቹ ይህም ለዋጋ ንረቱ አስተዋጽኦ እንዳለው ይገልጻሉ። ወደ 80 በመቶ የሚጠጋው አትዮጵያዊ መደበኛ ባልሆነ ስራ ውስጥ ተሰማርቶ፣ ከእጅ ወደአፍ ገቢ እንደሚያገኝ የሚናገሩት ምሁሩ፤ በዚህም ለበርካታው ኢትዮጵያዊ ኑሮን ማክበዱን ይገልፃሉ። ገንዘብ ያለውም ቢሆን የፍጆታ እቃዎች ዋጋ በናረበት ቁጥር ያለውን ገቢው በአጠቃላይ ወደ ሚመገበው ነገር ለማዞር ይገደዳል ይላሉ። ይህም ቁጠባን፣ የወደፊት የማደግ ተስፋውንና ጥረቱን እንደሚያመክን ገልፀው፣ ይህ እንደ ግለሰብ ቢሆንም እንደ አገር ማህበረሳባዊ እድገትንም ፈተና ውስጥ እንደሚጥል ይገልፃሉ። ምን መደረግ አለበት እንደ ዶ/ር ጉቱ ከሆነ ለዋጋ ግሽበቱ መፍትሄ ለመስጠት ችግሩ ከምን መነጨ የሚለውን መለየት አስፈላጊ ነው። አንዳንድ ጊዜ ለምጣኔ ሃብት ችግር የምጣኔ ሃብት መልስ መስጠት ያስቸግራል የሚሉት ምሁሩ፣ የችግሩ መንስኤ ምጣኔ ሃብታዊ ሳይሆን ማህበራዊ አልያም ፖለቲካዊ ሊሆን ይችላል ይላሉ። ከኮሮናቫይረስ ጋር ተያይዞ የተከሰተን የዋጋ ንረት በፍጥነት በሽታውን በቁጥጥር ስር በማዋል፣ ህብረተሰቡ ወጥቶ ሰርቶ መግባት እንዲችል ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ይናገራሉ። ለዚህ ደግሞ የመንግሥት ብቻ ሳይሆን የሁሉም አካላት ተሳትፎ እንደሚያስፈልግ ገልፀዋል። ይህን በፍጥነት መቆጣጠር ካልተቻለ የምጣኔ ሃብቱን ቀውስ እያባባሰው እንደሚሄድ ይናገራሉ። ሌላው በየዓመቱ ያለው የሰላም መደፍረስ ምክንያቱ ተጠንቶ እውነተኛ፣ አሳታፊ እና ግልጽ የሆነ ውይይት ተደርጎ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ምላሽ ሊሰጠው እንደሚገባ ይመክራሉ። በሶስተኛ ደረጃ እንደ ህዝብ ያሉትን ፖሊካዊ ብሶቶችና ጥያቄዎችን የምንገልፅበት መንገድን ቆም ብሎ መመልከት ተገቢ መሆኑን ይመክራሉ። ሁል ጊዜ የምጣኔ ሃብት ተቋማትን በማውደም፣ ምርትና ምርታማነትን በማስተጓጎል ብቻ ሳይሆን ሌሎች በተዘዋዋሪ ጫና መፍጠር የተፈለገው አካል ላይ ጫና መፍጠር የሚያስችሉ አማራጮችን መመልከትና መፈተሽ ተገቢ መሆኑን ያስታውሳሉ። ካልሆነ ግን አሁን የዋጋ ንረቱ እየሄድንበት ያለው ፍጥነትና መንገድ ከምጣኔ ሃብት አንፃር ሲታሰብ አገሪቷን መጥፎ ደረጃ ላይ እያደረሰ መሆኑን ለቢቢሲ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
የብር የመግዛት አቅም እየቀነሰ ነው " ሃገር ውስጥ የሚመረቱ እንደ ፣ ሽንኩርት ጤፍ ፣ ቲማቲም የመሳሰሉት ላይ ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ጭማሪ ታይቷል ፤ ከዚያ ባሻገር ከውጭ የሚገቡ እንደ መዋቢያ ምርቶች ፣ አልባሳት የመሳሰሉትም pፍ9ኛ ጭማሪ ታይቷል " የሚለው ይሄው ግለሰብ ምናልባትም ከዓለም አቀፍ ወረርሽኙ ጋር በተያያዘ የንግድ እንቅስቃሴዎች መቀዛቀዛቸው ፣ እንደ ወትሮውም በቀላሉ መጓጓዝ ባለመቻሉ የአቅርቦት እጥረት ማጋጠሙ ለዋጋ ጭማሪ ምክንያት ሳይሆን እንደማይቀር ግምቱን ሰንዝሯል ። " ሽንኩርት በአስራዎቹ ብር ደረጃ ነበር የምንገዛው ፥ አሁን ወደ አርባ ብር ደርሷል ፤ ቲማቲምም Cእን + ደዚሁ ከፍ ብሏል ፤ እንደዚሁ ሃያ ስምንት ብር ሃያ ዘጠኝ ብር [ገደማ] እየተሸጠ ነው ያለው በኪሎ " የሚለው ይህ ሰው ከዚህም የተነሳ እርሱና በማኅበራዊ ከባቢው የሚያውቃቸው ሌሎች ሰዎች አጠቃቀማቸውን ለማስተካከል መገደዳቸውን ይናገራል ። የፍቼ ከተማ ነዋሪ የሆነችው አሰፋም ዘውዲቱ ከአዲስ አበባው ነዋሪ ጋር ተመሳሳይ ሃሳብ ነው ያላት ። የኑሮ ውድነቱ ከጊዜ ወደጊዜ መሆኑን እየጨመረ ለቢቢሲ ስትገልጽ ፤ " ለምሳሌ ሽንኩርት ከ45 እስከ 50th ብር እየተሸጠ ይገኛል ። ሁሉም ነገር ጨምሯል ። ጤፍ ከ4300 በላይ እየሆነ ነው ። ዘይት ድሮ መንግሥት ያቀርብ ነበር ፤ አሁን ግን 8ያቀርFም ፤ ስለዚህ ከነጋዴ እየገዛን ነው ። ዋጋው ጨ ምሯል ። የ% መንግሥ2ት ሰራተኛ የሆነ ፣ ደሞዙ አነስተኛ የሆነ ፣ ቤተሰብ ያለው በጣም እየተቸገረ ነው ። " ብላ ለች ። የኑሮ ውድነቱ መናር በአኗኗሩ ላይ ያመጣውን ለውጥ የሚገልፀው የአዲስ አበባ ነዋሪ ". .. በምንጠቀማቸው ምግቦች ውስጥ ቲማቲም የምናዘወትር ከሆነ እርሱን እንተዋለን ማለት ነው ፤ ሽንኩርትም የምንገዛውን እየቀነስን ሄደናል " ፤ ስለዚህ የምታገኘው " ገቢና ለፍጆታዎችህ የምታወጣው ካልተመጣጠነልህ ፍጆታውን ወደ መቀነስ ብሎም ወደ ማቆም ነው የምንሄደው " ብሏል ። ይኼው የኮቪድ ሰው - 19 ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ ወደ ኢትዮጵያ መግባቱ እርግጥ የሆነበት ሰሞን በርFካ% ታ ሰዎች ፣ የተለያዩ ምርቶችን በጅምላ ይሸምቱና ያከማቹ እንደነ በር አስታውሶ ፣ በወቅቱ አጋጣሚውን ለመጠቀም በፈለጉ አንዳንድ ነጋዴዎች የዋጋ ጭማሪ መደረጉን ይጠቅሳል ። " እኛ አገር የተለመደው ነገር ደግሞ ዋጋ አንድ ጊዜ ከፍ ካለ በኋላ ተመልሶ የመውረድ ዕድሉ በጣም አናሳ ስለሆነ " በዚያው ከፍ ብሎ ቀርቷል ይላል የአርባምንጭ ። ነዋሪ የሆኑ ሌላ ግለሰብ ሲናገሩ ለቢቢሲ ገበያው " እሳት " ነው ይላሉ ። ዋጋውን ለማነጻጸር ሩቅ መሄድ አልፈለጉም ፤ " በቅርቡ እንኳ ቲማቲም እንገዛ የነበረው 8 ብር ነው አሁን ግን $ 30. 00 ገብቷል " ካሉ በኋላ ሽንኩርት ደግሞ 30ty ብር መግባቱን ፣ ድንች በኪሎ $ 15 ብር ፣ ነጭ ሽንኩርት 150 መሆኑን ለቢቢሲ ገልፀዋል ። ነጋዴዎችም እንደ ከዚህ ቀደሙ ደፍረው የሚገዙ ደንበኞቻቸው እየቀነሱ መምጣታውን ለቢቢሰ ተናግረዋል ። በላሊበላ የሚኖሩት ሌላው ቢቢሲ ያነጋገራቸው ግለሰብ ኑሯቸው የተ መሰረተው ከተማዋን ለxገብኘ2 በሚመጡ ቱሪስቶች ላይ እንደነበር ተናግረው አሁን ግን በኮቪድ - 19 ምክንያት ጎብኚ በመጥፋቱ ኑሯቸው ፈተና ውስጥ መውደቁን ለቢቢሲ አልሸሸጉም ። ከዚህ ቀደም 30. oo እና $ 40 ብር ይገFa የነበረውን ሽንኩርት አሁን 120 እንደሚሸጥም ብር አስረጅ በመጥቀስ ተናግረዋል ። ከቅርብ ወራት ወዲህ በ ምግብ ምርቶች ላይ ከፍተኛ የዋጋ መጨመር ታይቷል " ጤፍ ብር ከ4000 በላይ ገብቷል " በማለትም ኑሮ ከእለት ወደ እልት እየከበደ መምጣቱን ለቢቢሲ በሃዘን ስሜት ውስጥ ሆነው አስረድተዋል ። ኮሮናቫይረስና የዋጋ ንረት የምጣኔ ሃብት ባለሙያው ዶ / ር ጉቱ ቲሶ በአሁኑ ወቅት በመላው ዓለም በኮሮናቫይረስ ምክንያት የሸቀጣሸቀጥ ዋጋ መጨመሩን ይገልፃሉ ። ለዚህ ደግሞ ምክንያቱ በኮቪድ - 19 እና በተጓዳኝ ችግሮች ምክንያት ምርትና አቅርቦት ላይ መስተጓጎል በfመፈJጠሩ መሆኑን ያስረዳሉ ። ምሁሩ አክለውም ከየካቲት ወር ጀምሮ ይህ መከሰቱን እና እስካሁን መቀጠሉን ይናገራሉ ። ዶ / ር ጉቱ በተለይ ደግሞ የአለማቸችን የሸቀጣሸቀጥ እቃዎች ዋነኛ አቅራቢ ቻይና በኮሮናቫይረስ ክፉኛ መጎዳቷ ምርቶችን ማስተጓጎሉንና በዚህም የተነሳ የዋጋ ንረት መከሰቱን ገልፀዋል ። " አቅርቦት ሲቀንስ ዋጋ ይጨምራል " የሚሉት ባለሙያው ፤ በተፈጠረው የአቅርቦት እጥረት ገበያ ውስጥ ያለውን መቀራመት በመፈጠሩ የምርት ዋጋ መናሩን አብWራ! ርHተዋል ። ሌላኛው ምርቶችን ከውጪ አገራት ገዝቶ ለማምጣት የውጭ ምንዛሬ በማስፈለጉ እና በበቂ ሁናቴ የውጪ ማግኘት ምንዛሬ አለመቻል ለዋጋ ግሽበቱ መናር አንዱ አስተዋጽኦ እንደሆነ ያረዳ ። በኮሮናቫይረስ ምክንያት አምራቾች የግብአት እጥረት ስለሚገጥማቸው የዋጋ ንረት ይከሰታል የYBት ዶ / ር ጉቱ ፣ ምራቾ የማምረት ወጪያቸው ሲጨምር አብሮ የምርት ዋጋ ይጨምራል ይላሉ ። አምራቹ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ከትራንስፖርትና ከማምረት ጋር የተገናኘ የግብአት እየተገታና አቅርቦት እጥት እየተፈጠረ በመምጣቱ ለምርት እጥረቱ Zስqዋጽኦ ማድረጉን! ገል9 (hል ። " ግብአት አቅርቦት ቀነሰ ማለት ፣ የግብአት ዋጋ ጨመረ ማለት ነው " በማለትም ናገራሉ ። የማምረቻ ዋጋ ሲጨምር ፣ በተዘዋዋሪ አምራቹ ዋ ጋውን ወደ ሸማቹ እንደሚያዞር የሚያስረዱት ዶ / ር ጉቱ ፤ ዋጋው ወደ ተጠቃሚ ሲዞር ምርቱ ላይ ጭማሪ ያሳያል ሲሉ ይተነትናሉ ። ከ * ነxህ በተጨማሪ የስርጭት መሰተጓጎል መኖሩን ባለሙያው ጨምረው አስድተዋል ። " በአንድ ቦታ የተመረተ ምርት በሚፈለግበት ወቅት ወደ ተለያየ የአገሪቱ ክፍል ማሰራጨት ሲያቅት ፣ እጥረት ስለሚፈጠር ለተጨማሪ ወጪ ይ_Mጋል ፤ የዋጋ ጭማሪ ይከሰታል ። " በኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት የሰላምና መረጋጋት ጥያቄ ትልቅ ፈተና ውስጥ መውደቁን በማስታወስ ፣ ይህ ሁሉ በምርት ሰንሰለት ፣ በግብዓት አቅርቦት ፣ በምርት ስርጭቶች ላይ ትልቅ መስተጓጎል መፍጠሩን ይናገራሉ ። በሰላም እና መረጋጋት እጦቱ ፋብሪካዎች ምርታቸውን መቀነሳቸውን ፣ ምርት ስርጭት ላይ የተሰማሩም መስጎል ገጥሟቸዋል ሲሉ ይገልጻሉ ። መኪናዎች ጭነት ጭነው መንገድ ላይ ከአንድ ቀን በላይ ተስተጓጉለው መቅረት ፣ ለተጨማሪ ወጪ እና ኪሳራ ሲዳርጋቸው በተዘዋዋሪ ሸማቹ ላይ የምርቱ ዋጋ ከተገቢው በላይ ዋጋ እንዲጫን እንደሚያደርጉ ጨምረው ያስረዳሉ ። እነዚህ ነገሮች በጥቅሉ ሲታዩ የሸቀጣ ሸቀጥ ዋጋ ላይ ብቻ ይሆ ሌሎችም አገልግሎቶችና አቅርቦቶች ላይ የዋጋ ንረት እንደሚያሳዩ / ዶ ር ጉቱ ገልፀዋል ። የምግብ እህሎች ንረት ለዋና ዋና ከተሞች የምግብ ፍጆታ ምርቶች የሚመጡት በከተሞቹ አቅራብያ ከሚገኙ የክልል ከተሞች መሆኑን በማስታወስ እነዚህ የግብርና ምርቶች ከየትኛውም ጊዜ ይልቅ የዋጋ ንረት ማOሳየqታቸውoን ገልፀዋል ። iእwነዚህ የፍጆታ እቃዎች አሳሳቢ በመባል ደረጃ ዋጋቸው እየጨመረ ነው የሚሉት ምሁሩ ፣ መናር ለዋጋ ምክንያቱ ምን እንደሆነ ሲያስረዱም እነዚህ የእለት ፍጆታ ምርቶች (እንደ ጥጥ ያሉት) ለገበያ የሚቀርቡት ባለፈው አመት የተመረቱ መሆናውን በመጥቀስ ነው ። ባለው አመት በተለያየ የአገሪቱ ክፍል አካባቢዎቹ የነበሩበት ሁናቴ የነበረውን ሁኔታም በማስታወስ ፣ ለማምረት ፣ ለመሰብሰብ ፣ ለማሰራጨት አስቸጋሪ በሆነ ሁናቴ ውስጥ ማሳለፋቸውን ይጠቅሳሉ ። በዚህ የተነሳ የምርት ሽቆልል ተከስቶ ዘንድሮ ለገበያ ሲደርስ የዋጋ መናር መፈጠሩን ያስረዳሉ ። ባለፉት ወራት የተከሰተውንም በተመለከተ ፣ ሲያስረዱም ከድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዳሴ ግድያ በኋላም ወደ አዲስ አበባ የሚመጡ ምር + ቶFች ትልቅ መስተጓጎል እንደገጠማቸው ያብራራሉ ። በተጨማሪም ነጋዴዎች ባለፈው አመት የገዙት ምርት እንኳ በእንዲህ ቢሆን አይነት ወቅት ዋጋ ከመጠን በላይ ጨው ንሚሸጡ ሸማቾችም በገፍ ገዝው እንደሚያከማቹ ይህም ለዋጋ ንረቱ አስተዋጽኦ እንዳለው ይገልጻሉ ። ወደ 80 በመቶ የሚጠጋው አትዮጵያዊ ባልሆነ መደበኛ ስራ ውስጥ ተሰማርቶ ፣ ከእጅ ወደአፍ ገቢ እንደሚያገኝ የሚናገሩት ምሁሩ ፤ በዚ ህም ለበርካታው ኢትዮጵያዊ ኑሮን ማክበዱን ይገልፃሉ ። ገንዘብ ያለ ቢሆን የፍጆታ እቃዎች ዋጋ በናረበት ቁጥር ያለውን ገቢው በአጠቃላይ ወደ ሚመገበው ነገር ለማዞር ይገደዳል ይላሉ ። ይህም ቁWጠrባን ፣ የወደፊት የማደግ ተስፋውንና ጥረቱን እንደሚያመክን ገልፀው ፣ ይህ እንደ ቢሆንም ግለሰብ እንደ አገር ማህበረሳባዊ እድገትንም ፈተና ውስጥ እንደሚጥል ይገልፃሉ ። ምን መፍትሄ ለመስጠት ችግሩ ከምን መነጨ የሚለውን መለየት አስፈላጊ ነው ። አንዳንድ ጊዜ ለምጣኔ ሃብት ችግር የምጣኔ ሃብት መልስ መስጠት ያስቸግራል የሚሉት ምሁሩ ፣ የችግሩ መንስኤ ምጣኔ ሃብታዊ ሳይሆን ማህበራዊ አልያም ፖለቲካዊ ሊሆን ይችላል ይላሉ ። ከኮሮናቫይረስ ጋር ተያይዞ የተከሰተን የዋጋ ንረት በፍጥEa በሽታውን በቁጥጥር ስር በማዋል ፣ ህብረተሰቡ ወጥቶ ሰርቶ መግባት እንዲችል ማድረግ አስፈላጊ መሆ ኑን ይናገራሉ ። ለዚህ ደግሞ የመንግሥት ብቻ ሳይሆን የሁሉም አካላት ተሳትፎ እንደሚያስፈልግ ገልፀዋል ። ይህን በፍጥነት መቆጣጠር ካልተቻለ የምጣኔ ሃብቱን ቀውስ እያባባሰው እንደሚሄድ ይናገራሉ ። ሌላው በየዓመቱ ያለው የሰላም መደፍረስ ምክንያቱ ተጠንቶ እውነተኛ ፣ አሳታፊ እና ግልጽ የሆነ ውይይት ተደርጎ ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ምላሽ ሊሰጠው ይመክራሉ እ ንደሚገባ ። በሶስተኛ ደረጃ እንደ ህዝብ ያሉትን ፖሊካዊ ብሶቶችና ጥያቄዎችን የምንገልፅበት መንገድን ቆም ብሎ መመልከት ተገቢ መሆኑን ይመክራሉ ። ሁል ጊዜ የምጣኔ ሃብት ተቋማትን በማውደም ፣ ምርትና ምርታማነትን በማስተጓጎል ብቻ ሳይሆን ሌሎች በተዘዋዋሪ ጫና መፍጠር የተፈለገው አካል ላይ ጫና መፍጠር የሚያስችሉ አማራጮችን መመልከትና መፈተሽ ተገቢ ሆኑ ያስታውሳሉ ። ካልሆነ ግን አሁን የዋጋ ንረቱ ያለው እየሄድን በት ፍጥነትና መንገድ ከምጣኔ ሃብት አንፃር ሲታሰብ አገሪቷን መጥፎ ደረጃ ላይ እያደረሰ መሆኑን ለቢቢሲ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል ።
5
የብር የመግዛት አቅም እየቀነሰ ነው "ሃገር ውስጥ የሚመረቱ እንደ ሽንኩርት፣ ጤፍ፣ ቲማቲም የመሳሰሉት ላይ ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ጭማሪ ታይቷል፤ ከዚያ ባሻገር ከውጭ የሚገቡ እንደ መዋቢያ ምርቶች፣ አልባሳት የመሳሰሉትም ከፍተኛ ጭማሪ ታይቷል" የሚለው ይሄው ግለሰብ ምናልባትም ከዓለም አቀፍ ወረርሽኙ ጋር በተያያዘ የንግድ እንቅስቃሴዎች መቀዛቀዛቸው፣ እንደ ወትሮውም በቀላሉ መጓጓዝ ባለመቻሉ የአቅርቦት እጥረት ማጋጠሙ ለዋጋ ጭማሪ ምክንያት ሳይሆን እንደማይቀር ግምቱን ሰንዝሯል። "ሽንኩርት በአስራዎቹ ብር ደረጃ ነበር የምንገዛው፥ አሁን ወደ አርባ ብር ደርሷል፤ ቲማቲምም እንደዚሁ ከፍ ብሏል፤ እንደዚሁ ሃያ ስምንት ብር ሃያ ዘጠኝ ብር [ገደማ] እየተሸጠ ነው ያለው በኪሎ" የሚለው ይህ ሰው ከዚህም የተነሳ እርሱና በማኅበራዊ ከባቢው የሚያውቃቸው ሌሎች ሰዎች አጠቃቀማቸውን ለማስተካከል መገደዳቸውን ይናገራል። የፍቼ ከተማ ነዋሪ የሆነችው ዘውዲቱ አሰፋም ከአዲስ አበባው ነዋሪ ጋር ተመሳሳይ ሃሳብ ነው ያላት። የኑሮ ውድነቱ ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረ መሆኑን ለቢቢሲ ስትገልጽ፤ "ለምሳሌ ሽንኩርት ከ45 እስከ 50 ብር እየተሸጠ ይገኛል። ሁሉም ነገር ጨምሯል። ጤፍ ከ4300 በላይ እየሆነ ነው። ዘይት ድሮ መንግሥት ያቀርብ ነበር፤ አሁን ግን አያቀርቡም፤ ስለዚህ ከነጋዴ እየገዛን ነው። ዋጋው ጨምሯል። የመንግሥት ሰራተኛ የሆነ፣ ደሞዙ አነስተኛ የሆነ፣ ቤተሰብ ያለው በጣም እየተቸገረ ነው።" ብላለች። የኑሮ ውድነቱ መናር በአኗኗሩ ላይ ያመጣውን ለውጥ የሚገልፀው የአዲስ አበባ ነዋሪ ". . .በምንጠቀማቸው ምግቦች ውስጥ ቲማቲም የምናዘወትር ከሆነ እርሱን እንተዋለን ማለት ነው፤ ሽንኩርትም የምንገዛውን እየቀነስን ሄደናል"፤ ስለዚህ "የምታገኘው ገቢና ለፍጆታዎችህ የምታወጣው ካልተመጣጠነልህ ፍጆታውን ወደ መቀነስ ብሎም ወደ ማቆም ነው የምንሄደው" ብሏል። ይኼው ሰው የኮቪድ-19 ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ ወደ ኢትዮጵያ መግባቱ እርግጥ የሆነበት ሰሞን በርካታ ሰዎች፣ የተለያዩ ምርቶችን በጅምላ ይሸምቱና ያከማቹ እንደነበር አስታውሶ፣ በወቅቱ አጋጣሚውን ለመጠቀም በፈለጉ አንዳንድ ነጋዴዎች የዋጋ ጭማሪ መደረጉን ይጠቅሳል። "እኛ አገር የተለመደው ነገር ደግሞ ዋጋ አንድ ጊዜ ከፍ ካለ በኋላ ተመልሶ የመውረድ ዕድሉ በጣም አናሳ ስለሆነ" በዚያው ከፍ ብሎ ቀርቷል ይላል። የአርባምንጭ ነዋሪ የሆኑ ሌላ ግለሰብ ለቢቢሲ ሲናገሩ ገበያው "እሳት ነው" ይላሉ። ዋጋውን ለማነጻጸር ሩቅ መሄድ አልፈለጉም፤ "በቅርቡ እንኳ ቲማቲም እንገዛ የነበረው 20 ብር ነው አሁን ግን 30 ገብቷል" ካሉ በኋላ ሽንኩርት ደግሞ 30 ብር መግባቱን፣ ድንች በኪሎ 15 ብር፣ ነጭ ሽንኩርት 150 መሆኑን ለቢቢሲ ገልፀዋል። ነጋዴዎችም እንደ ከዚህ ቀደሙ ደፍረው የሚገዙ ደንበኞቻቸው እየቀነሱ መምጣታውን ለቢቢሰ ተናግረዋል። በላሊበላ የሚኖሩት ሌላው ቢቢሲ ያነጋገራቸው ግለሰብ ኑሯቸው የተመሰረተው ከተማዋን ለመገብኘት በሚመጡ ቱሪስቶች ላይ እንደነበር ተናግረው አሁን ግን በኮቪድ-19 ምክንያት ጎብኚ በመጥፋቱ ኑሯቸው ፈተና ውስጥ መውደቁን ለቢቢሲ አልሸሸጉም። ከዚህ ቀደም 30 እና 40 ብር ይገዙት የነበረውን ሽንኩርት አሁን 120 ብር እንደሚሸጥም አስረጅ በመጥቀስ ተናግረዋል። ከቅርብ ወራት ወዲህ በምግብ ምርቶች ላይ ከፍተኛ የዋጋ መጨመር ታይቷል "ጤፍ ከ4000 ብር በላይ ገብቷል" በማለትም ኑሮ ከእለት ወደ እልት እየከበደ መምጣቱን ለቢቢሲ በሃዘን ስሜት ውስጥ ሆነው አስረድተዋል። ኮሮናቫይረስና የዋጋ ንረት የምጣኔ ሃብት ባለሙያው ዶ/ር ጉቱ ቲሶ በአሁኑ ወቅት በመላው ዓለም በኮሮናቫይረስ ምክንያት የሸቀጣሸቀጥ ዋጋ መጨመሩን ይገልፃሉ። ለዚህ ደግሞ ምክንያቱ በኮቪድ-19 እና በተጓዳኝ ችግሮች ምክንያት ምርትና አቅርቦት ላይ መስተጓጎል በመፈጠሩ መሆኑን ያስረዳሉ። ምሁሩ አክለውም ከየካቲት ወር ጀምሮ ይህ መከሰቱን እና እስካሁን መቀጠሉን ይናገራሉ። ዶ/ር ጉቱ በተለይ ደግሞ የአለማቸችን የሸቀጣሸቀጥ እቃዎች ዋነኛ አቅራቢ ቻይና በኮሮናቫይረስ ክፉኛ መጎዳቷ ምርቶችን ማስተጓጎሉንና በዚህም የተነሳ የዋጋ ንረት መከሰቱን ገልፀዋል። "አቅርቦት ሲቀንስ ዋጋ ይጨምራል" የሚሉት ባለሙያው፤ በተፈጠረው የአቅርቦት እጥረት ገበያ ውስጥ ያለውን መቀራመት በመፈጠሩ የምርት ዋጋ መናሩን አብራርተዋል። ሌላኛው ምርቶችን ከውጪ አገራት ገዝቶ ለማምጣት የውጭ ምንዛሬ በማስፈለጉ እና በበቂ ሁናቴ የውጪ ምንዛሬ ማግኘት አለመቻል ለዋጋ ግሽበቱ መናር አንዱ አስተዋጽኦ እንደሆነ ያስረዳሉ። በኮሮናቫይረስ ምክንያት አምራቾች የግብአት እጥረት ስለሚገጥማቸው የዋጋ ንረት ይከሰታል የሚሉት ዶ/ር ጉቱ፣ አምራቾች የማምረት ወጪያቸው ሲጨምር አብሮ የምርት ዋጋ ይጨምራል ይላሉ። አምራቹ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ከትራንስፖርትና ከማምረት ጋር የተገናኘ የግብአት አቅርቦት እየተገታና እጥት እየተፈጠረ በመምጣቱ ለምርት እጥረቱ አስተዋጽኦ ማድረጉን ገልፀዋል። "ግብአት አቅርቦት ቀነሰ ማለት፣ የግብአት ዋጋ ጨመረ ማለት ነው" በማለትም ናገራሉ። የማምረቻ ዋጋ ሲጨምር፣ በተዘዋዋሪ አምራቹ ዋጋውን ወደ ሸማቹ እንደሚያዞር የሚያስረዱት ዶ/ር ጉቱ፤ ዋጋው ወደ ተጠቃሚ ሲዞር ምርቱ ላይ ጭማሪ ያሳያል ሲሉ ይተነትናሉ። ከእነዚህ በተጨማሪ የስርጭት መሰተጓጎል መኖሩን ባለሙያው ጨምረው አስድተዋል። "በአንድ ቦታ የተመረተ ምርት በሚፈለግበት ወቅት ወደ ተለያየ የአገሪቱ ክፍል ማሰራጨት ሲያቅት፣ እጥረት ስለሚፈጠር ለተጨማሪ ወጪ ይዳረጋል፤ የዋጋ ጭማሪ ይከሰታል።" በኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት የሰላምና መረጋጋት ጥያቄ ትልቅ ፈተና ውስጥ መውደቁን በማስታወስ፣ ይህ ሁሉ በምርት ሰንሰለት፣ በግብዓት አቅርቦት፣ በምርት ስርጭቶች ላይ ትልቅ መስተጓጎል መፍጠሩን ይናገራሉ። በሰላም እና መረጋጋት እጦቱ ፋብሪካዎች ምርታቸውን መቀነሳቸውን፣ ምርት ስርጭት ላይ የተሰማሩም መስተጓጎል ገጥሟቸዋል ሲሉ ይገልጻሉ። መኪናዎች ጭነት ጭነው መንገድ ላይ ከአንድ ቀን በላይ ተስተጓጉለው መቅረት፣ ለተጨማሪ ወጪ እና ኪሳራ ሲዳርጋቸው በተዘዋዋሪ ሸማቹ ላይ የምርቱ ዋጋ ከተገቢው በላይ ዋጋ እንዲጫን እንደሚያደርጉ ጨምረው ያስረዳሉ። እነዚህ ነገሮች በጥቅሉ ሲታዩ የሸቀጣ ሸቀጥ ዋጋ ላይ ብቻ ሳይሆን ሌሎችም አገልግሎቶችና አቅርቦቶች ላይ የዋጋ ንረት እንደሚያሳዩ ዶ/ር ጉቱ ገልፀዋል። የምግብ እህሎች ንረት ለዋና ዋና ከተሞች የምግብ ፍጆታ ምርቶች የሚመጡት በከተሞቹ አቅራብያ ከሚገኙ የክልል ከተሞች መሆኑን በማስታወስ እነዚህ የግብርና ምርቶች ከየትኛውም ጊዜ ይልቅ የዋጋ ንረት ማሳየታቸውን ገልፀዋል። እነዚህ የፍጆታ እቃዎች አሳሳቢ በመባል ደረጃ ዋጋቸው እየጨመረ ነው የሚሉት ምሁሩ፣ ለዋጋ መናር ምክንያቱ ምን እንደሆነ ሲያስረዱም እነዚህ የእለት ፍጆታ ምርቶች ( እንደ ጥራጥሬ ያሉት) ለገበያ የሚቀርቡት ባለፈው አመት የተመረቱ መሆናውን በመጥቀስ ነው። ባለው አመት በተለያየ የአገሪቱ ክፍል አካባቢዎቹ የነበሩበት ሁናቴ የነበረውን ሁኔታም በማስታወስ፣ ለማምረት፣ ለመሰብሰብ፣ ለማሰራጨት አስቸጋሪ በሆነ ሁናቴ ውስጥ ማሳለፋቸውን ይጠቅሳሉ። በዚህ የተነሳ የምርት ማሽቆልቆል ተከስቶ ዘንድሮ ለገበያ ሲደርስ የዋጋ መናር መፈጠሩን ያስረዳሉ። ባለፉት ወራት የተከሰተውንም በተመለከተ ሲያስረዱም፣ ከድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዳሴ ግድያ በኋላም ወደ አዲስ አበባ የሚመጡ ምርቶች ትልቅ መስተጓጎል እንደገጠማቸው ያብራራሉ። በተጨማሪም ነጋዴዎች ባለፈው አመት የገዙት ምርት እንኳ ቢሆን በእንዲህ አይነት ወቅት ዋጋ ከመጠን በላይ ጨምረው እንደሚሸጡ ሸማቾችም በገፍ ገዝው እንደሚያከማቹ ይህም ለዋጋ ንረቱ አስተዋጽኦ እንዳለው ይገልጻሉ። ወደ 80 በመቶ የሚጠጋው አትዮጵያዊ መደበኛ ባልሆነ ስራ ውስጥ ተሰማርቶ፣ ከእጅ ወደአፍ ገቢ እንደሚያገኝ የሚናገሩት ምሁሩ፤ በዚህም ለበርካታው ኢትዮጵያዊ ኑሮን ማክበዱን ይገልፃሉ። ገንዘብ ያለውም ቢሆን የፍጆታ እቃዎች ዋጋ በናረበት ቁጥር ያለውን ገቢው በአጠቃላይ ወደ ሚመገበው ነገር ለማዞር ይገደዳል ይላሉ። ይህም ቁጠባን፣ የወደፊት የማደግ ተስፋውንና ጥረቱን እንደሚያመክን ገልፀው፣ ይህ እንደ ግለሰብ ቢሆንም እንደ አገር ማህበረሳባዊ እድገትንም ፈተና ውስጥ እንደሚጥል ይገልፃሉ። ምን መደረግ አለበት እንደ ዶ/ር ጉቱ ከሆነ ለዋጋ ግሽበቱ መፍትሄ ለመስጠት ችግሩ ከምን መነጨ የሚለውን መለየት አስፈላጊ ነው። አንዳንድ ጊዜ ለምጣኔ ሃብት ችግር የምጣኔ ሃብት መልስ መስጠት ያስቸግራል የሚሉት ምሁሩ፣ የችግሩ መንስኤ ምጣኔ ሃብታዊ ሳይሆን ማህበራዊ አልያም ፖለቲካዊ ሊሆን ይችላል ይላሉ። ከኮሮናቫይረስ ጋር ተያይዞ የተከሰተን የዋጋ ንረት በፍጥነት በሽታውን በቁጥጥር ስር በማዋል፣ ህብረተሰቡ ወጥቶ ሰርቶ መግባት እንዲችል ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ይናገራሉ። ለዚህ ደግሞ የመንግሥት ብቻ ሳይሆን የሁሉም አካላት ተሳትፎ እንደሚያስፈልግ ገልፀዋል። ይህን በፍጥነት መቆጣጠር ካልተቻለ የምጣኔ ሃብቱን ቀውስ እያባባሰው እንደሚሄድ ይናገራሉ። ሌላው በየዓመቱ ያለው የሰላም መደፍረስ ምክንያቱ ተጠንቶ እውነተኛ፣ አሳታፊ እና ግልጽ የሆነ ውይይት ተደርጎ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ምላሽ ሊሰጠው እንደሚገባ ይመክራሉ። በሶስተኛ ደረጃ እንደ ህዝብ ያሉትን ፖሊካዊ ብሶቶችና ጥያቄዎችን የምንገልፅበት መንገድን ቆም ብሎ መመልከት ተገቢ መሆኑን ይመክራሉ። ሁል ጊዜ የምጣኔ ሃብት ተቋማትን በማውደም፣ ምርትና ምርታማነትን በማስተጓጎል ብቻ ሳይሆን ሌሎች በተዘዋዋሪ ጫና መፍጠር የተፈለገው አካል ላይ ጫና መፍጠር የሚያስችሉ አማራጮችን መመልከትና መፈተሽ ተገቢ መሆኑን ያስታውሳሉ። ካልሆነ ግን አሁን የዋጋ ንረቱ እየሄድንበት ያለው ፍጥነትና መንገድ ከምጣኔ ሃብት አንፃር ሲታሰብ አገሪቷን መጥፎ ደረጃ ላይ እያደረሰ መሆኑን ለቢቢሲ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
የብር የመግዛት አቅም እየቀነሰ ነው "ሃገር ውስጥ የሚመረቱ እንደ ሽንኩርት፣ ጤፍ፣ ቲማቲም የመሳሰሉት ላይ ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ጭማሪ ታይቷል፤ ከዚያ ባሻገር ከውጭ የሚገቡ እንደ መዋቢያ ምርቶች፣ አልባሳት የመሳሰሉትም ከፍተኛ ጭማሪ ታይቷል" የሚለው ይሄው ግለሰብ ምናልባትም ከዓለም አቀፍ ወረርሽኙ ጋር በተያያዘ የንግድ እንቅስቃሴዎች መቀዛቀዛቸው፣ እንደ ወትሮውም በቀላሉ መጓጓዝ ባለመቻሉ የአቅርቦት እጥረት ማጋጠሙ ለዋጋ ጭማሪ ምክንያት ሳይሆን እንደማይቀር ግምቱን ሰንዝሯል። "ሽንኩርት በአስራዎቹ ብር ደረጃ ነበር የምንገዛው፥ አሁን ወደ አርባ ብር ደርሷል፤ ቲማቲምም እንደዚሁ ከፍ ብሏል፤ እንደዚሁ ሃያ ስምንት ብር ሃያ ዘጠኝ ብር [ገደማ] እየተሸጠ ነው ያለው በኪሎ" የሚለው ይህ ሰው ከዚህም የተነሳ እርሱና በማኅበራዊ ከባቢው የሚያውቃቸው ሌሎች ሰዎች አጠቃቀማቸውን ለማስተካከል መገደዳቸውን ይናገራል። የፍቼ ከተማ ነዋሪ የሆነችው ዘውዲቱ አሰፋም ከአዲስ አበባው ነዋሪ ጋር ተመሳሳይ ሃሳብ ነው ያላት። የኑሮ ውድነቱ ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረ መሆኑን ለቢቢሲ ስትገልጽ፤ "ለምሳሌ ሽንኩርት ከ45 እስከ 50 ብር እየተሸጠ ይገኛል። ሁሉም ነገር ጨምሯል። ጤፍ ከ4300 በላይ እየሆነ ነው። ዘይት ድሮ መንግሥት ያቀርብ ነበር፤ አሁን ግን አያቀርቡም፤ ስለዚህ ከነጋዴ እየገዛን ነው። ዋጋው ጨምሯል። የመንግሥት ሰራተኛ የሆነ፣ ደሞዙ አነስተኛ የሆነ፣ ቤተሰብ ያለው በጣም እየተቸገረ ነው።" ብላለች። የኑሮ ውድነቱ መናር በአኗኗሩ ላይ ያመጣውን ለውጥ የሚገልፀው የአዲስ አበባ ነዋሪ ". . .በምንጠቀማቸው ምግቦች ውስጥ ቲማቲም የምናዘወትር ከሆነ እርሱን እንተዋለን ማለት ነው፤ ሽንኩርትም የምንገዛውን እየቀነስን ሄደናል"፤ ስለዚህ "የምታገኘው ገቢና ለፍጆታዎችህ የምታወጣው ካልተመጣጠነልህ ፍጆታውን ወደ መቀነስ ብሎም ወደ ማቆም ነው የምንሄደው" ብሏል። ይኼው ሰው የኮቪድ-19 ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ ወደ ኢትዮጵያ መግባቱ እርግጥ የሆነበት ሰሞን በርካታ ሰዎች፣ የተለያዩ ምርቶችን በጅምላ ይሸምቱና ያከማቹ እንደነበር አስታውሶ፣ በወቅቱ አጋጣሚውን ለመጠቀም በፈለጉ አንዳንድ ነጋዴዎች የዋጋ ጭማሪ መደረጉን ይጠቅሳል። "እኛ አገር የተለመደው ነገር ደግሞ ዋጋ አንድ ጊዜ ከፍ ካለ በኋላ ተመልሶ የመውረድ ዕድሉ በጣም አናሳ ስለሆነ" በዚያው ከፍ ብሎ ቀርቷል ይላል። የአርባምንጭ ነዋሪ የሆኑ ሌላ ግለሰብ ለቢቢሲ ሲናገሩ ገበያው "እሳት ነው" ይላሉ። ዋጋውን ለማነጻጸር ሩቅ መሄድ አልፈለጉም፤ "በቅርቡ እንኳ ቲማቲም እንገዛ የነበረው 20 ብር ነው አሁን ግን 30 ገብቷል" ካሉ በኋላ ሽንኩርት ደግሞ 30 ብር መግባቱን፣ ድንች በኪሎ 15 ብር፣ ነጭ ሽንኩርት 150 መሆኑን ለቢቢሲ ገልፀዋል። ነጋዴዎችም እንደ ከዚህ ቀደሙ ደፍረው የሚገዙ ደንበኞቻቸው እየቀነሱ መምጣታውን ለቢቢሰ ተናግረዋል። በላሊበላ የሚኖሩት ሌላው ቢቢሲ ያነጋገራቸው ግለሰብ ኑሯቸው የተመሰረተው ከተማዋን ለመገብኘት በሚመጡ ቱሪስቶች ላይ እንደነበር ተናግረው አሁን ግን በኮቪድ-19 ምክንያት ጎብኚ በመጥፋቱ ኑሯቸው ፈተና ውስጥ መውደቁን ለቢቢሲ አልሸሸጉም። ከዚህ ቀደም 30 እና 40 ብር ይገዙት የነበረውን ሽንኩርት አሁን 120 ብር እንደሚሸጥም አስረጅ በመጥቀስ ተናግረዋል። ከቅርብ ወራት ወዲህ በምግብ ምርቶች ላይ ከፍተኛ የዋጋ መጨመር ታይቷል "ጤፍ ከ4000 ብር በላይ ገብቷል" በማለትም ኑሮ ከእለት ወደ እልት እየከበደ መምጣቱን ለቢቢሲ በሃዘን ስሜት ውስጥ ሆነው አስረድተዋል። ኮሮናቫይረስና የዋጋ ንረት የምጣኔ ሃብት ባለሙያው ዶ/ር ጉቱ ቲሶ በአሁኑ ወቅት በመላው ዓለም በኮሮናቫይረስ ምክንያት የሸቀጣሸቀጥ ዋጋ መጨመሩን ይገልፃሉ። ለዚህ ደግሞ ምክንያቱ በኮቪድ-19 እና በተጓዳኝ ችግሮች ምክንያት ምርትና አቅርቦት ላይ መስተጓጎል በመፈጠሩ መሆኑን ያስረዳሉ። ምሁሩ አክለውም ከየካቲት ወር ጀምሮ ይህ መከሰቱን እና እስካሁን መቀጠሉን ይናገራሉ። ዶ/ር ጉቱ በተለይ ደግሞ የአለማቸችን የሸቀጣሸቀጥ እቃዎች ዋነኛ አቅራቢ ቻይና በኮሮናቫይረስ ክፉኛ መጎዳቷ ምርቶችን ማስተጓጎሉንና በዚህም የተነሳ የዋጋ ንረት መከሰቱን ገልፀዋል። "አቅርቦት ሲቀንስ ዋጋ ይጨምራል" የሚሉት ባለሙያው፤ በተፈጠረው የአቅርቦት እጥረት ገበያ ውስጥ ያለውን መቀራመት በመፈጠሩ የምርት ዋጋ መናሩን አብራርተዋል። ሌላኛው ምርቶችን ከውጪ አገራት ገዝቶ ለማምጣት የውጭ ምንዛሬ በማስፈለጉ እና በበቂ ሁናቴ የውጪ ምንዛሬ ማግኘት አለመቻል ለዋጋ ግሽበቱ መናር አንዱ አስተዋጽኦ እንደሆነ ያስረዳሉ። በኮሮናቫይረስ ምክንያት አምራቾች የግብአት እጥረት ስለሚገጥማቸው የዋጋ ንረት ይከሰታል የሚሉት ዶ/ር ጉቱ፣ አምራቾች የማምረት ወጪያቸው ሲጨምር አብሮ የምርት ዋጋ ይጨምራል ይላሉ። አምራቹ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት ከትራንስፖርትና ከማምረት ጋር የተገናኘ የግብአት አቅርቦት እየተገታና እጥት እየተፈጠረ በመምጣቱ ለምርት እጥረቱ አስተዋጽኦ ማድረጉን ገልፀዋል። "ግብአት አቅርቦት ቀነሰ ማለት፣ የግብአት ዋጋ ጨመረ ማለት ነው" በማለትም ናገራሉ። የማምረቻ ዋጋ ሲጨምር፣ በተዘዋዋሪ አምራቹ ዋጋውን ወደ ሸማቹ እንደሚያዞር የሚያስረዱት ዶ/ር ጉቱ፤ ዋጋው ወደ ተጠቃሚ ሲዞር ምርቱ ላይ ጭማሪ ያሳያል ሲሉ ይተነትናሉ። ከእነዚህ በተጨማሪ የስርጭት መሰተጓጎል መኖሩን ባለሙያው ጨምረው አስድተዋል። "በአንድ ቦታ የተመረተ ምርት በሚፈለግበት ወቅት ወደ ተለያየ የአገሪቱ ክፍል ማሰራጨት ሲያቅት፣ እጥረት ስለሚፈጠር ለተጨማሪ ወጪ ይዳረጋል፤ የዋጋ ጭማሪ ይከሰታል።" በኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት የሰላምና መረጋጋት ጥያቄ ትልቅ ፈተና ውስጥ መውደቁን በማስታወስ፣ ይህ ሁሉ በምርት ሰንሰለት፣ በግብዓት አቅርቦት፣ በምርት ስርጭቶች ላይ ትልቅ መስተጓጎል መፍጠሩን ይናገራሉ። በሰላም እና መረጋጋት እጦቱ ፋብሪካዎች ምርታቸውን መቀነሳቸውን፣ ምርት ስርጭት ላይ የተሰማሩም መስተጓጎል ገጥሟቸዋል ሲሉ ይገልጻሉ። መኪናዎች ጭነት ጭነው መንገድ ላይ ከአንድ ቀን በላይ ተስተጓጉለው መቅረት፣ ለተጨማሪ ወጪ እና ኪሳራ ሲዳርጋቸው በተዘዋዋሪ ሸማቹ ላይ የምርቱ ዋጋ ከተገቢው በላይ ዋጋ እንዲጫን እንደሚያደርጉ ጨምረው ያስረዳሉ። እነዚህ ነገሮች በጥቅሉ ሲታዩ የሸቀጣ ሸቀጥ ዋጋ ላይ ብቻ ሳይሆን ሌሎችም አገልግሎቶችና አቅርቦቶች ላይ የዋጋ ንረት እንደሚያሳዩ ዶ/ር ጉቱ ገልፀዋል። የምግብ እህሎች ንረት ለዋና ዋና ከተሞች የምግብ ፍጆታ ምርቶች የሚመጡት በከተሞቹ አቅራብያ ከሚገኙ የክልል ከተሞች መሆኑን በማስታወስ እነዚህ የግብርና ምርቶች ከየትኛውም ጊዜ ይልቅ የዋጋ ንረት ማሳየታቸውን ገልፀዋል። እነዚህ የፍጆታ እቃዎች አሳሳቢ በመባል ደረጃ ዋጋቸው እየጨመረ ነው የሚሉት ምሁሩ፣ ለዋጋ መናር ምክንያቱ ምን እንደሆነ ሲያስረዱም እነዚህ የእለት ፍጆታ ምርቶች ( እንደ ጥራጥሬ ያሉት) ለገበያ የሚቀርቡት ባለፈው አመት የተመረቱ መሆናውን በመጥቀስ ነው። ባለው አመት በተለያየ የአገሪቱ ክፍል አካባቢዎቹ የነበሩበት ሁናቴ የነበረውን ሁኔታም በማስታወስ፣ ለማምረት፣ ለመሰብሰብ፣ ለማሰራጨት አስቸጋሪ በሆነ ሁናቴ ውስጥ ማሳለፋቸውን ይጠቅሳሉ። በዚህ የተነሳ የምርት ማሽቆልቆል ተከስቶ ዘንድሮ ለገበያ ሲደርስ የዋጋ መናር መፈጠሩን ያስረዳሉ። ባለፉት ወራት የተከሰተውንም በተመለከተ ሲያስረዱም፣ ከድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዳሴ ግድያ በኋላም ወደ አዲስ አበባ የሚመጡ ምርቶች ትልቅ መስተጓጎል እንደገጠማቸው ያብራራሉ። በተጨማሪም ነጋዴዎች ባለፈው አመት የገዙት ምርት እንኳ ቢሆን በእንዲህ አይነት ወቅት ዋጋ ከመጠን በላይ ጨምረው እንደሚሸጡ ሸማቾችም በገፍ ገዝው እንደሚያከማቹ ይህም ለዋጋ ንረቱ አስተዋጽኦ እንዳለው ይገልጻሉ። ወደ 80 በመቶ የሚጠጋው አትዮጵያዊ መደበኛ ባልሆነ ስራ ውስጥ ተሰማርቶ፣ ከእጅ ወደአፍ ገቢ እንደሚያገኝ የሚናገሩት ምሁሩ፤ በዚህም ለበርካታው ኢትዮጵያዊ ኑሮን ማክበዱን ይገልፃሉ። ገንዘብ ያለውም ቢሆን የፍጆታ እቃዎች ዋጋ በናረበት ቁጥር ያለውን ገቢው በአጠቃላይ ወደ ሚመገበው ነገር ለማዞር ይገደዳል ይላሉ። ይህም ቁጠባን፣ የወደፊት የማደግ ተስፋውንና ጥረቱን እንደሚያመክን ገልፀው፣ ይህ እንደ ግለሰብ ቢሆንም እንደ አገር ማህበረሳባዊ እድገትንም ፈተና ውስጥ እንደሚጥል ይገልፃሉ። ምን መደረግ አለበት እንደ ዶ/ር ጉቱ ከሆነ ለዋጋ ግሽበቱ መፍትሄ ለመስጠት ችግሩ ከምን መነጨ የሚለውን መለየት አስፈላጊ ነው። አንዳንድ ጊዜ ለምጣኔ ሃብት ችግር የምጣኔ ሃብት መልስ መስጠት ያስቸግራል የሚሉት ምሁሩ፣ የችግሩ መንስኤ ምጣኔ ሃብታዊ ሳይሆን ማህበራዊ አልያም ፖለቲካዊ ሊሆን ይችላል ይላሉ። ከኮሮናቫይረስ ጋር ተያይዞ የተከሰተን የዋጋ ንረት በፍጥነት በሽታውን በቁጥጥር ስር በማዋል፣ ህብረተሰቡ ወጥቶ ሰርቶ መግባት እንዲችል ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን ይናገራሉ። ለዚህ ደግሞ የመንግሥት ብቻ ሳይሆን የሁሉም አካላት ተሳትፎ እንደሚያስፈልግ ገልፀዋል። ይህን በፍጥነት መቆጣጠር ካልተቻለ የምጣኔ ሃብቱን ቀውስ እያባባሰው እንደሚሄድ ይናገራሉ። ሌላው በየዓመቱ ያለው የሰላም መደፍረስ ምክንያቱ ተጠንቶ እውነተኛ፣ አሳታፊ እና ግልጽ የሆነ ውይይት ተደርጎ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ምላሽ ሊሰጠው እንደሚገባ ይመክራሉ። በሶስተኛ ደረጃ እንደ ህዝብ ያሉትን ፖሊካዊ ብሶቶችና ጥያቄዎችን የምንገልፅበት መንገድን ቆም ብሎ መመልከት ተገቢ መሆኑን ይመክራሉ። ሁል ጊዜ የምጣኔ ሃብት ተቋማትን በማውደም፣ ምርትና ምርታማነትን በማስተጓጎል ብቻ ሳይሆን ሌሎች በተዘዋዋሪ ጫና መፍጠር የተፈለገው አካል ላይ ጫና መፍጠር የሚያስችሉ አማራጮችን መመልከትና መፈተሽ ተገቢ መሆኑን ያስታውሳሉ። ካልሆነ ግን አሁን የዋጋ ንረቱ እየሄድንበት ያለው ፍጥነትና መንገድ ከምጣኔ ሃብት አንፃር ሲታሰብ አገሪቷን መጥፎ ደረጃ ላይ እያደረሰ መሆኑን ለቢቢሲ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
6
ሰሞኑን ኢትዮ-ቴሌኮም ተንቀሳቃሽ ስልኮችን ለመመዝገብ የወጣው ጥሪ ተንቀሳቃሽ ስልኮች ከተመረቱ በኋላ አምራቾቹ 15 አሃዝ የያዙ ቁጥሮች ለእያንዳንዱ ስልኮች ይሰጣል፤ ይህም አይኤምኢአይ (IMEI) ቁጥር ይባላል። ይህ ቁጥር አንድን ስልክ ከሌላ የሚለይ እንደሆነ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ደኅንነት ባለሙያው አቶ ተክሊት ኃይላይ የሚናገር ሲሆን ቁጥሩም ለአንድ ስልክ ብቻ የሚሰጥ ነው። ምዝገባው አዲስ እንዳልሆነ የሚናገረው አቶ ተክሊት፤ አሁን የተደረገው ምዝገባ በተጨማሪም ተንቀሳቃሽ ስልኮችን መክፈትና መዝጋት ለማስቻል ኮርፖሬሽኑ አዲስ ሶፍትዌርንም አስገብቷል። ለምን መመዝገብ አስፈለገ? የኢትዮ-ቴሌኮም የኮሙዩኒኬሽን ኃላፊ አቶ አብዱራሂም አህመድ እንደሚሉት የዚህ ምዝገባ ዋና አላማ ተገልጋዩን ደንበኛ ከስርቆት እንዲሁም ደረጃቸውን ያልጠበቁ ስልኮች ከሚያስከትሉት የጤናና የአገልግሎት ጥራት መጓደል ለመከላከል ነው። በሲም ካርድ የሚሰሩ የቴሌኮም መገልገያ መሣሪያዎች በስርቆትም ሆነ በሌላ ምክንያት ከደንበኞች እጅ ሲጠፉ ደንበኞች በሚያቀርቡት ጥያቄ መሠረት ቀፎው የቴሌኮም አገልግሎት እንዳይሰጥ ለማድረግም ይረዳልም ይላሉ። እነዚህንም ተንቀሳቃሽ ስልኮች በጥቁር መዝገብ ላይ የሚያሰፍሩ ሲሆን ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ሳይሆን በየትኛውም ሃገር መጠቀም አይቻልም። አቶ አብዱራሂም እንደሚሉት በህጋዊ መንገድ ወደ ሃገር ውስጥ የገቡ እና ኦሪጅናል የቴሌኮም መገልገያ መሣሪያዎች የመኖራቸውን ያህል ቁጥራቸው ጥቂት የማይባል ጥራታቸውንና ደረጃቸውን ያልጠበቁ ተመሳስለው ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ መሣሪያዎች አገልግሎት ላይ እየዋሉ ይገኛሉ፡፡ ይህም ሁኔታ አገር ውስጥ ተንቀሳቃሽ ስልኮችን ገጣጥመው የሚሸጡ ነጋዴዎች ቀረጥ ከፍለው በሚያስገቡት ላይ ኢ-ፍትሐዊ የገበያ ውድድር እየፈጠረ መሆኑን የሚናገሩት አቶ አብዱራሂም፤ ይህ ምዝገባ ይህንን ለማስቀረት ይረዳልም ይላሉ። ከዚህ በተጨማሪ ሃገሪቷ የምታገኘውን ቀረጥ ለማሳደግ፣ በኢትዮ ቴሌኮም የሞባይል ኔትወርክ ውስጥ ያሉ ሁሉንም የሞባይል ተጠቃሚዎችን ባሉበት ለመለየትና በባለቤቱ ወይም በደንበኛው ስም ለመመዝገብ ያስችላል። በአጠቃላይ በሃገሪቷ 58 ሚሊየን ያህል ደንበኞችን ሲስተሙ በቀጥታ እንደመዘገባቸው የሚናገሩት አቶ አብዱራሂም ተጨማሪ ቀፎ እንዲሁም አይ ፓድና ሌሎች ሲም ካርድ የሚወስዱ የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎች ሲም ካርድ በማስገባት መመዝገብ ይችላሉ። ይህ የምዝገባ ሂደት ለኢትዮጵያ የተለየ እንዳልሆነ የሚናገሩት አቶ አብዱራሂም በዓለም አቀፍ ደረጃ ዘመናዊ የቴሌኮም አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት ባደጉ ሃገራትና በሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ጭምር እየተተገበረ ያለ ዘመናዊ አሰራር ነውም ይላሉ። ከምዝገባው ጀርባ? አቶ ተክሊት በበኩሉ የግለሰቦችን ፕራይቬሲ (ግላዊ ምስጢር) በተመለከተ ምንም አይነት ለውጥ እንደማያመጣ ቢናገሩም ቁጥጥርን በተመለከተ ሥራን እንደሚያቀል ጨምረው ይገልፃሉ። "ሌላ ጊዜ አስመስለው በተሰሩ ስልኮች ያመልጡ የነበሩት አሁን በዚህ አሰራር ማምለጥ አይችሉም" ይላሉ። የ አይኤምኢአይ ቁጥር ግለሰቦች አድራሻቸውን ቢቀይሩ እንኳን በቁጥሩ አማካይነት ትክክለኛ አድራሻቸውን ለማወቅ ያስችላል። "የምትከታተለውን ሰው እንዳያመልጥህ ይረዳሃል።" በማለትም ያስረዳል። አቶ ተክሊት እንደሚለው አንድ ሰው ሲምካርዱን ትቶ ሌሎች አይኤምኢአይ ቁጥራቸው የማይታወቁ ስልኮችን በመያዝ በሌላ ሲም ካርድ መጠቀም ይችል ነበር "ሲምካርድ በመቀየር ያመልጥ የነበረ ሰው አሁን አያመልጥም"ይላል። ጦማሪው በፍቃዱ ኃይሉ መንግሥት ምንም እንኳን ስርቆትን ለመከላከልና አስመስለው የተሰሩ ከጥራት በታች ያሉ ስልኮችን አገር ውስጥ እንዳይገቡ ለመከላከል ነው ቢልም ከዚህ ቀደም ስልካቸው ተጠልፎ እንደ መረጃ የቀረበባቸው እንደ በፍቃዱ ኃይሉ ያሉ ጦማሪዎች "አስጨናቂ ጉዳይ ነው" በማለት ይገልፁታል። የሽብር ድርጊት ፈፅማችኋል በሚል ምክንያት ታስረው ከነበሩት የዞን ዘጠኝ ቡድን አባል የሆነው በፍቃዱ "መንግስት በስልክ በኩል ዜጎቹን ይሰልላል የሚባለው ውሸት አይደለም። " ይላል። ከመታሰራቸው በፊት ለአንድ ዓመት ያህል ያለምንም ፍርድ ቤት ፍቃድ ስልካቸው እንደተጠለፈ የሚናገረው በፍቃዱ እንደ መረጃም የተያያዘው ሰነድ የስልክ ንግግሮቻችን ናቸው ይላል። "እኛ በቁጥጥር ስር የዋልነው ሚያዝያ 2006 ዓ.ም ቢሆንም የቀረበብን መረጃ ከግንቦት 2005 ጀምሮ የተቀዳ ነው።" በማለትም ያስረዳል። ምንም እንኳን በፀረ-ሽብርተኝነት ህጉ የሽብርተኝነት ድርጊትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሽብርተኝነት የተጠረጠረን ሰው የስልክ፣ የፋክስ፣ የሬድዮና የኢንተርኔት፣ የኤሌክትሮኒክስና የፖስታ ግንኙነቶችን የመሳሰሉትን ለመጥለፍ ወይም ለመከታታል የፍርድ ቤት ፍቃድ እንደሚያስፈልግ በግልፅ ቢያትትም እንደ በፍቃዱ ላሉ በሽብር ለተፈረጁ ግለሰቦችም ህጉ ተፈፃሚ እንዳልሆነም ጨምሮ ይናገራል። ብዙ የሽብር ክሶችን የተከታተለው በፍቃዱ አብዛኞቹ ተቃዋሚ ፖለቲከኞችና ጋዜጠኞች የሚቀርብባቸው መረጃ በስልክ ያደረጉዋቸው ንግግሮች መሆናቸውንም ይጠቅሳል። ከተፈታ በኋላ በነበረው የስልክ ቁጥር መጠቀም ከብዶት የተለያዩ ሲምካርዶችን እየለዋወጠ እንደነበር የሚናገረው በፍቃዱ፤ በድጋሚ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር በተያያዘ ከታሰረ በኋላ "ወደ ዱሮው እንደተጠለፈ ወደማውቀው ስልክ ተመልሻለሁ፤ ሲም ካርድ እየቀያየርኩ መሸወድ እችል ነበር። ነገር ግን መንግሥት የማወራውን ሰምቶ ንፁህነቴን ቢረዳልኝ ይሻላል የሚል ነው"በማለትም ይናገራል። ምንም እንኳን በፍቃዱ ወደ ቀድሞ ሲም ካርዱ ቢመለስም ብዙ ታስረው የተፈቱ ተቃዋሚዎችና ጋዜጠኞች ሲም ካርዳቸውን እንደሚቀይሩ በፍቃዱ ይናገራል። "ያለፍርድ ቤት ፍቃድ የስልክ ንግግሮችን የሚሰማ የመንግሥት ፀጥታ ኃይል መኖሩ በራሱ የሚፈጥረው የሚያሸብር ስሜት አለው" ይላል በፍቃዱ። የ አይኤምኢአይ ቁጥር ምዝገባ መምጣት የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች የስለላ መረብን በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚያጠናክረውም ጨምሮ ይናገራል። "ፕራይቬሲን ከማጣት በተጨማሪ አሁን ደግም አካላዊ ነፃነታችንም ሊገደብ ነው" በማለት ይናገራል። የሶፍትዌር ባለሙያው ሐፍቶም በርኸ ሌላኛው የሶፍትዌር ባለሙያና የየሓ ቴክኖሎጂስ ሥራ አስኪያጅ የሆነው ሓፍቶም በርኸ የቴሌፎን ጠለፋ በተለያዩ ሃገራት በፍርድ ቤት ትእዛዝ ይደረጋል፤ ይህም ህጋዊ ጠለፋ ይባላል ይላል። ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች የጠለፋ ተግባር ይፈፀማል። ይህንንም ተግባር ከግለሰብ ጀምሮ እስከ ተደራጁ ቡድኖች እንዲሁም በመንግሥታት ጭምር እንደሚካሄድም ይናገራል። ከዚህ ቀደም የነበሩ ጠለፋዎች ሂውማን ራይትስ ዎች ከሁለት ዓመት በፊት ባጠናቀረው ሪፖርት ያነጋገራቸው ኢትዮጵያውያን እንደተናገሩ በኬንያ እንዲሁም በአውሮፓ የመኖርያ ፍቃድ አግኝተው ወይም ጥገኝነት ጠይቀው የሚጠባበቁ በርካታ ግለሰቦች ስልካቸውና ኢሜይላቸው በፀጥታ ኃይሎች ተጠልፎ የተናገሩትና የተፃፃፉትን መልሰው ለራሳቸው እንዳሳዩዋቸው ይናገራሉ። ከዚህ ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ መንግስትም በተለያዩ ጊዜያት በሽብር የተጠረጠሩ ሰዎች ያደርጓቸዋል የተባሉ የተጠለፉ የስልክ ንግግሮች በመንግስት መገናኛ ብዙሃን ሳይቀር መሰማቱ የሚታወስ ነው። ከቻይናና ከጣልያን የተገኙ የጠለፋ ሶፍትዌር ቴክኖሎጂዎች በተለይ በኢትዮጵያ ያለአግባብ የሰዎችን ግለሰባዊ ሚስጢራዊነትን ለመበርበር ተግባር እንደሚውል ሲንትያ ዎንግ የተባሉ በሂውማን ራይትስ ዋች የኢንተርኔት ከፍተኛ ተመራማሪ ይናገራሉ። ይህ ድርጊት መሰረታዊ የሆኑ ሰብአዊ መብትን የሚጥስ ድርጊት እንደሆነ፤ ሃገራቱም እነዚህ ቴክኖሎጂዎች ለኢትዮጵያ መንግሥት ከመሸጣቸው በፊት ለምን ጥቅም እንደሚዉሉ ማረጋገጥ አለባቸውም ይላሉ ተመራማሪዋ። ምዝገባውን በተመለከተ ብዙዎች መንግሥት ዜጎቹ ላይ ጠለፋ ለማካሄድ እንዲቀለው ነው ሲሉ፤ ሃፍቶምም የሰዉን ጥርጣሬ አያጣጥለውም። የአይኤምኢአይ ቁጥር ምዝገባ ዋናው የመንግሥት ትኩረት ስርቆትን እንዲሁም ኮርፖሬሽኑ የሚያስቀምጣቸውን ጥቅሞች ለመስጠት ቢሆንም ስለላን በተመለከተ ለመንግሥት ቀላል ሥራ እንደሚያደርግለትም ጨምሮ ይጠቅሳል። ይህ አስተያየት ከፍራቻ የመነጨ ነው የሚሉት አብዱራሂም አንድን ሰው ለመከታተል ከአይኤምኢአይ ቁጥር ጋር እንደማይገናኝና ክትትልን በተመለከተ ኤችኤልአር ከሚባል ሶፍትዌር ጋር የተያያዘ አሰራር እንዳለም ይናገራሉ።
ሰሞኑን ኢትዮ-ቴሌኮም ተንቀሳቃሽ ስልኮችን ለመመዝገብ የወጣው ጥሪ ተንቀሳቃሽ ስልኮች ከተመረቱ በኋላ አምራቾቹ 15 አሃዝ የያዙ ቁጥሮች ለእያንዳንዱ ስልኮች ይሰጣል፤ ይህም አይኤምኢአይ (IMEI) ቁጥር ይባላል። ይህ ቁጥር አንድን ስልክ ከሌላ የሚለይ እንደሆነ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ደኅንነት ባለሙያው አቶ ተክሊት ኃይላይ የሚናገር ሲሆን ቁጥሩም ለአንድ ስልክ ብቻ የሚሰጥ ነው። ምዝገባው አዲስ እንዳልሆነ የሚናገረው አቶ ተክሊት፤ አሁን የተደረገው ምዝገባ በተጨማሪም ተንቀሳቃሽ ስልኮችን መክፈትና መዝጋት ለማስቻል ኮርፖሬሽኑ አዲስ ሶፍትዌርንም አስገብቷል። ለምን መመዝገብ አስፈለገ? የኢትዮ-ቴሌኮም የኮሙዩኒኬሽን ኃላፊ አቶ አብዱራሂም አህመድ እንደሚሉት የዚህ ምዝገባ ዋና አላማ ተገልጋዩን ደንበኛ ከስርቆት እንዲሁም ደረጃቸውን ያልጠበቁ ስልኮች ከሚያስከትሉት የጤናና የአገልግሎት ጥራት መጓደል ለመከላከል ነው። በሲም ካርድ የሚሰሩ የቴሌኮም መገልገያ መሣሪያዎች በስርቆትም ሆነ በሌላ ምክንያት ከደንበኞች እጅ ሲጠፉ ደንበኞች በሚያቀርቡት ጥያቄ መሠረት ቀፎው የቴሌኮም አገልግሎት እንዳይሰጥ ለማድረግም ይረዳልም ይላሉ። እነዚህንም ተንቀሳቃሽ ስልኮች በጥቁር መዝገብ ላይ የሚያሰፍሩ ሲሆን ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ሳይሆን በየትኛውም ሃገር መጠቀም አይቻልም። አቶ አብዱራሂም እንደሚሉት በህጋዊ መንገድ ወደ ሃገር ውስጥ የገቡ እና ኦሪጅናል የቴሌኮም መገልገያ መሣሪያዎች የመኖራቸውን ያህል ቁጥራቸው ጥቂት የማይባል ጥራታቸውንና ደረጃቸውን ያልጠበቁ ተመሳስለው ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ መሣሪያዎች አገልግሎት ላይ እየዋሉ ይገኛሉ፡፡ ይህም ሁኔታ አገር ውስጥ ተንቀሳቃሽ ስልኮችን ገጣጥመው የሚሸጡ ነጋዴዎች ቀረጥ ከፍለው በሚያስገቡት ላይ ኢ-ፍትሐዊ የገበያ ውድድር እየፈጠረ መሆኑን የሚናገሩት አቶ አብዱራሂም፤ ይህ ምዝገባ ይህንን ለማስቀረት ይረዳልም ይላሉ። ከዚህ በተጨማሪ ሃገሪቷ የምታገኘውን ቀረጥ ለማሳደግ፣ በኢትዮ ቴሌኮም የሞባይል ኔትወርክ ውስጥ ያሉ ሁሉንም የሞባይል ተጠቃሚዎችን ባሉበት ለመለየትና በባለቤቱ ወይም በደንበኛው ስም ለመመዝገብ ያስችላል። በአጠቃላይ በሃገሪቷ 58 ሚሊየን ያህል ደንበኞችን ሲስተሙ በቀጥታ እንደመዘገባቸው የሚናገሩት አቶ አብዱራሂም ተጨማሪ ቀፎ እንዲሁም አይ ፓድና ሌሎች ሲም ካርድ የሚወስዱ የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎች ሲም ካርድ በማስገባት መመዝገብ ይችላሉ። ይህ የምዝገባ ሂደት ለኢትዮጵያ የተለየ እንዳልሆነ የሚናገሩት አቶ አብዱራሂም በዓለም አቀፍ ደረጃ ዘመናዊ የቴሌኮም አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት ባደጉ ሃገራትና በሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ጭምር እየተተገበረ ያለ ዘመናዊ አሰራር ነውም ይላሉ። ከምዝገባው ጀርባ? አቶ ተክሊት በበኩሉ የግለሰቦችን ፕራይቬሲ (ግላዊ ምስጢር) በተመለከተ ምንም አይነት ለውጥ እንደማያመጣ ቢናገሩም ቁጥጥርን በተመለከተ ሥራን እንደሚያቀል ጨምረው ይገልፃሉ። "ሌላ ጊዜ አስመስለው በተሰሩ ስልኮች ያመልጡ የነበሩት አሁን በዚህ አሰራር ማምለጥ አይችሉም" ይላሉ። የ አይኤምኢአይ ቁጥር ግለሰቦች አድራሻቸውን ቢቀይሩ እንኳን በቁጥሩ አማካይነት ትክክለኛ አድራሻቸውን ለማወቅ ያስችላል። "የምትከታተለውን ሰው እንዳያመልጥህ ይረዳሃል።" በማለትም ያስረዳል። አቶ ተክሊት እንደሚለው አንድ ሰው ሲምካርዱን ትቶ ሌሎች አይኤምኢአይ ቁጥራቸው የማይታወቁ ስልኮችን በመያዝ በሌላ ሲም ካርድ መጠቀም ይችል ነበር "ሲምካርድ በመቀየር ያመልጥ የነበረ ሰው አሁን አያመልጥም"ይላል። ጦማሪው በፍቃዱ ኃይሉ መንግሥት ምንም እንኳን ስርቆትን ለመከላከልና አስመስለው የተሰሩ ከጥራት በታች ያሉ ስልኮችን አገር ውስጥ እንዳይገቡ ለመከላከል ነው ቢልም ከዚህ ቀደም ስልካቸው ተጠልፎ እንደ መረጃ የቀረበባቸው እንደ በፍቃዱ ኃይሉ ያሉ ጦማሪዎች "አስጨናቂ ጉዳይ ነው" በማለት ይገልፁታል። የሽብር ድርጊት ፈፅማችኋል በሚል ምክንያት ታስረው ከነበሩት የዞን ዘጠኝ ቡድን አባል የሆነው በፍቃዱ "መንግስት በስልክ በኩል ዜጎቹን ይሰልላል የሚባለው ውሸት አይደለም። " ይላል። ከመታሰራቸው በፊት ለአንድ ዓመት ያህል ያለምንም ፍርድ ቤት ፍቃድ ስልካቸው እንደተጠለፈ የሚናገረው በፍቃዱ እንደ መረጃም የተያያዘው ሰነድ የስልክ ንግግሮቻችን ናቸው ይላል። "እኛ በቁጥጥር ስር የዋልነው ሚያዝያ 2006 ዓ.ም ቢሆንም የቀረበብን መረጃ ከግንቦት 2005 ጀምሮ የተቀዳ ነው።" በማለትም ያስረዳል። ምንም እንኳን በፀረ-ሽብርተኝነት ህጉ የሽብርተኝነት ድርጊትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሽብርተኝነት የተጠረጠረን ሰው የስልክ፣ የፋክስ፣ የሬድዮና የኢንተርኔት፣ የኤሌክትሮኒክስና የፖስታ ግንኙነቶችን የመሳሰሉትን ለመጥለፍ ወይም ለመከታታል የፍርድ ቤት ፍቃድ እንደሚያስፈልግ በግልፅ ቢያትትም እንደ በፍቃዱ ላሉ በሽብር ለተፈረጁ ግለሰቦችም ህጉ ተፈፃሚ እንዳልሆነም ጨምሮ ይናገራል። ብዙ የሽብር ክሶችን የተከታተለው በፍቃዱ አብዛኞቹ ተቃዋሚ ፖለቲከኞችና ጋዜጠኞች የሚቀርብባቸው መረጃ በስልክ ያደረጉዋቸው ንግግሮች መሆናቸውንም ይጠቅሳል። ከተፈታ በኋላ በነበረው የስልክ ቁጥር መጠቀም ከብዶት የተለያዩ ሲምካርዶችን እየለዋወጠ እንደነበር የሚናገረው በፍቃዱ፤ በድጋሚ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር በተያያዘ ከታሰረ በኋላ "ወደ ዱሮው እንደተጠለፈ ወደማውቀው ስልክ ተመልሻለሁ፤ ሲም ካርድ እየቀያየርኩ መሸወድ እችል ነበር። ነገር ግን መንግሥት የማወራውን ሰምቶ ንፁህነቴን ቢረዳልኝ ይሻላል የሚል ነው"በማለትም ይናገራል። ምንም እንኳን በፍቃዱ ወደ ቀድሞ ሲም ካርዱ ቢመለስም ብዙ ታስረው የተፈቱ ተቃዋሚዎችና ጋዜጠኞች ሲም ካርዳቸውን እንደሚቀይሩ በፍቃዱ ይናገራል። "ያለፍርድ ቤት ፍቃድ የስልክ ንግግሮችን የሚሰማ የመንግሥት ፀጥታ ኃይል መኖሩ በራሱ የሚፈጥረው የሚያሸብር ስሜት አለው" ይላል በፍቃዱ። የ አይኤምኢአይ ቁጥር ምዝገባ መምጣት የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች የስለላ መረብን በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚያጠናክረውም ጨምሮ ይናገራል። "ፕራይቬሲን ከማጣት በተጨማሪ አሁን ደግም አካላዊ ነፃነታችንም ሊገደብ ነው" በማለት ይናገራል። የሶፍትዌር ባለሙያው ሐፍቶም በርኸ ሌላኛው የሶፍትዌር ባለሙያና የየሓ ቴክኖሎጂስ ሥራ አስኪያጅ የሆነው ሓፍቶም በርኸ የቴሌፎን ጠለፋ በተለያዩ ሃገራት በፍርድ ቤት ትእዛዝ ይደረጋል፤ ይህም ህጋዊ ጠለፋ ይባላል ይላል። ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች የጠለፋ ተግባር ይፈፀማል። ይህንንም ተግባር ከግለሰብ ጀምሮ እስከ ተደራጁ ቡድኖች እንዲሁም በመንግሥታት ጭምር እንደሚካሄድም ይናገራል። ከዚህ ቀደም የነበሩ ጠለፋዎች ሂውማን ራይትስ ዎች ከሁለት ዓመት በፊት ባጠናቀረው ሪፖርት ያነጋገራቸው ኢትዮጵያውያን እንደተናገሩ በኬንያ እንዲሁም በአውሮፓ የመኖርያ ፍቃድ አግኝተው ወይም ጥገኝነት ጠይቀው የሚጠባበቁ በርካታ ግለሰቦች ስልካቸውና ኢሜይላቸው በፀጥታ ኃይሎች ተጠልፎ የተናገሩትና የተፃፃፉትን መልሰው ለራሳቸው እንዳሳዩዋቸው ይናገራሉ። ከዚህ ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ መንግስትም በተለያዩ ጊዜያት በሽብር የተጠረጠሩ ሰዎች ያደርጓቸዋል የተባሉ የተጠለፉ የስልክ ንግግሮች በመንግስት መገናኛ ብዙሃን ሳይቀር መሰማቱ የሚታወስ ነው። ከቻይናና ከጣልያን የተገኙ የጠለፋ ሶፍትዌር ቴክኖሎጂዎች በተለይ በኢትዮጵያ ያለአግባብ የሰዎችን ግለሰባዊ ሚስጢራዊነትን ለመበርበር ተግባር እንደሚውል ሲንትያ ዎንግ የተባሉ በሂውማን ራይትስ ዋች የኢንተርኔት ከፍተኛ ተመራማሪ ይናገራሉ። ይህ ድርጊት መሰረታዊ የሆኑ ሰብአዊ መብትን የሚጥስ ድርጊት እንደሆነ፤ ሃገራቱም እነዚህ ቴክኖሎጂዎች ለኢትዮጵያ መንግሥት ከመሸጣቸው በፊት ለምን ጥቅም እንደሚዉሉ ማረጋገጥ አለባቸውም ይላሉ ተመራማሪዋ። ምዝገባውን በተመለከተ ብዙዎች መንግሥት ዜጎቹ ላይ ጠለፋ ለማካሄድ እንዲቀለው ነው ሲሉ፤ ሃፍቶምም የሰዉን ጥርጣሬ አያጣጥለውም። የአይኤምኢአይ ቁጥር ምዝገባ ዋናው የመንግሥት ትኩረት ስርቆትን እንዲሁም ኮርፖሬሽኑ የሚያስቀምጣቸውን ጥቅሞች ለመስጠት ቢሆንም ስለላን በተመለከተ ለመንግሥት ቀላል ሥራ እንደሚያደርግለትም ጨምሮ ይጠቅሳል። ይህ አስተያየት ከፍራቻ የመነጨ ነው የሚሉት አብዱራሂም አንድን ሰው ለመከታተል ከአይኤምኢአይ ቁጥር ጋር እንደማይገናኝና ክትትልን በተመለከተ ኤችኤልአር ከሚባል ሶፍትዌር ጋር የተያያዘ አሰራር እንዳለም ይናገራሉ።
7
ሰሞኑን ኢትዮ-ቴሌኮም ተንቀሳቃሽ ስልኮችን ለመመዝገብ የወጣው ጥሪ ተንቀሳቃሽ ስልኮች ከተመረቱ በኋላ አምራቾቹ 15 አሃዝ የያዙ ቁጥሮች ለእያንዳንዱ ስልኮች ይሰጣል፤ ይህም አይኤምኢአይ (IMEI) ቁጥር ይባላል። ይህ ቁጥር አንድን ስልክ ከሌላ የሚለይ እንደሆነ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ደኅንነት ባለሙያው አቶ ተክሊት ኃይላይ የሚናገር ሲሆን ቁጥሩም ለአንድ ስልክ ብቻ የሚሰጥ ነው። ምዝገባው አዲስ እንዳልሆነ የሚናገረው አቶ ተክሊት፤ አሁን የተደረገው ምዝገባ በተጨማሪም ተንቀሳቃሽ ስልኮችን መክፈትና መዝጋት ለማስቻል ኮርፖሬሽኑ አዲስ ሶፍትዌርንም አስገብቷል። ለምን መመዝገብ አስፈለገ? የኢትዮ-ቴሌኮም የኮሙዩኒኬሽን ኃላፊ አቶ አብዱራሂም አህመድ እንደሚሉት የዚህ ምዝገባ ዋና አላማ ተገልጋዩን ደንበኛ ከስርቆት እንዲሁም ደረጃቸውን ያልጠበቁ ስልኮች ከሚያስከትሉት የጤናና የአገልግሎት ጥራት መጓደል ለመከላከል ነው። በሲም ካርድ የሚሰሩ የቴሌኮም መገልገያ መሣሪያዎች በስርቆትም ሆነ በሌላ ምክንያት ከደንበኞች እጅ ሲጠፉ ደንበኞች በሚያቀርቡት ጥያቄ መሠረት ቀፎው የቴሌኮም አገልግሎት እንዳይሰጥ ለማድረግም ይረዳልም ይላሉ። እነዚህንም ተንቀሳቃሽ ስልኮች በጥቁር መዝገብ ላይ የሚያሰፍሩ ሲሆን ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ ሳይሆን በየትኛውም ሃገር መጠቀም አይቻልም። አቶ አብዱራሂም እንደሚሉት በህጋዊ መንገድ ወደ ሃገር ውስጥ የገቡ እና ኦሪጅናል የቴሌኮም መገልገያ መሣሪያዎች የመኖራቸውን ያህል ቁጥራቸው ጥቂት የማይባል ጥራታቸውንና ደረጃቸውን ያልጠበቁ ተመሳስለው ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ መሣሪያዎች አገልግሎት ላይ እየዋሉ ይገኛሉ፡፡ ይህም ሁኔታ አገር ውስጥ ተንቀሳቃሽ ስልኮችን ገጣጥመው የሚሸጡ ነጋዴዎች ቀረጥ ከፍለው በሚያስገቡት ላይ ኢ-ፍትሐዊ የገበያ ውድድር እየፈጠረ መሆኑን የሚናገሩት አቶ አብዱራሂም፤ ይህ ምዝገባ ይህንን ለማስቀረት ይረዳልም ይላሉ። ከዚህ በተጨማሪ ሃገሪቷ የምታገኘውን ቀረጥ ለማሳደግ፣ በኢትዮ ቴሌኮም የሞባይል ኔትወርክ ውስጥ ያሉ ሁሉንም የሞባይል ተጠቃሚዎችን ባሉበት ለመለየትና በባለቤቱ ወይም በደንበኛው ስም ለመመዝገብ ያስችላል። በአጠቃላይ በሃገሪቷ 58 ሚሊየን ያህል ደንበኞችን ሲስተሙ በቀጥታ እንደመዘገባቸው የሚናገሩት አቶ አብዱራሂም ተጨማሪ ቀፎ እንዲሁም አይ ፓድና ሌሎች ሲም ካርድ የሚወስዱ የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎች ሲም ካርድ በማስገባት መመዝገብ ይችላሉ። ይህ የምዝገባ ሂደት ለኢትዮጵያ የተለየ እንዳልሆነ የሚናገሩት አቶ አብዱራሂም በዓለም አቀፍ ደረጃ ዘመናዊ የቴሌኮም አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት ባደጉ ሃገራትና በሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ጭምር እየተተገበረ ያለ ዘመናዊ አሰራር ነውም ይላሉ። ከምዝገባው ጀርባ? አቶ ተክሊት በበኩሉ የግለሰቦችን ፕራይቬሲ (ግላዊ ምስጢር) በተመለከተ ምንም አይነት ለውጥ እንደማያመጣ ቢናገሩም ቁጥጥርን በተመለከተ ሥራን እንደሚያቀል ጨምረው ይገልፃሉ። "ሌላ ጊዜ አስመስለው በተሰሩ ስልኮች ያመልጡ የነበሩት አሁን በዚህ አሰራር ማምለጥ አይችሉም" ይላሉ። የ አይኤምኢአይ ቁጥር ግለሰቦች አድራሻቸውን ቢቀይሩ እንኳን በቁጥሩ አማካይነት ትክክለኛ አድራሻቸውን ለማወቅ ያስችላል። "የምትከታተለውን ሰው እንዳያመልጥህ ይረዳሃል።" በማለትም ያስረዳል። አቶ ተክሊት እንደሚለው አንድ ሰው ሲምካርዱን ትቶ ሌሎች አይኤምኢአይ ቁጥራቸው የማይታወቁ ስልኮችን በመያዝ በሌላ ሲም ካርድ መጠቀም ይችል ነበር "ሲምካርድ በመቀየር ያመልጥ የነበረ ሰው አሁን አያመልጥም"ይላል። ጦማሪው በፍቃዱ ኃይሉ መንግሥት ምንም እንኳን ስርቆትን ለመከላከልና አስመስለው የተሰሩ ከጥራት በታች ያሉ ስልኮችን አገር ውስጥ እንዳይገቡ ለመከላከል ነው ቢልም ከዚህ ቀደም ስልካቸው ተጠልፎ እንደ መረጃ የቀረበባቸው እንደ በፍቃዱ ኃይሉ ያሉ ጦማሪዎች "አስጨናቂ ጉዳይ ነው" በማለት ይገልፁታል። የሽብር ድርጊት ፈፅማችኋል በሚል ምክንያት ታስረው ከነበሩት የዞን ዘጠኝ ቡድን አባል የሆነው በፍቃዱ "መንግስት በስልክ በኩል ዜጎቹን ይሰልላል የሚባለው ውሸት አይደለም። " ይላል። ከመታሰራቸው በፊት ለአንድ ዓመት ያህል ያለምንም ፍርድ ቤት ፍቃድ ስልካቸው እንደተጠለፈ የሚናገረው በፍቃዱ እንደ መረጃም የተያያዘው ሰነድ የስልክ ንግግሮቻችን ናቸው ይላል። "እኛ በቁጥጥር ስር የዋልነው ሚያዝያ 2006 ዓ.ም ቢሆንም የቀረበብን መረጃ ከግንቦት 2005 ጀምሮ የተቀዳ ነው።" በማለትም ያስረዳል። ምንም እንኳን በፀረ-ሽብርተኝነት ህጉ የሽብርተኝነት ድርጊትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሽብርተኝነት የተጠረጠረን ሰው የስልክ፣ የፋክስ፣ የሬድዮና የኢንተርኔት፣ የኤሌክትሮኒክስና የፖስታ ግንኙነቶችን የመሳሰሉትን ለመጥለፍ ወይም ለመከታታል የፍርድ ቤት ፍቃድ እንደሚያስፈልግ በግልፅ ቢያትትም እንደ በፍቃዱ ላሉ በሽብር ለተፈረጁ ግለሰቦችም ህጉ ተፈፃሚ እንዳልሆነም ጨምሮ ይናገራል። ብዙ የሽብር ክሶችን የተከታተለው በፍቃዱ አብዛኞቹ ተቃዋሚ ፖለቲከኞችና ጋዜጠኞች የሚቀርብባቸው መረጃ በስልክ ያደረጉዋቸው ንግግሮች መሆናቸውንም ይጠቅሳል። ከተፈታ በኋላ በነበረው የስልክ ቁጥር መጠቀም ከብዶት የተለያዩ ሲምካርዶችን እየለዋወጠ እንደነበር የሚናገረው በፍቃዱ፤ በድጋሚ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር በተያያዘ ከታሰረ በኋላ "ወደ ዱሮው እንደተጠለፈ ወደማውቀው ስልክ ተመልሻለሁ፤ ሲም ካርድ እየቀያየርኩ መሸወድ እችል ነበር። ነገር ግን መንግሥት የማወራውን ሰምቶ ንፁህነቴን ቢረዳልኝ ይሻላል የሚል ነው"በማለትም ይናገራል። ምንም እንኳን በፍቃዱ ወደ ቀድሞ ሲም ካርዱ ቢመለስም ብዙ ታስረው የተፈቱ ተቃዋሚዎችና ጋዜጠኞች ሲም ካርዳቸውን እንደሚቀይሩ በፍቃዱ ይናገራል። "ያለፍርድ ቤት ፍቃድ የስልክ ንግግሮችን የሚሰማ የመንግሥት ፀጥታ ኃይል መኖሩ በራሱ የሚፈጥረው የሚያሸብር ስሜት አለው" ይላል በፍቃዱ። የ አይኤምኢአይ ቁጥር ምዝገባ መምጣት የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች የስለላ መረብን በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚያጠናክረውም ጨምሮ ይናገራል። "ፕራይቬሲን ከማጣት በተጨማሪ አሁን ደግም አካላዊ ነፃነታችንም ሊገደብ ነው" በማለት ይናገራል። የሶፍትዌር ባለሙያው ሐፍቶም በርኸ ሌላኛው የሶፍትዌር ባለሙያና የየሓ ቴክኖሎጂስ ሥራ አስኪያጅ የሆነው ሓፍቶም በርኸ የቴሌፎን ጠለፋ በተለያዩ ሃገራት በፍርድ ቤት ትእዛዝ ይደረጋል፤ ይህም ህጋዊ ጠለፋ ይባላል ይላል። ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች የጠለፋ ተግባር ይፈፀማል። ይህንንም ተግባር ከግለሰብ ጀምሮ እስከ ተደራጁ ቡድኖች እንዲሁም በመንግሥታት ጭምር እንደሚካሄድም ይናገራል። ከዚህ ቀደም የነበሩ ጠለፋዎች ሂውማን ራይትስ ዎች ከሁለት ዓመት በፊት ባጠናቀረው ሪፖርት ያነጋገራቸው ኢትዮጵያውያን እንደተናገሩ በኬንያ እንዲሁም በአውሮፓ የመኖርያ ፍቃድ አግኝተው ወይም ጥገኝነት ጠይቀው የሚጠባበቁ በርካታ ግለሰቦች ስልካቸውና ኢሜይላቸው በፀጥታ ኃይሎች ተጠልፎ የተናገሩትና የተፃፃፉትን መልሰው ለራሳቸው እንዳሳዩዋቸው ይናገራሉ። ከዚህ ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ መንግስትም በተለያዩ ጊዜያት በሽብር የተጠረጠሩ ሰዎች ያደርጓቸዋል የተባሉ የተጠለፉ የስልክ ንግግሮች በመንግስት መገናኛ ብዙሃን ሳይቀር መሰማቱ የሚታወስ ነው። ከቻይናና ከጣልያን የተገኙ የጠለፋ ሶፍትዌር ቴክኖሎጂዎች በተለይ በኢትዮጵያ ያለአግባብ የሰዎችን ግለሰባዊ ሚስጢራዊነትን ለመበርበር ተግባር እንደሚውል ሲንትያ ዎንግ የተባሉ በሂውማን ራይትስ ዋች የኢንተርኔት ከፍተኛ ተመራማሪ ይናገራሉ። ይህ ድርጊት መሰረታዊ የሆኑ ሰብአዊ መብትን የሚጥስ ድርጊት እንደሆነ፤ ሃገራቱም እነዚህ ቴክኖሎጂዎች ለኢትዮጵያ መንግሥት ከመሸጣቸው በፊት ለምን ጥቅም እንደሚዉሉ ማረጋገጥ አለባቸውም ይላሉ ተመራማሪዋ። ምዝገባውን በተመለከተ ብዙዎች መንግሥት ዜጎቹ ላይ ጠለፋ ለማካሄድ እንዲቀለው ነው ሲሉ፤ ሃፍቶምም የሰዉን ጥርጣሬ አያጣጥለውም። የአይኤምኢአይ ቁጥር ምዝገባ ዋናው የመንግሥት ትኩረት ስርቆትን እንዲሁም ኮርፖሬሽኑ የሚያስቀምጣቸውን ጥቅሞች ለመስጠት ቢሆንም ስለላን በተመለከተ ለመንግሥት ቀላል ሥራ እንደሚያደርግለትም ጨምሮ ይጠቅሳል። ይህ አስተያየት ከፍራቻ የመነጨ ነው የሚሉት አብዱራሂም አንድን ሰው ለመከታተል ከአይኤምኢአይ ቁጥር ጋር እንደማይገናኝና ክትትልን በተመለከተ ኤችኤልአር ከሚባል ሶፍትዌር ጋር የተያያዘ አሰራር እንዳለም ይናገራሉ።
ሰሞኑን ኢትዮ - ቴሌኮም ተንቀሳቃሽ ስልኮችን ለመመዝገብ የወጣው ጥሪ ተንቀሳቃሽ ስልኮች ከተመoረjቱ በኋላ አምራቾቹ 3 አሃዝ የያዙ ቁጥሮች ለእያንዳንዱ ስልኮች ይሰጣል ፤ ይህም 5አይ0ኤምኢአvይ (IMEI) ቁጥር ይባላል ። ይህ ቁጥር አንድን ስልክ ከሌላ የሚለይ እንደሆነ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ደኅንነት ባለሙያው አቶ ተክሊት ኃይላይ የሚናገር ቁጥሩም ሲሆን ለአንድ ስልክ ብቻ የሚሰጥ ነው ። ምዝxባk አዲስ እንዳልሆነ የሚናገረው አቶ ተክሊት ፤ አሁን የተደረገው ምዝገባ በተጨማሪም ተንቀሳቃሽ ስልኮችን መክፈትና መዝጋት ለማስቻል ኮርፖሬሽኑ አዲስ ሶፍትዌርንም አስገብቷል ። ለምን መመዝገብ አስፈለገ? የኢትዮ - ቴሌኮም የኮሙዩኒኬሽን ኃላፊ አቶ አብዱራሂም አህመድ እንደሚሉት የዚህ ምዝገባ ዋና አላማ ተገልጋዩን ደንበኛ ከስርቆት እንዲሁም ደረጃቸውን ያልጠበቁ ስልኮች ከሚያስከትሉት ጤና የአገልግሎት ጥራት መጓደል ለመከላከል ነው ። በሲም ካርድ የቴሌኮም የሚሰሩ መገልገያ መሣሪያዎች በስርቆትም ሆነ በሌላ ምክንያት ከደንበኞች እጅ ሲጠፉ ደንበኞች ጥያቄ በሚያቀርቡት መሠረት ቀፎው የቴሌኮም አገልግሎት እንዳይሰጥ ለማድረግም ይረዳልም ይላሉ ። እነዚህንም ተንቀሳቃሽ ስልኮች በጥቁር መዝገብ ላይ የሚያሰፍሩ ሲሆን ኢትዮጵያ ውስጥ ብቻ በየትኛውም ሳይሆን ሃገር መጠቀም ። አይቻልም አቶ አብዱራሂም እንደሚሉት መንገድ በህጋዊ ወደ ሃገር ውስጥ የገቡ እና uSጅናል የቴሌኮም መገልገያ መሣሪያዎች የመኖራቸውን ያህል ቁጥራቸው ጥቂት የማይባል ጥራታቸውንና ደረጃቸውን ያልጠበቁ ተመሳስለው ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ መሣ ሪያዎች አገልግሎት ላይ እየዋሉ ይገኛሉ ፡ ፡ ይህም ሁኔታ አገር ውስጥ ተንቀሳቃሽ ስልኮችን ገጣጥመው የሚሸጡ ነጋዴዎች ቀረጥ ከፍለው በሚያስገቡት ላይ ኢ - ፍትሐዊ የገበያ ውድድር እየፈጠረ መሆኑን የሚናገሩት አቶ አብዱራሂም ፤ ይህ ምዝገባ ይህንን ለማስቀረት ይረዳልም ይላሉ ። ከዚህ በተጨማሪ ሃገሪቷ የታውን ቀረጥ ለማሳደግ ፣ በኢትዮ ቴሌኮም የሞባይል ኔትወርክ ውስጥ ያሉ ሁሉንም የሞባይል! ተlጠቃሚዎችRን ባሉበት ለመለየትና በባለቤቱ ወይም በደንበኛው ስም ለመመዝገብ ያስችላል ። በአጠቃ በሃገሪቷ 58 ሚሊየን ያህል ደንበኞችን ሲስተሙ በቀጥታ እንደመዘገባቸው የሚናገሩት አቶ አብዱራሂም ተጨማሪ ቀፎ እንዲሁም አይ ፓድና ሌሎች ሲም ካርድ የሚወስዱ የኤሌክትሮኒክስ መሳሪያዎች ካርድ ሲም በማስገባት መመዝገብ ይችላሉ ። ይህ የምዝገባ ሂደት ለኢትዮጵያ የተለየ እንዳልሆነ አቶ የሚናገሩት አብዱራሂም በዓለም አቀፍ ደረጃ ዘመናዊ የቴሌኮም አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት ባደጉ ሃገራትና በሌሎች ሃገራት የአፍሪካ ጭምር እየተተገበረ ዘመናዊ ያለ አሰራር ነውም ይላሉ ። ከም ዝገባው ጀርባ? አቶ ተክ ሊት በበኩሉ የግለሰቦችን ፕራይቬሲ (ግላዊ ምስጢር) በተመለከተ ምንም አይነት ለውጥ እንደማያመጣ ቢናገሩም ቁጥጥርን በተመለከተ ሥራን እንደሚያቀል ይገdልፃpሉ ጨምረው ። " ሌላ ጊዜ አ3 @ ስለው በተሰሩ ስልኮች ያመልጡ የነበሩት አሁን በዚህ አሰራር ማምለጥ አይችሉም " ይላሉ ። የ አይኤምኢአይ ቁጥር ግለሰቦች አድራሻቸውን ቢቀይሩ እንኳን በቁጥሩ አማካይነት ትክክለኛ አድራሻቸውን ለማወቅ ያስችላል ። " የምትከታተለውን ሰው እንዳያመልጥህ ይረዳሃል ። " በማለትም ያስረዳል ። አቶ ተ ክሊት እንደሚለው አንድ ሰው ሲምካርዱን ትቶ ሌሎች አይኤምኢአይ ቁጥራቸው jማይVወቁ ስልኮችን በመያዝ በሌላ ሲም ካርድ መWጠቀFም ይችል ነበር " ሲምካርድ በየር ያመልጥ የነበረ ሰው አሁን አያመልጥም " ይላል ። ጦማሪው በፍቃዱ ኃይሉ መንግሥት ምንም እንኳን ስርቆትን ለመከላ ከልና አስመስለው የተሰሩ ከጥ ራት በታች ያሉ ስልኮችን አገር ውስጥ እንዳይገቡ ለመከላከል ነው ቢልም ከዚህ ቀደም ስልካቸው ተጠልፎ እንደ መረጃ የቀረበባቸው እንደ በፍቃዱ ኃይሉ ያሉ ጦማሪዎች " አስጨናቂ ጉዳይ ነው በማለት " ይገልፁታል ። የሽብር ድርጊት ፈፅማችኋል በሚል ምክንያት ታስረው ከነበሩት የዞን ዘጠኝ ቡድን አባል የሆነው በፍቃዱ " መንግስት በስልክ በኩል ዜጎቹን ይሰልላል የሚባለው ውሸት አይደለም ። " ይላል ። ከመታሰራቸው በፊት ለአንድ ዓመት ያህል ያለምንም ፍርድ ቤት ፍቃድ ስልካቸው እንደተ የሚናገረው በፍቃዱ እንደ መረጃም የተያያዘው ሰነድ የስልክ ንግግሮቻችን ናቸው ይላል ። " እኛ በቁጥጥር ስር የዋልነው ሚያዝያ 2006 ዓ. ም ቢሆንም የቀረበብን መረጃ ከግንቦት 205 ጀምሮ የተቀዳ ነው ። " ያስረዳል በማለትም ። ምንም እንኳን በፀረ - ሽብርተኝነት ህጉ የሽብርተኝነት ድርጊትን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሽብርተኝነት የተጠረጠረን ሰው የስልክ ፣ የፋክስ ፣ የሬድዮና የኢንተርኔት ፣ የኤሌክትሮኒክስና የፖስታ ግንኙነቶችን የመሳሰሉትን ለመጥለፍ ወይም ለመከታታል የፍርድ ቤት ፍቃድ እንደሚያስፈልግ በግልፅ ቢያትትም እንደ በፍቃዱ ላሉ በሽብር ለተፈረጁ ግለሰቦችም ህጉ Mፈፃm እንዳልሆነም ጨምሮ ይናገራል ። ብዙ የሽብር ክሶችን የተከታተለው በፍቃዱ አብ ዛኞቹ ቃዋ ፖለቲከኞችና ጋዜጠኞች የሚቀርብባቸው መረጃ ያደረጉዋቸው በስልክ ንግግ ሮች መሆናቸውንም ይጠቅሳል ከተፈታ ። በኋላ በነበረው የስልክ ቁጥር መጠቀም ከብዶት የተለያዩ ሲምካርዶችን እየለዋወጠ እንደነበር የሚናገረው በፍቃዱ ፤ በድጋሚ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር በተያያዘ ከታሰረ በኋላ " ወደ ዱሮው እንደተጠለፈ ወደማውቀው ስልክ ተመልሻለሁ ፤ ሲም እየቀያየርኩ ካርድ መሸወድ እችል ነበር ። ነገር ግን መንግሥት የማወራውን ሰምቶ ንፁRነPን ቢረዳልኝ ይሻላል የሚል ነው " በማለትም ይናገራል ። ምንም እንኳን በፍቃዱ ወደ ቀድሞ ሲም ካርዱ ቢመለስም ብዙ ታስረው የተፈቱ ተቃዋሚዎችና ጋዜጠኞች ሲም ካርዳቸውን እንደሚቀይሩ በፍቃዱ ይናገራል ። " ያለፍርድ ቤት ፍቃድ የስልክ ንግግሮችን የሚሰማ የመንግሥት ፀጥታ ኃይል መኖሩ በራሱ የሚፈጥረው የሚያሸብር ስሜት አለው " ይላል በፍቃዱ ። የ አይኤምኢአይ ቁጥር ምዝገባ መምጣት የመንግሥት 7የ% ፀጥታ ኃይሎች የስለላ መረብን በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚያጠናክረውም ጨምሮ ይናገራል ። " ፕራይቬሲን ከማጣት በተጨማሪ አሁን ደግም አካላዊ ነፃነታችንም ሊገደብ ነው " በማለት ይናገራል ። Wየሶፍ ^ ትዌር ባለሙያው ሐፍቶም በርኸ ሶፍትዌ ሌላኛው ባለሙያና የየሓ ቴክኖሎጂስ ሥራ አስኪያጅ የሆነው ሓፍቶም በርኸ የቴሌፎን ጠለፋ በተለያዩ ሃገራት በፍርድ ቤት ትእዛዝ ይደረጋል ፤ ይህም ህጋዊ ጠለፋ ይባላል ይላል ። ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች የጠለፋ ተግባር ይፈፀማል ። ይህንንም ተግባር ከግለሰብ ጀምሮ እስከ ተደራጁ ቡድኖች እንዲሁም በመንግሥታት ጭምር እንደሚካሄድም ይናገራል ። ከዚህ ቀደም የነበሩ ጠለፋዎች ሂውማን ራይትስ ዎች ከሁለት ዓመት በፊት ባ ጠናቀረው ሪፖርት ያነጋገራቸው ኢትዮጵያውያን እንደተናገሩ በኬንያ እንዲሁም በአውሮፓ የመኖርያ አግኝተው ፍቃድ ወይም ጥገኝነት ጠይቀው የሚጠባበቁ በርካታ ግለሰቦች ስልካቸውና ኢሜይላቸው lበፀጥ7ታ ተ ጠልፎ ኃይሎች የተናገሩትና የተፃፃፉትን መልሰው ለራሳቸው እንዳሳዩዋቸው ይናገራሉ ። ከዚህ ጋር በተያmn የኢትዮጵያ መንግስትም በተለያዩ ጊዜያት በሽብር የተጠረጠሩ ሰዎች ያደርጓቸዋል የተባሉ የተጠለፉ የስልክ ንግግሮች መገናኛ በመንግስት ብዙሃን ሳይቀር መሰማቱ የሚታወስ ነው ። ከቻይናና ከጣልያን የተገኙ የጠለፋ ሶፍትዌር ቴክኖሎጂዎች በተለይ በk1ዮጵያ ያለአግባብ የሰዎችን ግለሰባዊ ሚስጢራዊነትን ለመበርበር ተግባር እንደሚውል ሲንትያ ዎንግ የተባሉ Uሂው0ን ራይትስ ዋች የኢንተርኔት ከፍተኛ ተመራማሪ ይናገራሉ ። ይህ ድርጊት መሰረታዊ የሆኑ GPአዊ መብትን የሚጥስ ድርጊት እንደሆነ ፤ ገራቱ እነዚህ ቴክኖሎጂዎች ለኢትዮጵያ መንግሥት ከመሸጣቸው በፊት ለምን ጥቅም እንደሚዉሉ ማረጋገጥ አለባቸውም ይላሉ ተመራማሪዋ ። ምዝገባውን በተመለከተ ሃፍቶምም የዉ ጥርጣሬ አያጣጥለውም ። የአይኤምኢአይ ቁጥር ምዝገባ ዋናው የመንግሥት TትኩረAት ስርቆትን እንዲሁም ኮርፖሬሽኑ የሚያስቀምጣቸውን ጥቅሞች ለመስጠት ቢሆCን2ም ስለላን በተመለከተ ለመንግሥት ቀላል ሥራ እንደሚያደርግለትም ጨምሮ ይጠቅሳል ። ይህ አስተያየት ከፍራቻ የመነጨ ነው የሚሉት አብዱራሂም አንድን ሰው ለመከታተል ከአይኤምኢአይ ቁጥር ጋር እንደማይገናኝና ክትትልን በተመለከተ ኤችልር ከሚባል ሶፍትዌር ጋር የተያያዘ አሰራር እንዳለም ይናገራሉ ።
8
ኒማ በተባለው ፖሊስ ጣቢያ መስኮት ሰብረው በመግባት መዝረፋቸው ተገልጿል። ባለስልጣናቱ ምርመራ ቢጀምሩም እስካሁን በተጠርጣሪነት የያዙት እንደሌለም አሳውቀዋል። ክስተቱ ብዙዎችንም አስደንግጧል፤ መገረምም ፈጥሯል። አንደኛ ሌቦቹ እንዴት ቢደፍሩ ነው ፖሊስ ጣቢያውን ለመዝረፍ የቻሉት የሚለው ሲሆን፣ በሌላ በኩል ደግሞ ፖሊስ ጣቢያ የተመደቡ ጠባቂዎች አለመኖራቸው መነጋገሪያ ሆኗል። ነገር ግን ባለስልጣናቱ ለቢቢሲ እንዳስታወቁት ዘራፊዎች መስኮት ሰብረው በገቡበት ወቅት ፖሊሶች የጦር መሳሪያዎችን እንዲሁም ሌሎች ተጠርጣሪዎች የተያዙበትን ህንፃ እየጠበቁ ነበር ብለዋል። በአሁኑ ወቅትም በዘራፊዎቹ የተሰበረው የፖሊስ መስኮትም እየተጠገነ ነው ተብሏል።
ኒማ በተባለው ፖሊስ ጣቢያ መስኮት ሰብረው በመግባት መዝረፋቸው ተገልጿል። ባለስልጣናቱ ምርመራ ቢጀምሩም እስካሁን በተጠርጣሪነት የያዙት እንደሌለም አሳውቀዋል። ክስተቱ ብዙዎችንም አስደንግጧል፤ መገረምም ፈጥሯል። አንደኛ ሌቦቹ እንዴት ቢደፍሩ ነው ፖሊስ ጣቢያውን ለመዝረፍ የቻሉት የሚለው ሲሆን፣ በሌላ በኩል ደግሞ ፖሊስ ጣቢያ የተመደቡ ጠባቂዎች አለመኖራቸው መነጋገሪያ ሆኗል። ነገር ግን ባለስልጣናቱ ለቢቢሲ እንዳስታወቁት ዘራፊዎች መስኮት ሰብረው በገቡበት ወቅት ፖሊሶች የጦር መሳሪያዎችን እንዲሁም ሌሎች ተጠርጣሪዎች የተያዙበትን ህንፃ እየጠበቁ ነበር ብለዋል። በአሁኑ ወቅትም በዘራፊዎቹ የተሰበረው የፖሊስ መስኮትም እየተጠገነ ነው ተብሏል።
9
ኒማ በተባለው ፖሊስ ጣቢያ መስኮት ሰብረው በመግባት መዝረፋቸው ተገልጿል። ባለስልጣናቱ ምርመራ ቢጀምሩም እስካሁን በተጠርጣሪነት የያዙት እንደሌለም አሳውቀዋል። ክስተቱ ብዙዎችንም አስደንግጧል፤ መገረምም ፈጥሯል። አንደኛ ሌቦቹ እንዴት ቢደፍሩ ነው ፖሊስ ጣቢያውን ለመዝረፍ የቻሉት የሚለው ሲሆን፣ በሌላ በኩል ደግሞ ፖሊስ ጣቢያ የተመደቡ ጠባቂዎች አለመኖራቸው መነጋገሪያ ሆኗል። ነገር ግን ባለስልጣናቱ ለቢቢሲ እንዳስታወቁት ዘራፊዎች መስኮት ሰብረው በገቡበት ወቅት ፖሊሶች የጦር መሳሪያዎችን እንዲሁም ሌሎች ተጠርጣሪዎች የተያዙበትን ህንፃ እየጠበቁ ነበር ብለዋል። በአሁኑ ወቅትም በዘራፊዎቹ የተሰበረው የፖሊስ መስኮትም እየተጠገነ ነው ተብሏል።
ኒማ በተባለው ፖሊስ ጣቢያ መስኮት ሰብረው በመግባት መዝረፋቸው ተገልጿል። ባለስልጣናቱ ምርመራ ቢጀምሩም እስካሁን በተጠርጣሪነት የያዙት እንደሌለም አሳውቀዋል። ክስተቱ ብዙዎችንም አስደንግጧል፤ መገረምም ፈጥሯል። አንደኛ ሌቦቹ እንዴት ቢደፍሩ ነው ፖሊስ ጣቢያውን ለመዝረፍ የቻሉት የሚለው ሲሆን፣ በሌላ በኩል ደግሞ ፖሊስ ጣቢያ የተመደቡ ጠባቂዎች አለመኖራቸው መነጋገሪያ ሆኗል። ነገር ግን ባለስልጣናቱ ለቢቢሲ እንዳስታወቁት ዘራፊዎች መስኮት ሰብረው በገቡበት ወቅት ፖሊሶች የጦር መሳሪያዎችን እንዲሁም ሌሎች ተጠርጣሪዎች የተያዙበትን ህንፃ እየጠበቁ ነበር ብለዋል። በአሁኑ ወቅትም በዘራፊዎቹ የተሰበረው የፖሊስ መስኮትም እየተጠገነ ነው ተብሏል።
10
በርካታ ወጣቶች በኤርትራ የነጻነት ትግል ውስጥ ተሳትፈዋል ለሰላሳ ዓመታት ነፍጥ አንስተን ለነጻነት ተዋጋን፣ እያንዳንዱ ቀንና ሰዓት በጦርነት የሚያልፍ ነበር። ስቃይንና መስዋዕት መሆንን ለመድነው። አብዛኞቻችን ሁለት ወይም ለሦስት ጊዜ ቆስለናል። ይህ ብርቅ አይደለም። እንደነገሩ ታክመን ወደ ሌላ ጦርነት እንዘምት ነበር። በሰሜን ኤርትራ ቃሮራ ግንባርን እንዴት እንደታደግን ይገርመኛል። በደቡብ ኤርትራ ዱሜራን እንዴት እንደተከላከልን ይደንቀኛል። ምሽግ ለምሽግ እየተሳብን፣ እዚያው እያደርን፣ ተራራ እየቧጠጥን፣ ከሸለቆ ሸለቆ እየዘለልን…። ብቻ እኔ ከዕድለኞቹ እመደባለሁ። 65 ሺህ ጓዶቻችን በጦርነቱ ሞተዋል። የነጻነት ግንባሩን የተቀላቀልኩት በፈረንጆች 1982 ላይ ገና በ16 ዓመቴ ነበር። ስለነጻነት ተዋጊ ኤርትራዊያን ብዙ እሰማ ነበር። ቁምጣቸው፣ ረዥም ጸጉራቸው፣ የሚይዙት ኤኬ 47 ጠመንጃ …፣ ይህ ሁሉ ታሪካቸው ያጓጓኝ ነበር። በአራግ ሸለቆ ለጥቂት ወራት ስልጠና ተሰጠኝ። እንዴት ጥቃት መሰንዘር እንደምንችልና እንዴት ማፈግፈግ እንደሚቻል ተማርን። እንዴት ራሳችንን ከአካባቢው ጋር ማመሳሰል እንደምንችል፣ እንዴት መደበቅ እንደምንችል፣ እንዴት ቦምብ ፈቶ መግጠም፣ ነቅሎ መጣል እንደሚቻል፣ አርፒጂ መሣሪያ አጠቃቀምን ሁሉ ሰለጠንን። ስልጠናችን መጥፎ የሚባል አልነበረም። ጎን ለጎን ደግሞ የፖለቲካ ትምህርት እንደወስድ ነበር። ከዚህ መሀል እንዴት ዲሞክራሲያዊ መንግሥት ማቋቋም እንደምንችል ጭምር ተምረናል። ከዚህ ስልጠና በኋላ በበርካታ ጦርነቶች ውስጥ ተሳትፊያለሁ። መደምደሚያው የነበረው በ1990 (እአአ) በምጽዋ ወደብ ላይ የተደረገው 'የፈንቅል ዘመቻ' ነበር። ሳሙኤል ገብረሕይወት ያ ድል እጅግ ወሳኝ ነበር። የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊትን ከኤርትራ እንዲወጣም ያስገደደ ቁልፍ ወታደራዊ ድል ነበር። ያን ጊዜ ያለማቋረጥ ለ72 ሰዓታት ተዋግተናል። እጅግ ወሳኝ የነበረችውን ምጽዋን ለመያዝ ያልሆነው የለም ማለት ይቻላል። ከዚያ በኋላ ደግሞ ለመከላከል 100 ኪሎ ሜትር ምሽግ ቆፍረን ከአንድ ዓመት በላይ ቆይተናል። በዚህ ውጊያ ጭንቅላቴ ላይ እንዲሁም እጄ ላይ ቆስያለሁ። ከዚያ ሆስፒታል ታክሜ ዳንኩ። ታዲያ ወዲያውኑ ወደ ውጊያ ነበር የተመለስኩት። በ1980ዎቹ መጨረሻ ወደ ኪነትና ባሕል ክፍል ተዛወርኩ። የዚህ ክፍል ዋና ዓላማ ወታደሩን በሙዚቃና ድራማ ሞራሉን ከፍ ማድረግ፣ ማነሳሳት ነበር። በ1991 (እአአ) ከምጽዋ ቅርብ ርቀት በዳሕላክ ደሴት ላይ ነበርን። ዳሕላክ ሳለን ነበር በሕይወታችን እጅግ ጣፋጩን ዜና የሰማነው። ኤርትራ ነጻነቷን እንደተቀዳጀች ተነገረን። የፈንጠዚያ ቀናት በደስታ ሰክረን በጀልባ ወደ ምጽዋ ተጓዝን። እዚያ ስንደርስ ከባድ ተሸከርካሪ ላይ ተጭነን ወደ ዋና ከተማ አሥመራ ጉዞ ጀመርን። ጉዞው ሦስት ሰዓታትን የፈጀ ነበር። የኢትዮጵያ ሠራዊት ደቡባዊ ቀጠናን አለፍነው። ሰው የሚባል አልነበረም። የኢትዮጵያ ወታደሮች ጥለውት ሄደዋል። በአሥመራ ውስጥ ሕልም የሚመስል አውድ ነበር። ነዋሪዎች እኛን የነጻነት ታጋዮችን ለመቀበል ጨርቄን ማቄን ሳይሉ አደባባይ ወጥተው ነበር። በጓይላ ጭፈራ ራሳቸውን ስተው ነበር። ጎዳናው በሙሉ ሕዝብ ፈሶበት አስታውሳለሁ። ይህ በአሥመራ ብቻ ሳይሆን በሌሎች ከተሞችና መንደሮችም የታየ ኩነት ነበር። ይህ ቀን ከመምጣቱ በፊት አሥመራ ሙሉ በሙሉ ጭንቅ ውስጥ ነበረች። አየር ማረፊያው በተከታታይ በተኩስ ሲናጥ ነበር የሰነበተው። ጥብቅ ሰዓት እላፊም ታውጆ ነበር። ልክ በግንቦት 24 (እአአ) ሁሉ ነገር ተለወጠ። እናቶች የጣዱትን ጀበና ትተው፣ የለኮሱትን ሞጎጎ እንጀራ መጋገሪያቸውን ጥለው፣ የቡና ሥነ ሥርዓታቸውን ጣጥለው ግልብጥ ብለው አደባባይ ወጥተው ነበር። ይህም እኛን ታጋዮችን ለመቀበል ነበር። ብዙ ኤርትራውያን የዘንባባ ዝንጣፊ ይዘው ይታዩ ነበር። ወጣቶች እየዘለሉ ታንክ ላይ ይወጡ እንደነበረና የዘንባባ ዝንጣፊ እያውለበለቡ ሲቀበሉንም አስታውሳለሁ። ይህ ፈንጠዝያ ለቀናት ቀጠለ። ምሽቶቹም ደማቅ ነበሩ። በእርግጥ በዚህ ደማቅ ስሜት መሀል ጭንቅም ነበረ። ወላጆች የልጆቻቸውን ፎቶ ይዘው በመውጣት በሕይወት ይኖሩ እንደሁ ይጠይቁ ነበር። ሕዝበ ውሳኔ ከተካሄደ በኋላ እናቶች ደስታቸውን ሲገልጹ "ልጄ ተርፎልኝ ይሆን? ልጄ ሞታ ይሆን?" የሚል የማያባራ ጥያቄ። በኛ ምድብ ገድለና አባየይ የሚባሉ ጓዶች ነበሩ። ሁለቱ ጓዶች ፊት ለፊት በመኪና ላይ ተጭነው ቤተሰባቸውን ባዩ ጊዜ የሆኑት ትዝ ይለኛል፤ ሲጮኹ፣ ሲስቁ፣ የደስታ እንባ ሲያነቡ። የገድለ አባት "ልጄን አገኘሁት! ልጄን አገኘሁት!" እያለ ወደኛ መኪና ሲሮጥ ትዝ ይለኛል። አባየይ ደግሞ ሴት ታጋይ ነበረች። ጋቢና ነበር የተቀመጠችው። የባለቤቷን እናት ስታይ ጊዜ ድንገት እየሄደ ከነበረ መኪና ዘላ ልትወርድና ራሷን ለከፍተኛ አደጋ ልታጋልጥ ስትል ነበር በተአምር የዳነችው። በኋላ ላይ በአዛዦቻችን ፈቃድ ተሰጠን፤ ፈቃዱ ወጥተን ቤተሰባችንን እንድናገኝ ነበር። በጥቂት ሰዓታት ውስጥ ቤተሰብን ማግኘት ቀልድ አልነበረም። ለእነዚያ ሁሉ ዓመታት የተለዩትን ማግኘት እንዲህ የዋዛ አልነበረም። ሆኖም ብዙዎቻችን ዘመድ አላጣንም። በዚያ ቅጽበት ሁላችንም እናስብ የነበረው ከዚህ ሁሉ በኋላ ኤርትራ በልጽጋ፣ ችግር ከኤርትራ ምድር ጠፍቶ እያንዳንዱ ኤርትራዊ በደስታና በፍሰሐ መኖር ይጀምራል የሚል ነበር። ነገር ግን ይህ ተስፋችን እንደ ጉም ሊተን ብዙ ጊዜ አልወሰደበትም። የነበረንን ሁሉ ሰጠን፣ ለነጻነት ስንል። ወጣትነታችንን፣ ሕይወታችንን…። ብዙዎቻችን ከነጻነት በኋላ ከውትድርና ተሰናብተን ቤተሰባችንን ተቀላቅለን፣ ትምህርታችንን ቀጥለን፣ ወደ ግል ሥራና ኑሮ ለመመለስ ነበር ዕቅዳችን። ሆኖም ሠራዊቱን እንኳ ለመልቀቅ እንደማንችል ስናውቅ ተደነቅን። ወታደራዊ አዛዦቻችን የፖለቲካ መሪዎች ሆኑ። አዲሲቷ አገር በእጇ ምንም ቤሳቤስቲ እንደሌላት ነገሩን። ኤርትራ ያላት ብቸኛ ሀብት የያዝናቸው የጦር መሣሪያዎች እንደሆኑ ተነገረን። ከዚያ ሁሉ የጦርነት ፍዳና መከራ በኋላ የቀድሞ ተዋጊዎች ቀበቷችንን ይበልጥ እንድናጠብቅ በድጋሚ አረዱን። ማንኛውንም ሥራ ያለ ክፍያ እንድንምንሰራ ነገሩን። ምግብ ብቻ ይሰጡናል። በነጻ እናገለግላለን። ይህ ሁኔታ ለሁለት ዓመት ቀጠለ። ከዚያ በኋላ ነው ትንሽ ገንዘብ ማግኘት የጀመርነው። በትግሉ ጊዜ ልክ እንደ አንድ ቤተሰብ ይተሳሰቡ የነበሩ ታጋዮች የመሪዎቹን እውነተኛ ባሕሪ ሲረዱ ተከፉ። ብዙዎቹ ወታደራዊ መሪዎች አገሪቱ ልክ ነጻ ከመውጣቷ አስረሽ ምቺው ውስጥ ገብተው ነበር። በርካታ ታላላቅ አመራሮች በየመሸታ ቤቱ ይታዩ ነበር። ራሳቸውን እስኪስቱ ይጠጡም ነበር። በዚህ ወቅት ታጋዩ ኑሮው አለት ሆኖበት ነበር። የዕዝ ሰንሰለቱ እየላላ፣ መደበኛ ስብሰባዎች እየተረሱ መጡ። መደበኛ ታጋዮች ነገሮች ከዛሬ ነገ ይስተካከላሉ ሲሉ ተስፋ አደረጉ፤ ገፋ ብለው ጠበቁ፣ ጠየቁ። አዲስ ነገር አልነበረም። በርካታ ሴቶች በኤርትራ የነጻነት ትግል ውስጥ ተሳትፈዋል ከጎረቤት ጋር አዲስ ጦርነት እንደ አውሮፓውያኑ በ1993፣ የኤርትራ ነጻነት 2ኛ ዓመት ሊከበር ዋዜማ፣ የቀድሞ ተዋጊዎች አመጹ። መሪዎቻቸው ብሶታቸውን እንዲያዳምጡም ተማጸኑ። መሪዎቻቸው ታላቅ ስብሰባ በአሥመራ ስታዲየም እንዲጠሩ አስገደዷቸው። የተሰጠው ምላሽ ግን፣ "ችግራችሁ ይገባናል፣ የተለደመ ችግር ነው፤ ሁሉንም በቅርብ እንፈታዋለን" የሚል ነበር። ልክ ይህ ስብሰባ እንዳበቃ ታዲያ መሪዎቹ የአመጹን አስተባባሪዎች አፍነው ወሰዱ። አንድ በአንድ። በጥቂት ጊዜ ውስጥ ከአንድ ዓመት እስከ 15 ዓመት እንደተፈረደባቸው ሰማን። የታጋዩን ችግር በይፋ በመናገራቸው ትልቅ ዋጋ ከፈሉ። ብዙ "ሰዎች በቃ መሪዎቻችን ወደ አምባገነንነት ሊለወጡ ነው" ማለት ጀመሩ። ሌሎች ግን ትንሽ መታገስና ማየት እንደሚገባ መከሩ። ኤርትራ እያረቀቀችው ያለው ሕገ መንግሥት ሲጠናቀቅ አገራችን ወደ ዲሞክራሲ እንደምታመራ ተነገረን። ይህ ሁሉ ግን መና ቀረ። ኤርትራ በአንድ ፓርቲ የምትመራ፣ ምርጫ አካሄዳ የማታውቅ አገር ሆና ቀረች። በዚህ ሁኔታ ላይ እያለን ኤርትራ ከሁሉም ጎረቤቶቿ ጋር ጦርነት ውስጥ ገባች። ከየመን በ1995፣ ከሱዳን በ1996፣ ከኢትዮጵያ በ1998 እና ከጂቡቲ ጋር በ2008። አዲሷ አገራችን ኤርትራ ሌሎች ተጨማሪ 10ሺህ ወጣቶቿን ሕይወት አስቀጠፈች። አሁን የኤርትራ ወታደሮች ከነጻነት በኋላ በ5ኛው ዙር ጦርነት ውስጥ ይገኛሉ። አሁን የኤርትራ ወታደሮች በኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ውስጥ ነው። ከህወሓት ጋር ጦርነት ላይ ናቸው። ህወሓት ኤርትራ ነጻነቷን ባወጀች ጊዜ ሥልጣን ላይ የነበረ ነው። ከ1998 እስከ 2000 ከኢትዮጵያ ጋር በተደረገው ጦርነት ወቅትም የነበረ ነው። ከነጻነት በኋላ በነበረው ጊዜ ከገዢው ፓርቲ የባሕል ክፍል ውስጥ ገባሁ። ለታጋዮች የሚገባቸውን ሞገስ ለማሰጠት ብሎም አገሪቱን ለመገንባት ብዙ ሥራ እሠራለሁ በሚል ነበር። በርካታ ተውኔቶችን፣ ሙዚቃዎችን ደረስኩኝ። ተሳትፌባቸዋለሁም። ተወዳጇ ሔለን መለስ 'ምጽዋ' የሚለውን የኔን ሙዚቃ ተጫወተችው። ሙዚቃው 'ምጽዋ ወድ ልጆችሽ የት ገቡ?' የሚል ነበር። ለውጥ አይቀሬ ነው ትንሽም ቢሆን ጭል ጭል ትል የነበረችው የፖለቲካ ምህዳር ተስፋ የኢትዮጵያ-ኤርትራ ጦርነት ማግስት ከሰመች። መንግሥት ልወረር ነው የሚል ሥነልቦና በሕዝቡ ዘንድ ገዢ ሐሳብ እንዲሆን አደረገ። ይህ ጦርነት በጠረጴዛ ዙርያ ንግግር ብቻ እንዲቀር ማድረግ ይቻል እንደነበር ብዙዎች ያምናሉ። በመስከረም 2001 (እአአ) ደግሞ መንግሥት ያልተጠበቀ እርምጃ እንዲወሰድ አዘዘ። አሥራ አንድ ከፍተኛ ባለሥልጣናት እና መካከለኛ ካድሬዎች ድንገት ዘብጥያ ወረዱ። ለዚህ የተዳረጉት ታዲያ አንዳንድ ማሻሻያዎች እንዲደረጉ ስለጠየቁ ብቻ ነው። ከዚያች ዕለት ጀምሮ ሰዎቹ የት እንዳሉ ምንም አልተሰማም። እነዚህን መሻሻል እንዲደረግ የጠየቁ ባለሥልጣናትን ያናገሩ፣ ስለነሱ የጻፉ 11 ጋዜጠኞችም ታስረዋል። ከነዚህ መሐል ወዳጄና ጓደኛዬ ስዩም ይገኝበታል። ስዩም ያኔ በድል ስንገባ ፎቶ ሲያነሳ የነበረ ልጅ ነው። እነዚህ ሁሉ እስረኞች አንዳቸውም ፍርድ ቤት አልቀረቡም። አንዳቸውም ያሉበት አይታወቅም። ኤርትራ አሁንም የአንድ ፓርቲ አገር ናት። ከነጻነት ወዲህ ለ30 ዓመት ምርጫ የሚባል ነገር አድርጋ አታውቅም። ነጻ ፕሬስ የለም። ነጻ አደረጃጀት የለም። ሁሉም ዓለም አቀፍ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችም ሆኑ የአገር ውስጥ ሲቪክ ድርጅቶች ታግደዋል። ይፋ የሚደረጉ መረጃዎች እንደሚያሳዩት ከነጻነት ወዲህ በአገሪቱ ውስጥ የጤናና የትምህርት አገልግሎት እንደተሻሻሉ ያሳያሉ። ይህን ማመን ግን ከባድ ነው። ካለው ጥቂት የሥራ ዕድል እና አስገዳጅ እንዲሁም ክፍያ አልባ የብሔራዊ ውትድርና አገልግሎት ጋር ተያይዞ በርካታ ወጣቶች አገሪቱን እየለቀቁ ነው። በርካታ ወጣቶች በሌሎች የአፍሪካ አገሮችና በአውሮፓ ተጠልለው ይኖራሉ። ይህ ሁሉ ሆኖ ግን አሁንም ብዙዎቻችን ተስፋ አልቆረጥንም። ለውጥ አይቀሬ እንደሆነ በጽኑ እናምናለን። ኤርትራ አንድ ቀን በሰማዕታት ቃል የተገባላትን የዲሞክራሲ ሕልም ትኖረዋለች።
በርካታ ወጣቶች በኤርትራ ትግል የነጻነት ውስጥ ተሳትፈዋል ለሰላሳ ዓመታት ነፍጥ አንስተን ለነጻነት ተዋጋን ፣ እያንዳንዱ ቀንና ሰዓት በጦርነት የሚያልፍ ነበር ። ስቃይንና መስዋዕት መሆንን ለመድነው ። አብዛኞቻችን ሁለት ወይም ለሦስት ጊዜ ቆስለናል ። ይህ ብርቅ አይደለም ። እንdደነገGሩ ወደ ታክመን ሌላ ጦርነት እንዘምት ነበር ። በሰሜን ኤርትራ ቃሮራ ግንባርን እንዴት እንደታደግን ይገርመኛል ። በደቡብ ኤርትራ ዱሜራን እንዴት እንደተከላከልን eደንቀvል ። ምሽግ ለምሽግ እየተሳብን ፣ እዚያው እያደርን ፣ ተራራ እየቧጠጥን ፣ ከሸለቆ ሸለቆ እየዘለልን … ። ብቻ እኔ ከዕድለኞቹ እመደባለሁ ። 65 ሺህ ጓዶቻችን በጦርነቱ ሞተዋል ። የZነጻ0ነት ግንባሩን የተቀላቀልኩት በፈረንጆች 1082 ላይ ገና በ16 ዓመቴ ነበር ። ስለነጻZነDት ተዋጊ ኤርትራዊያን ብዙ እሰማ ነበር ። ቁምጣቸው ፣ ረዥም ጸጉራቸው ፣ ሚይዙ ኤኬ 47 ጠመንጃ … ፣ ይህ ሁሉ ታሪካቸው ያጓጓኝ ነበር ። በአራግ ሸለቆ ለጥቂት ወራት ስልጠና ተሰጠኝ ። እንዴት ጥቃት መሰንዘር እንደምንችልና እንዴት ማፈግፈግ ተማርን እንደሚቻል ። ራሳችንን እንዴት ከአካባቢው ጋር ማመሳሰል እንደምንችል ፣ እንዴት መደበቅ እንደምንችል ፣ እንዴት ቦምብ ፈቶ መግጠም ፣ መጣል ነቅሎ እንደሚቻል ፣ አርፒጂ መሣሪያ አጠቃቀምን ሁሉ ሰለጠንን ። ስልጠናችን መጥፎ የሚባል አልነበረም ። ጎን ለጎን ደግሞ የፖለቲካ ትምህርት እንደወስድ ነበር ። ከዚህ መሀል እንዴት ዲሞክራሲያዊ መንግሥት ማቋ ቋም እንደምንችል ጭምር ተምረናል ። ከዚህ ስልጠና በኋላ በበርካታ ጦርነቶች ውስጥ ተሳትፊያለሁ ። መደምደሚያው የነበረው በ1990 (እአአ) በምጽዋ ወደብ ላይ የተደረገው ' የፈንቅል ዘመቻ ' ነበር ። ሳሙኤል ገብረሕይወት ያ ድል እጅግ ወሳኝ ነበር ። የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊትን ከኤርትራ እንዲም ያስገደደ ቁልፍ ወታደራዊ ድል ነበር ። ያን ጊዜ ያለማቋረጥ ለ72 ሰዓታት ተዋግተናል ። እጅግ ወሳኝ የነበSBውk ምጽዋን ለመያዝ የለም ያልሆነው ማለት ይቻላል ። ከዚያ በኋላ ደግሞ ለመከላከል 100 ኪሎ ሜትር ምሽግ ቆፍረን ከአንድ ዓመት በላይ ቆይተናል ። በዚህ ውጊያ ጭንቅላቴ ላይ እንዲሁም እጄ ላይ ቆስያለሁ ። ከዚያ ሆስፒታል ታክሜ ዳንኩ ። ታዲያ ወዲያውኑ ወደ ውጊያ ነበር የተመለስኩት ። በ1980ዎቹ መጨረሻ ወደ ኪነትና ባሕል ክፍል ተ ዛወርኩ ። የዚህ ክፍል ዋና ዓላማ ወታደሩን በሙዚቃና ድራማ ሞራሉን ከፍ ማድረግ ፣ ማነሳሳት ነበር ። በ1991 (እአአ) ከምጽዋ ቅርብ ርቀት በዳሕላክ ደሴት ላይ & በርy ። ዳሕላክ ሳለን ነበር በሕይወታችን እጅግ ጣፋጩን ዜና የሰማነው ። ኤርትራ ነጻነቷን እንደተቀዳጀች ተነገረን ። የፈንጠዚያ ቀናት በደስታ ሰክረን በጀልባ ወደ ምጽዋ ተጓዝን ። እዚያ ስንደርስ ከባድ ተሸከርካሪ ላይ ተጭነን ወደ ዋና ከተማ አሥመራ ጉዞ ጀመ ርን ። ጉዞው ሦስት የፈጀ ሰዓታትን ነበር ። የኢትዮጵያ ሠራዊት ደቡባዊ ቀጠናን አለፍነው ። ሰው የሚባል አልነበረም ። የኢትዮጵያ ወታደሮች ጥለውት ሄደዋል ። በአሥመራ ውስጥ ሕልም የሚመስል አውድ ነበር ። ነዋሪዎች እኛን የነጻነት ታጋዮችን ለመቀበል ጨርቄን ማቄን ሳይሉ አደባባይ ወጥተው ነበር ። በጓይላ ጭፈራ ራሳቸውን ስተው ነበር ። ጎዳናው በሙሉ ሕዝብ ፈሶበት አስታውሳለሁ ። ይህ በአሥመራ ብቻ ሳይሆን በሌሎች ከተሞችና መንደሮችም የታየ ኩነት ነበር ። ይህ ቀን ከመምጣቱ አሥመራ በፊት ሙሉ በሙሉ ጭንቅ ውስጥ ነበረች ። አየር ማረፊያው በተከታታይ በተኩስ ሲናጥ ነበር የሰነበተው ። ጥብቅ ሰዓት እላፊም ታውጆ ነበር ። ልክ በግንቦት 24th (እአአ) ሁሉ ነገር ተለወጠ ። እናቶች የጣዱትን ጀበና ትተው ፣ የለኮሱትን ሞጎጎ እንጀራ መጋገሪያቸውን ጥለው ፣ የቡና ሥነ ሥርዓታቸውን ጣጥለው ግልብጥ ብለው አባይ ወጥ ተው ነበር ። ይህም እኛን ታጋዮችን ለመቀበል ነበር ። ብዙ ኤርትራውያን የዘንባባ ዝንጣፊ ይዘው ይታዩ ነበር ። ወጣቶች እየዘለሉ ታንክ ላይ ይወጡ እንደነበረና የዘንባባ ዝንጣፊ እያውለበለቡ ሲቀበሉንም አስታውሳለሁ ። ይህ ፈንጠዝያ ለቀናት ቀጠለ ። ምሽቶቹም ደማቅ ነበሩ ። በእwግZ በዚህ ደማቅ ስሜት መሀል ጭንቅም ነበረ ። ወላጆች የልጆቻEቸeው & ን ፎቶ ይዘው በመውጣት በሕይወት ይኖሩ እንደሁ ይጠይቁ ነበር ። ሕዝበ ውሳኔ ከተካሄደ በኋላ እናቶች ደስታቸውን ሲገልጹ ልጄ " ተርፎልኝ ይሆን? ልጄ ሞታ ይሆን? " የሚል የማያባራ ጥያቄ ። በኛ ምድብ ገድለና አባየይ የሚባሉ ጓዶች ነበሩ ። ሁለቱ ጓዶች ፊት ለፊት በመኪና ላይ ተጭ ነው ቤተሰባቸውን ባዩ ጊዜ የሆኑት ትዝ ይለኛል ፤ ሲጮኹ ፣ ሲስቁ ፣ የደስታ እንባ ሲያነቡ ። የገድለ አባት " ልጄን አገኘሁት! ልጄን አገኘሁት! " እያለ ወደኛ መኪና ሲሮጥ ትዝ ይለኛል ። አባየይ ደግሞ ሴት ነ በረች ታጋይ ። ጋቢና ነበር የተቀመጠችው ። የባለቤቷን እናት ስታይ ጊዜ ድንገት እየሄደ ከነበረ መኪና ዘላ ልትወርድና ራሷን ለከፍተኛ አደጋ ልታጋልጥ ስትል ነበር በተአምር የዳነችው ። በኋላ ላይ በአዛዦቻችን ፈቃድ ተሰጠን ፤ ፈቃዱ ወጥተን ቤተሰባችንን እንድናገኝ ነበር ። በጥቂት ሰዓታት ውስጥ ቤተሰብን ማግኘት ቀልድ ። አልነበረም ለእነዚያ ሁሉ ዓመታት የተለዩትን ማግኘት እንዲህ የዋዛ አልነበረም ። ሆኖም ብዙዎቻችን ዘመድ አላጣንም ። በዚያ ቅጽበት ሁላችንም እናስብ የነበረው ከዚህ ሁሉ በኋላ ኤርትራ በልጽጋ ፣ ችግር ከኤርትራ ምድር ጠፍቶ እያንዳንዱ ኤርትራዊ በደስታና በፍሰሐ መኖር ይጀምራል የሚል ነበር ። ነገር ግን ይህ ተስፋችን እንደ ጉም ሊተን ብዙ ጊዜ አልወሰደበትም ። የነበረንን ሁሉ ሰጠን ፣ ለነጻነት ስንል ። ወጣትነታችንን ፣ ሕይወታችንን … ። ብዙዎቻችን ከነጻነት በኋላ ከውትድርና ተሰናብተን ቤተሰባችንን ፣ ተቀላቅለን ትምህርታችንን ቀጥለን ፣ ወደ ግል ሥራና ኑሮ ለመመለስ ነበር ዕቅዳችን ። ሆኖም ሠራዊቱን እንኳ ለመልቀቅ እንደማንችል ተደነቅን ስናውቅ ። ወታደራዊ አዛዦቻችን Xፖለቲu መሪዎች ሆኑ ። አዲሲቷ አገር በእጇ ምንም ቤሳቤስቲ እንደሌላት ነገሩን ። ኤርትራ ያላት ብቸኛ ሀብት የያዝናቸው የጦር እንደሆኑ መሣሪያዎች ተነገረን ። ከዚያ ሁሉ የጦርነት ፍዳና መከራ በኋላ የቀድሞ ተዋጊዎች ቀበቷችንን ይበልጥ እK ንድCናጠብOቅ በድጋሚ አረዱን ። ሥራ ማንኛውንም ያለ ክፍያ እንድንምንሰራ ነገሩን ። ምግብ ብቻ ይሰጡናል ። በነጻ እናገለግላለን ። ይህ ሁኔታ ለሁለት ዓመት ቀጠለ ። ከዚያ በኋላ ነው ትንሽ ገንዘብ oF * ኘት የጀመርነው ። በትግሉ ጊዜ ልክ እንደ አንድ ቤተሰብ ይተሳሰቡ የነበሩ ታጋዮች የመሪዎቹን እውነተኛ ባሕሪ ሲረዱ ተከፉ ። ብዙዎቹ ወታደራዊ መሪዎች አገሪቱ ልክ ነጻ ከመውጣቷ አስረሽ ምቺው ውስጥ ገብተው ነበር ። በርካታ ታላላቅ አመራሮች በየመሸታ ቤቱ ይታዩ ነበር ። ራሳቸውን እስኪስቱ ይጠጡም ነበር ። በዚህ ወቅት ታጋዩ ኑሮው አለት ኖት ነበር ። የዕዝ ሰንሰለቱ እየላላ ፣ መደበኛ ስብሰባዎች እየተረሱ መጡ ። መደበኛ ታጋዮች ነገሮች ከዛሬ ነገ ይስተካከላሉ ሲሉ ተስፋ አደረጉ ፤ ገፋ ብለው ጠበቁ ፣ ጠየቁ ። አዲስ ነገር አልነበረም ። ሴቶች በርካታ በኤርትራ የነጻነት ትግል ውስጥ ተሳትፈዋል ከጎረቤት ጋር አዲስ ጦርነት እንደ አውሮፓውያኑ በ1993 ፣ የኤርትራ ነጻነት 2ኛ ዓመት ሊከበር ዋዜማ ፣ የቀድሞ ተዋጊዎች አመጹ ። መሪዎቻቸው ብሶታቸውን እንዲያዳምጡም ተማጸኑ ። መሪዎቻቸው ታላቅ ስብሰባ በአሥመራ ስታዲየም እንዲጠሩ አስገደዷቸው ። ተሰጠ ምላሽ ግን ፣ " Tችግራgችሁ ይገባናል ፣ የተለደመ ችግር ነው ፤ ሁሉንም በቅርብ እንፈታዋለን " የሚል ነበር ። ልክ ይህ ስብሰባ እንዳበቃ ታዲያ መሪዎቹ የአመጹን አስተባባሪዎች አፍነው ወሰዱ ። አንድ በአንድ ። በጥቂት ጊዜ ውስጥ ከአንድ ዓመት እስከ $ 15 ዓመት እንደተፈረደባቸው ሰማን ። የታጋዩን ችግር በይፋ በመናገራቸው ትልቅ ዋጋ ከፈሉ ። ብዙ " ሰዎች በቃ መሪዎቻችን ወደ አምባገነንነት ሊለወጡ ነው " ማለት ጀመሩ ። ሌሎች ግን ትንሽ መታገስና ማየት እንfደሚገIባ መከሩ ። ኤርትራ እያረቀቀችው ያለው ሕገ መንግሥት ሲጠናቀቅ አገራችን ወደ ዲሞክራሲ እንደምታመራ ተነገረን ። ሁሉ ይህ ግን መና ቀረ ። ኤርትራ በአንድ ፓርቲ የምትመራ ፣ ምርጫ አካሄዳ የማታውቅ አገር ሆና ቀረች ። በዚህ ሁኔታ ላይ እያለን ትራ ከሁሉም ጎረቤቶቿ ጋር ጦርነት ውስጥ ገባች ። ከየመን በ1995 ፣ ከሱዳን በ1996 ፣ ከኢትዮጵያ በ1998 እና ከጂቡቲ ጋር በ2008 ። አዲሷ አገራችን ኤርትራ ሌሎች ተጨማሪ 10ሺህ ወጣ ቶቿን ሕይወት ውስጥ ይገኛሉ ። አሁን የኤርትራ ወታደሮች በኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ውስጥ ነው ። ከህወሓት ጋር ጦርነት ላይ ናቸው ። ህወሓት ኤርትራ ነጻነቷን ባወጀች ጊዜ ሥልጣን ላይ የነበረ ነው ። ከ1998 እስከ 2000 ከኢትዮጵያ ጋር ጦርነት በተደረገው ወቅትም የነበረ ነው ። ከነጻነት በኋላ በነበረው ጊዜ ከገዢው ፓርቲ የባሕል ክፍል ውስጥ ገባሁ ። ለታጋዮች የሚገባቸውን ሞገስ ለማሰጠት ብሎም አገሪቱን ለመገንባት ብዙ ሥራ እሠራለሁ በሚል ነበር ። Kበርxካታ ተውኔቶችን ፣ ሙOቃን ደረስኩኝ ። ተሳትፌባቸዋለሁም ። ተወዳጇ ሔለን መለስ ' ምጽዋ ' የሚለውን የኔን ሙዚቃ ተጫወተችው ። ሙዚቃው ምጽዋ ' ወድ ልጆችሽ የት ገቡ? ' የሚል ነበር ። ለውጥ አይቀሬ ነው ትንሽም ቢሆን ጭል ጭል ትል የነበች የፖለ ቲካ ምህዳር ተስፋ የኢትዮጵያ - ኤርትራ ጦርነት ማግ ከሰመች ። መንግሥት ልወረር ነው የሚል ሥነልቦና በሕዝቡ ዘንድ ገዢ ሐሳብ እንዲሆን አደረገ ። ይህ ጦርነት በጠረጴዛ ዙርያ ንግግር ብቻ እንዲቀር ማድረግ ይቻል እንደነበር ብዙ (you ያምናሉ ። በመስከረም 2001 (እአአ) ደግሞ መንግሥት ያልተጠበቀ እርምጃ እንዲወሰድ አዘዘ ። አሥራ አንድ ከፍተኛ ባለሥልጣናት እና መካከለኛ Hካyድሬዎች ድንገት ዘብጥያ ወረዱ ። ለዚህ የተዳረጉት ታዲያ አንዳንድ ማሻሻያዎች እንዲደረጉ ስለጠየቁ ብቻ ነው ። ከዚያች ዕለት ጀምሮ ሰዎቹ የት እንዳሉ ምንም አልተሰማም ። እነዚህን መሻሻል እንዲረ የጠየቁ ባለሥልጣናትን ያናገሩ ፣ ስለነሱ የጻፉ 11am ጋዜጠኞችም ታስረዋል ። ከነዚህ መሐል ወ ዳጄና ጓደኛዬ ይገኝ ስዩም) በታiል ። ስዩም ያኔ በድል ስንገባ ፎቶ ሲያነሳ የነበረ ልጅ ነው ። እነዚህ ሁሉ እስረኞች አንዳቸውም ፍርድ ቤት አልቀረቡም ። አንዳቸውም ያሉበት አይታወቅም ። ኤርትራ አሁንም የአንድ ፓርቲ አገር ናት ። ከነጻነት ወዲህ ለ30 ዓመት ምርጫ የሚAo ነገር አድርጋ አታውቅም ። ነጻ ፕሬስ የለም ። ነጻ አደረጃጀት የለም ። ሁሉም ዓለም አቀፍ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችም ሆኑ የአገር ውስጥ ሲቪክ ድርጅቶች ታግደዋል ። ይፋ የሚደረጉ መረጃዎች እንደሚያሳዩት ከነጻነት ወዲህ በአገሪቱ ውስጥ የጤናና የትምህርት አገልግሎት እንደተሻሻሉ ያሳያሉ ። ይህን ማመን ግን ከባድ ነው ። ካለው ጥቂት የሥራ ዕድል እና አስገዳጅ እንዲሁም ክፍያ አልባ የብሔራዊ ውትድርና አገልግሎት ጋር ተያይዞ በርካታ ወጣቶች አyሪ) ን እየለቀቁ ነው ። በርካታ ወጣቶች በሌሎች የአፍሪካ አገሮችና በአውሮፓ ተጠልለው ይኖራሉ ። ይህ ሁሉ ሆኖ ግን አሁንም ብዙዎቻችን ተስፋ አልቆረጥንም ። ለውጥ አይቀሬ እንደሆነ በጽኑ እናምናለን ። ኤርትራ አንድ ቀን በሰማዕታት ቃል የተገባላትን የዲሞክራሲ ሕልም ትኖረዋለች ።
11
በርካታ ወጣቶች በኤርትራ የነጻነት ትግል ውስጥ ተሳትፈዋል ለሰላሳ ዓመታት ነፍጥ አንስተን ለነጻነት ተዋጋን፣ እያንዳንዱ ቀንና ሰዓት በጦርነት የሚያልፍ ነበር። ስቃይንና መስዋዕት መሆንን ለመድነው። አብዛኞቻችን ሁለት ወይም ለሦስት ጊዜ ቆስለናል። ይህ ብርቅ አይደለም። እንደነገሩ ታክመን ወደ ሌላ ጦርነት እንዘምት ነበር። በሰሜን ኤርትራ ቃሮራ ግንባርን እንዴት እንደታደግን ይገርመኛል። በደቡብ ኤርትራ ዱሜራን እንዴት እንደተከላከልን ይደንቀኛል። ምሽግ ለምሽግ እየተሳብን፣ እዚያው እያደርን፣ ተራራ እየቧጠጥን፣ ከሸለቆ ሸለቆ እየዘለልን…። ብቻ እኔ ከዕድለኞቹ እመደባለሁ። 65 ሺህ ጓዶቻችን በጦርነቱ ሞተዋል። የነጻነት ግንባሩን የተቀላቀልኩት በፈረንጆች 1982 ላይ ገና በ16 ዓመቴ ነበር። ስለነጻነት ተዋጊ ኤርትራዊያን ብዙ እሰማ ነበር። ቁምጣቸው፣ ረዥም ጸጉራቸው፣ የሚይዙት ኤኬ 47 ጠመንጃ …፣ ይህ ሁሉ ታሪካቸው ያጓጓኝ ነበር። በአራግ ሸለቆ ለጥቂት ወራት ስልጠና ተሰጠኝ። እንዴት ጥቃት መሰንዘር እንደምንችልና እንዴት ማፈግፈግ እንደሚቻል ተማርን። እንዴት ራሳችንን ከአካባቢው ጋር ማመሳሰል እንደምንችል፣ እንዴት መደበቅ እንደምንችል፣ እንዴት ቦምብ ፈቶ መግጠም፣ ነቅሎ መጣል እንደሚቻል፣ አርፒጂ መሣሪያ አጠቃቀምን ሁሉ ሰለጠንን። ስልጠናችን መጥፎ የሚባል አልነበረም። ጎን ለጎን ደግሞ የፖለቲካ ትምህርት እንደወስድ ነበር። ከዚህ መሀል እንዴት ዲሞክራሲያዊ መንግሥት ማቋቋም እንደምንችል ጭምር ተምረናል። ከዚህ ስልጠና በኋላ በበርካታ ጦርነቶች ውስጥ ተሳትፊያለሁ። መደምደሚያው የነበረው በ1990 (እአአ) በምጽዋ ወደብ ላይ የተደረገው 'የፈንቅል ዘመቻ' ነበር። ሳሙኤል ገብረሕይወት ያ ድል እጅግ ወሳኝ ነበር። የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊትን ከኤርትራ እንዲወጣም ያስገደደ ቁልፍ ወታደራዊ ድል ነበር። ያን ጊዜ ያለማቋረጥ ለ72 ሰዓታት ተዋግተናል። እጅግ ወሳኝ የነበረችውን ምጽዋን ለመያዝ ያልሆነው የለም ማለት ይቻላል። ከዚያ በኋላ ደግሞ ለመከላከል 100 ኪሎ ሜትር ምሽግ ቆፍረን ከአንድ ዓመት በላይ ቆይተናል። በዚህ ውጊያ ጭንቅላቴ ላይ እንዲሁም እጄ ላይ ቆስያለሁ። ከዚያ ሆስፒታል ታክሜ ዳንኩ። ታዲያ ወዲያውኑ ወደ ውጊያ ነበር የተመለስኩት። በ1980ዎቹ መጨረሻ ወደ ኪነትና ባሕል ክፍል ተዛወርኩ። የዚህ ክፍል ዋና ዓላማ ወታደሩን በሙዚቃና ድራማ ሞራሉን ከፍ ማድረግ፣ ማነሳሳት ነበር። በ1991 (እአአ) ከምጽዋ ቅርብ ርቀት በዳሕላክ ደሴት ላይ ነበርን። ዳሕላክ ሳለን ነበር በሕይወታችን እጅግ ጣፋጩን ዜና የሰማነው። ኤርትራ ነጻነቷን እንደተቀዳጀች ተነገረን። የፈንጠዚያ ቀናት በደስታ ሰክረን በጀልባ ወደ ምጽዋ ተጓዝን። እዚያ ስንደርስ ከባድ ተሸከርካሪ ላይ ተጭነን ወደ ዋና ከተማ አሥመራ ጉዞ ጀመርን። ጉዞው ሦስት ሰዓታትን የፈጀ ነበር። የኢትዮጵያ ሠራዊት ደቡባዊ ቀጠናን አለፍነው። ሰው የሚባል አልነበረም። የኢትዮጵያ ወታደሮች ጥለውት ሄደዋል። በአሥመራ ውስጥ ሕልም የሚመስል አውድ ነበር። ነዋሪዎች እኛን የነጻነት ታጋዮችን ለመቀበል ጨርቄን ማቄን ሳይሉ አደባባይ ወጥተው ነበር። በጓይላ ጭፈራ ራሳቸውን ስተው ነበር። ጎዳናው በሙሉ ሕዝብ ፈሶበት አስታውሳለሁ። ይህ በአሥመራ ብቻ ሳይሆን በሌሎች ከተሞችና መንደሮችም የታየ ኩነት ነበር። ይህ ቀን ከመምጣቱ በፊት አሥመራ ሙሉ በሙሉ ጭንቅ ውስጥ ነበረች። አየር ማረፊያው በተከታታይ በተኩስ ሲናጥ ነበር የሰነበተው። ጥብቅ ሰዓት እላፊም ታውጆ ነበር። ልክ በግንቦት 24 (እአአ) ሁሉ ነገር ተለወጠ። እናቶች የጣዱትን ጀበና ትተው፣ የለኮሱትን ሞጎጎ እንጀራ መጋገሪያቸውን ጥለው፣ የቡና ሥነ ሥርዓታቸውን ጣጥለው ግልብጥ ብለው አደባባይ ወጥተው ነበር። ይህም እኛን ታጋዮችን ለመቀበል ነበር። ብዙ ኤርትራውያን የዘንባባ ዝንጣፊ ይዘው ይታዩ ነበር። ወጣቶች እየዘለሉ ታንክ ላይ ይወጡ እንደነበረና የዘንባባ ዝንጣፊ እያውለበለቡ ሲቀበሉንም አስታውሳለሁ። ይህ ፈንጠዝያ ለቀናት ቀጠለ። ምሽቶቹም ደማቅ ነበሩ። በእርግጥ በዚህ ደማቅ ስሜት መሀል ጭንቅም ነበረ። ወላጆች የልጆቻቸውን ፎቶ ይዘው በመውጣት በሕይወት ይኖሩ እንደሁ ይጠይቁ ነበር። ሕዝበ ውሳኔ ከተካሄደ በኋላ እናቶች ደስታቸውን ሲገልጹ "ልጄ ተርፎልኝ ይሆን? ልጄ ሞታ ይሆን?" የሚል የማያባራ ጥያቄ። በኛ ምድብ ገድለና አባየይ የሚባሉ ጓዶች ነበሩ። ሁለቱ ጓዶች ፊት ለፊት በመኪና ላይ ተጭነው ቤተሰባቸውን ባዩ ጊዜ የሆኑት ትዝ ይለኛል፤ ሲጮኹ፣ ሲስቁ፣ የደስታ እንባ ሲያነቡ። የገድለ አባት "ልጄን አገኘሁት! ልጄን አገኘሁት!" እያለ ወደኛ መኪና ሲሮጥ ትዝ ይለኛል። አባየይ ደግሞ ሴት ታጋይ ነበረች። ጋቢና ነበር የተቀመጠችው። የባለቤቷን እናት ስታይ ጊዜ ድንገት እየሄደ ከነበረ መኪና ዘላ ልትወርድና ራሷን ለከፍተኛ አደጋ ልታጋልጥ ስትል ነበር በተአምር የዳነችው። በኋላ ላይ በአዛዦቻችን ፈቃድ ተሰጠን፤ ፈቃዱ ወጥተን ቤተሰባችንን እንድናገኝ ነበር። በጥቂት ሰዓታት ውስጥ ቤተሰብን ማግኘት ቀልድ አልነበረም። ለእነዚያ ሁሉ ዓመታት የተለዩትን ማግኘት እንዲህ የዋዛ አልነበረም። ሆኖም ብዙዎቻችን ዘመድ አላጣንም። በዚያ ቅጽበት ሁላችንም እናስብ የነበረው ከዚህ ሁሉ በኋላ ኤርትራ በልጽጋ፣ ችግር ከኤርትራ ምድር ጠፍቶ እያንዳንዱ ኤርትራዊ በደስታና በፍሰሐ መኖር ይጀምራል የሚል ነበር። ነገር ግን ይህ ተስፋችን እንደ ጉም ሊተን ብዙ ጊዜ አልወሰደበትም። የነበረንን ሁሉ ሰጠን፣ ለነጻነት ስንል። ወጣትነታችንን፣ ሕይወታችንን…። ብዙዎቻችን ከነጻነት በኋላ ከውትድርና ተሰናብተን ቤተሰባችንን ተቀላቅለን፣ ትምህርታችንን ቀጥለን፣ ወደ ግል ሥራና ኑሮ ለመመለስ ነበር ዕቅዳችን። ሆኖም ሠራዊቱን እንኳ ለመልቀቅ እንደማንችል ስናውቅ ተደነቅን። ወታደራዊ አዛዦቻችን የፖለቲካ መሪዎች ሆኑ። አዲሲቷ አገር በእጇ ምንም ቤሳቤስቲ እንደሌላት ነገሩን። ኤርትራ ያላት ብቸኛ ሀብት የያዝናቸው የጦር መሣሪያዎች እንደሆኑ ተነገረን። ከዚያ ሁሉ የጦርነት ፍዳና መከራ በኋላ የቀድሞ ተዋጊዎች ቀበቷችንን ይበልጥ እንድናጠብቅ በድጋሚ አረዱን። ማንኛውንም ሥራ ያለ ክፍያ እንድንምንሰራ ነገሩን። ምግብ ብቻ ይሰጡናል። በነጻ እናገለግላለን። ይህ ሁኔታ ለሁለት ዓመት ቀጠለ። ከዚያ በኋላ ነው ትንሽ ገንዘብ ማግኘት የጀመርነው። በትግሉ ጊዜ ልክ እንደ አንድ ቤተሰብ ይተሳሰቡ የነበሩ ታጋዮች የመሪዎቹን እውነተኛ ባሕሪ ሲረዱ ተከፉ። ብዙዎቹ ወታደራዊ መሪዎች አገሪቱ ልክ ነጻ ከመውጣቷ አስረሽ ምቺው ውስጥ ገብተው ነበር። በርካታ ታላላቅ አመራሮች በየመሸታ ቤቱ ይታዩ ነበር። ራሳቸውን እስኪስቱ ይጠጡም ነበር። በዚህ ወቅት ታጋዩ ኑሮው አለት ሆኖበት ነበር። የዕዝ ሰንሰለቱ እየላላ፣ መደበኛ ስብሰባዎች እየተረሱ መጡ። መደበኛ ታጋዮች ነገሮች ከዛሬ ነገ ይስተካከላሉ ሲሉ ተስፋ አደረጉ፤ ገፋ ብለው ጠበቁ፣ ጠየቁ። አዲስ ነገር አልነበረም። በርካታ ሴቶች በኤርትራ የነጻነት ትግል ውስጥ ተሳትፈዋል ከጎረቤት ጋር አዲስ ጦርነት እንደ አውሮፓውያኑ በ1993፣ የኤርትራ ነጻነት 2ኛ ዓመት ሊከበር ዋዜማ፣ የቀድሞ ተዋጊዎች አመጹ። መሪዎቻቸው ብሶታቸውን እንዲያዳምጡም ተማጸኑ። መሪዎቻቸው ታላቅ ስብሰባ በአሥመራ ስታዲየም እንዲጠሩ አስገደዷቸው። የተሰጠው ምላሽ ግን፣ "ችግራችሁ ይገባናል፣ የተለደመ ችግር ነው፤ ሁሉንም በቅርብ እንፈታዋለን" የሚል ነበር። ልክ ይህ ስብሰባ እንዳበቃ ታዲያ መሪዎቹ የአመጹን አስተባባሪዎች አፍነው ወሰዱ። አንድ በአንድ። በጥቂት ጊዜ ውስጥ ከአንድ ዓመት እስከ 15 ዓመት እንደተፈረደባቸው ሰማን። የታጋዩን ችግር በይፋ በመናገራቸው ትልቅ ዋጋ ከፈሉ። ብዙ "ሰዎች በቃ መሪዎቻችን ወደ አምባገነንነት ሊለወጡ ነው" ማለት ጀመሩ። ሌሎች ግን ትንሽ መታገስና ማየት እንደሚገባ መከሩ። ኤርትራ እያረቀቀችው ያለው ሕገ መንግሥት ሲጠናቀቅ አገራችን ወደ ዲሞክራሲ እንደምታመራ ተነገረን። ይህ ሁሉ ግን መና ቀረ። ኤርትራ በአንድ ፓርቲ የምትመራ፣ ምርጫ አካሄዳ የማታውቅ አገር ሆና ቀረች። በዚህ ሁኔታ ላይ እያለን ኤርትራ ከሁሉም ጎረቤቶቿ ጋር ጦርነት ውስጥ ገባች። ከየመን በ1995፣ ከሱዳን በ1996፣ ከኢትዮጵያ በ1998 እና ከጂቡቲ ጋር በ2008። አዲሷ አገራችን ኤርትራ ሌሎች ተጨማሪ 10ሺህ ወጣቶቿን ሕይወት አስቀጠፈች። አሁን የኤርትራ ወታደሮች ከነጻነት በኋላ በ5ኛው ዙር ጦርነት ውስጥ ይገኛሉ። አሁን የኤርትራ ወታደሮች በኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ውስጥ ነው። ከህወሓት ጋር ጦርነት ላይ ናቸው። ህወሓት ኤርትራ ነጻነቷን ባወጀች ጊዜ ሥልጣን ላይ የነበረ ነው። ከ1998 እስከ 2000 ከኢትዮጵያ ጋር በተደረገው ጦርነት ወቅትም የነበረ ነው። ከነጻነት በኋላ በነበረው ጊዜ ከገዢው ፓርቲ የባሕል ክፍል ውስጥ ገባሁ። ለታጋዮች የሚገባቸውን ሞገስ ለማሰጠት ብሎም አገሪቱን ለመገንባት ብዙ ሥራ እሠራለሁ በሚል ነበር። በርካታ ተውኔቶችን፣ ሙዚቃዎችን ደረስኩኝ። ተሳትፌባቸዋለሁም። ተወዳጇ ሔለን መለስ 'ምጽዋ' የሚለውን የኔን ሙዚቃ ተጫወተችው። ሙዚቃው 'ምጽዋ ወድ ልጆችሽ የት ገቡ?' የሚል ነበር። ለውጥ አይቀሬ ነው ትንሽም ቢሆን ጭል ጭል ትል የነበረችው የፖለቲካ ምህዳር ተስፋ የኢትዮጵያ-ኤርትራ ጦርነት ማግስት ከሰመች። መንግሥት ልወረር ነው የሚል ሥነልቦና በሕዝቡ ዘንድ ገዢ ሐሳብ እንዲሆን አደረገ። ይህ ጦርነት በጠረጴዛ ዙርያ ንግግር ብቻ እንዲቀር ማድረግ ይቻል እንደነበር ብዙዎች ያምናሉ። በመስከረም 2001 (እአአ) ደግሞ መንግሥት ያልተጠበቀ እርምጃ እንዲወሰድ አዘዘ። አሥራ አንድ ከፍተኛ ባለሥልጣናት እና መካከለኛ ካድሬዎች ድንገት ዘብጥያ ወረዱ። ለዚህ የተዳረጉት ታዲያ አንዳንድ ማሻሻያዎች እንዲደረጉ ስለጠየቁ ብቻ ነው። ከዚያች ዕለት ጀምሮ ሰዎቹ የት እንዳሉ ምንም አልተሰማም። እነዚህን መሻሻል እንዲደረግ የጠየቁ ባለሥልጣናትን ያናገሩ፣ ስለነሱ የጻፉ 11 ጋዜጠኞችም ታስረዋል። ከነዚህ መሐል ወዳጄና ጓደኛዬ ስዩም ይገኝበታል። ስዩም ያኔ በድል ስንገባ ፎቶ ሲያነሳ የነበረ ልጅ ነው። እነዚህ ሁሉ እስረኞች አንዳቸውም ፍርድ ቤት አልቀረቡም። አንዳቸውም ያሉበት አይታወቅም። ኤርትራ አሁንም የአንድ ፓርቲ አገር ናት። ከነጻነት ወዲህ ለ30 ዓመት ምርጫ የሚባል ነገር አድርጋ አታውቅም። ነጻ ፕሬስ የለም። ነጻ አደረጃጀት የለም። ሁሉም ዓለም አቀፍ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችም ሆኑ የአገር ውስጥ ሲቪክ ድርጅቶች ታግደዋል። ይፋ የሚደረጉ መረጃዎች እንደሚያሳዩት ከነጻነት ወዲህ በአገሪቱ ውስጥ የጤናና የትምህርት አገልግሎት እንደተሻሻሉ ያሳያሉ። ይህን ማመን ግን ከባድ ነው። ካለው ጥቂት የሥራ ዕድል እና አስገዳጅ እንዲሁም ክፍያ አልባ የብሔራዊ ውትድርና አገልግሎት ጋር ተያይዞ በርካታ ወጣቶች አገሪቱን እየለቀቁ ነው። በርካታ ወጣቶች በሌሎች የአፍሪካ አገሮችና በአውሮፓ ተጠልለው ይኖራሉ። ይህ ሁሉ ሆኖ ግን አሁንም ብዙዎቻችን ተስፋ አልቆረጥንም። ለውጥ አይቀሬ እንደሆነ በጽኑ እናምናለን። ኤርትራ አንድ ቀን በሰማዕታት ቃል የተገባላትን የዲሞክራሲ ሕልም ትኖረዋለች።
በርካታ + ወ1ጣቶች በኤርትራ የነጻነት ትግል ውስጥ ተሳትፈዋል ለሰላሳ ዓመታት ነፍጥ አንስተን ለነጻነት ተዋጋን ፣ እያንዳንዱ ቀንና ሰዓት በጦርነት የሚያልፍ ነበር ። ስቃይንና መስዋዕት መሆ ንን ለመድነው አብዛኞቻችን ። ሁለት ወይም ለሦስት ጊዜ ቆስለናል ። ይህ ብርቅ አይደለም ። እንደነገሩ ታክመን ወደ ሌላ ጦርነት እንዘምት ነበር ። በሰሜን ኤርትራ ቃሮራ ንባር እንዴት እንደታደግን ይገርመኛል ። በደቡብ ኤርትራ ዱሜራን እንዴት & ንደY1ላከልን ይደንቀኛል ። ምሽግ ምግ እየተሳብን ፣ እዚያው እያደርን ፣ ተራራ እየቧጠጥን ፣ ከሸለቆ ሸለቆ እየዘለልን … ። ብቻ እኔ ከዕድለኞቹ እመደባለሁ ። 65 ሺህ ጓዶቻችን በጦርነቱ ሞተዋል ። የነጻነት ግንባሩን የተቀላቀልኩት በፈረንጆች 1082 ላይ ገና በ16 ዓመቴ ነበር ። ስለነጻነት ተዋጊ ኤርትራዊያን ብዙ እሰማ ነበር ። ቁምጣቸው ፣ ረዥም ጸጉራቸው ፣ የሚይዙት ኤኬ 47 ጠመንጃ … ፣ ሁሉ ይህ ታሪካቸው ያጓጓኝ ነበር ። በአራግ ሸለቆ ለTቂy ወራት ስልጠና ተሰጠኝ ። እንዴት ጥቃት መሰንዘር እንደምንችልና እንዴት ማፈግፈግ እንደሚቻል ተማርን ። እንዴት Eራሳችንeን ከካቢው ጋር ማመሳሰል እንደምንችል ፣ እንዴት መደበቅ እንደምንችል ፣ እንዴት ቦምብ ፈቶ ግጠ ፣ ነቅሎ መጣል እንደሚቻል ፣ አርፒጂ መሣሪያ አጠቃቀምን ሁሉ ሰለጠንን ። ስልጠናችን መጥፎ የሚባል አልነበረም ። ጎን ደግሞ ለጎን የፖለቲካ ትምህርት እንደወስድ ነበር ። ከዚህ መሀል እንዴት ዲሞክራ ሲያዊ መንግሥት ማቋቋም እንደምንችል ጭምር ተምረናል ። ከዚህ ስልጠና በኋላ በበርካታ ጦርነቶች ውስጥ ተሳትፊያለሁ ። መደምደሚያው የነበረው በ1990 (እአአ) በምጽዋ ወደብ ላይ የተደረገው ' የፈንቅል ዘመቻ ' ነበር ። ሳሙኤል ገብረሕይወት ያ ድል እጅግ ወሳኝ ነበር ። የኢትዮጵያ መከላከያ ሠ ራዊትን ከኤርትራ እንዲወጣም ያስገደደ ቁልፍ ወታደራዊ ድል ነበር ። ያን ጊዜ ያለማቋረጥ ለ72 ሰዓታት ተዋግተናል ። እጅግ ወሳኝ የነበረችውን + ምጽBዋን ለመያዝ ያልሆነው የለም ማለት ይቻላል ። ከዚያ በኋላ ደግሞ ለመከላከል 100 ኪሎ ሜትር ምሽግ ቆፍ% ረwን ከአንድ ዓመት በላይ ቆይተናል ። በዚህ ጭንቅላቴ ውጊያ ላይ እንዲሁም ላይ እጄ ቆስያለሁ ። ከዚያ ሆስፒታል ታክሜ ዳንኩ ። ታዲያ ወ ዲያውኑ ወደ ውጊያ ነበር የተመለስኩት ። በ1980ዎቹ መጨረሻ ወደ ኪነትና ባሕል ክፍል ተዛወርኩ ። የዚህ ክፍል ዋና ዓላማ ወታደሩን በሙዚቃና ድራማ ሞራሉን ከፍ ማድረግ ፣ ማነሳሳት ነበር ። በ19 91 (እአአ) ከምጽዋ ቅርብ ርቀት በዳሕላክ ደሴት ላይ ነበርን ። ዳሕላክ ሳለን ነበር በሕይወታችን እጅግ ጣፋጩን ዜና የሰማነው ። ኤርትራ ነጻነቷን እንደተቀዳጀች ተነገረን ። የፈንጠዚያ ቀናት በደስታ ሰክረን በጀልባ ወደ ምጽዋ ተጓዝን ። እዚያ ስን ደርስ ከባድ ተሸከርካሪ ላይ ተጭ0ነnን ወደ ዋና ከተማ አሥመራ ጉዞ ጀመርን ። ጉዞው ሦስት ሰዓታትን የፈጀ ነበር ። የኢትዮጵያ ሠራዊት ደቡባዊ ቀጠናን አለፍነው ። ሰው የሚባል አልነበረም ። የኢትዮጵያ ወታደሮች ጥለ9ውSት ሄደዋል ። በአሥመራ ውስጥ ሕልም የሚመስል አውድ ነበር ። ነዋሪዎች እኛን የነጻነት ታጋዮችን ለመቀበል ጨን ማቄን ሳይሉ አደባባይ ወጥተው ነበር ። በጓይላ ጭፈራ ራሳቸውን ስተው ነበር ። $ Zናው በሙሉ ሕዝብ ፈሶበት አስታውሳለሁ ። ይህ በአሥመራ ብቻ ሳይሆን በሌሎች ከተሞችና መንደሮችም የታየ ኩነት ነበር ። ይህ ቀን ከመምጣቱ በፊት አሥመራ ሙሉ በሙሉ ጭንቅ ውስጥ ነበረች ። አየር ማረፊያው በተከታታይ በተኩስ ሲናጥ ነበር የሰነበተው ። ጥብቅ ሰዓት እላፊም ታውጆ ነበር ። ልክ በግንቦት 24th (እአአ) ሁሉ ነገር ተለወጠ ። እናቶች የጣዱትን ጀበና ትተው ፣ የለኮሱትን ሞጎጎ እንጀራ መጋገሪያቸውን ጥለው ፣ የቡና ሥነ ሥርዓታቸውን ጣጥለው ግልብጥ ብለው አደባባይ ወጥተው ነበር ። ይህም እኛን ታጋዮችን ለመቀበል ነበር ። ብዙ ኤርትራውያን የዘንባባ ዝንጣፊ ይዘው ይታዩ ነበር ። ወጣቶች እየዘለሉ ታንክ ላይ ይወጡ እንደነበረና የዘንባባ ዝንጣፊ እያውለበለቡ ሲቀበሉንም አስታውሳለሁ ። ይህ ፈንጠዝያ ለቀናት ቀጠለ ። ምሽቶቹም ደማቅ ነበሩ ። በእርግጥ በዚህ ደማቅ ስሜት መሀል ነበረ ጭንቅም ። ወላጆች የልጆቻቸውን ፎቶ ይዘው በመው በሕይወት ይኖሩ እንደሁ ይጠይቁ ነበር ። ሕዝበ ውሳኔ ከተካሄደ በኋላ እናቶች ደስታLቸvውን ሲገልጹ " ልጄ ተርፎልኝ ይሆን? ልጄ ሞታ ይሆን? " የሚል የማያባራ ጥያቄ ። በኛ ምድብ ገድለና አባየይ የሚባሉ ጓዶች ነበሩ ። ሁለቱ ጓዶች ፊት ለፊት በመኪና ላይ ሲስቁ ፣ የደስታ ሲ ያነቡ እንባ የገድለ ። አባት " ልጄን አገኘሁት! ልጄን አገኘሁት! " እያለ ወደኛ መኪና ሲሮጥ ትዝ ይለኛል ። አባየይ ደግሞ ሴት ታጋይ ነበረች ። ጋቢና ነበር የተቀመጠችው ። የባለቤቷን እናት ስታይ ጊዜ ድንገት እየሄደ ከነበረ መኪና ዘላ ልትወርድና ራሷን ለከፍተኛ አደጋ ልCጋSጥ ስትል ነበር በተአምር የዳነችው ። በኋላ ላይ በአዛዦቻችን ፈቃድ ተሰጠን ፤ ፈቃዱ ወጥተን ቤተሰባችንን እንድናገኝ ነበር ። በጥቂት ሰዓታት ውስጥ ቤተሰብን ማግኘት ቀልድ አልነበረም ። ለእነዚያ ሁሉ ዓመታት የተለዩትን ኘት እንዲህ የዋዛ አልነበረም ። ሆኖም ብዙዎቻችን ዘመድ አላጣንም ። በዚያ ቅጽበት ሁላችንም እናስብ የነበረው ከዚህ ሁሉ በኋላ ኤርትራ በልጽጋ ፣ ችግር ከኤርትራ ምድር ጠፍቶ እያንዳንዱ ኤርትራዊ በደስታና በፍሰሐ መኖር ይጀምራል የሚል ነበር ። ነገር ግን ይህ ተስፋችን እንደ ጉም ሊተን ብዙ ጊዜ አልወሰደበትም ። የነበረንን ሁሉ ሰጠን ፣ ለነጻነት ስንል ። ወጣትነታችንን ፣ ሕይወታችንን … ። ብዙዎቻችን ከነጻነት በኋላ ከውትድርና ተሰናብተን ቤተሰባችንን ተቀላቅለን ፣ ትምህርታችንን ቀን ፣ ወደ ግል ሥራና ኑሮ ለመመለስ ነበር ዕቅዳችን ። ሆኖም ሠራዊቱን እንኳ ለመልቀቅ እንደማንችል ስናውቅ ተደነቅን ። ወታደራዊ አዛዦቻችን የፖለቲካ መሪዎች ሆኑ ። አዲሲቷ አገር በእጇ ምንም ቤሳቤስቲ እንደሌላት ነገሩን ። ኤርትራ ያላት ብቸኛ ሀብት የያዝናቸው የጦር መሣሪያዎች እንደሆኑ ተነገ ። ከዚያ ሁሉ የጦርነት ፍዳና መከራ በኋላ የቀድሞ ተዋጊዎች ቀበቷችንን ይበልጥ እንድናጠብቅ በድጋሚ አረዱን ። ማንኛውንም ሥራ ያለ ክፍያ ነገሩን እንድንምንሰራ ። ምግብ ብቻ ይሰጡናል ። በነጻ እናገለግላለን ። ይህ ሁኔታ ለሁለት ዓመት ቀጠለ ። ከዚያ በኋላ ነው ትንሽ ገንዘብ የጀመuKው ማግኘት ። በትግሉ ጊዜ ልክ እንደ አንድ ቤተሰብ ይተሳሰቡ የነበሩ ታጋዮች የመ ሪዎቹን እውነተኛ ሲረዱ ባሕሪ ተከፉ ። ብዙዎቹ ወታደራዊ መሪዎች አገሪቱ ልክ ነጻ ከመውጣቷ አስረሽ ምቺው ነበር ውስጥ ገብተው ። በርካታ ታላላቅ አመራሮች በየመሸታ ቤቱ ይታዩ ነበር ። ራሳቸውን እስኪስቱ ይጠጡም ነበር ። በዚህ ወቅት ታጋዩ ኑሮው አለት ሆኖበት ነበር ። የዕዝ ሰንሰለቱ እየላላ ፣ መደበኛ ስብሰባዎች እየተረሱ መጡ ። መደበኛ ታጋዮች ነገሮች ከዛሬ ነገ ይስተካከላሉ ሲሉ ተስፋ አደረጉ ፤ ገፋ ብለው ጠበቁ ፣ ጠየቁ ። አዲስ ነገር አልነበረም ። በርካታ ሴቶች በኤርትራ የነጻነት ትግል ውስጥ ተሳትፈዋል ከጎረቤት ጋር አዲስ ጦርነት እንደ በ1993 አውሮፓውያኑ ፣ የኤርትራ ነጻነት 2ኛ ዓመት ሊከበር ዋዜማ ፣ የቀድሞ ተዋጊዎች አመጹ ። መሪዎቻቸው ብሶታቸውን እንዲያዳምጡም ተማጸኑ ። መሪዎቻቸው ታላቅ ስብሰባ በአሥመራ ስታ ዲየም እንዲጠሩ አስገደዷቸው ። የተሰጠው ምላሽ ግን ፣ " ች) ግራችZሁ ይገባናል ፣ የተለደመ ችግር ነው ፤ ሁሉንም በቅርብ እንፈታዋለን " የሚል ነበር ። ልክ ይህ ስብሰባ እንዳበቃ ታዲያ መሪዎቹ የአመጹን oስተባባlዎM አፍነው ወሰዱ ። አንድ በአንድ ። በጥቂት ጊዜ ውስጥ ከአንድ ዓመት እስከ 15. oo ዓመት እንደተፈረደባቸው ሰማን ። የታጋዩን ችግር በይፋ በመናገራቸው ትልቅ ዋጋ ከፈሉ ። ብዙ " ሰዎች በቃ መሪዎቻችን ወደ አምባገነንነት ሊለወጡ ነው " ማለት ጀመሩ ። ሌሎች ግን ትንሽ መታገስና ማየት እንደሚገባ መከሩ ። ኤርትራ እያረቀቀችው ያለው ሕገ መንግሥት ሲጠናቀቅ አገራችን ወደ ዲሞክራሲ እንደምታመራ ተነገረን ። ይህ ሁሉ ግን መና ቀረ ። ኤርትራ በአንድ ፓርቲ የምትመራ ፣ ምርጫ አካሄዳ የማታውቅ አገር ሆና ቀረች ። በዚህ ሁኔታ ላይ እያለን ኤርY * ከሁሉም ጎረቤቶቿ ጋር ጦርነት ውስጥ ገባች ። ከየመን በ1995 ፣ ከሱዳን በ1996 ፣ ከኢትዮጵያ በ1998 እና ከጂቡቲ ጋር በ2008 ። አዲሷ ኤርትራ አገራችን ሌሎች ተጨማሪ 10ሺህ ወጣቶቿን ሕይወት Eስቀጠፈo ። አሁን የኤርትራ ወታደሮች ከነጻነት በኋላ በ5ኛው ዙር ጦርነት ውስጥ ይገኛሉ ። አሁን የኤርትራ ወታደሮች በኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ውስጥ ነው ። ከህወሓት ጋር ጦርነት ላይ ናቸው ። ህወሓት ኤርትራ ነጻነቷን ባወጀች ጊዜ ሥልጣን ላይ የነበረ ነው ። ከ1998 እስከ 2000 ከኢትዮጵያ ጋር በተደረገው ጦርነት ወቅትም የነበረ ነው ። ከነጻነት በኋላ በHበjው ጊዜ ከገዢው ፓርቲ የባሕል ክፍል ውስጥ ገባሁ ። ለታጋዮች የሚገባቸውን ሞገስ ለማሰጠት ብሎም አገሪቱን ለመገንባት ብዙ እሠራለሁ ሥራ በሚል ነበር ። በርካታ ተውኔቶችን ፣ ሙዚቃዎችን ደረስኩኝ ። ተሳትፌባቸዋለሁም ። ሔለን ተወዳጇ መለስ ' ምጽዋ ' የሚለውን የኔን ሙዚቃ ተጫወተችው ። ሙዚቃው ' ምጽዋ ወድ ልጆችሽ የት ገቡ? ' የሚል ነበር ። ለውጥ አይቀሬ ነው ትንሽም ቢሆን ጭል ጭል ትል የነበረችው የፖለቲካ ምህዳር ተስፋ የኢትዮጵያ - ኤርትራ ጦርነት ማግስት ከሰመች ። መንግሥት ልወረር ነው የሚል ሥነልቦና በሕዝቡ ዘንድ ገዢ ሐሳብ እንዲሆን Rአደkረገ ። ይህ ጦርነት በጠረጴዛ ዙርያ ንግግር ብቻ እንዲቀር ማድረግ ይቻል እንደነበር ብዙዎች ያምናሉ ። በመስከረም 2001 (እአአ) ደግሞ መንግሥት ያልተጠበቀ እርምጃ እንዲወሰድ አዘዘ ። አሥራ አንድ ከፍተኛ ባለሥልጣናት እና መካከለኛ ካድሬዎች ድንገት ዘብጥያ ወረዱ ለዚህ ። የተዳረጉት ታዲያ አንዳንድ ማሻሻያዎች እንዲደረጉ ስለጠየቁ ብቻ ነው ። ዕለት ከዚያች ጀምሮ ሰዎቹ የት እንዳሉ ምንም አልተሰማም ። እነዚህን መ & ixሻል እንዲደረግ የጠየቁ ባለሥልጣናትን ያናገሩ ፣ ስለነሱ የጻፉ eleven ጋዜጠኞችም ታስረዋል ። ከነዚህ መሐል ወዳጄና ጓደኛዬ ስዩም ይገኝበታል ። ስዩም ያኔ በድል ስንገባ ፎቶ ሲያነሳ የነበረ ልጅ ነው ። እነዚህ ሁሉ እስረኞች አንዳቸውም ፍርድ ቤት አልቀረቡም ። አንዳቸውም ያሉበት አይታወቅም ። ኤርትራ አሁንም የአንድ ፓርቲ አገር ናት ። ከነጻነት ወዲህ ለ30 ዓመት ምርጫ የሚባል ነገር አድርጋ አታውቅም ። ነጻ ፕሬስ የለም ። ነጻ አደረጃጀት የለም ። ሁሉም ዓለም አቀፍ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችም ሆኑ የአገር ውስጥ ሲቪክ ድርጅቶች ታግደዋል ። ይፋ የሚደረጉ መረጃዎች እንደሚያሳዩት ከነጻነት ወዲህ ውስጥ በአገ ሪቱ የጤናና የትምህርት አገልግሎት እንደተሻሻሉ ያሳያሉ ። ይህን ማመን ግን ከባድ ነው ። ካለው ጥቂት የሥራ ዕድል እና አስገዳጅ እንዲሁም ክፍያ አልባ የብሔራዊ ውትድርና አገልግሎት ጋር ተያይዞ በርካታ ወጣቶች አገሪቱን እየለቀቁ ነው ። በርካታ ወጣቶች በሌሎች የአፍሪካ አገሮችና አሮፓ ተጠልለው ይኖራሉ ። ይህ ሁሉ ሆኖ ግን አሁንም ብዙዎቻችን ተስፋ አልቆረጥንም ። ለውጥ አይቀሬ እንደሆነ በጽኑ እናምናለን ። ኤርትራ አንድ ቀን በሰማዕታት ቃል የተገባላትን የዲሞክራሲ ሕልም ትኖረዋለች ።
12
በዚህ ሂደት ውስጥ ጠቃሚና ሐቀኛ መረጃዎች የመቅረባቸውን ያህል አሳሳችና አደገኛ ወሬዎች ተሰራጭተው አለመግባባትና ጉዳትን ያስከትላሉ። በተለይ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ቁጥራቸው የበዛ የተለያየ አላማ ያላቸው የመገናኛ ብዙሃን ወደ ሕዝቡ እየደረሱ ባሉበት ጊዜ ስጋት የሚፈጥሩባቸው አጋጣሚዎች ጥቂት የሚባል አይደለም። ከዚህ አንጻር የታዘቡትንና መደረግ አለበት የሚሉትን እንዲያካፍሉን ዘነበ በየነን (ዶ/ር) ጋብዘናል። ዘነበ በየነ (ዶ/ር) አሜሪካ በሚገኘው የሚሲሲፒ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት ትምህርት መምህር ናቸው። በአብዛኛው ጥናቶቻቸው መገናኛ ብዙኀን ለሰላምና ለአገር ግንባታ ያላቸውን አስተዋጽኦን ይመለከታል። በቅርቡ ደግሞ፤ 'ሁሉ የሚያወራበት፤ አድማጭ የሌለበት' የሚለው ጥናታቸው በተለይ አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ አለ የሚሉትን ነባራዊ ሁኔታን እንደሚገልጽላቸው ይናገራሉ። መገናኛ ብዙኀን የሚጠበቅባቸውን ከወገንተኝነት በራቀ ሁኔታ ሙያዊ በሆነ መልኩ የሚሰሩ ከሆነ በሕዝብ መካከል መግባባትን ለመፍጠር የመቻላቸውን ያህል በተቃራኒው ከሆኑ ደግሞ አለመግባባትና የሠላም መናጋትን ሊያስከትሉ ይችላሉ። ከዚህ አንጻር ቢቢሲ ለ ዘነበ (ዶክተር) የሕዝብን ሰላም ሊያናጉ የሚችሉ ዘገባዎች የሚሉዋቸው የትኞቹ እንደሆኑና ሕዝቡ ሐሰተኛውን ከሐቀኛ ዘገባ እንዴት ነው መለየት ይችላል? ለሚለው ጥያቄ መልስ በመስጠት ይጀምራሉ፡ ዘነበ (ዶ/ር)፡ ብዙ ነው። ሌላ አካባቢ የተደረጉ ነገሮችን ኢትዮጵያ ውስጥ እንደ ተደረገ አድርጎ ማቅረብ ኃላፊነት የጎደለው ነው። ከሁሉ በላይ ለአንድ ሚድያ ትልቁ ዋጋው እምነት ነው። አንድን ነገር ሲፈጸም አንዳንድ ሚድያዎች "የሆነው ነገር ምንድን ነው፤ መረጃ ከየት ነው የምናገኘው? ያገኘነው እንዴት ነው የምንጠቀምበት?" ብለው ሊያስቡበት ይገባል። የሕብረተሰቡን ንቃተ ህሊና መጨመር ያስፈልጋል። ሕዝቡ፣ ውሸት የሚነዙ ሚድያዎችን እርግፍ አድርጎ የሚተዋቸው፤ ንቃተ ህሊናው ከፍ ያለ እንደሆነ ብቻ ነው። የዛሬ ሦስት ዓመት የተደረጉትን ዛሬ እንደተደረጉ አድርጎ ማቅረብ ከማንም በላይ የሚጎዳው ራሱ ሚድያውን ነው። ለጊዜው ሕዝብን ሊያደናግር ይችላል፤ ከሁሉም በላይ ግን ራሱ ሚድያው ነው ተዓማኒነቱን የሚሸረሸረው። መንግሥት፤ እንደዚህ ዓይነት ኃላፊነት የጎደላቸው የሚድያ አውታሮችን ተጠያቂ ሊያደርግ ይገባል። ያ ሚድያ መንግሥታዊ ሊሆን ይችላል የግል ሊሆን ይችላል። ምንም ለውጥ የለውም። ኃላፊነት የጎደለው ሥራ እስከሰራ ድረስ፣ መጠየቅ የመንግሥት ግዴታ ነው። መንግሥት የሕዝብን ደኅንነት የመጠበቅ ግዴታ አለበት። ቢቢሲ፡ ከዚህ በፊት በነበረው የኢህአዴግ ሥርዓት፡ ሚድያው የመንግሥት አፈቀላጤ ሆነ ተብሎ ሲተች ነበርና፣ አሁን በዚህ ሁለትና ሦስት ዓመታት ውስጥ በሚድያው ላይ ምን ለውጥ ተመለከቱ? ዘነበ (ዶ/ር)፡ ይህ ተደጋግሞ ሲነሳ እሰማለሁ። "መንግሥት ተለውጧል፤ ሚድያውስ ለውጧል ወይ?" የሚል። አንድ ደረጃ ወደ ኋላ መሄድ ያለብን ይመስለኛል። ኢትዮጵያ ውስጥ መንግሥት ተቀይሯል ወይ? ሁላችንም ጥያቄ አለን። ምክንያቱም እርግጥ ነው አስተዳደሩ ተቀይሯል። ከአቶ መለስ ወደ አቶ ኃይለማርያም፤ ከአቶ ኃይለማርያም ወደ ዶክተር ዐብይ የስልጣን ሽግግር ተደርጓል። መዘንጋት የሌለብን ግን ሁሉም ኢህአዴጎች መሆናቸውን ነው። በዶ/ር ዐብይ ጊዜ ብዙ ልናስባቸው የማንችላቸው አንዳንድ ለውጦችን እየተመለከትን ነው። እሱ ላይ ጥርጣሬ የለኝም። 'ከዚያው አንጻር ሚድያው ተቀይሯል ወይ?' የሚለው ጥያቄ ግን ልንመረምረው የሚገባ ጉዳይ ይመስለኛል። ምክንያቱም፣ ጋዜጠኞቹ እነዚያው ናቸው፣ መሰረተ ልማቱ ያው ነው። አስተሳሰቡ [ማይንድ ሴቱ] ያው ነው። ከሁሉም በላይ የፖለቲካ ባህል የምንለው ያው ነው። ጋዜጠኛው የኅብረተሰቡ ውጤት ነው። ኅብረተሰቡ ውስጥ ያለው የፖለቲካ ባህል ተቀይሯል ወይ? ብለን በምናስብበት ሰዓት እንደውም ጥግ የመያዝ ሁኔታ አሁን የባሰ እየጎላ የመጣ ይመስለናል። ምክንያቱም አንዳንድ ሚድያዎች በተለይ ደግሞ ሶሻል ሚድያው ላይ፤ ጥግ ይዞ ድንጋይ መወራወር ላይ ነው ያለው። ያ ድንጋይ የሚወረወረው ግን ሕዝብ ላይ ነው፤ ወገን ላይ ነው። አገር ላይ ነው። አንዳንዴ ሁላችንም ኢትዮጵያውያን መሆናችን የረሳን ይመስለኛል። ምንድነው እያደረገን ያለነው? እየሄድን ያለነው ወዴት ነው? የሚለውን ነገር በአግባቡ ልንመለከተው ይገባል። ቀደም ሲል እንዳልኩት፤ የመንግሥት አስዳደር ለውጥ የፖለቲካ ባህሉና ባህሪው እስካልቀየረው ድረስ ያ በድሮ 'ማይንድ ሴት' ውስጥ ያለው ሚድያ አዲስ ነገር ያመነጫል ብሎ መጠበቅ በጣም ከባድ ነው። ከሁሉ በላይ አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ አስቸጋሪ የሚያደርገው ሁኔታ ሁሉም በየአካባቢው ሶሻል ሚድያ አለው፤ ወይም ደግሞ ጠንካራ የሆነ የራሱ ሚድያ አለው። ስም መጥቀስ አያስፈልግም። ሁላችንም የምናውቃቸው ናቸው። በነገራችን ላይ ሚድያው ዛሬ በአግባቡ ካልተገራ ነገ ዋጋ ያስከፍለናል። ቢቢሲ፡ የመገናኛ ብዙሃን ሁኔታ በዚህ ከቀጠለ ምን ሊያስከትል ይችላል ይላሉ? ዘነበ (ዶ/ር)፡ ምሳሌ ለመጥቀስ ኬንያ በ2007/8 (እኤአ) ከምርጫው በኋላ የተከሰተው ግጭት በአብዛኛው እሳት ያቀጣጥሉ የነበሩት፤ ለግጭቱ ከፍተኛ አስተዋጸኦ ሲያደርጉ የነበሩት የሬድዮ ጣብያዎች ናቸው። ለምሳሌ ሪፍት ቫሊ አካባቢ የነበረው የሬድዮ ጣብያ ትልቁን ሚና ተጫውቷል። አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ነባራዊ ሁኔታም መንግሥት አስፈላጊውን ትኩረት ሰጥቶ ሚድያዎቹን ማስተካከል ካልቻለ ነገ ከፍተኛ ዋጋ ያስከፍሉናል። ስለዚህ "የመንግሥት ለውጥ ተደርጓል፤ ሃሌ ሉያ ስለዚህ የሚድያ ለውጥ ይኖራል፤ ወደ ተስፋይቱ ምድር እየገሰገስን ነው፤ ነገሮች ሁሉ አልጋ በአልጋ ሆነዋል" ብለን የምናስብ ከሆነ ራሳችንን እያታለልን ነው። ከሁሉ በላይ ሶሻል ሚድያው እየፈጠረው ያለው አደጋ ቀላል አይደለም። ሚድያው አንዳንድ ጊዜ የሚሰነዝራቸው ነገሮች ለሶሻል ሚድያ መልስ የመስጠት እስከሚመስል ድረስ ነው። ማይንማር [በርማ] የተፈጠረው ከፍተኛ ዘር ተኮር ጥቃት [ዘር ማጥፋት] በማኅበራዊ ሚድያው ዋና መሪነት የተካሄደ መሆኑን ልናውቅ ይገባል። እኛ አካባቢስ ሚድያዎቻችን ምን እየሰሩ ነው ያሉት ብሎ መመርመር ያስፈልጋል። በሌሎች ሚድያዎች የማየው ነገር ችግሩ እንዳለ ነው። አፈቀላጤ የመሆን፣ ኃላፊዎችን የመፍራት፣ በአንድ አቅጣጫ የመሄድ ነገር ይታያል። ከዚያ በዘለለ የሕዝቡ የልቡ ትርታ ማደመጥና ብዙ ሥራ መስራት የሚጠበቅብን ይመስለኛል። ይህንን ስል በፌዴራል ላይ ያሉትንም በክልል ላይ ያሉትንም ይመለከታል። ቢቢሲ፡ አሁን በተጨባጭ ኢትዮጵያ ውስጥ ካለው ነባራዊ ሁኔታ ካነሱዋቸው ችግሮች ኣንጻር ምን ይደርግ ይላሉ? ዘነበ (ዶ/ር)፡ ሚድያው ውስጥ ያሉት ሰዎች መሆናቸው አንዘንጋ። በተለያዩ ምክንያቶች ስህተት ይሰራሉ። 'ኢትዮጵያ ውስጥ እንዴት ብቁ ጋዜጠኛ መፍጠር እንችላለን?' ብለን ማሰብ አለብን። ሕንድ ለምሳሌ ትልቁ የዲሞክራሲ አገር እየተባለች የምትንቆለጳጰሰው ጥሩ የሚባል ሚድያ ስላላት ነው። ጋና፣ ኬንያና ደቡብ አፍሪካ እነዚህ ሚድያዎች ከሌላ ጋር ሲነጻጸር ውጤታማ የሆነ ዲሞክራሲ እንዲፈጠር የራሳቸው ሚና ተጫውተዋል። ኢትዮጵያም ውስጥ የምንፈልገው ዲሞክራሲና የሰብዓዊ መብት አያየዝ እንዲመጣ ከፈለግን የሚድያው ሁኔታው መለወጥ አለብን። ማብቃት አለብን። መጀመሪያ ነገር ሁልጊዜ በተደጋጋሚ ስልጠናዎች መስጠት ይገባል። ለምሳሌ በእርድ ሥራ ላይ የተሰማራ ሰው ቢላውን አስር ግዜ መሞረድ አለበት፤ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ መስራት ስለሚያቆም። ብዙ ነገሮች ስለሚለዋወጡ ሚድያውም እንደዚያ ነው። ጋዜጠኞች አቅማቸውን የምንገነባ ከሆነ አስፈላጊውን ግብዓት የምናቀርብላቸው ከሆነ የማይቀየሩበት ምክንያት የለም። ይሄ ሁሉ ተደርጎ የማይቀየሩ ካሉ፤ ኬንያ ውስጥ አንድ የሚታወቁበት ነገር አላቸው። 'ኔሚንግ ኤንድ ሼሚንግ' [መጥፎ ድርጊትን ማጋለጥ] ይሉታል። ጋዜጠኞች ሆኑ ፖለቲከኞች ኃላፊነት የጎደለው ሥራ በሚሰሩበት ጊዜ፣ ሕዝብን ከሕዝብ ለማጋጨት በሚሞክሩበት ጊዜ እንዲሸፈኑና እንዲደበቁ አይፈቅዱላቸውም። አሜሪካ በምትመጣበት ጊዜ ሲቪክ ማኅበረሰቦች አሉ፤ ዘረኝነትን የሚሰብክ የሚድያ አውታሮችን 'ኔሚንግ ኤንድ ሼሚንግ' የሚለው ዘዴ እየተከተሉ ይሰራሉ። ኢትዮጵያ ውስጥ እንደዚህ ካልተደረገ በስተቀር፤ የእኔን ፍላጎት ስለአንጸባረቀልኝ ብቻ ይሄኛው ሚድያ ትክክል ነው የምል ከሆነ፤ ልክ አይደለም። ዛሬ ምናልባት ሴቶችን ብቻ ለይቶ የሚያጠቃ ሚድያ ካለ፣ 'እኔ ወንድ ነኝ፤ አይመለከተኝም' ብለን የምናልፈው ከሆነ፤ ነገ እኔጋ ሲመጣ ሊያስቆመው የሚችል ኃይል አይኖርም። ስለዚህ በአንድ ወገናችን ላይ የሚሰራው የሚድያ ጥቃትና ግፍ ሁላችንም ላይ እንደተሰራ አድርገን ልንቆጥረው ይገባል። ስለ እውነትና ስለልጆቻችን ስንል ሚዲያው ዛሬ በአግባቡ ካልተገራ ነገ ከባድ ዋጋ ሊያስከፍለን ይችላል።
በዚህ ሂደት ውስጥ ጠቃሚና ሐቀኛ መረጃዎች የመቅረባቸውን ያህል አሳሳችና አደገኛ ወሬዎች ተሰራጭተው አለመግባባትና ጉዳትን ያስከትላሉ። በተለይ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ቁጥራቸው የበዛ የተለያየ አላማ ያላቸው የመገናኛ ብዙሃን ወደ ሕዝቡ እየደረሱ ባሉበት ጊዜ ስጋት የሚፈጥሩባቸው አጋጣሚዎች ጥቂት የሚባል አይደለም። ከዚህ አንጻር የታዘቡትንና መደረግ አለበት የሚሉትን እንዲያካፍሉን ዘነበ በየነን (ዶ/ር) ጋብዘናል። ዘነበ በየነ (ዶ/ር) አሜሪካ በሚገኘው የሚሲሲፒ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት ትምህርት መምህር ናቸው። በአብዛኛው ጥናቶቻቸው መገናኛ ብዙኀን ለሰላምና ለአገር ግንባታ ያላቸውን አስተዋጽኦን ይመለከታል። በቅርቡ ደግሞ፤ 'ሁሉ የሚያወራበት፤ አድማጭ የሌለበት' የሚለው ጥናታቸው በተለይ አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ አለ የሚሉትን ነባራዊ ሁኔታን እንደሚገልጽላቸው ይናገራሉ። መገናኛ ብዙኀን የሚጠበቅባቸውን ከወገንተኝነት በራቀ ሁኔታ ሙያዊ በሆነ መልኩ የሚሰሩ ከሆነ በሕዝብ መካከል መግባባትን ለመፍጠር የመቻላቸውን ያህል በተቃራኒው ከሆኑ ደግሞ አለመግባባትና የሠላም መናጋትን ሊያስከትሉ ይችላሉ። ከዚህ አንጻር ቢቢሲ ለ ዘነበ (ዶክተር) የሕዝብን ሰላም ሊያናጉ የሚችሉ ዘገባዎች የሚሉዋቸው የትኞቹ እንደሆኑና ሕዝቡ ሐሰተኛውን ከሐቀኛ ዘገባ እንዴት ነው መለየት ይችላል? ለሚለው ጥያቄ መልስ በመስጠት ይጀምራሉ፡ ዘነበ (ዶ/ር)፡ ብዙ ነው። ሌላ አካባቢ የተደረጉ ነገሮችን ኢትዮጵያ ውስጥ እንደ ተደረገ አድርጎ ማቅረብ ኃላፊነት የጎደለው ነው። ከሁሉ በላይ ለአንድ ሚድያ ትልቁ ዋጋው እምነት ነው። አንድን ነገር ሲፈጸም አንዳንድ ሚድያዎች "የሆነው ነገር ምንድን ነው፤ መረጃ ከየት ነው የምናገኘው? ያገኘነው እንዴት ነው የምንጠቀምበት?" ብለው ሊያስቡበት ይገባል። የሕብረተሰቡን ንቃተ ህሊና መጨመር ያስፈልጋል። ሕዝቡ፣ ውሸት የሚነዙ ሚድያዎችን እርግፍ አድርጎ የሚተዋቸው፤ ንቃተ ህሊናው ከፍ ያለ እንደሆነ ብቻ ነው። የዛሬ ሦስት ዓመት የተደረጉትን ዛሬ እንደተደረጉ አድርጎ ማቅረብ ከማንም በላይ የሚጎዳው ራሱ ሚድያውን ነው። ለጊዜው ሕዝብን ሊያደናግር ይችላል፤ ከሁሉም በላይ ግን ራሱ ሚድያው ነው ተዓማኒነቱን የሚሸረሸረው። መንግሥት፤ እንደዚህ ዓይነት ኃላፊነት የጎደላቸው የሚድያ አውታሮችን ተጠያቂ ሊያደርግ ይገባል። ያ ሚድያ መንግሥታዊ ሊሆን ይችላል የግል ሊሆን ይችላል። ምንም ለውጥ የለውም። ኃላፊነት የጎደለው ሥራ እስከሰራ ድረስ፣ መጠየቅ የመንግሥት ግዴታ ነው። መንግሥት የሕዝብን ደኅንነት የመጠበቅ ግዴታ አለበት። ቢቢሲ፡ ከዚህ በፊት በነበረው የኢህአዴግ ሥርዓት፡ ሚድያው የመንግሥት አፈቀላጤ ሆነ ተብሎ ሲተች ነበርና፣ አሁን በዚህ ሁለትና ሦስት ዓመታት ውስጥ በሚድያው ላይ ምን ለውጥ ተመለከቱ? ዘነበ (ዶ/ር)፡ ይህ ተደጋግሞ ሲነሳ እሰማለሁ። "መንግሥት ተለውጧል፤ ሚድያውስ ለውጧል ወይ?" የሚል። አንድ ደረጃ ወደ ኋላ መሄድ ያለብን ይመስለኛል። ኢትዮጵያ ውስጥ መንግሥት ተቀይሯል ወይ? ሁላችንም ጥያቄ አለን። ምክንያቱም እርግጥ ነው አስተዳደሩ ተቀይሯል። ከአቶ መለስ ወደ አቶ ኃይለማርያም፤ ከአቶ ኃይለማርያም ወደ ዶክተር ዐብይ የስልጣን ሽግግር ተደርጓል። መዘንጋት የሌለብን ግን ሁሉም ኢህአዴጎች መሆናቸውን ነው። በዶ/ር ዐብይ ጊዜ ብዙ ልናስባቸው የማንችላቸው አንዳንድ ለውጦችን እየተመለከትን ነው። እሱ ላይ ጥርጣሬ የለኝም። 'ከዚያው አንጻር ሚድያው ተቀይሯል ወይ?' የሚለው ጥያቄ ግን ልንመረምረው የሚገባ ጉዳይ ይመስለኛል። ምክንያቱም፣ ጋዜጠኞቹ እነዚያው ናቸው፣ መሰረተ ልማቱ ያው ነው። አስተሳሰቡ [ማይንድ ሴቱ] ያው ነው። ከሁሉም በላይ የፖለቲካ ባህል የምንለው ያው ነው። ጋዜጠኛው የኅብረተሰቡ ውጤት ነው። ኅብረተሰቡ ውስጥ ያለው የፖለቲካ ባህል ተቀይሯል ወይ? ብለን በምናስብበት ሰዓት እንደውም ጥግ የመያዝ ሁኔታ አሁን የባሰ እየጎላ የመጣ ይመስለናል። ምክንያቱም አንዳንድ ሚድያዎች በተለይ ደግሞ ሶሻል ሚድያው ላይ፤ ጥግ ይዞ ድንጋይ መወራወር ላይ ነው ያለው። ያ ድንጋይ የሚወረወረው ግን ሕዝብ ላይ ነው፤ ወገን ላይ ነው። አገር ላይ ነው። አንዳንዴ ሁላችንም ኢትዮጵያውያን መሆናችን የረሳን ይመስለኛል። ምንድነው እያደረገን ያለነው? እየሄድን ያለነው ወዴት ነው? የሚለውን ነገር በአግባቡ ልንመለከተው ይገባል። ቀደም ሲል እንዳልኩት፤ የመንግሥት አስዳደር ለውጥ የፖለቲካ ባህሉና ባህሪው እስካልቀየረው ድረስ ያ በድሮ 'ማይንድ ሴት' ውስጥ ያለው ሚድያ አዲስ ነገር ያመነጫል ብሎ መጠበቅ በጣም ከባድ ነው። ከሁሉ በላይ አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ አስቸጋሪ የሚያደርገው ሁኔታ ሁሉም በየአካባቢው ሶሻል ሚድያ አለው፤ ወይም ደግሞ ጠንካራ የሆነ የራሱ ሚድያ አለው። ስም መጥቀስ አያስፈልግም። ሁላችንም የምናውቃቸው ናቸው። በነገራችን ላይ ሚድያው ዛሬ በአግባቡ ካልተገራ ነገ ዋጋ ያስከፍለናል። ቢቢሲ፡ የመገናኛ ብዙሃን ሁኔታ በዚህ ከቀጠለ ምን ሊያስከትል ይችላል ይላሉ? ዘነበ (ዶ/ር)፡ ምሳሌ ለመጥቀስ ኬንያ በ2007/8 (እኤአ) ከምርጫው በኋላ የተከሰተው ግጭት በአብዛኛው እሳት ያቀጣጥሉ የነበሩት፤ ለግጭቱ ከፍተኛ አስተዋጸኦ ሲያደርጉ የነበሩት የሬድዮ ጣብያዎች ናቸው። ለምሳሌ ሪፍት ቫሊ አካባቢ የነበረው የሬድዮ ጣብያ ትልቁን ሚና ተጫውቷል። አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ነባራዊ ሁኔታም መንግሥት አስፈላጊውን ትኩረት ሰጥቶ ሚድያዎቹን ማስተካከል ካልቻለ ነገ ከፍተኛ ዋጋ ያስከፍሉናል። ስለዚህ "የመንግሥት ለውጥ ተደርጓል፤ ሃሌ ሉያ ስለዚህ የሚድያ ለውጥ ይኖራል፤ ወደ ተስፋይቱ ምድር እየገሰገስን ነው፤ ነገሮች ሁሉ አልጋ በአልጋ ሆነዋል" ብለን የምናስብ ከሆነ ራሳችንን እያታለልን ነው። ከሁሉ በላይ ሶሻል ሚድያው እየፈጠረው ያለው አደጋ ቀላል አይደለም። ሚድያው አንዳንድ ጊዜ የሚሰነዝራቸው ነገሮች ለሶሻል ሚድያ መልስ የመስጠት እስከሚመስል ድረስ ነው። ማይንማር [በርማ] የተፈጠረው ከፍተኛ ዘር ተኮር ጥቃት [ዘር ማጥፋት] በማኅበራዊ ሚድያው ዋና መሪነት የተካሄደ መሆኑን ልናውቅ ይገባል። እኛ አካባቢስ ሚድያዎቻችን ምን እየሰሩ ነው ያሉት ብሎ መመርመር ያስፈልጋል። በሌሎች ሚድያዎች የማየው ነገር ችግሩ እንዳለ ነው። አፈቀላጤ የመሆን፣ ኃላፊዎችን የመፍራት፣ በአንድ አቅጣጫ የመሄድ ነገር ይታያል። ከዚያ በዘለለ የሕዝቡ የልቡ ትርታ ማደመጥና ብዙ ሥራ መስራት የሚጠበቅብን ይመስለኛል። ይህንን ስል በፌዴራል ላይ ያሉትንም በክልል ላይ ያሉትንም ይመለከታል። ቢቢሲ፡ አሁን በተጨባጭ ኢትዮጵያ ውስጥ ካለው ነባራዊ ሁኔታ ካነሱዋቸው ችግሮች ኣንጻር ምን ይደርግ ይላሉ? ዘነበ (ዶ/ር)፡ ሚድያው ውስጥ ያሉት ሰዎች መሆናቸው አንዘንጋ። በተለያዩ ምክንያቶች ስህተት ይሰራሉ። 'ኢትዮጵያ ውስጥ እንዴት ብቁ ጋዜጠኛ መፍጠር እንችላለን?' ብለን ማሰብ አለብን። ሕንድ ለምሳሌ ትልቁ የዲሞክራሲ አገር እየተባለች የምትንቆለጳጰሰው ጥሩ የሚባል ሚድያ ስላላት ነው። ጋና፣ ኬንያና ደቡብ አፍሪካ እነዚህ ሚድያዎች ከሌላ ጋር ሲነጻጸር ውጤታማ የሆነ ዲሞክራሲ እንዲፈጠር የራሳቸው ሚና ተጫውተዋል። ኢትዮጵያም ውስጥ የምንፈልገው ዲሞክራሲና የሰብዓዊ መብት አያየዝ እንዲመጣ ከፈለግን የሚድያው ሁኔታው መለወጥ አለብን። ማብቃት አለብን። መጀመሪያ ነገር ሁልጊዜ በተደጋጋሚ ስልጠናዎች መስጠት ይገባል። ለምሳሌ በእርድ ሥራ ላይ የተሰማራ ሰው ቢላውን አስር ግዜ መሞረድ አለበት፤ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ መስራት ስለሚያቆም። ብዙ ነገሮች ስለሚለዋወጡ ሚድያውም እንደዚያ ነው። ጋዜጠኞች አቅማቸውን የምንገነባ ከሆነ አስፈላጊውን ግብዓት የምናቀርብላቸው ከሆነ የማይቀየሩበት ምክንያት የለም። ይሄ ሁሉ ተደርጎ የማይቀየሩ ካሉ፤ ኬንያ ውስጥ አንድ የሚታወቁበት ነገር አላቸው። 'ኔሚንግ ኤንድ ሼሚንግ' [መጥፎ ድርጊትን ማጋለጥ] ይሉታል። ጋዜጠኞች ሆኑ ፖለቲከኞች ኃላፊነት የጎደለው ሥራ በሚሰሩበት ጊዜ፣ ሕዝብን ከሕዝብ ለማጋጨት በሚሞክሩበት ጊዜ እንዲሸፈኑና እንዲደበቁ አይፈቅዱላቸውም። አሜሪካ በምትመጣበት ጊዜ ሲቪክ ማኅበረሰቦች አሉ፤ ዘረኝነትን የሚሰብክ የሚድያ አውታሮችን 'ኔሚንግ ኤንድ ሼሚንግ' የሚለው ዘዴ እየተከተሉ ይሰራሉ። ኢትዮጵያ ውስጥ እንደዚህ ካልተደረገ በስተቀር፤ የእኔን ፍላጎት ስለአንጸባረቀልኝ ብቻ ይሄኛው ሚድያ ትክክል ነው የምል ከሆነ፤ ልክ አይደለም። ዛሬ ምናልባት ሴቶችን ብቻ ለይቶ የሚያጠቃ ሚድያ ካለ፣ 'እኔ ወንድ ነኝ፤ አይመለከተኝም' ብለን የምናልፈው ከሆነ፤ ነገ እኔጋ ሲመጣ ሊያስቆመው የሚችል ኃይል አይኖርም። ስለዚህ በአንድ ወገናችን ላይ የሚሰራው የሚድያ ጥቃትና ግፍ ሁላችንም ላይ እንደተሰራ አድርገን ልንቆጥረው ይገባል። ስለ እውነትና ስለልጆቻችን ስንል ሚዲያው ዛሬ በአግባቡ ካልተገራ ነገ ከባድ ዋጋ ሊያስከፍለን ይችላል።
13
በዚህ ሂደት ውስጥ ጠቃሚና ሐቀኛ መረጃዎች የመቅረባቸውን ያህል አሳሳችና አደገኛ ወሬዎች ተሰራጭተው አለመግባባትና ጉዳትን ያስከትላሉ። በተለይ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ቁጥራቸው የበዛ የተለያየ አላማ ያላቸው የመገናኛ ብዙሃን ወደ ሕዝቡ እየደረሱ ባሉበት ጊዜ ስጋት የሚፈጥሩባቸው አጋጣሚዎች ጥቂት የሚባል አይደለም። ከዚህ አንጻር የታዘቡትንና መደረግ አለበት የሚሉትን እንዲያካፍሉን ዘነበ በየነን (ዶ/ር) ጋብዘናል። ዘነበ በየነ (ዶ/ር) አሜሪካ በሚገኘው የሚሲሲፒ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት ትምህርት መምህር ናቸው። በአብዛኛው ጥናቶቻቸው መገናኛ ብዙኀን ለሰላምና ለአገር ግንባታ ያላቸውን አስተዋጽኦን ይመለከታል። በቅርቡ ደግሞ፤ 'ሁሉ የሚያወራበት፤ አድማጭ የሌለበት' የሚለው ጥናታቸው በተለይ አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ አለ የሚሉትን ነባራዊ ሁኔታን እንደሚገልጽላቸው ይናገራሉ። መገናኛ ብዙኀን የሚጠበቅባቸውን ከወገንተኝነት በራቀ ሁኔታ ሙያዊ በሆነ መልኩ የሚሰሩ ከሆነ በሕዝብ መካከል መግባባትን ለመፍጠር የመቻላቸውን ያህል በተቃራኒው ከሆኑ ደግሞ አለመግባባትና የሠላም መናጋትን ሊያስከትሉ ይችላሉ። ከዚህ አንጻር ቢቢሲ ለ ዘነበ (ዶክተር) የሕዝብን ሰላም ሊያናጉ የሚችሉ ዘገባዎች የሚሉዋቸው የትኞቹ እንደሆኑና ሕዝቡ ሐሰተኛውን ከሐቀኛ ዘገባ እንዴት ነው መለየት ይችላል? ለሚለው ጥያቄ መልስ በመስጠት ይጀምራሉ፡ ዘነበ (ዶ/ር)፡ ብዙ ነው። ሌላ አካባቢ የተደረጉ ነገሮችን ኢትዮጵያ ውስጥ እንደ ተደረገ አድርጎ ማቅረብ ኃላፊነት የጎደለው ነው። ከሁሉ በላይ ለአንድ ሚድያ ትልቁ ዋጋው እምነት ነው። አንድን ነገር ሲፈጸም አንዳንድ ሚድያዎች "የሆነው ነገር ምንድን ነው፤ መረጃ ከየት ነው የምናገኘው? ያገኘነው እንዴት ነው የምንጠቀምበት?" ብለው ሊያስቡበት ይገባል። የሕብረተሰቡን ንቃተ ህሊና መጨመር ያስፈልጋል። ሕዝቡ፣ ውሸት የሚነዙ ሚድያዎችን እርግፍ አድርጎ የሚተዋቸው፤ ንቃተ ህሊናው ከፍ ያለ እንደሆነ ብቻ ነው። የዛሬ ሦስት ዓመት የተደረጉትን ዛሬ እንደተደረጉ አድርጎ ማቅረብ ከማንም በላይ የሚጎዳው ራሱ ሚድያውን ነው። ለጊዜው ሕዝብን ሊያደናግር ይችላል፤ ከሁሉም በላይ ግን ራሱ ሚድያው ነው ተዓማኒነቱን የሚሸረሸረው። መንግሥት፤ እንደዚህ ዓይነት ኃላፊነት የጎደላቸው የሚድያ አውታሮችን ተጠያቂ ሊያደርግ ይገባል። ያ ሚድያ መንግሥታዊ ሊሆን ይችላል የግል ሊሆን ይችላል። ምንም ለውጥ የለውም። ኃላፊነት የጎደለው ሥራ እስከሰራ ድረስ፣ መጠየቅ የመንግሥት ግዴታ ነው። መንግሥት የሕዝብን ደኅንነት የመጠበቅ ግዴታ አለበት። ቢቢሲ፡ ከዚህ በፊት በነበረው የኢህአዴግ ሥርዓት፡ ሚድያው የመንግሥት አፈቀላጤ ሆነ ተብሎ ሲተች ነበርና፣ አሁን በዚህ ሁለትና ሦስት ዓመታት ውስጥ በሚድያው ላይ ምን ለውጥ ተመለከቱ? ዘነበ (ዶ/ር)፡ ይህ ተደጋግሞ ሲነሳ እሰማለሁ። "መንግሥት ተለውጧል፤ ሚድያውስ ለውጧል ወይ?" የሚል። አንድ ደረጃ ወደ ኋላ መሄድ ያለብን ይመስለኛል። ኢትዮጵያ ውስጥ መንግሥት ተቀይሯል ወይ? ሁላችንም ጥያቄ አለን። ምክንያቱም እርግጥ ነው አስተዳደሩ ተቀይሯል። ከአቶ መለስ ወደ አቶ ኃይለማርያም፤ ከአቶ ኃይለማርያም ወደ ዶክተር ዐብይ የስልጣን ሽግግር ተደርጓል። መዘንጋት የሌለብን ግን ሁሉም ኢህአዴጎች መሆናቸውን ነው። በዶ/ር ዐብይ ጊዜ ብዙ ልናስባቸው የማንችላቸው አንዳንድ ለውጦችን እየተመለከትን ነው። እሱ ላይ ጥርጣሬ የለኝም። 'ከዚያው አንጻር ሚድያው ተቀይሯል ወይ?' የሚለው ጥያቄ ግን ልንመረምረው የሚገባ ጉዳይ ይመስለኛል። ምክንያቱም፣ ጋዜጠኞቹ እነዚያው ናቸው፣ መሰረተ ልማቱ ያው ነው። አስተሳሰቡ [ማይንድ ሴቱ] ያው ነው። ከሁሉም በላይ የፖለቲካ ባህል የምንለው ያው ነው። ጋዜጠኛው የኅብረተሰቡ ውጤት ነው። ኅብረተሰቡ ውስጥ ያለው የፖለቲካ ባህል ተቀይሯል ወይ? ብለን በምናስብበት ሰዓት እንደውም ጥግ የመያዝ ሁኔታ አሁን የባሰ እየጎላ የመጣ ይመስለናል። ምክንያቱም አንዳንድ ሚድያዎች በተለይ ደግሞ ሶሻል ሚድያው ላይ፤ ጥግ ይዞ ድንጋይ መወራወር ላይ ነው ያለው። ያ ድንጋይ የሚወረወረው ግን ሕዝብ ላይ ነው፤ ወገን ላይ ነው። አገር ላይ ነው። አንዳንዴ ሁላችንም ኢትዮጵያውያን መሆናችን የረሳን ይመስለኛል። ምንድነው እያደረገን ያለነው? እየሄድን ያለነው ወዴት ነው? የሚለውን ነገር በአግባቡ ልንመለከተው ይገባል። ቀደም ሲል እንዳልኩት፤ የመንግሥት አስዳደር ለውጥ የፖለቲካ ባህሉና ባህሪው እስካልቀየረው ድረስ ያ በድሮ 'ማይንድ ሴት' ውስጥ ያለው ሚድያ አዲስ ነገር ያመነጫል ብሎ መጠበቅ በጣም ከባድ ነው። ከሁሉ በላይ አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ አስቸጋሪ የሚያደርገው ሁኔታ ሁሉም በየአካባቢው ሶሻል ሚድያ አለው፤ ወይም ደግሞ ጠንካራ የሆነ የራሱ ሚድያ አለው። ስም መጥቀስ አያስፈልግም። ሁላችንም የምናውቃቸው ናቸው። በነገራችን ላይ ሚድያው ዛሬ በአግባቡ ካልተገራ ነገ ዋጋ ያስከፍለናል። ቢቢሲ፡ የመገናኛ ብዙሃን ሁኔታ በዚህ ከቀጠለ ምን ሊያስከትል ይችላል ይላሉ? ዘነበ (ዶ/ር)፡ ምሳሌ ለመጥቀስ ኬንያ በ2007/8 (እኤአ) ከምርጫው በኋላ የተከሰተው ግጭት በአብዛኛው እሳት ያቀጣጥሉ የነበሩት፤ ለግጭቱ ከፍተኛ አስተዋጸኦ ሲያደርጉ የነበሩት የሬድዮ ጣብያዎች ናቸው። ለምሳሌ ሪፍት ቫሊ አካባቢ የነበረው የሬድዮ ጣብያ ትልቁን ሚና ተጫውቷል። አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ነባራዊ ሁኔታም መንግሥት አስፈላጊውን ትኩረት ሰጥቶ ሚድያዎቹን ማስተካከል ካልቻለ ነገ ከፍተኛ ዋጋ ያስከፍሉናል። ስለዚህ "የመንግሥት ለውጥ ተደርጓል፤ ሃሌ ሉያ ስለዚህ የሚድያ ለውጥ ይኖራል፤ ወደ ተስፋይቱ ምድር እየገሰገስን ነው፤ ነገሮች ሁሉ አልጋ በአልጋ ሆነዋል" ብለን የምናስብ ከሆነ ራሳችንን እያታለልን ነው። ከሁሉ በላይ ሶሻል ሚድያው እየፈጠረው ያለው አደጋ ቀላል አይደለም። ሚድያው አንዳንድ ጊዜ የሚሰነዝራቸው ነገሮች ለሶሻል ሚድያ መልስ የመስጠት እስከሚመስል ድረስ ነው። ማይንማር [በርማ] የተፈጠረው ከፍተኛ ዘር ተኮር ጥቃት [ዘር ማጥፋት] በማኅበራዊ ሚድያው ዋና መሪነት የተካሄደ መሆኑን ልናውቅ ይገባል። እኛ አካባቢስ ሚድያዎቻችን ምን እየሰሩ ነው ያሉት ብሎ መመርመር ያስፈልጋል። በሌሎች ሚድያዎች የማየው ነገር ችግሩ እንዳለ ነው። አፈቀላጤ የመሆን፣ ኃላፊዎችን የመፍራት፣ በአንድ አቅጣጫ የመሄድ ነገር ይታያል። ከዚያ በዘለለ የሕዝቡ የልቡ ትርታ ማደመጥና ብዙ ሥራ መስራት የሚጠበቅብን ይመስለኛል። ይህንን ስል በፌዴራል ላይ ያሉትንም በክልል ላይ ያሉትንም ይመለከታል። ቢቢሲ፡ አሁን በተጨባጭ ኢትዮጵያ ውስጥ ካለው ነባራዊ ሁኔታ ካነሱዋቸው ችግሮች ኣንጻር ምን ይደርግ ይላሉ? ዘነበ (ዶ/ር)፡ ሚድያው ውስጥ ያሉት ሰዎች መሆናቸው አንዘንጋ። በተለያዩ ምክንያቶች ስህተት ይሰራሉ። 'ኢትዮጵያ ውስጥ እንዴት ብቁ ጋዜጠኛ መፍጠር እንችላለን?' ብለን ማሰብ አለብን። ሕንድ ለምሳሌ ትልቁ የዲሞክራሲ አገር እየተባለች የምትንቆለጳጰሰው ጥሩ የሚባል ሚድያ ስላላት ነው። ጋና፣ ኬንያና ደቡብ አፍሪካ እነዚህ ሚድያዎች ከሌላ ጋር ሲነጻጸር ውጤታማ የሆነ ዲሞክራሲ እንዲፈጠር የራሳቸው ሚና ተጫውተዋል። ኢትዮጵያም ውስጥ የምንፈልገው ዲሞክራሲና የሰብዓዊ መብት አያየዝ እንዲመጣ ከፈለግን የሚድያው ሁኔታው መለወጥ አለብን። ማብቃት አለብን። መጀመሪያ ነገር ሁልጊዜ በተደጋጋሚ ስልጠናዎች መስጠት ይገባል። ለምሳሌ በእርድ ሥራ ላይ የተሰማራ ሰው ቢላውን አስር ግዜ መሞረድ አለበት፤ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ መስራት ስለሚያቆም። ብዙ ነገሮች ስለሚለዋወጡ ሚድያውም እንደዚያ ነው። ጋዜጠኞች አቅማቸውን የምንገነባ ከሆነ አስፈላጊውን ግብዓት የምናቀርብላቸው ከሆነ የማይቀየሩበት ምክንያት የለም። ይሄ ሁሉ ተደርጎ የማይቀየሩ ካሉ፤ ኬንያ ውስጥ አንድ የሚታወቁበት ነገር አላቸው። 'ኔሚንግ ኤንድ ሼሚንግ' [መጥፎ ድርጊትን ማጋለጥ] ይሉታል። ጋዜጠኞች ሆኑ ፖለቲከኞች ኃላፊነት የጎደለው ሥራ በሚሰሩበት ጊዜ፣ ሕዝብን ከሕዝብ ለማጋጨት በሚሞክሩበት ጊዜ እንዲሸፈኑና እንዲደበቁ አይፈቅዱላቸውም። አሜሪካ በምትመጣበት ጊዜ ሲቪክ ማኅበረሰቦች አሉ፤ ዘረኝነትን የሚሰብክ የሚድያ አውታሮችን 'ኔሚንግ ኤንድ ሼሚንግ' የሚለው ዘዴ እየተከተሉ ይሰራሉ። ኢትዮጵያ ውስጥ እንደዚህ ካልተደረገ በስተቀር፤ የእኔን ፍላጎት ስለአንጸባረቀልኝ ብቻ ይሄኛው ሚድያ ትክክል ነው የምል ከሆነ፤ ልክ አይደለም። ዛሬ ምናልባት ሴቶችን ብቻ ለይቶ የሚያጠቃ ሚድያ ካለ፣ 'እኔ ወንድ ነኝ፤ አይመለከተኝም' ብለን የምናልፈው ከሆነ፤ ነገ እኔጋ ሲመጣ ሊያስቆመው የሚችል ኃይል አይኖርም። ስለዚህ በአንድ ወገናችን ላይ የሚሰራው የሚድያ ጥቃትና ግፍ ሁላችንም ላይ እንደተሰራ አድርገን ልንቆጥረው ይገባል። ስለ እውነትና ስለልጆቻችን ስንል ሚዲያው ዛሬ በአግባቡ ካልተገራ ነገ ከባድ ዋጋ ሊያስከፍለን ይችላል።
በዚህ ሂደት ውስጥ ጠቃሚና ሐቀኛ መረጃዎች የመቅረባቸውን ያህል አሳሳችና አደገኛ ወሬዎች ተሰራጭተው አለመግባባትና ጉዳትን ያስከትላሉ። በተለይ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ቁጥራቸው የበዛ የተለያየ አላማ ያላቸው የመገናኛ ብዙሃን ወደ ሕዝቡ እየደረሱ ባሉበት ጊዜ ስጋት የሚፈጥሩባቸው አጋጣሚዎች ጥቂት የሚባል አይደለም። ከዚህ አንጻር የታዘቡትንና መደረግ አለበት የሚሉትን እንዲያካፍሉን ዘነበ በየነን (ዶ/ር) ጋብዘናል። ዘነበ በየነ (ዶ/ር) አሜሪካ በሚገኘው የሚሲሲፒ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት ትምህርት መምህር ናቸው። በአብዛኛው ጥናቶቻቸው መገናኛ ብዙኀን ለሰላምና ለአገር ግንባታ ያላቸውን አስተዋጽኦን ይመለከታል። በቅርቡ ደግሞ፤ 'ሁሉ የሚያወራበት፤ አድማጭ የሌለበት' የሚለው ጥናታቸው በተለይ አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ አለ የሚሉትን ነባራዊ ሁኔታን እንደሚገልጽላቸው ይናገራሉ። መገናኛ ብዙኀን የሚጠበቅባቸውን ከወገንተኝነት በራቀ ሁኔታ ሙያዊ በሆነ መልኩ የሚሰሩ ከሆነ በሕዝብ መካከል መግባባትን ለመፍጠር የመቻላቸውን ያህል በተቃራኒው ከሆኑ ደግሞ አለመግባባትና የሠላም መናጋትን ሊያስከትሉ ይችላሉ። ከዚህ አንጻር ቢቢሲ ለ ዘነበ (ዶክተር) የሕዝብን ሰላም ሊያናጉ የሚችሉ ዘገባዎች የሚሉዋቸው የትኞቹ እንደሆኑና ሕዝቡ ሐሰተኛውን ከሐቀኛ ዘገባ እንዴት ነው መለየት ይችላል? ለሚለው ጥያቄ መልስ በመስጠት ይጀምራሉ፡ ዘነበ (ዶ/ር)፡ ብዙ ነው። ሌላ አካባቢ የተደረጉ ነገሮችን ኢትዮጵያ ውስጥ እንደ ተደረገ አድርጎ ማቅረብ ኃላፊነት የጎደለው ነው። ከሁሉ በላይ ለአንድ ሚድያ ትልቁ ዋጋው እምነት ነው። አንድን ነገር ሲፈጸም አንዳንድ ሚድያዎች "የሆነው ነገር ምንድን ነው፤ መረጃ ከየት ነው የምናገኘው? ያገኘነው እንዴት ነው የምንጠቀምበት?" ብለው ሊያስቡበት ይገባል። የሕብረተሰቡን ንቃተ ህሊና መጨመር ያስፈልጋል። ሕዝቡ፣ ውሸት የሚነዙ ሚድያዎችን እርግፍ አድርጎ የሚተዋቸው፤ ንቃተ ህሊናው ከፍ ያለ እንደሆነ ብቻ ነው። የዛሬ ሦስት ዓመት የተደረጉትን ዛሬ እንደተደረጉ አድርጎ ማቅረብ ከማንም በላይ የሚጎዳው ራሱ ሚድያውን ነው። ለጊዜው ሕዝብን ሊያደናግር ይችላል፤ ከሁሉም በላይ ግን ራሱ ሚድያው ነው ተዓማኒነቱን የሚሸረሸረው። መንግሥት፤ እንደዚህ ዓይነት ኃላፊነት የጎደላቸው የሚድያ አውታሮችን ተጠያቂ ሊያደርግ ይገባል። ያ ሚድያ መንግሥታዊ ሊሆን ይችላል የግል ሊሆን ይችላል። ምንም ለውጥ የለውም። ኃላፊነት የጎደለው ሥራ እስከሰራ ድረስ፣ መጠየቅ የመንግሥት ግዴታ ነው። መንግሥት የሕዝብን ደኅንነት የመጠበቅ ግዴታ አለበት። ቢቢሲ፡ ከዚህ በፊት በነበረው የኢህአዴግ ሥርዓት፡ ሚድያው የመንግሥት አፈቀላጤ ሆነ ተብሎ ሲተች ነበርና፣ አሁን በዚህ ሁለትና ሦስት ዓመታት ውስጥ በሚድያው ላይ ምን ለውጥ ተመለከቱ? ዘነበ (ዶ/ር)፡ ይህ ተደጋግሞ ሲነሳ እሰማለሁ። "መንግሥት ተለውጧል፤ ሚድያውስ ለውጧል ወይ?" የሚል። አንድ ደረጃ ወደ ኋላ መሄድ ያለብን ይመስለኛል። ኢትዮጵያ ውስጥ መንግሥት ተቀይሯል ወይ? ሁላችንም ጥያቄ አለን። ምክንያቱም እርግጥ ነው አስተዳደሩ ተቀይሯል። ከአቶ መለስ ወደ አቶ ኃይለማርያም፤ ከአቶ ኃይለማርያም ወደ ዶክተር ዐብይ የስልጣን ሽግግር ተደርጓል። መዘንጋት የሌለብን ግን ሁሉም ኢህአዴጎች መሆናቸውን ነው። በዶ/ር ዐብይ ጊዜ ብዙ ልናስባቸው የማንችላቸው አንዳንድ ለውጦችን እየተመለከትን ነው። እሱ ላይ ጥርጣሬ የለኝም። 'ከዚያው አንጻር ሚድያው ተቀይሯል ወይ?' የሚለው ጥያቄ ግን ልንመረምረው የሚገባ ጉዳይ ይመስለኛል። ምክንያቱም፣ ጋዜጠኞቹ እነዚያው ናቸው፣ መሰረተ ልማቱ ያው ነው። አስተሳሰቡ [ማይንድ ሴቱ] ያው ነው። ከሁሉም በላይ የፖለቲካ ባህል የምንለው ያው ነው። ጋዜጠኛው የኅብረተሰቡ ውጤት ነው። ኅብረተሰቡ ውስጥ ያለው የፖለቲካ ባህል ተቀይሯል ወይ? ብለን በምናስብበት ሰዓት እንደውም ጥግ የመያዝ ሁኔታ አሁን የባሰ እየጎላ የመጣ ይመስለናል። ምክንያቱም አንዳንድ ሚድያዎች በተለይ ደግሞ ሶሻል ሚድያው ላይ፤ ጥግ ይዞ ድንጋይ መወራወር ላይ ነው ያለው። ያ ድንጋይ የሚወረወረው ግን ሕዝብ ላይ ነው፤ ወገን ላይ ነው። አገር ላይ ነው። አንዳንዴ ሁላችንም ኢትዮጵያውያን መሆናችን የረሳን ይመስለኛል። ምንድነው እያደረገን ያለነው? እየሄድን ያለነው ወዴት ነው? የሚለውን ነገር በአግባቡ ልንመለከተው ይገባል። ቀደም ሲል እንዳልኩት፤ የመንግሥት አስዳደር ለውጥ የፖለቲካ ባህሉና ባህሪው እስካልቀየረው ድረስ ያ በድሮ 'ማይንድ ሴት' ውስጥ ያለው ሚድያ አዲስ ነገር ያመነጫል ብሎ መጠበቅ በጣም ከባድ ነው። ከሁሉ በላይ አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ አስቸጋሪ የሚያደርገው ሁኔታ ሁሉም በየአካባቢው ሶሻል ሚድያ አለው፤ ወይም ደግሞ ጠንካራ የሆነ የራሱ ሚድያ አለው። ስም መጥቀስ አያስፈልግም። ሁላችንም የምናውቃቸው ናቸው። በነገራችን ላይ ሚድያው ዛሬ በአግባቡ ካልተገራ ነገ ዋጋ ያስከፍለናል። ቢቢሲ፡ የመገናኛ ብዙሃን ሁኔታ በዚህ ከቀጠለ ምን ሊያስከትል ይችላል ይላሉ? ዘነበ (ዶ/ር)፡ ምሳሌ ለመጥቀስ ኬንያ በ2007/8 (እኤአ) ከምርጫው በኋላ የተከሰተው ግጭት በአብዛኛው እሳት ያቀጣጥሉ የነበሩት፤ ለግጭቱ ከፍተኛ አስተዋጸኦ ሲያደርጉ የነበሩት የሬድዮ ጣብያዎች ናቸው። ለምሳሌ ሪፍት ቫሊ አካባቢ የነበረው የሬድዮ ጣብያ ትልቁን ሚና ተጫውቷል። አሁን ኢትዮጵያ ውስጥ ያለው ነባራዊ ሁኔታም መንግሥት አስፈላጊውን ትኩረት ሰጥቶ ሚድያዎቹን ማስተካከል ካልቻለ ነገ ከፍተኛ ዋጋ ያስከፍሉናል። ስለዚህ "የመንግሥት ለውጥ ተደርጓል፤ ሃሌ ሉያ ስለዚህ የሚድያ ለውጥ ይኖራል፤ ወደ ተስፋይቱ ምድር እየገሰገስን ነው፤ ነገሮች ሁሉ አልጋ በአልጋ ሆነዋል" ብለን የምናስብ ከሆነ ራሳችንን እያታለልን ነው። ከሁሉ በላይ ሶሻል ሚድያው እየፈጠረው ያለው አደጋ ቀላል አይደለም። ሚድያው አንዳንድ ጊዜ የሚሰነዝራቸው ነገሮች ለሶሻል ሚድያ መልስ የመስጠት እስከሚመስል ድረስ ነው። ማይንማር [በርማ] የተፈጠረው ከፍተኛ ዘር ተኮር ጥቃት [ዘር ማጥፋት] በማኅበራዊ ሚድያው ዋና መሪነት የተካሄደ መሆኑን ልናውቅ ይገባል። እኛ አካባቢስ ሚድያዎቻችን ምን እየሰሩ ነው ያሉት ብሎ መመርመር ያስፈልጋል። በሌሎች ሚድያዎች የማየው ነገር ችግሩ እንዳለ ነው። አፈቀላጤ የመሆን፣ ኃላፊዎችን የመፍራት፣ በአንድ አቅጣጫ የመሄድ ነገር ይታያል። ከዚያ በዘለለ የሕዝቡ የልቡ ትርታ ማደመጥና ብዙ ሥራ መስራት የሚጠበቅብን ይመስለኛል። ይህንን ስል በፌዴራል ላይ ያሉትንም በክልል ላይ ያሉትንም ይመለከታል። ቢቢሲ፡ አሁን በተጨባጭ ኢትዮጵያ ውስጥ ካለው ነባራዊ ሁኔታ ካነሱዋቸው ችግሮች ኣንጻር ምን ይደርግ ይላሉ? ዘነበ (ዶ/ር)፡ ሚድያው ውስጥ ያሉት ሰዎች መሆናቸው አንዘንጋ። በተለያዩ ምክንያቶች ስህተት ይሰራሉ። 'ኢትዮጵያ ውስጥ እንዴት ብቁ ጋዜጠኛ መፍጠር እንችላለን?' ብለን ማሰብ አለብን። ሕንድ ለምሳሌ ትልቁ የዲሞክራሲ አገር እየተባለች የምትንቆለጳጰሰው ጥሩ የሚባል ሚድያ ስላላት ነው። ጋና፣ ኬንያና ደቡብ አፍሪካ እነዚህ ሚድያዎች ከሌላ ጋር ሲነጻጸር ውጤታማ የሆነ ዲሞክራሲ እንዲፈጠር የራሳቸው ሚና ተጫውተዋል። ኢትዮጵያም ውስጥ የምንፈልገው ዲሞክራሲና የሰብዓዊ መብት አያየዝ እንዲመጣ ከፈለግን የሚድያው ሁኔታው መለወጥ አለብን። ማብቃት አለብን። መጀመሪያ ነገር ሁልጊዜ በተደጋጋሚ ስልጠናዎች መስጠት ይገባል። ለምሳሌ በእርድ ሥራ ላይ የተሰማራ ሰው ቢላውን አስር ግዜ መሞረድ አለበት፤ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ መስራት ስለሚያቆም። ብዙ ነገሮች ስለሚለዋወጡ ሚድያውም እንደዚያ ነው። ጋዜጠኞች አቅማቸውን የምንገነባ ከሆነ አስፈላጊውን ግብዓት የምናቀርብላቸው ከሆነ የማይቀየሩበት ምክንያት የለም። ይሄ ሁሉ ተደርጎ የማይቀየሩ ካሉ፤ ኬንያ ውስጥ አንድ የሚታወቁበት ነገር አላቸው። 'ኔሚንግ ኤንድ ሼሚንግ' [መጥፎ ድርጊትን ማጋለጥ] ይሉታል። ጋዜጠኞች ሆኑ ፖለቲከኞች ኃላፊነት የጎደለው ሥራ በሚሰሩበት ጊዜ፣ ሕዝብን ከሕዝብ ለማጋጨት በሚሞክሩበት ጊዜ እንዲሸፈኑና እንዲደበቁ አይፈቅዱላቸውም። አሜሪካ በምትመጣበት ጊዜ ሲቪክ ማኅበረሰቦች አሉ፤ ዘረኝነትን የሚሰብክ የሚድያ አውታሮችን 'ኔሚንግ ኤንድ ሼሚንግ' የሚለው ዘዴ እየተከተሉ ይሰራሉ። ኢትዮጵያ ውስጥ እንደዚህ ካልተደረገ በስተቀር፤ የእኔን ፍላጎት ስለአንጸባረቀልኝ ብቻ ይሄኛው ሚድያ ትክክል ነው የምል ከሆነ፤ ልክ አይደለም። ዛሬ ምናልባት ሴቶችን ብቻ ለይቶ የሚያጠቃ ሚድያ ካለ፣ 'እኔ ወንድ ነኝ፤ አይመለከተኝም' ብለን የምናልፈው ከሆነ፤ ነገ እኔጋ ሲመጣ ሊያስቆመው የሚችል ኃይል አይኖርም። ስለዚህ በአንድ ወገናችን ላይ የሚሰራው የሚድያ ጥቃትና ግፍ ሁላችንም ላይ እንደተሰራ አድርገን ልንቆጥረው ይገባል። ስለ እውነትና ስለልጆቻችን ስንል ሚዲያው ዛሬ በአግባቡ ካልተገራ ነገ ከባድ ዋጋ ሊያስከፍለን ይችላል።
14
በላሊበላ ናኩቶ ለአብ ቤተ ክርስቲያን የሚገኝ ጥንታዊ የጽሑፍ ቅርስ እነዚህ ጽሑፎች የቀደመውን ዘመን ታሪክ ከማንጸባረቅ ባሻገር የማኅበራዊ መስተጋብር፣ የፖለቲካዊ ሥርዓት፣ የህክምና፣ የሥነ ከዋክብት ጥናት እና ሌሎችም መረጃዎችን ይዘዋል። ዲጂታይዜሽን (ጽሑፎችን በካሜራ ቀርጾ በዲጂታል ቅጂ ማስቀመጥ) እነዚህ ጥንታዊ ጽሑፎች ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚሻገሩበት ዘመነኛ መንገድ ነው። ያለንበት የቴክኖሎጂ ዘመን ሰዎች እንደቀድሞው ጽሑፍ የሚያገላብጡበት ሳይሆን በኮምፒውተር መረጃ የሚያገኙበት ነው። ይህንን ከግምት በማስገባትም በርካታ አገሮች ጥንታዊ ጽሑፎችን ዲጂታይዝ ማድረግ ከጀመሩ ዓመታት ተቆጥረዋል። በብራና ላይ በግዕዝና በአረብኛ የሠፈሩ ጥንታዊ ጽሑፎችን በዲጂታል ቅጂ የማስቀመጥ ሂደት ውስጥ ከሚሳተፉት አገራዊ ተቋሞች መካከል ብሔራዊ ቤተ መጻሕፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ (ወመዘክር) ይጠቀሳል። ውጪ አገር የሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋሞች እና ተመራማሪዎችም ጥንታዊ መዛግብትን ዲጂታይዝ ማድረግ ጀምረዋል። የሥነ ጽሑፍ ቅርሶች ሰው ሰራሽ ወይም ተፈጥሯዊ አደጋ ቢደርስባቸው፤ ቅጂያቸውን ለማትረፍ በካሜራ ይቀረጻሉ። ቅርሶቹ ባሉበት ቦታና ይዞታ ተጠብቀው፤ ቅጂያቸው ለተመራማሪዎች እንዲሁም መረጃውን ለሚፈልጉ ግለሰቦች በአጠቃላይ ተደራሽ እንዲሆንም ዲጂታይዜሽን ሁነኛ አማራጭ ነው። • ወመዘክር፡ ከንጉሡ ዘመን እስከዛሬ • የሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን የባህል ጥናት እና ምርምር ማዕከል ተመረቀ በርካታ ጥንታዊ የሥነ ጽሑፍ ቅርሶች ያሏት ኢትዮጵያ ምን ያህሉን መዛግብት ዲጂታይዝ ማድረግ ችላለች? በባለሙያዎች ከሚነሱ ጥያቄዎች አንዱ ነው። ዘመኑ ከደረሰበት ቴክኖሎጂ አንጻር የጽሑፎቹን ዲጂታል ቅጂ ለተጠቃሚዎች ማድረስ ተችሏል ወይ? ሌላው ጥያቄ ነው። የዘርፉ ባለሙያዎች በዋነኛነት ከሚያነሷቸው ተግዳሮቶች መካከል በቴክኖሎጂ ብቁ አለመሆንና የባለሙያ እጥረት ይገኙበታል። በቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን የቅርስና የታሪክ ከፍተኛ ባለሙያ እንዲሁም የፊሎሎጂ ሦስተኛ ዲግሪ ተማሪ እስራኤል አራጌ በበኩላቸው የቅርሶቹ ባለቤቶች ዲጂታይዜሽንን እንደማይደግፉ ያስረዳሉ። የቅርሶቹ ባለቤት ከሆኑት አንዷ የሆነችው ቤተ ክርስቲያን፤ የሥነ ጽሑፍ ሀብቶቹ ይሰረቃሉ በሚል ስጋት ዲጂታይዜሽንን እንደማታበረታታ ይናገራሉ። "በተለይም የውጪ አገር ምሁራን ዲጂታይዝ ለማድርግ ሲመጡ፤ ቅርሶቹ ተዘረፉ ስለሚባል በቤተ ክርስቲያን ዘንድ የዲጂታይዜሽን ጥቅም አይታይም። ቤተ ክርስቲያኗ እንኳን ለውጪ ተመራማሪዎች ለቅርስ ጥናትና ጥበቃ ሠራተኞችም በሯን መዝጋት ጀምራለች።" ጥንታዊ ጽሑፎችን ለመቁጠር፣ ያሉበትን ሁኔታ ለማጥናትና ለቱሪስቶች ክፍት የሚሆኑበትን መንገድ ለማመቻቸት ሲሞከርም፤ ቤተ ክህነት እንዲሁም የቤተ ክርስቲያኖች አስተዳዳሪዎችም ፈቃደኛ እንደማይሆኑ ያስረዳሉ። በእርግጥ ቅርሶች ይሰረቃሉ የሚለው ስጋት መሠረት አልባ አይደለም። ባለፉት ዓመታት በርካታ የሥነ ጽሑፍ ቅርሶች ተዘርፈው ከኢትዮጵያ ወጥተዋል። በተለይም ከ17ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ብዙ የብራና መጻሕፍት በተለያየ መንገድ በውጪ አገር ሰዎች መወሰዳቸው ይታወቃል። የቅርስና ታሪክ ባለሙያው እስራኤል፤ ከ18ኛው ክፍለ ዘመን ወዲህ የተወሰዱ ብርቅዬና በሌላ አገር የማይገኙ ቅርሶችን እንደምሳሌ ይጠቅሳሉ። "እንደምሳሌ መጽሐፈ ሔኖክ፣ መጽሐፈ ኩፋሌ፣ ገድለ አዳም ወ ሔዋን ይጠቀሳሉ። በሐረርና በደቡብ ወሎ የነበሩ የእስልምና መዛግብትም ተዘርፈዋል። አሁንም በቱሪስቶች፣ በዲፕሎማሲ ሠራተኞችና በሌሎችም ሰዎች የብራና መጻሕፍት እየተሰረቁ እየወጡ ነው።" • በታሪካዊው ቤተ መንግሥት ውስጥ ምን አለ? • ለኢትዮጵያዊያን የንባብ ወዳጆች ምርጡ መጽሐፍ የትኛው ነው? ሆኖም ግን መፍትሔው ስርቆትን መከላከል እንጂ ዲጂታይዜሽንን መግታት አለመሆኑን ባለሙያዎች ይስማሙበታል። የቅርስና ታሪክ ባለሙያው እንደሚሉት፤ በዋነኛነት በሰሜን ኢትዮጵያ ብዙ መጻሕፍት ዲጂታይዝ ቢደረጉም አጥጋቢ ነው ማለት አይቻልም። በተለይም ባለፉት ጥቂት ዓመታት በአገሪቱ የተስተዋለው አለመጋጋት የፈጠረው ስጋት ሥራው ላይ እንቅፋት መፍጠሩን ያክላሉ። "ከዘመኑ ሥልጣኔ አንጻር ዲጂታይዜሽን አማራጭ የሌለው ዘዴ ነው። የብራና ጽሑፎችን ገልብጦ ማስቀመጥ ጊዜ ይወስዳል፤ በብራና የሚጽፉ ኢትዮጵያዊያን ቁጥርም እየተመናመነ ነው" ሲሉ ያስረዳሉ። በአክሱም አባ ጴንጤሌዎን ገዳም የሚገኝ ጥንታዊ የጽሑፍ ቅርስ በኢትዮጵያ፤ ዲጂታይዜሽን በ1963 ዓ. ም ገደማ መጀመሩን ሰነዶች ያሳያሉ። በወቅቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የነበሩት ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ቲዎፍሎስ፤ ሜኖሶታ ከሚገኝ የቅዱስ ዩሐንስ ዩኒቨርስቲ፣ የሂል ገዳም የብራና ቤተ መጻሕፍት ጋር በመተባበር የኢትዮጵያ ጥንታዊ የብራና መጻሕፍት በፎቶ ተቀርጸው እንዲቀመጡ ማድረጋቸውን ባለሙያው እስራኤል ይናገራሉ። ይህ እንቅስቃሴ በ1980ዎቹ በአገሪቱ በነበረው አለመረጋጋት ሳቢያ በጊዜያዊነት ተቋርጦ ነበር። ባለሙያው ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በዲጂታይዜሽን ከሚጠቅሷቸው የውጪ ተቋሞች መካከል፤ የኢትዮጵያ ብራና ማይክሮፊልም ቤተ መጻሕፍት (ኢትዮጵያን ማኑስክሪፕት ማይክሮፊልም ላይብረሪ ወይም ኢኤምኤምኤል) ይገኝበታል። በተቋሙ ወደ 9238 የብራና መጻሕፍት በማይክሮፊልም መቀረጻቸውን ይናገራሉ። በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ፣ በኢትዮጵያ ጥናትና ተቋም (ኢንስቲትዮት ኦፍ ኢትዮጵያን ስተዲስ ወይም አይኢኤስ) ከተሠራው የፕ/ር ታደሰ ታምራት እና ሥርግው ሀብለሥላሴን እንቅስቃሴ፤ ውጪ አገር መቀመጫቸውን ካደረጉ መካከል ፕ/ር ጌታቸው ኃይሌን ይጠቀሳሉ። የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ) በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የብራና መጻሕፍትን ዲጂታይዝ ያደርጋል። የሙዝየም ባለሙያ እና በአሁን ወቅት በአረብኛና ግዕዝ ጽሑፎች ላይ ጥናት እያደረጉ ያሉት ፕሮፌሰር አህመድ ዘካሪያ እንደሚሉት፤ በአገር ውስጥም ይሁን በውጪ አገር ዲጂታይዝ የሚደረጉ የሥነ ጽሑፍ ቅርሶች ተደራጅተው ለተጠቃሚዎች የሚቀርቡበት ወጥ አሠራር ያስፈልጋል። "ለሥራው ያለው ተነሳሽነት ጥሩ ቢሆንም ማቀናጀቱ ላይ ክፍተት አለ። አጠቃቀሙ ሕግና ሥርዓት ይፈልጋል" ይላሉ። ኢትዮጵያ ከድንጋይ ጽሑፎችና ከዋሻ ሥዕሎች አንስቶ በብራና ላይ የሰፈሩ የሥነ ጽሑፍ ሀብቶች ባለቤት እንደመሆኗ፤ በተለያየ ዘመን የነበሩ የሥነ ጽሑፍ ሀብቶችን ዲጂታይዝ አድርጎ ጥቅም ላይ ማዋል ያስፈልጋል። ፕሮፌሰር አህመድ፤ በግዕዝም በአረብኛም በየቦታው የሚገኙ ጽሑፎችን በመሰብሰብ ረገድ የፊሎሎጂ ትምህርት ክፍል ተማሪዎች እያደረጉ የሚገኙትን ጥረት ያደንቃሉ። • የኢትዮጵያ ፊልም ወዲያና ወዲህ • በኦሮምኛና በትግርኛ አፋቸውን የፈቱ የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ባለውለታዎች ሀምቡርግ ዩኒቨርስቲ፤ በአፍሪካ ቀንድ የእስልምና ጽሑፍን የማሰባሰብ ንቅናቄውንም ይጠቅሳሉ። ጥንታዊ ጽሑፎች በተጠቀሱት የአገር ውስጥና የውጪ አካሎች ዲጂታይዝ መደረጋቸው ቢበረታታም፤ ወደ አንድ ማዕከል መምጣት እንዳለባቸው ያስረግጣሉ። ጥቅም ላይ የሚውሉበትን መንገድ የሚመራ ሥርዓት ከተዘጋጀ፤ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ተደራሽ እንደሚሆኑም ያክላሉ። "ተመራማሪዎች እንዴት እንደሚጠቀሙበት ደንብ መውጣት አለበት፤ አቀራረቡም ሕጋዊ አካሄድ ያስፈልገዋል።" ጥንታዊ ታሪክን፣ ማኅበራዊ ኑሮን፣ ምጣኔ ሀብትን፣ ፖለቲካን፣ ሀይማኖትን ወዘተ. . . የሚያሳዩትን መዛግብት በመተንተን የዛሬው ትውልድ ጥቅም ላይ እንዲያውለው የሚያደርግ የተማረ የሰው ኃይል እንደሚያስፈልግም ፕ/ር አህመድ አያይዘው ያነሳሉ። "ከሌሎች የአፍሪካ አገራት አንጻር ብዙ የሥነ ጽሑፍ ሀብት አለን። ሚስጥሮቻችን ብዙ ናቸው። የቀደመውን ዘመን እውቀት ማብላላት፣ ወደ ዛሬው ተጨባጭ ሁኔታ መለወጥም ያስፈልጋል። እኒህ የትላንት እውቀቶች ለአገርም፣ ለዓለምም ይበጃሉ" ይላሉ። ጥንታዊ ጽሑፎችን ዲጂታይዝ የማድረግ እንቅስቃሴ በአንድ አካል መመራት እንዳለበት የሚያስረዱት ደግሞ በብሔራዊ ቤተ መጻሕፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ (ወመዘክር) የመረጃ ሀብቶች አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሙሉእመቤት ጌታቸው ናቸው። "በአገር ውስጥም በውጪም እንቅስቃሴ አለ። ሁሉም በየራሱ ዘርፍ መሮጡ ግን ውጤታማ አያደርግም። ሁሉም በየራሱ መንገድ ሲሄድ ክፍተት ይፈጠራል። ሀብቶቹ ሊጠፉም ይችላሉ። ስለዚህም የሚመለከታቸው አካላት በቅንጅት መሥራት አለባቸው።" ወመዘክር በአዋጅ የተሰጠውን ሥልጣን ተጠቅሞ ጥንታዊ የሥነ ጽሑፍ ቅርሶችን ዲጂታይዝ ያደርጋል፤ የመዛግብቱን ቅጂ አከማችቶም በቤተ መጻሕፍቱ ለተጠቃሚዎች ያቀርባል። መዛግብቱ በድረ ገጽ ተለቀው ማንኛውም ሰው ባለበት ሆኖ መጠቀም እንዲችል ፖሊሲ ቢረቀቅም ገና አልጸደቀም። ዳይሬክተሯ እንደሚሉት፤ ሰዎች ያለውን ክምችት እንዲያውቁ እንዲሁም በሚፈልጓቸው ወቅትም እንዲጠቀሙ የሕግ ማዕቀፍ ያስፈልጋል። "ሙሉ መረጃው በድረ ገጽ የሚለቀቅ፣ የማይለቀቅም ሊኖር ይችላል። ሰው የትኛውን መረጃ፣ እንዴት ይጠቀምበት? በነጻ ይሁን ወይስ በክፍያ? የሚለውም በፖሊሲ የሚወሰን ይሆናል" ሲሉ ያስረዳሉ። ወመዘክር የትኛው የሥነ ጽሑፍ ቅርስ የት ይገኛል፤ የሚለውን በዳሰሳ ጥናት ይለያል። በጥቆማ የሚያገኛቸው መዛግብትም አሉ። ቅርሶቹ እንዴት ተጠብቀው መያዝ እንዳለባቸው ለባለቤቶቹ ሥልጠና ከመስጠት ባሻገር ዲጂታል ቅጂም ይወስዳል። የዲጂታይዜሽን ጅምሩ ቢኖርም ሂደቱ አመርቂ አለመሆኑን ሙሉእመቤት ያስረዳሉ። የባለሙያ እጥረትና የቴክኖሎጂ ውስንነትም በሚፈልጉት መጠን እንዳይሄዱ እንቅፋት ሆነዋል። መዛግብቱ የት እንዳሉ ለማወቅና ለመሰነድ የሚደረገው ጥረት የተጓተተ መሆኑንም ዳይሬክተሯ ያክላሉ። "ወመዘክር እየሞከረ ነው እንጂ እየሠራ ነው ለማለት ያስቸግራል። እየሠራን ነው ለማለት የሚፈለገውን ያህል እየሠራን አይደለም፤ የምንሰበስባቸው መዛግብት ቢኖሩም በቂ አይደሉም።" • የታሪክ መማሪያ መጻሕፍት ለምን ይከለሳሉ? • ፍቅርና ጋብቻ በቀይ ሽብር ዘመን የሥነ ጽሑፍ ቅርሶችን እንዲሰበስቡ በአዋጅ ቢፈቀድላቸውም የመዛግብቱ ባለቤቶች ቅርሱ ዲጂታይዝ እንዲደረግ ፈቃደኛ የማይሆኑበት አጋጣሚ አለ። "ለምሳሌ በቤተ ክህነት ማንም ሰው ዲጂታይዝ እንዳያደርግ መመሪያ ወጥቷል። ከመዛግብቱ ባለቤቶች ጋር ስምምነት ላይ ለመድረስ እየሞከርን ነው። የእስልምና የሥነ ጽሑፍ ቅርሶችና ሌሎችም መዛግብትን ከባሌቤቶቹ ጋር በመነጋገር መሰብሰቡን ግን ቀጥለናል።" ጥንታዊ የኢትዮጵያ መዛግብት ዲጂታይዝ የሚደረጉት አገር ውስጥ ብቻ አይደለም። ከኢትዮጵያ ውጪ ከሚገኙ ተቋሞች የእንግሊዙ ብሪትሽ ላይብረሪ ተጠቃሽ ነው። በቤተ መጻሕፍቱ የእስያና አፍሪካ ስብስብ ክፍል ውስጥ በ 'ኢትዮፒክ ኮሌክሽንስ ኢንጌጅመንት ሰፖርት' የሚሠራው እዮብ ድሪሎ እንደሚናገረው፤ በመላው ዓለም አደጋ ያንዣበበባቸው መዛግብት የሚሰነዱበት 'ኢንዴንጀርድ አርካይቭስ ፕሮግራም' የተሰኘ ክፍል አለ። ይህም ቸል የተባሉ፣ የመጥፋት አደጋ የተጋረጠባቸው ጥንታዊ የጽሑፍ ቅርሶች የሚሰነዱበት ክፍል ሲሆን፤ በየዓመቱ ጥንታዊ መዛግብትን ለይተው ዲጂታይዝ ለሚያደርጉ ተመራማሪዎች የገንዘብ ድጋፍ ያደርጋል። በዓለም በ90 አገሮች፣ ከ100 በላይ በሚሆኑ ቋንቋዎች፣ ከ400 በላይ ፕሮጀክቶች የነበሯቸው ሲሆን፤ ከ 1000 በላይ የኢትዮጵያ ጥንታዊ መዛግብት ዲጂታይዝ ተደርገዋል። ከነዚህ መካከል ከገዳማት የተገኙ መዛግብት ይጠቀሳሉ። በቤተ መጻሕፍቱ የሚገኙ ጥንታዊ መዛግብት ለሕዝብ እይታ ከመቅረባቸው ባሻገር፤ የ25 መዛግብት ዲጂታል ቅጂም በድረ ገጽ ይገኛል። ባለፈው ዓመት የዘመናት ውጤት የሆኑ ጽሑፎች ዓውደ ርዕይ ተካሂዶም ነበር። "ዘመናትን ያስቆጠሩ የእውቀትና የጥበብ ሥራዎችን አሳይተናል። 'አፍሪካን ስክራይብስ፡ ማኑስክሪፕት ካልቸር ኦፍ ኢትዮጵያ' በሚል የተዘጋጀው ዓውደ ርዕይ ዋነኛ አላማው ላልታወቁ ኢትዮጵያዊያን ጸሐፍትና ጥበበኞች ቦታ መስጠት ነበር" ሲል እዮብ ይገልጻል። በቤተ መጻሕፍቱ ከሚገኙ ስብስቦች መካከል የመቅደላ መዛግብን የመሰሉትን በመጥቀስም "የኢትዮጵያዊያን ጸሐፍት የእውቀትና ጥበባዊ ተሰጥኦ መገለጫ ናቸው" ሲል ያስረዳል። ቤተ መጻሕፍቱ በዚህ ዓመት፤ ወደ 100 የሚደርሱ ጥንታዊ መዛግብትን ለወመዘክር መስጠቱን በመጥቀስ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ተቋሞች ጋር ለመተባበር ዝግጁ መሆናቸውንም ያክላል።
በላሊበላ ናኩቶ ለአብ ቤተ ክርስቲያን የሚገኝ ጥንታዊ የጽሑፍ እነዚህ ቅርስ ጽሑፎች የቀደመውን ዘመን ታሪክ ከማንጸባረቅ ባሻገር የማኅበራዊ መስተጋብር ፣ የፖለቲካዊ ሥ ርዓት ፣ የህክምና ፣ የሥነ ከዋክብት ጥናት እና ሌሎችም መረጃዎችን ይዘዋል ። ዲጂታይዜሽን (ጽሑፎችን በካሜራ ቀርጾ በዲጂታል ቅጂ ማስቀመጥ) ጥንታዊ እነዚህ ጽሑፎች ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚሻገሩበት ዘመነኛ መንገድ ነው ። ያለንበት የቴክኖሎጂ ዘመን ሰዎች እንደቀድሞው ጽሑፍ የሚያገላብጡበት ሳይሆን በኮምፒውተር መረጃ የሚያገኙበት ነው ። ይህንን ከግምት በማስገባትም በርካታ አገሮች ጥንታዊ ጽሑSፎBችን ዲጂታይዝ ማድረግ ከጀመሩ ዓመታት ተቆጥረዋል ። በብራና ላይ በግዕዝና በአረብኛ የሠፈሩ ጥንታዊ ጽሑፎችን በዲጂታል ቅጂ የማስቀመጥ ሂደት ውስጥ ከሚሳተፉት አገራዊ ተቋሞች መካከል ብሔራዊ ቤተ መጻሕፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ (ወመዘክር) ይጠቀሳል ። ውጪ አገር የሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋሞች እና ተመራማሪዎችም ጥንታዊ መዛግብትን ዲጂታይዝ ማድረግ ጀምረዋል ። የሥነ ጽሑፍ ቅርሶች ሰው ሰራሽ ወይም ተፈጥሯዊ አደጋ ቢደርስባቸው ፤ ቅጂያቸውን ለማትረፍ በካሜራ ይቀረጻሉ ። $ ቅoርሶቹ ባሉበት ቦታና ይዞታ ተጠብቀው ፤ ቅጂያቸው ለተመራማሪዎች እንዲሁም መረጃውን ለሚፈልጉ ግለሰቦች በአጠቃላይ ተደራሽ እ ንዲሆንም ዲጂታይዜሽን ሁነኛ አማራጭ ነው ። • ወመዘክር ፡ ከንጉሡ ዘመን እስከዛሬ • የሎሬት ጸጋዬ ገ / መድህን የባህል ጥናት እና ማዕከል ምርምር ተመረቀ በርካታ ጥን ታዊ የሥነ ጽሑፍ ቅርሶች ያሏት ኢትዮጵያ ያህሉን ምን መዛግብት ዲጂታይዝ ማድረግ ችላለች? በባለሙያዎች ከሚነሱ ጥያቄዎች አንዱ ነው ። ዘመኑ ከደረሰበት ቴክኖሎጂ አንጻር የጽሑፎቹን ዲጂታል ቅጂ ለተጠቃሚዎች ማድረስ ተችሏል ወይ? ጥያቄ ሌላው ነው ። የዘርፉ ባለሙያዎች በዋነኛነት ከሚያነሷቸው ተግዳሮቶች መካከል በቴክኖሎጂ ብቁ አለመሆንና የባለሙያ እጥረት ይገኙበታል ። በቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን የቅርስና የታሪክ ከፍተኛ እንዲሁም ባለሙያ የፊሎሎጂ ሦስተኛ ዲግሪ ተማሪ እስራኤል አራጌ በበኩላቸው የቅርሶቹ ባለቤቶች ዲጂታይዜሽንን እንደማይደግፉ ያስረዳሉ ። የቅርሶቹ ባለቤት ከሆኑት አንዷ የሆነችው ቤተ ክርስቲያን ፤ የሥነ ጽሑፍ ሀብቶቹ ይሰረቃሉ በሚል ስጋት ዲጂታይዜሽንን እንደማታበረታታ ይናገራሉ ። " በተለይም የውጪ አገር ምሁራን ዲጂታይዝ ለማድርግ ሲመጡ ፤ ቅርሶቹ ተዘረፉ በቤተ ስለሚባል ክርስቲያን ዘንድ የዲጂታይዜሽን ጥቅም አይታይም ። ቤተ ክርስቲያኗ እንኳን ለውጪ ተመራማሪዎች ለቅርስ ጥናትና ጥበቃ ሠራተኞችም በሯን መዝጋት ጀምራለች ። " ጥንታዊ ጽሑፎችን ለመቁጠር ፣ ያሉበትን ሁኔታ ለማጥናትና ለቱሪስቶች ክፍት የሚሆኑበትን መንገድ ለማመቻቸት ሲሞከርም ፤ ቤተ ክህነት እንዲሁም የቤተ ክርስቲያኖች አስተዳዳሪዎችም ፈቃደኛ 5ንደማzሆ2 ያስረዳሉ ። በእርግጥ ቅርሶች ይሰረቃሉ የሚለው ስጋት መሠረት አልባ አይደለም ። ባለፉት ዓመታት በርካታ የሥነ ጽሑፍ ቅርሶች ተዘርፈው ከትጵያ ወጥተዋል ። በተለይም ከ17ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ብዙ የብራና መጻሕፍት በተለያየ መንገድ በውጪ አገር ሰዎች መወሰዳቸው ይታወቃል ። የቅርስና ታሪክ ባለሙያው እስራኤል ፤ ከ18ኛው ክፍለ ዘመን ወዲህ የተወሰዱ ብርቅዬና በሌላ አገር የማይገኙ ቅርሶችን እንደምሳሌ ይጠቅሳሉ ። " እንደምሳሌ መጽሐፈ ሔኖክ ፣ መጽሐፈ ኩፋሌ ፣ ገድለ አዳም ወ ሔዋን ይጠቀሳሉ ። በሐረርና በደቡብ ወሎ የነበሩ የእስልምና መዛግብትም ተዘርፈዋል ። አሁንም በቱሪስቶች ፣ በዲፕሎማሲ ሠራተኞችና በሌሎችም ሰዎች የብራና መጻሕፍት እየተሰረቁ እየወጡ ነው ። " • በታሪካ ዊው ቤተ መንግሥት ውስጥ ምን አለ? • ለኢትዮጵያዊያን የንባብ ወዳጆች ምርጡ መጽሐፍ የትኛው ነው? ሆኖም ግን መፍትሔው ስርቆትን እንጂ መከላከል ዲጂታይዜሽንን መግታት አለመሆኑን ባለሙያዎች ይGስማ7ሙበታ ^ ል ። የቅርስና ታሪክ ባለሙያው እንደሚሉት ፤ በዋነኛነት በሰሜን ኢትዮጵያ ብዙ መጻሕፍት ዲጂታይዝ ቢደረጉም አጥጋቢ ነው ማለት አይቻልም ። በተለይም ባለፉት ጥቂት ዓመታት በአገሪቱ የተስተዋለው አለመጋጋት ስጋት የፈጠረው ሥራው ላይ እንቅፋት መፍጠሩን ያክላሉ ። " ከዘመኑ ሥልጣኔ አንጻር ዲጂታይዜሽን አማራጭ የሌለው ዘዴ ነው ። የብራና ጽሑች ገልብጦ ማስቀመጥ ጊዜ ይወስዳል ፤ በብራና የሚጽፉ ኢትዮጵያዊያን እየተመናመነ ቁጥርም ነው " ሲሉ ያስረዳሉ ። በአክሱም አባ ጴንጤሌዎን ገዳም የሚገኝ ጥንታዊ የጽሑፍ ቅርስ በኢትዮጵያ ፤ ዲጂታይዜሽን በ1963 ዓ. ም ገደማ መጀመሩን ሰነዶች ያሳያሉ ። በCSቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የነበሩት ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ቲዎፍሎስ ፤ ሜኖሶታ ከሚገኝ የቅዱስ ዩሐንስ ዩኒቨርስቲ ፣ የሂል ገዳም የብራና ቤተ መጻሕፍት ጋር በመተባበር ጥንታዊ የኢትዮጵያ የና መጻሕፍት በፎቶ ተቀርጸው እንዲቀመጡ ማድረጋቸውን ባለሙያው እስራኤል ይናገራሉ ። ይህ እንቅ ስቃሴ በ1980ዎቹ በአገሪቱ በነበረው አለመረጋጋት ሳቢያ በጊዜያዊነት ተቋርጦ ነበር ። ባለሙያው ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በዲጂታይዜሽን ከሚጠቅሷቸው የውጪ ተቋ መካከል ፤ የኢትዮጵያ ብራና ማይክሮፊልም ቤተ መጻሕፍት (ኢትዮጵያን ማኑስክሪፕት ማይክሮፊልም ላይብረሪ ወይም ኢኤምኤምኤል) ይገኝበታል ። በተቋሙ ወደ 9238 የብራና መጻሕፍት በማይክሮፊልም መቀረጻቸውን ይናገራሉ ። ዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፣ በኢትዮጵያ ጥናትና ተቋም (ኢንስቲትዮት ኦፍ ኢትዮጵያን ስተዲስ ወይም አይ ኢኤስ) ከተሠራው የፕ / ር ታደሰ ታምራት እና ሥርግው ሀብለሥላሴን እንቅስቃሴ ፤ ውጪ አገር ካደረጉ መቀመጫቸውን መካከል ፕ / ር ጌታቸው ኃይሌን ይጠቀሳሉ ። የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት ፣ ሳይስና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ) በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የብራና መጻሕፍትን ዲጂታይዝ ያደርጋል የሙ ዝየም ። ባለሙያ እና በአሁን ወቅት በአረብኛና ግዕዝ ጽሑፎች ላይ ጥናት እያደረጉ ያሉት ፕሮፌሰር አህመድ ዘካሪያ እንደሚሉት ፤ በአገር ውስጥም ይሁን በውጪ አገር ዲጂታይዝ የሚደረጉ የሥነ ጽሑፍ ቅርሶች ተደራጅተው ለተጠቃሚዎች የሚቀርቡበት ወጥ አሠራር ያስፈልጋል ። " ለሥራው ያለው ተነሳሽነት ጥሩ ቢሆንም ማቀናጀቱ ላይ ክፍተት አለ ። አጠቃቀሙ ሕግና ሥርዓት ይፈልጋል " ይላሉ ። ኢትዮጵያ ከድንጋይ ጽሑፎችና ከዋሻ ሥዕሎች አንስቶ በብራና ላይ የሰፈሩ የሥነ ጽሑፍ ሀብቶች ባለቤት እንደመሆኗ ፤ በተለያየ ዘመን የነበሩ ፕሮፌሰር አህመድ ፤ በግዕዝም በአረብኛም በየቦታው የሚገኙ ጽሑፎችን በመሰብሰብ ረገድ የፊሎሎጂ ትምህርት ክፍል ተማሪዎች እያደረጉ የሚገኙትን ንቃሉ ጥረት ። • የኢትዮጵያ ፊልም ወዲያና ወዲህ • በኦሮምኛና በትግርኛ አፋቸውን የፈቱ የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ባለውለታዎች ሀምቡርግ ዩኒቨርስቲ ፤ በአፍሪካ ቀንድ የእስልምና ጽሑፍን የማሰባሰብ ንቅናቄውንም ይጠቅሳሉ ። ጥንታዊ ጽሑፎች በተጠቀሱት የአገር ውስጥና የውጪ አካሎች ዲጂታይዝ መደረጋቸው ቢበረታታም ፤ ወደ አንድ ማዕከል መምጣት እንዳለባቸው ያስረግጣሉ ። ጥቅም ላይ የሚውሉበትን መንገድ የሚመራ ሥርዓት ከተዘጋጀ ፤ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ተደራሽ እንደሚሆኑም ያክላሉ ። " ተመራማሪዎች # ን7ት እንደሚጠቀሙበት ደንብ መውጣት አለበት ፤ አቀራረቡም ሕጋዊ አካሄድ ያስፈልገዋል ። " ጥንታዊ ታሪክን ፣ ማኅበራዊ ኑሮን ፣ ምጣኔ ሀብትን ፣ ፖለቲካን ፣ ሀይማኖትን ወዘተ. .. የሚያሳዩትን መዛግብት በመተንተን ትውልድ የዛሬው ጥቅም ላይ እንዲያውለው የሚያደርግ የተማረ የሰው ኃይል እንደሚያስፈልግም ፕ / ር አህመድ አያይዘው ያነሳሉ ። " ከሌሎች የአፍሪካ አገራት አንጻር ብዙ የሥነ ጽሑፍ ሀብት አለን ። ሚስጥሮቻችን ብዙ ናቸው ። የቀደመውን ዘመን እውቀት ማብላላት ፣ ወደ ዛሬው ተ ጨባጭ ሁኔታ መለወጥም ያስፈልጋል ። እኒህ የትላንት እውቀቶች ለአገርም ፣ ለዓለምም ይበጃሉ " ይላሉ ። ጥንታዊ ጽሑፎችን ዲጂታይዝ የማድረግ እንቅስቃሴ በአንድ አካል መመራት እንዳለበት የሚያስረዱት ደግሞ በብሔራዊ ቤተ መጻሕፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ (ወመዘክር) የመረጃ ሀብቶች አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሙሉእመቤት ጌታቸው ናቸው ። " በአገር ውስጥም በውጪም እንቅስቃሴ አለ ። ሁሉም በየራሱ ዘርፍ መሮጡ ግን ውጤታማ አያደርግም ። ሁሉም በየE7 መንገድ ሲሄድ ክcተC ይፈጠራል ። ሀብቶቹ ሊጠፉም ይችላሉ ። ስለዚህም የሚመለከታቸው አካላት በቅንጅት መሥራት አለባቸው ። " ወመዘክር በአዋጅ የተሰጠውን ሥልጣን ተጠቅሞ ጥንታዊ የሥነ ጽሑፍ ቅርሶችን ዲጂታይዝ ያደርጋል ፤ የመዛግብቱን ቅጂ አከማችቶም በቤተ wመጻ @ ሕፍቱ ለተጠቃሚዎች ያቀርባል ። መዛግብቱ በድረ ገጽ ተለቀው ማንኛውም ሰው ባለበት ሆኖ መጠቀም እንዲችል ፖሊሲ ቢረቀቅም ገና አልጸደቀም ። ዳይሬክተሯ እንደሚሉት ፤ ሰዎች ያለውን ክምችት እንዲያውቁ እንዲሁም በሚፈልጓቸው ወቅትም እንዲጠቀሙ የሕግ ማዕቀፍ ያስፈልጋል ። " ሙሉ መረጃው በድረ ገጽ የሚለቀቅ ፣ የማይለቀቅም ሊኖር ይችላል ። ሰው የትኛውን መረጃ ፣ እንዴት ይጠቀምበት? በነጻ ይሁን ወይስ በክፍያ? የሚለውም በፖሊሲ የሚወሰን ይሆናል " ሲሉ ያስረዳሉ ። ወመዘክር የትኛው ጽሑፍ የሥነ ቅርስ የት ይገኛል ፤ የሚለውን በዳሰሳ ጥናት ይለያል ። በጥቆማ የሚያገኛቸው መዛJCትም አሉ ። ቅርሶቹ እንዴት ተጠብቀው መያዝ እንዳለባቸው ለባለቤቶቹ ሥልጠና ከeስጠ # ባሻገር ዲጂታል ቅጂም ይወስዳል ። የዲጂታይዜሽን ጅምሩ ቢኖርም ሂደቱ አመርቂ አለመሆኑን ሙሉእመቤት ያስረዳሉ ። የባለሙያ እጥረትና የቴክኖሎጂ ውስንነትም በሚፈልጉት መጠን እንዳይሄዱ እንቅፋት ሆነዋል ። መዛግብቱ የት እንዳሉ ለማወቅና ለመሰነድ የሚደረገው ጥረት የተጓተተ bመሆSኑንም ዳይሬክተሯ ያGክBላሉ ። " ወመዘክር እየሞከረ ነው እንጂ እየሠራ ነው ለማለት ያስቸግራል ። እየሠራን ነው ለማለት የሚፈለገውን ያህል እየሠራን አይደለም ፤ የምንሰበስባቸው መዛግብት ቢኖሩም በቂ አይደሉም ። " • የታሪክ መማሪያ መጻሕፍት ለምን ይከለሳሉ? • ፍቅርና ጋብቻ በቀይ ሽብር ዘመን የሥነ ጽሑፍ ቅርሶችን እንዲሰበስቡ በአዋጅ ቢፈቀድላቸውም የመዛግብቱ ባለቤቶች ዲጂታይዝ ቅርሱ እንዲደረግ ፈቃደኛ የ ማይሆኑበት አጋጣሚ አለ ። " ለምሳሌ በቤተ ክህነት ማንም ሰው ዲጂታይዝ እንዳያደርግ መመሪያ ወጥቷል ። ከመዛግብቱ 3 ባcለቤቶች ጋር ስምምነት ላይ ለመድረስ እየሞከርን ነው ። የእስልምና የሥነ ጽሑፍ ቅርሶችና ሌሎችም መግትን ከባሌቤቶቹ ጋር በመነጋገር መሰብሰቡን ግን ቀጥለናል ። " ጥንታዊ የኢትዮጵያ መዛግብት NዲጂታይWዝ የሚደረጉት አገር ውስጥ ብቻ አይደለም ። ከኢትዮጵያ ውጪ ከሚገኙ ተቋሞች የእንግሊዙ ብሪትሽ oይብረs ተጠቃሽ ነው ። በቤተ መጻሕፍቱ የእስያና አፍሪካ ስብስብ ክፍል ውስጥ በ ኢትዮፒክ ' ኮሌክሽንስ ኢንጌጅመንት ሰፖርት ' የሚሠራው እዮብ ድሪሎ እንደሚናገረው ፤ በመላው ዓለም አደጋ ያንዣበበባቸው መዛግብት የሚሰነዱበት ' ኢንዴንጀርድ አርካይቭስ ፕሮግራም ' የተሰኘ ክፍል አለ ። ይህም ቸል የተባሉ ፣ የጥት አደጋ የተጋረጠባቸው ጥንታዊ የጽሑፍ ቅርሶች የሚሰነዱበት ክፍል ሲሆን ፤ በየዓመቱ ጥንታዊ መዛግብትን ለይተው ዲጂታይዝ ለሚያደርጉ ተመራማሪዎች የገንዘብ ድጋፍ ያደርጋል ። በዓለም በ90 አገሮች ፣ ከ100 በላይ በሚሆኑ ቋንቋዎች ፣ ከ400 በላይ ፕሮጀክቶች የነበሯቸው ሲሆን ፤ ከ X100T0 በላይ የኢትዮጵያ ጥንታዊ መዛግብት ዲጂታይዝ ተደርገዋል ። ከነ1H መካከል # ከ + ገዳማት የJገ! መዛግብት ይጠቀሳሉ ። በቤተ መጻሕፍቱ የሚገኙ ጥንታዊ መዛግብት ለሕዝብ እይታ ከመቅረባቸው ባሻገር ፤ የ25 መዛግብት ዲጂታል ቅጂም በድረ ገጽ ይገኛል ። ባለፈው ዓመት ውጤት የዘመናት የሆኑ ጽሑፎች ዓውደ ርዕይ ተካሂዶም ነበር ። " ዘመናትን ያስቆጠሩ የእውቀትና የጥበብ ሥራዎችን አሳይተናል ። ' አፍሪካን ስክራይብስ ፡ ስክሪፕ ካልቸር ኦፍ ኢትዮጵያ ' በሚል የተዘጋጀው ዓውደ ርዕይ ዋነኛ አላማው ላልታወቁ ኢትዮጵያዊያን ጸሐፍትና ጥበበኞች ቦታ መስጠት ነበር " ሲል እዮብ ይገልጻል ። በቤተ መጻሕፍቱ ከሚገኙ ስብስቦች መካከል የመቅደላ መዛግብን የመሰሉትን በመጥቀስም " የኢትዮጵያዊያን ጸሐፍት የእውቀትና ጥበባዊ ተሰጥኦ መገለጫ ናቸው " ሲል ያስረዳል ። ቤተ መጻሕፍቱ በዚህ ዓመት ፤ ወደ 100 የሚደርሱ ጥንታዊ መዛግብትን ለወመዘክር መስጠቱን በመጥቀስ ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ተቋሞች ጋር ለመተባበር ዝግጁ መሆናቸውንም ። ያክላል
15
በላሊበላ ናኩቶ ለአብ ቤተ ክርስቲያን የሚገኝ ጥንታዊ የጽሑፍ ቅርስ እነዚህ ጽሑፎች የቀደመውን ዘመን ታሪክ ከማንጸባረቅ ባሻገር የማኅበራዊ መስተጋብር፣ የፖለቲካዊ ሥርዓት፣ የህክምና፣ የሥነ ከዋክብት ጥናት እና ሌሎችም መረጃዎችን ይዘዋል። ዲጂታይዜሽን (ጽሑፎችን በካሜራ ቀርጾ በዲጂታል ቅጂ ማስቀመጥ) እነዚህ ጥንታዊ ጽሑፎች ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚሻገሩበት ዘመነኛ መንገድ ነው። ያለንበት የቴክኖሎጂ ዘመን ሰዎች እንደቀድሞው ጽሑፍ የሚያገላብጡበት ሳይሆን በኮምፒውተር መረጃ የሚያገኙበት ነው። ይህንን ከግምት በማስገባትም በርካታ አገሮች ጥንታዊ ጽሑፎችን ዲጂታይዝ ማድረግ ከጀመሩ ዓመታት ተቆጥረዋል። በብራና ላይ በግዕዝና በአረብኛ የሠፈሩ ጥንታዊ ጽሑፎችን በዲጂታል ቅጂ የማስቀመጥ ሂደት ውስጥ ከሚሳተፉት አገራዊ ተቋሞች መካከል ብሔራዊ ቤተ መጻሕፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ (ወመዘክር) ይጠቀሳል። ውጪ አገር የሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋሞች እና ተመራማሪዎችም ጥንታዊ መዛግብትን ዲጂታይዝ ማድረግ ጀምረዋል። የሥነ ጽሑፍ ቅርሶች ሰው ሰራሽ ወይም ተፈጥሯዊ አደጋ ቢደርስባቸው፤ ቅጂያቸውን ለማትረፍ በካሜራ ይቀረጻሉ። ቅርሶቹ ባሉበት ቦታና ይዞታ ተጠብቀው፤ ቅጂያቸው ለተመራማሪዎች እንዲሁም መረጃውን ለሚፈልጉ ግለሰቦች በአጠቃላይ ተደራሽ እንዲሆንም ዲጂታይዜሽን ሁነኛ አማራጭ ነው። • ወመዘክር፡ ከንጉሡ ዘመን እስከዛሬ • የሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን የባህል ጥናት እና ምርምር ማዕከል ተመረቀ በርካታ ጥንታዊ የሥነ ጽሑፍ ቅርሶች ያሏት ኢትዮጵያ ምን ያህሉን መዛግብት ዲጂታይዝ ማድረግ ችላለች? በባለሙያዎች ከሚነሱ ጥያቄዎች አንዱ ነው። ዘመኑ ከደረሰበት ቴክኖሎጂ አንጻር የጽሑፎቹን ዲጂታል ቅጂ ለተጠቃሚዎች ማድረስ ተችሏል ወይ? ሌላው ጥያቄ ነው። የዘርፉ ባለሙያዎች በዋነኛነት ከሚያነሷቸው ተግዳሮቶች መካከል በቴክኖሎጂ ብቁ አለመሆንና የባለሙያ እጥረት ይገኙበታል። በቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን የቅርስና የታሪክ ከፍተኛ ባለሙያ እንዲሁም የፊሎሎጂ ሦስተኛ ዲግሪ ተማሪ እስራኤል አራጌ በበኩላቸው የቅርሶቹ ባለቤቶች ዲጂታይዜሽንን እንደማይደግፉ ያስረዳሉ። የቅርሶቹ ባለቤት ከሆኑት አንዷ የሆነችው ቤተ ክርስቲያን፤ የሥነ ጽሑፍ ሀብቶቹ ይሰረቃሉ በሚል ስጋት ዲጂታይዜሽንን እንደማታበረታታ ይናገራሉ። "በተለይም የውጪ አገር ምሁራን ዲጂታይዝ ለማድርግ ሲመጡ፤ ቅርሶቹ ተዘረፉ ስለሚባል በቤተ ክርስቲያን ዘንድ የዲጂታይዜሽን ጥቅም አይታይም። ቤተ ክርስቲያኗ እንኳን ለውጪ ተመራማሪዎች ለቅርስ ጥናትና ጥበቃ ሠራተኞችም በሯን መዝጋት ጀምራለች።" ጥንታዊ ጽሑፎችን ለመቁጠር፣ ያሉበትን ሁኔታ ለማጥናትና ለቱሪስቶች ክፍት የሚሆኑበትን መንገድ ለማመቻቸት ሲሞከርም፤ ቤተ ክህነት እንዲሁም የቤተ ክርስቲያኖች አስተዳዳሪዎችም ፈቃደኛ እንደማይሆኑ ያስረዳሉ። በእርግጥ ቅርሶች ይሰረቃሉ የሚለው ስጋት መሠረት አልባ አይደለም። ባለፉት ዓመታት በርካታ የሥነ ጽሑፍ ቅርሶች ተዘርፈው ከኢትዮጵያ ወጥተዋል። በተለይም ከ17ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ ብዙ የብራና መጻሕፍት በተለያየ መንገድ በውጪ አገር ሰዎች መወሰዳቸው ይታወቃል። የቅርስና ታሪክ ባለሙያው እስራኤል፤ ከ18ኛው ክፍለ ዘመን ወዲህ የተወሰዱ ብርቅዬና በሌላ አገር የማይገኙ ቅርሶችን እንደምሳሌ ይጠቅሳሉ። "እንደምሳሌ መጽሐፈ ሔኖክ፣ መጽሐፈ ኩፋሌ፣ ገድለ አዳም ወ ሔዋን ይጠቀሳሉ። በሐረርና በደቡብ ወሎ የነበሩ የእስልምና መዛግብትም ተዘርፈዋል። አሁንም በቱሪስቶች፣ በዲፕሎማሲ ሠራተኞችና በሌሎችም ሰዎች የብራና መጻሕፍት እየተሰረቁ እየወጡ ነው።" • በታሪካዊው ቤተ መንግሥት ውስጥ ምን አለ? • ለኢትዮጵያዊያን የንባብ ወዳጆች ምርጡ መጽሐፍ የትኛው ነው? ሆኖም ግን መፍትሔው ስርቆትን መከላከል እንጂ ዲጂታይዜሽንን መግታት አለመሆኑን ባለሙያዎች ይስማሙበታል። የቅርስና ታሪክ ባለሙያው እንደሚሉት፤ በዋነኛነት በሰሜን ኢትዮጵያ ብዙ መጻሕፍት ዲጂታይዝ ቢደረጉም አጥጋቢ ነው ማለት አይቻልም። በተለይም ባለፉት ጥቂት ዓመታት በአገሪቱ የተስተዋለው አለመጋጋት የፈጠረው ስጋት ሥራው ላይ እንቅፋት መፍጠሩን ያክላሉ። "ከዘመኑ ሥልጣኔ አንጻር ዲጂታይዜሽን አማራጭ የሌለው ዘዴ ነው። የብራና ጽሑፎችን ገልብጦ ማስቀመጥ ጊዜ ይወስዳል፤ በብራና የሚጽፉ ኢትዮጵያዊያን ቁጥርም እየተመናመነ ነው" ሲሉ ያስረዳሉ። በአክሱም አባ ጴንጤሌዎን ገዳም የሚገኝ ጥንታዊ የጽሑፍ ቅርስ በኢትዮጵያ፤ ዲጂታይዜሽን በ1963 ዓ. ም ገደማ መጀመሩን ሰነዶች ያሳያሉ። በወቅቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የነበሩት ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ቲዎፍሎስ፤ ሜኖሶታ ከሚገኝ የቅዱስ ዩሐንስ ዩኒቨርስቲ፣ የሂል ገዳም የብራና ቤተ መጻሕፍት ጋር በመተባበር የኢትዮጵያ ጥንታዊ የብራና መጻሕፍት በፎቶ ተቀርጸው እንዲቀመጡ ማድረጋቸውን ባለሙያው እስራኤል ይናገራሉ። ይህ እንቅስቃሴ በ1980ዎቹ በአገሪቱ በነበረው አለመረጋጋት ሳቢያ በጊዜያዊነት ተቋርጦ ነበር። ባለሙያው ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በዲጂታይዜሽን ከሚጠቅሷቸው የውጪ ተቋሞች መካከል፤ የኢትዮጵያ ብራና ማይክሮፊልም ቤተ መጻሕፍት (ኢትዮጵያን ማኑስክሪፕት ማይክሮፊልም ላይብረሪ ወይም ኢኤምኤምኤል) ይገኝበታል። በተቋሙ ወደ 9238 የብራና መጻሕፍት በማይክሮፊልም መቀረጻቸውን ይናገራሉ። በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ፣ በኢትዮጵያ ጥናትና ተቋም (ኢንስቲትዮት ኦፍ ኢትዮጵያን ስተዲስ ወይም አይኢኤስ) ከተሠራው የፕ/ር ታደሰ ታምራት እና ሥርግው ሀብለሥላሴን እንቅስቃሴ፤ ውጪ አገር መቀመጫቸውን ካደረጉ መካከል ፕ/ር ጌታቸው ኃይሌን ይጠቀሳሉ። የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ) በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የብራና መጻሕፍትን ዲጂታይዝ ያደርጋል። የሙዝየም ባለሙያ እና በአሁን ወቅት በአረብኛና ግዕዝ ጽሑፎች ላይ ጥናት እያደረጉ ያሉት ፕሮፌሰር አህመድ ዘካሪያ እንደሚሉት፤ በአገር ውስጥም ይሁን በውጪ አገር ዲጂታይዝ የሚደረጉ የሥነ ጽሑፍ ቅርሶች ተደራጅተው ለተጠቃሚዎች የሚቀርቡበት ወጥ አሠራር ያስፈልጋል። "ለሥራው ያለው ተነሳሽነት ጥሩ ቢሆንም ማቀናጀቱ ላይ ክፍተት አለ። አጠቃቀሙ ሕግና ሥርዓት ይፈልጋል" ይላሉ። ኢትዮጵያ ከድንጋይ ጽሑፎችና ከዋሻ ሥዕሎች አንስቶ በብራና ላይ የሰፈሩ የሥነ ጽሑፍ ሀብቶች ባለቤት እንደመሆኗ፤ በተለያየ ዘመን የነበሩ የሥነ ጽሑፍ ሀብቶችን ዲጂታይዝ አድርጎ ጥቅም ላይ ማዋል ያስፈልጋል። ፕሮፌሰር አህመድ፤ በግዕዝም በአረብኛም በየቦታው የሚገኙ ጽሑፎችን በመሰብሰብ ረገድ የፊሎሎጂ ትምህርት ክፍል ተማሪዎች እያደረጉ የሚገኙትን ጥረት ያደንቃሉ። • የኢትዮጵያ ፊልም ወዲያና ወዲህ • በኦሮምኛና በትግርኛ አፋቸውን የፈቱ የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ባለውለታዎች ሀምቡርግ ዩኒቨርስቲ፤ በአፍሪካ ቀንድ የእስልምና ጽሑፍን የማሰባሰብ ንቅናቄውንም ይጠቅሳሉ። ጥንታዊ ጽሑፎች በተጠቀሱት የአገር ውስጥና የውጪ አካሎች ዲጂታይዝ መደረጋቸው ቢበረታታም፤ ወደ አንድ ማዕከል መምጣት እንዳለባቸው ያስረግጣሉ። ጥቅም ላይ የሚውሉበትን መንገድ የሚመራ ሥርዓት ከተዘጋጀ፤ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ተደራሽ እንደሚሆኑም ያክላሉ። "ተመራማሪዎች እንዴት እንደሚጠቀሙበት ደንብ መውጣት አለበት፤ አቀራረቡም ሕጋዊ አካሄድ ያስፈልገዋል።" ጥንታዊ ታሪክን፣ ማኅበራዊ ኑሮን፣ ምጣኔ ሀብትን፣ ፖለቲካን፣ ሀይማኖትን ወዘተ. . . የሚያሳዩትን መዛግብት በመተንተን የዛሬው ትውልድ ጥቅም ላይ እንዲያውለው የሚያደርግ የተማረ የሰው ኃይል እንደሚያስፈልግም ፕ/ር አህመድ አያይዘው ያነሳሉ። "ከሌሎች የአፍሪካ አገራት አንጻር ብዙ የሥነ ጽሑፍ ሀብት አለን። ሚስጥሮቻችን ብዙ ናቸው። የቀደመውን ዘመን እውቀት ማብላላት፣ ወደ ዛሬው ተጨባጭ ሁኔታ መለወጥም ያስፈልጋል። እኒህ የትላንት እውቀቶች ለአገርም፣ ለዓለምም ይበጃሉ" ይላሉ። ጥንታዊ ጽሑፎችን ዲጂታይዝ የማድረግ እንቅስቃሴ በአንድ አካል መመራት እንዳለበት የሚያስረዱት ደግሞ በብሔራዊ ቤተ መጻሕፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀንሲ (ወመዘክር) የመረጃ ሀብቶች አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሙሉእመቤት ጌታቸው ናቸው። "በአገር ውስጥም በውጪም እንቅስቃሴ አለ። ሁሉም በየራሱ ዘርፍ መሮጡ ግን ውጤታማ አያደርግም። ሁሉም በየራሱ መንገድ ሲሄድ ክፍተት ይፈጠራል። ሀብቶቹ ሊጠፉም ይችላሉ። ስለዚህም የሚመለከታቸው አካላት በቅንጅት መሥራት አለባቸው።" ወመዘክር በአዋጅ የተሰጠውን ሥልጣን ተጠቅሞ ጥንታዊ የሥነ ጽሑፍ ቅርሶችን ዲጂታይዝ ያደርጋል፤ የመዛግብቱን ቅጂ አከማችቶም በቤተ መጻሕፍቱ ለተጠቃሚዎች ያቀርባል። መዛግብቱ በድረ ገጽ ተለቀው ማንኛውም ሰው ባለበት ሆኖ መጠቀም እንዲችል ፖሊሲ ቢረቀቅም ገና አልጸደቀም። ዳይሬክተሯ እንደሚሉት፤ ሰዎች ያለውን ክምችት እንዲያውቁ እንዲሁም በሚፈልጓቸው ወቅትም እንዲጠቀሙ የሕግ ማዕቀፍ ያስፈልጋል። "ሙሉ መረጃው በድረ ገጽ የሚለቀቅ፣ የማይለቀቅም ሊኖር ይችላል። ሰው የትኛውን መረጃ፣ እንዴት ይጠቀምበት? በነጻ ይሁን ወይስ በክፍያ? የሚለውም በፖሊሲ የሚወሰን ይሆናል" ሲሉ ያስረዳሉ። ወመዘክር የትኛው የሥነ ጽሑፍ ቅርስ የት ይገኛል፤ የሚለውን በዳሰሳ ጥናት ይለያል። በጥቆማ የሚያገኛቸው መዛግብትም አሉ። ቅርሶቹ እንዴት ተጠብቀው መያዝ እንዳለባቸው ለባለቤቶቹ ሥልጠና ከመስጠት ባሻገር ዲጂታል ቅጂም ይወስዳል። የዲጂታይዜሽን ጅምሩ ቢኖርም ሂደቱ አመርቂ አለመሆኑን ሙሉእመቤት ያስረዳሉ። የባለሙያ እጥረትና የቴክኖሎጂ ውስንነትም በሚፈልጉት መጠን እንዳይሄዱ እንቅፋት ሆነዋል። መዛግብቱ የት እንዳሉ ለማወቅና ለመሰነድ የሚደረገው ጥረት የተጓተተ መሆኑንም ዳይሬክተሯ ያክላሉ። "ወመዘክር እየሞከረ ነው እንጂ እየሠራ ነው ለማለት ያስቸግራል። እየሠራን ነው ለማለት የሚፈለገውን ያህል እየሠራን አይደለም፤ የምንሰበስባቸው መዛግብት ቢኖሩም በቂ አይደሉም።" • የታሪክ መማሪያ መጻሕፍት ለምን ይከለሳሉ? • ፍቅርና ጋብቻ በቀይ ሽብር ዘመን የሥነ ጽሑፍ ቅርሶችን እንዲሰበስቡ በአዋጅ ቢፈቀድላቸውም የመዛግብቱ ባለቤቶች ቅርሱ ዲጂታይዝ እንዲደረግ ፈቃደኛ የማይሆኑበት አጋጣሚ አለ። "ለምሳሌ በቤተ ክህነት ማንም ሰው ዲጂታይዝ እንዳያደርግ መመሪያ ወጥቷል። ከመዛግብቱ ባለቤቶች ጋር ስምምነት ላይ ለመድረስ እየሞከርን ነው። የእስልምና የሥነ ጽሑፍ ቅርሶችና ሌሎችም መዛግብትን ከባሌቤቶቹ ጋር በመነጋገር መሰብሰቡን ግን ቀጥለናል።" ጥንታዊ የኢትዮጵያ መዛግብት ዲጂታይዝ የሚደረጉት አገር ውስጥ ብቻ አይደለም። ከኢትዮጵያ ውጪ ከሚገኙ ተቋሞች የእንግሊዙ ብሪትሽ ላይብረሪ ተጠቃሽ ነው። በቤተ መጻሕፍቱ የእስያና አፍሪካ ስብስብ ክፍል ውስጥ በ 'ኢትዮፒክ ኮሌክሽንስ ኢንጌጅመንት ሰፖርት' የሚሠራው እዮብ ድሪሎ እንደሚናገረው፤ በመላው ዓለም አደጋ ያንዣበበባቸው መዛግብት የሚሰነዱበት 'ኢንዴንጀርድ አርካይቭስ ፕሮግራም' የተሰኘ ክፍል አለ። ይህም ቸል የተባሉ፣ የመጥፋት አደጋ የተጋረጠባቸው ጥንታዊ የጽሑፍ ቅርሶች የሚሰነዱበት ክፍል ሲሆን፤ በየዓመቱ ጥንታዊ መዛግብትን ለይተው ዲጂታይዝ ለሚያደርጉ ተመራማሪዎች የገንዘብ ድጋፍ ያደርጋል። በዓለም በ90 አገሮች፣ ከ100 በላይ በሚሆኑ ቋንቋዎች፣ ከ400 በላይ ፕሮጀክቶች የነበሯቸው ሲሆን፤ ከ 1000 በላይ የኢትዮጵያ ጥንታዊ መዛግብት ዲጂታይዝ ተደርገዋል። ከነዚህ መካከል ከገዳማት የተገኙ መዛግብት ይጠቀሳሉ። በቤተ መጻሕፍቱ የሚገኙ ጥንታዊ መዛግብት ለሕዝብ እይታ ከመቅረባቸው ባሻገር፤ የ25 መዛግብት ዲጂታል ቅጂም በድረ ገጽ ይገኛል። ባለፈው ዓመት የዘመናት ውጤት የሆኑ ጽሑፎች ዓውደ ርዕይ ተካሂዶም ነበር። "ዘመናትን ያስቆጠሩ የእውቀትና የጥበብ ሥራዎችን አሳይተናል። 'አፍሪካን ስክራይብስ፡ ማኑስክሪፕት ካልቸር ኦፍ ኢትዮጵያ' በሚል የተዘጋጀው ዓውደ ርዕይ ዋነኛ አላማው ላልታወቁ ኢትዮጵያዊያን ጸሐፍትና ጥበበኞች ቦታ መስጠት ነበር" ሲል እዮብ ይገልጻል። በቤተ መጻሕፍቱ ከሚገኙ ስብስቦች መካከል የመቅደላ መዛግብን የመሰሉትን በመጥቀስም "የኢትዮጵያዊያን ጸሐፍት የእውቀትና ጥበባዊ ተሰጥኦ መገለጫ ናቸው" ሲል ያስረዳል። ቤተ መጻሕፍቱ በዚህ ዓመት፤ ወደ 100 የሚደርሱ ጥንታዊ መዛግብትን ለወመዘክር መስጠቱን በመጥቀስ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ተቋሞች ጋር ለመተባበር ዝግጁ መሆናቸውንም ያክላል።
በላሊበላ ናኩቶ ለአብ ቤተ ክርስቲያን የሚገኝ ጥንታዊ የጽሑፍ ቅርስ እነዚህ # ጽሑፎZች የቀደመውን ዘመን ታሪክ ከማንጸባረቅ ባሻገር የማኅበራዊ መስተጋብር ፣ የፖለቲካዊ ሥርዓት ፣ የህክምና ፣ የሥነ ከዋክብት ጥናት እና ሌሎችም መረጃዎችን ይዘዋል ። ዲጂታይዜሽን (በካሜራ ጽሑፎችን ቀርጾ በዲጂታል ቅጂ ማስቀመጥ) እነዚህ ጥንታዊ ጽሑፎች ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚሻገሩበት ዘመነኛ መንገድ ነው ። ያለንበት የቴክኖሎጂ ዘመን ሰዎች እንደቀድሞው ጽሑፍ የሚያገላብጡበት ሳይሆን በኮምፒውተር መረጃ የሚያገኙበት ነው ። ይህንን ከግምት በማስገባትም በርካታ አገሮች ጥንታዊ ጽሑፎችን ዲጂታይዝ ማድረግ ከጀመሩ ዓ7% ት ተቆጥረዋል ። uበብ! ራና ላይ በግዕዝና በአረብኛ የሠፈሩ ጥንታዊ ጽሑፎችን በዲጂታል ቅጂ የማስቀመጥ ሂደት ውስጥ ከሚሳተፉት አገራዊ ተቋሞች መካከል ብሔራዊ ቤተ መጻሕፍትና ቤተ መዛግብት ኤጀ ንሲ (ወመዘክር) ይጠቀሳል ። ውጪ አገር የሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋሞች እና ተመራማሪዎችም ጥንታዊ መዛግብትን ዲጂታይዝ ማድረግ ጀምረዋል ። የሥነ ጽሑፍ ቅርሶች ሰው ሰራሽ ወይም ተፈጥሯዊ አደጋ ቢደርስባቸው ፤ ቅጂያቸውን ለማትረፍ በካሜራ ይቀረጻሉ ። ቅርሶቹ ባሉበት ቦታና ይዞታ ተጠብቀው ፤ ቅጂያቸው ለተመራማሪዎች እንዲሁም መረጃውን ለሚፈልጉ ግለሰቦች በአጠቃላይ ተደራሽ እንዲሆንም ዲጂታይዜሽን ሁነኛ አማራጭ ነው ። • ወመዘክር ፡ ከንጉሡ ዘመን እስከዛሬ • የሎሬት ጸጋዬ ገ / መድህን የባህል ጥናት እና ምርምር ማዕከል ተመረቀ TርካD ጥንታዊ የሥነ ጽሑፍ ቅርሶች ያሏት ኢትዮጵያ ምን ያህሉን Fመዛግብaት ዲጂታይዝ ማድረግ ችላለች? በባለሙያዎች ከሚነሱ ጥያቄዎች አንዱ ነው ። ዘመኑ ከደረሰበት ቴክኖሎጂ አንጻር የጽሑፎቹን ዲጂታል ቅጂ ለተጠቃሚዎች ማድረስ ተችሏል ወይ? ሌላው ጥያቄ ነው ። የዘርፉ ባለሙያዎች በዋነኛነት ከሚያነሷቸው ተግዳሮቶች መካከል በቴክኖሎጂ ብቁ አለመሆንና የባለሙያ እጥረት ይገኙበታል ። በቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን የቅርስና የታሪክ ከፍተኛ ባለሙያ እንዲሁም የፊሎሎጂ ሦስተኛ ዲግሪ ተማሪ እስራኤል አራጌ በበኩላቸው የቅርሶቹ ባለቤቶች ዲጂታይዜሽንን እንደማይደግፉ ያስረዳሉ ። የቅርሶቹ ባለቤት ከሆኑት አንዷ የሆነችው ቤተ ክርስቲያን ፤ የሥነ ጽሑፍ ሀብቶቹ ይሰረቃሉ በሚል ስጋት ዲጂታይዜሽንን እንደማታበረታታ ይናገራሉ ። " በተለይም የውጪ አገር ምሁራን ዲጂይ ለማድ * ርoግ ሲመጡ ፤ ቅርሶቹ ተዘረፉ ስለሚባል በቤተ ክርስቲያን ዘንድ የዲጂታይዜሽን ጥቅም አይታይም ። ቤተ ክርስቲያኗ እንኳን ለውጪ ተመራማሪዎች ለቅርስ ጥናትና ጥበቃ ሠራተኞችም በሯን መAዝFጋት $ ጀ8ምራለች ። " ጥንታዊ ጽሑፎችን ለመቁጠር ፣ ያሉበትን ሁኔታ ለማጥናትና ለቱሪስቶች ክፍት የሚሆኑበትን መንገድ ለማመቻቸት ሲሞከርም ፤ ቤተ ክህነት እንዲሁም የቤተ ክርስቲያኖች አስተዳዳሪዎችም ፈቃደኛ እንደማይሆኑ ያስረዳሉ ። በእርግጥ ቅርሶች ይሰረቃሉ የሚ ለው ስጋት መሠረት አልባ & ይደtም ። ባለፉት ዓመታት በርካታ የሥነ ጽሑፍ ቅርሶች ተዘርፈው ከኢትዮጵያ ወጥተዋል ። በተለይም ከ17ኛው ክፍለ ጀምሮ ዘመን ብዙ የብራና መጻሕፍት በተለያየ መንገድ በውጪ አገር ሰዎች መወሰዳቸው ይታወቃል ። የቅርስና ታሪክ ባለሙያው እስራኤል ፤ ከ18ኛው ክፍለ ዘመን ወዲህ የተወሰዱ ብርቅዬና በሌላ አገር የማይገኙ ቅርሶችን ይጠቅሳሉ እንደምሳሌ ። " እንደምሳሌ መ4ሐQ ሔኖክ ፣ መጽሐፈ ኩፋሌ ፣ ገድለ አዳም ወ ሔዋን ይጠቀሳሉ ። በሐረርና በደቡብ ወሎ የነበሩ የእስልምና መዛግብትም ተዘርፈዋል ። አሁንም በቱሪስቶች ፣ በዲፕሎማሲ ሠራተኞችና በሌሎFE ሰዎች የብራና መጻሕፍት እየተሰረቁ እየወጡ ነው ። " • በታሪካዊው ቤተ መንግሥት ውስጥ ምን አለ? • ለኢትዮጵያዊያን የንባብ ወዳጆች ምርጡ መጽሐፍ የትኛው ነው? ሆኖም ግን መፍትሔው ስርቆትን መከላከል እንጂ ዲጂታይዜሽንን መግታት አለመሆኑን ባለሙያዎች ይስማሙበታል ። የቅርስና ታሪክ ባለሙያው እንደሚሉት ፤ በዋነኛነት በሰሜን ኢትዮጵያ ብዙ መጻሕፍት ዲጂታይዝ ቢደረጉም አጥጋቢ ነው ማለት አይቻልም ። በተለይም ባለፉት ጥቂት ዓመታት በአገሪቱ የተስተዋለው አለመጋጋት የፈጠረው ስጋት ሥራው ላይ እንቅፋት መፍጠሩን ያክላሉ ። " መኑ ሥልጣኔ አንጻር ዲጂታይዜሽን አማራጭ የሌለው ዘዴ ነው ። የብራና ጽሑፎችን ገልብጦ ማስቀመጥ ጊዜ ይወስዳል ፤ በብራና የሚጽፉ ኢትዮጵያዊያን ቁጥርም እየተመናመነ ነው " ሲሉ ያስረዳሉ ። በአክሱም አባ ጴንጤሌዎን ገዳም የሚገኝ ጥንታዊ የጽሑፍ ቅርስ በኢትዮጵያ ፤ ዲጂታይዜሽን በ1963 ዓ. ም መጀመሩን ገደማ ሰነዶች ያሳያሉ ። በወቅቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያTርTክ የነበሩት ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ቲዎፍሎስ ፤ ሜኖሶታ ከሚገኝ የቅዱስ ዩሐንስ ዩኒቨርስቲ ፣ የሂል ገዳም የብራና ቤተ መጻሕፍት ጋር በመተባበር የኢትዮጵያ ጥንታዊ የብራና መጻሕፍት በፎቶ ተቀርጸው እንዲቀመጡ ማድረጋቸውን ባለሙያው እስራኤል ይናገራሉ ። ይህ እንቅስቃሴ በ1980ዎቹ በአገሪቱ በነበረው አለመረጋጋት ሳቢያ በጊዜያዊነት ተቋርጦ ነበር ። ባለሙያው ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በዲጂታይዜሽን ከሚጠቅሷቸው የውጪ ተቋሞች መካከል ፤ የኢትዮጵያ ብራና ማይክሮፊልም ቤተ መጻሕፍት (ኢትዮጵያን ማኑስክ ሪፕት ማይክሮፊልም ላይብረሪ ወይም ኢኤምኤምኤል) ይገኝበታል ። በተቋሙ ወደ 9238 የብራና መጻሕፍት በማይክሮፊልም መቀረጻቸውን ይናገራሉ ። በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፣ በኢትዮጵያ ጥናትና ተቋም (ኢንስቲትዮት ኦፍ ኢትዮጵያን ስተዲስ ወይም አይኢኤስ) ከተሠራው የፕ / ር ታደሰ ታምራት እና ሥርግው ሀብለሥላሴን እንቅስቃሴ ፤ ውጪ አገር መቀመጫቸውን ካደረጉ መካከል ፕ / ር ጌታቸው ኃይሌን ይጠቀሳሉ ። የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት ፣ የሳይንስና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ) በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የብራና መጻሕፍትን ዲጂታይዝ ያደርጋል ። የሙዝየም ባለሙያ እና በአሁን ወቅት በአረብኛና ግዕዝ ጽሑፎች ላይ ጥናት እያደረጉ ያሉት ፕሮፌሰር አህመድ ዘካሪያ እንደሚሉት ፤ በአገር ውስጥም ይሁን በውጪ አገር ዲጂታይዝ የሚደረጉ የሥነ ጽሑፍ ቅርሶች ራጅ ተው ለተጠቃሚዎች የሚቀርቡበት ወጥ አሠራር ያስፈልጋል ። " ለሥራው ያለው ተነሳሽነት ጥሩ ቢሆንም ማቀናጀቱ ላይ ክፍተት አለ ። አጠቃቀሙ ሕግና ይፈልጋል ሥርዓት " ይላሉ ። ኢትዮጵያ ከድንጋይ ጽሑፎችና ከዋሻ ሥዕሎች አንስቶ በብራና ላይ የሰፈሩ የሥነ ጽሑፍ ሀች ባለቤት እንደመሆኗ ፤ በተለያየ ዘመን የነበሩ የሥነ ጽሑፍ ሀብቶችን ዲጂታይዝ አድርጎ ጥቅም ላይ ማዋል ያስፈልጋል ። ፕሮፌሰር አህመድ ፤ በ ግዕዝም በአረብኛም በየቦታው የሚገኙ ጽሑፎችን በመሰብሰብ ረገድ የፊሎሎጂ ትምህርት ክፍል ተማሪዎች እያደረጉ የሚገኙትን ጥረት ያደንቃሉ ። • የኢትዮጵያ ፊልም ወዲያና ወዲህ • በኦሮምኛና በትግርኛ አፋቸውን የፈቱ የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ሀምቡርግ ባለውለታዎች ዩኒቨርስቲ ፤ በአፍሪካ ቀንድ የእስልምና የውጪ አካሎች ዲጂታይዝ ቢበረታታም መደረጋቸው ፤ ወደ አንድ መምጣት ማዕከል እንዳለባቸው ያረግጣ ። ጥቅም ላይ የሚውሉበትን መንገድ የሚመራ ሥርዓት ከተዘጋጀ ፤ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ተደራሽ እንደሚሆኑም ያክላሉ ። " ተመራማሪዎች እንዴት እንደሚጠቀሙበት ደንብ መውጣት አለበት ፤ ሕጋዊ አቀራረቡም አካሄድ ያስፈልገዋል ። " ጥንታዊ ታሪክን ፣ ማ ኅበራዊ ኑሮን ፣ ምጣኔ ሀብትን ፣ ፖለቲ ካን ፣ ሀይማኖትን ወዘተ. .. የሚያሳዩትን መዛግብት በመተንተን የዛሬው ትውልድ ጥቅም ላይ እንዲያውለው የሚያደርግ የተማረ የሰው ኃይል እንደሚያስፈልግም ፕ / ር አህመድ አያይዘው ያነሳሉ ። " ከሌሎች የአፍሪካ አገራት አንጻር ብዙ የሥነ ጽሑፍ ሀብት አለን ። ሚስጥሮቻችን ብዙ ናቸው ። የቀደመውን ዘመን እውቀት ማብላላት ፣ ወደ ዛሬው ተጨባጭ ሁኔታ መለወጥም ያስፈልጋል ። እኒህ የትላንት እውቀቶች ለአገርም ፣ ለዓለምም ይበጃሉ " ይላሉ ። ጥንታዊ ጽሑፎችን ዲጂታይዝ የማድረግ እንቅስቃሴ በአንድ አካል መመራት እንዳለበት የሚያስረዱት ደግሞ በብሔራዊ ቤተ መጻሕፍትና ቤተ መዛግብት ኤን (ወመዘክር) የመረጃ ሀብቶች አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሙሉእመቤት ጌታቸው ናቸው ። " በአገር ውስጥም በውጪም እንቅyስቃDሴ አለ ። ሁሉም በየራሱ ዘርፍ መሮጡ ግን ውጤታማ አያደርግም ። ሁሉም በየራሱ መንገድ ሲሄድ ክፍተት ይፈጠራል ። ሀብ ሊጠፉም ይችላሉ ። ስለዚህም የሚመለከታቸው አካላት በቅንጅት መሥራት አለባቸው ። " ወመዘክር በአዋጅ የተሰጠውን ሥልጣን ተጠቅሞ ጥንታዊ የሥነ ጽሑፍ ቅርሶችን ዲጂታይዝ ያደርጋል ፤ የመዛግብቱን ቅጂ በቤተ አከማችቶም ለተጠቃሚዎች መጻሕፍቱ ያቀርባል ። መዛግብቱ በድረ ገጽ ተለቀው ማንኛውም ሰው ባለበት ሆኖ መጠቀም እንዲችል ፖሊሲ ገና ቢረቀቅም አልጸደቀም ። ዳይሬክተሯ እንደሚሉት ፤ ሰዎች ያለውን ክምችት ዲያውቁ እንዲሁም በሚፈልጓቸው ወቅትም እንዲጠቀሙ የሕግ ማዕቀፍ ያስፈልጋል ። " ሙሉ መረጃው በድረ ገጽ የሚለቀቅ ፣ የማይለቀቅም ሊኖር ይችላል ። ሰው የትኛውን መረጃ ፣ እንዴት ይጠቀምበት? በነጻ ይሁን ወይስ በክፍያ? የሚለውም በፖሊሲ የሚወሰን ይሆናል " ሲሉ ያስረዳሉ ። ወመዘክር የትኛው የሥነ ጽሑፍ ቅርስ የት ይገኛል ፤ የሚለውን በዳሰሳ ጥናት ይለያል ። በጥቆማ የሚያገኛቸው መዛግብትም አሉ ። ቅርሶቹ እንዴት ተጠብቀው መያዝ እንዳለባቸው ለባለቤቶቹ ሥልጠና ከመስጠት ባሻገር # ጂXል ቅጂም ይወ ስዳል ። የዲጂታይዜሽን ጅምሩ ቢኖርም ሂደቱ አመርቂ አለመሆኑን ሙሉእመቤት ያስረዳሉ ። የባለሙያ እጥረትና የቴክኖሎጂ ውስንነትም በሚፈልጉት መጠን እንዳይሄዱ እንቅፋት ሆነዋል ። መዛግብቱ የት እንዳሉ ለማወቅና ለመሰነድ የሚደረገው ጥረት የተጓተተ ዳይሬክተሯ መሆኑንም ያክላሉ ። " ወመዘክር እየሞከረ እንጂ ነው እየሠራ ነው ለማለት ያስቸግራል ። እየሠራን ነው ለማለት የሚፈለገውን ያህል እየሠራን አይደለም ፤ የምንሰበስባቸው መዛግብት ቢኖሩም በቂ ይሉም ። " • የታሪክ መማሪያ መጻሕፍት ለምን ይከለሳሉ? • eቅርC ጋብቻ በቀይ ሽብር ዘመን ጽሑፍ የሥነ ቅርሶችን እንዲሰበስቡ በአዋጅ ቢፈቀድላቸውም የመዛግብቱ ቅርሱ ባለቤቶች ዲጂታይዝ እንዲደረግ ፈቃደኛ የማይሆኑበት አጋጣሚ አለ ። " ለምሳሌ በቤተ ክህነት ማንም ሰው ዲጂታይዝ እንዳያደርግ መመሪያ ወጥቷል ። ከመዛግብቱ ባለቤቶች ጋር ስምምነት ላይ ለመድረስ እየሞከርን ነው ። የእስልምና የሥነ ጽሑፍ ቅርሶችና ሌሎችም መዛግብትን ከባሌቤቶቹ ጋር በመነጋገር መሰብሰቡን ግን _ጥለ & ል ። " ጥንታዊ የኢትዮጵያ መዛግብት ዲጂታይዝ የሚደረጉት አገር ውስጥ ብቻ አይደለም ከኢትዮጵያ ውጪ ። DከOሚገኙ ተቋሞች የእንግሊዙ ብሪትሽ ላይብረሪ ተጠቃሽ ነው ። በቤተ መጻሕፍቱ የእስያና አፍሪካ ስብስብ ክፍል ውስጥ በ ' ኢትዮፒክ ኮሌክሽንስ ኢንጌጅመንት ሰፖርት ' የሚሠራው እዮብ ድሪሎ እንደሚናገረው ፤ በመላው ዓለም አደጋ ንበባቸው መዛግብት የሚሰነዱበት ' ኢንዴንጀርድ አርካይቭስ ፕሮግራም ' የተሰኘ ክፍል አለ ። ይህም ቸል የተባሉ ፣ የመጥፋት አደጋ የተጋረጠባቸው ጥንታዊ የጽሑፍ ቅርሶች የሚሰነዱበት ክፍል ሲሆን ፤ በየዓመቱ ጥንታዊ መዛግብትን ለይተው ዲጂታይዝ ለሚያደርጉ ተመራማሪዎች የገንዘብ ድጋፍ ያደርጋል በዓለም ። በ90 አገሮች ፣ ከ100 በላይ በሚሆኑ ቋንቋዎች ከ400 ፣ በላይ ፕሮጀክቶች የነsሯwው ሲሆን ፤ ከ 1000 በላይ የኢትዮጵያ bAታዊ መዛግብት ዲጂታይዝ ተደርገዋል ። ከነዚህ መካከል ከገዳማት የተገኙ መዛግብት ይጠቀሳሉ ። በቤተ መጻሕፍቱ የሚገኙ ጥንታዊ መዛግብት ለሕዝብ እይታ ከመቅረባቸው ባሻገር ፤ የ25 መዛግብት ዲጂታል ቅጂም በድረ ገጽ ይገኛል ። ባለፈው ዓመት የዘመናት ውጤት የሆኑ ጽሑፎች ዓውደ ርዕይ ተካሂዶም ነበር ። " ዘመናትን ያስቆጠሩ የእውቀትና የጥበብ ሥራዎችን አሳይተናል ። ' አፍሪካን ስክራይብስ ፡ ማኑስክሪፕት ካልቸር ኦፍ ኢትዮጵያ ' በሚል የተዘጋ ጀው ዓውደ ርዕይ ዋነኛ አላማው ላልታ ወቁ ኢትዮጵያዊያን ጸሐፍትና ጥበበኞች ቦታ መስጠት ነበር " ሲል እዮብ ይገልጻል ። በቤተ መጻሕፍቱ ከሚገኙ 6ስብስ + ቦች መካከል የመቅደላ መዛግብን የመሰሉትን በመጥቀስም " የኢትዮጵያዊያን ጸሐፍት የእውቀትና ጥበባዊ ተሰጥኦ መገለጫ ናቸው " ሲል ያስረዳል ። ቤተ መጻሕፍቱ በዚህ ዓመት ፤ ወደ 100 የሚደርሱ ጥንታዊ መዛግብትን ለወመዘክር መስጠቱን በመጥቀስ ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ተቋሞች ጋር ለመተባበር ዝግጁ መሆናቸውንም ያክላል ።
16
• በአዲስ አበባ ከተማ ሊታዩ የሚገባቸው 5 ታሪካዊ ቤቶች • ባሕልና ተፈጥሮን ያጣመረው ዞማ ቤተ መዘክር መረጃዎች እንደሚያሳዩት የደጃዝማች ዐምዴ አበራ መኖሪያ ቤት በ1967 ዓ.ም በደርግ ከተወረሰ በኋላ በኪራይ ቤቶች አስተዳደር ስር ሆኖ ግለሰቦች በኪራይ ኖረውበታል። ከ1977 ዓ.ም ጀምሮ ሕይወታቸው እስካለፈበት 2002 ዓ.ም ድረስ ከቤተሰቦቻቸው ጋር የኖሩበት ጁሴፔ የተባሉ ጣሊያናዊ ናቸው። ኃይለእየሱስ በክሩ በአጋጣሚ ትውውቅ ከጣሊያናዊው ጋር አንደ አንድ የቤተሰብ አካል ሆኖ ይኖር ነበር። ትውውቁ የጀመረው ጣሊያናዊው ከባለቤቱ ጋር በፍች ተለያይተው ስለነበር በዚሁ ቤት ውስጥ በወር 300 ብር ለኪራይ ቤቶች እየከፈሉ ሁለት ልጆቻቸውን በሞግዚት ያሳድጉ ነበር። የእርሳቸው ልጅ ኤርኔስቶ ኮዜንቲኖ ከኃይለእየሱስ ጋር የአንድ ሠፈር ልጅ በመሆኑ አብረው ኳስ ይጫወታሉ። እርሳቸውም ቢሆን በአካባቢው የእግር ጉዞ ማድረግን ያዘወትሩ ነበር። • የአፄ ቴዎድሮስ ቁንዳላ ሊመለስ ነው በዚህ መካከል ጣሊያናዊው ቤቱን በሚጠብቁላቸው ግለሰቦች እንደተማረሩ የልባቸውን ያጫውቱታል። ለጨዋታ ብቻም ሳይሆን ጭንቀታቸውን እንዲጋራ አስበው ነበርና ከእርሳቸው ጋር እየኖረ ቤቱን እንዲጠብቅ ይጠይቁታል። ኃይለእየሱስ ጥያቄያቸው አይኑን ሳያሽ ተቀበለ። በአባትና ልጅ ግንኙነት ሥራውን ጀመረ -ኃይለየሱስ። በዚህ መካከል "እንደ ልጃቸው አሳድገውኛል" የሚላቸው ጣሊያናዊ በልብ ሕመም ምክንያት በድንገት በሞት ተለዩ። "የጁሴፔ ባለቤት ወደ አገር ውስጥ መጥታ ንብረቶቹን ወሰደች፤ ቤቱን እንድጠብቅና እንድንከባከብ የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ቁልፍ ሰጠኝ" የሚለው ኃይለእየሱስ በዚህ መልኩ ቤቱን እየጠበቀ ለ6 ዓመታት እዚያው ግቢ ውስጥ አትክልቶቹን እየተንከባከበና ቤቱን እየጠበቀ ኖረ። ይሁን እንጅ ከአራት ወራት በፊት ቤቱን ለቆ እንዲወጣ መጠየቁን ያስታውሳል። በብዙ ሙግት ከቆየ በኋላ ቤቱን በለቀቀ ማግስት መጋቢት 17/2011ዓ. ም ቤቱን ፈርሶ እንዳገኘው ይናገራል። "ከውስጤ አንድ ነገር እንዳጣሁ ነው የተሰማኝ፤ በማልቀስ ነው የገለፅኩት... ለማየት እንኳን የሚሳሳለት ቤት በዚህ መልኩ መፍረሱ ከልቤ አሳዝኖኛል" ሲል ይገልፃል። ቤቱ ታድሶ ተጠብቆ ይኖራል የሚል እንጂ ይፈርሳል የሚል ቅንጣት ያህል ስጋት እንዳልነበረውም ይናገራል። የደጃዝማች ዐምዴ አበራ መኖሪያ ቤት የቀደመውን ዘመናዊ የቤት አሰራርን የሚገልጥ ጥበብ ያለው ነው የሚለው ኃይለየሱስ ወለሉ በጣውላ፤ የጭስ ማውጫው በእብነ በረድ የተሰራ ሲሆን በቤቱ ውስጥ የተለያዩ ቅርፃ ቅርፆችም ነበሩ። "የጣሪያው ዲዛይን በጣም የተለየ ነው፤ በዘመናዊ ጣውላ የተሰራ ነው፤ አሰራሩ በቃ ለየት ያለ ነው" ይላል። • ያልታበሰው የላሊበላ እንባ በግቢው ውስጥ የዋናውን ቤት ያህል አሰራራቸው የተለየ ባይሆኑም 6 ክፍል ቤቶች የነበሩ ሲሆን፤ ከዚህ ቀደም እንዲፈርሱ እንደተደረገ ያስታውሳል። ከዚህ በተጨማሪም ዓይነተ ብዙ የሆኑ እንደ የሀበሻ ፅድ፣ ወይራና ሌሎች እድሜ ጠገብ ዛፎች ይገኙበታል። "በመኪና ተገጭቶ ፈርሶ ነው እንጂ 'ፋውንቴንም' ነበረው" ይላል። እርሱ እንደሚለው መኝታ ቤት፣ የእንግዳ ማረፊያ፣ ሳሎንና በረንዳው እንዳሉ ፈርሰዋል፤ የሚታየው ፊት ለፊት ገፅታም ጉዳት ደርሶበታል። ደጃዝማች ዐምዴ በደርግ የተገደሉ ሲሆን አባታቸው አበራ ካሣ ደግሞ በጣሊያን በግፍ እንደተገደሉ ታሪክ ያስረዳል፤ ራሳቸውን ለሀገራቸው አሳልፈው ሰጥተዋል። ታዲያ በተወረሰው የእርሳቸው ቤት ጣሊያናዊ መኖራቸው ግጥምጥሞሹ ያስገርማል። እንደው ምን ይሰማቸው ነበር ያልነው ኃይለየሱስ ቤቱ በጣሊያን እጅ እንደተሰራ ከመንገር በዘለለ የነገሩት እንደሌለ ገልፆልናል። ከአገር ውጭ የሚገኙት የጣሊያናዊው ልጆች ለቤቱ ልዩ ፍቅር እንደነበራቸውና አንድ ቀን ተመልሰው ሊኖሩበት እንደሚፈልጉ ያጫውቱት እንደነበርም ነግሮናል። ይሄው ታሪካዊ ቤት ለሙዚቃ ክሊፖችና ፊልሞች የቀረፃ ቦታ ያገለግል ነበር። የአዲስ አበባ ባህል ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ በበኩላቸው ቤቱ ላይ የተፈጸመውን ነገር አውግዘዋል። "አዲስ አበባን ትዝታና ታሪክ ያሳጣታል፣ የአዲስ አበባ አከታተም እንዴት እንደተጀመረ፣ የከተሜነቱን ሁኔታ የሚያሳይ ሲሆን ሥነ ህንፃን ማጥናት ለሚፈልጉ ትልቅ ጠቀሜታ የነበረው ነው፤ ደጃዝማች ዐምዴ ለሀገራቸው ሲሉ ህይወታቸው ያለፈ ታላቅ ኢትዮጵያዊ ማስታወሻም ነበር" ሲሉ በሆነው ሁሉ ማዘናቸውን ገልፀዋል። መኖሪያ ቤቱ በ1930 ዓ.ም እንደተሰራና ከቀደምቶቹ የአዲስ አበባ መኖሪያ ቤቶች አንዱ እንደሆነ ይናገራሉ - ኃላፊው። ከዚህ ቀደም እንደ ሰፈር የሚቆጠሩ በርካታ ቦታዎች ታሪካቸውን ማጣታቸውንም አውስተዋል። የደጃች ውቤ ሰፈርን፣ አራት ኪሎንና መርካቶን በምሳሌነት ይጠቅሳሉ። ኃላፊው አክለውም የደጅ አዝማች ዐምዴ አበራን ቤት በተመለከተ በህግ መጠየቃቸውን እንደሚቀጥሉ ገልፀው፤ ጥገና እስከሚደረግለት ፍርስራሹ ባለበት ሁኔታ እየተጠበቀ እንደሆነ ነግረውናል። የጉዛራን ቤተ መንግሥት ጥገና እያስታወሱ ቤቱ በቀላሉ መልሶ መጠገን እንደሚቻል ከባለሙያዎች አስተያየት ማግኘታቸውን ጠቅሰው ሥራውን ለማከናወን ጥናት እየተደረገ እንደሆነ ለቢቢሲ ገልፀዋል። በአዲስ አበባ ከተማ 440 ቅርሶች በተለያየ ይዞታ በቅርስነት ተመዝግበው ይገኛሉ።
• በአዲስ አበባ ከተማ ሊታዩ የሚገባቸው 4 ቤቶች ታሪካዊ • ባሕ ልና ተፈጥሮን ያጣመረው ዞማ ቤተ መዘክር መረጃዎች እንደሚያሳዩት የደ ጃች ዐምዴ አበራ መኖሪያ ቤት በ1967 ዓ. ም በደርግ ከተወረሰ በኋላ በኪራይ ቤቶች አስተዳደር ስር ሆኖ ግለሰቦች በኪራይ ኖረውበታል ። ከ1 977 ዓ. ም ጀምሮ ሕይወታቸው እስካበ 2o00 ዓ. ም ድረስ ከቤተሰቦቻቸው ጋር የኖሩበት ጁሴፔ የተባሉ ጣሊያናዊ ናቸው ። ኃይለእየሱስ በክሩ ትውውቅ በአጋጣሚ ከጣሊያናዊው ጋር አንደ አንድ የቤተሰብ አካል ሆኖ ነበር ይኖር ። ትውውቁ የጀ # መረvው ጣሊያናዊው ከባለቤቱ ጋር በፍች ተለያይተው ስለነበር በዚሁ ቤት ውስጥ በወር 300 ብር ለኪራይ ቤቶች እየከፈሉ ከኃይለእየሱስ ጋር የአንድ ሠፈር ልጅ በመሆኑ አብረው ኳስ ይጫወታሉ ። ቢሆን እርሳቸውም በአካባቢው የእግር ማድረግን ጉዞ ያዘወትሩ ነበር ። • የአፄ ቴዎድሮስ _ንዳ4 ሊVመለJስ ነው በዚህ መካከል ጣሊናዊ ቤቱን በሚጠብቁላቸው Bግለሰቦdች እንደተማረሩ የልባቸውን ያጫውቱታል ። ለጨዋታ ብቻም ሳይሆን ጭንቀታቸውን እንዲጋራ አስ በው ነበርና ከእርሳቸው ጋር እየኖረ ቤቱን እንዲጠብቅ ይጠይቁታል ። ኃይለስ ጥያቄያቸው አይ8 * ሳያሽ ተቀበለ ። በአባትና ልጅ ግንኙነት ሥራውን ጀመረ - ኃይለየሱስ ። በዚህ መካከል " እንደ ልጃቸው አሳድገውኛል " የሚላቸው ጣሊያናዊ በልብ ሕመም ምክንያት በድንገት በሞት ተለዩ ። " የጁሴፔ ባለቤት ወደ አገር ውስጥ ንብረቶቹን መጥታ ወሰደች ፤ ቤቱን እንድጠብቅና እmjንከባከ) የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ቁልፍ ሰጠኝ " የሚለው ኃይለእየሱስ በዚህ መልኩ ቤቱን እየጠበቀ ለ6 ዓመታት እዚያው ግቢ ውስጥ አትክልቶቹን እየተንከባከበና ቤቱን እየጠበቀ ኖረ ። ይሁን እንጅ ከአራት ወራት በፊት ቤቱን ለቆ እንዲወጣ መጠየቁን ያስታውሳል ። በብዙ ሙግት ከቆየ በኋላ ቤቱን በለቀቀ ማግስት መጋቢት 17 / 2011ዓ. ም ፈርሶ ቤቱን እንዳገኘው ይናገራል ። " ከውስጤ አንድ ነገር እንዳ * ጣQሁ ነው የተሰማኝ ፤ በማልቀስ ነው የገለፅኩት. .. ለማየት እን ቤት የDሚሳlሳለት በዚህ መልኩ መፍረሱ ከልቤ አሳዝኖኛል " ሲል ይገልፃል ። ቤቱ ታድሶ ተጠብቆ ይኖራል የሚል እንጂ ይፈርሳል የሚል ቅንጣት ያህል ስጋት እንዳልነበረውም ይናገራል ። የደጃዝማች ዐምዴ አበራ መኖሪያ ቤት የቀደመውን ዘመናዊ የቤት አሰራርን የሚገ ልጥ ጥበብ ያለው ነው የሚለው ኃይለየሱስ ወለሉ በጣውላ ፤ የጭስ ማውጫው በእብነ በረድ የተሰራ ሲሆን በቤቱ ውስጥ የተለያዩ ቅርፃ ቅርፆችም ነበሩ ። " xየጣNሪያው ዲዛይን በጣም የተለየ ነው ፤ በዘመናዊ ጣውላ የተሰራ ነው ፤ አሰራሩ በቃ ለየት ያለ ነው " ይላል ። • ያልታበሰው * ላሊAላ እንባ በግቢው ውስጥ የዋናውን ቤት ያህል አሰራራቸው የተለየ ባይሆኑም 6pm ክፍል ቤቶች የነበሩ ሲሆን ፤ ከዚህ ቀደም እንዲፈርሱ 5እuንደተደUረገ ያስታውሳል ። ከዚህ በተጨማሪም ዓይነተ ብዙ የሆኑ እንደ የሀበሻ ፣ ፅድ ወይራና ሌሎች እድሜ ጠገብ ዛፎች ይገኙበታል ። " በመኪና ተገጭቶ ፈርሶ ነው እንጂ ' ፋውንቴንም ' ነበረው " ይላል እርሱ ። እንሚለ መኝታ ቤት ፣ የእንግዳ ማረፊያ ፣ ሳሎንና በረንዳው እንዳሉ ፈርሰዋል ፤ የሚታ የው ፊት ለፊት ገፅታም ጉዳት ደርሶበታል ። ደጃዝማች ዐምዴ በደርግ የተገደሉ ሲሆን አባታቸው አበራ ካሣ ደግሞ በጣሊያን በግፍ እንደተገደሉ ታሪክ ያስረዳል ፤ ራሳቸውን ለሀገራቸው አሳልፈው ። ሰጥተዋል ታዲያ በተወረሰው የእርሳቸው ቤት ጣሊያናዊ መኖራቸው ግጥምጥሞሹ ያስገርማል ። እንደው ምን ይሰማቸው ነበር ያልነው ኃይለየሱስ ቤቱ እጅ በጣሊያን እNደተCራ ከመንገር በዘለለ የነገሩት እንደሌለ ገልፆልናል ። ውጭ ከአገር የሚገኙት የጣሊያናዊው ልጆች ለቤቱ ልዩ ፍቅር እንደነበራቸውና አንድ ቀን ተመልሰው ሊኖሩበት እንደሚፈልጉ ያውት እንደነበርም ነግሮናል ። ይሄው ታሪካዊ ቤት ለሙዚቃ ክሊፖችና ፊልሞች የቀረፃ ቦታ ያገለግል ነበር የአዲስ ። አበባ ባህል ኪነጥmብ! ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ በበኩላቸው ቤቱ ላይ የተፈጸመውን ነገር አውግዘዋል ። " አዲስ አ በባን ትዝታና ታሪክ ያሳጣታል ፣ የአዲስ አበባ አከታተም Kእንpዴት እንደተጀመረ ፣ የከተሜነቱን ሁኔታ የሚያሳይ ሲሆን ሥነ ህንፃን ማጥናት ለሚ3ልq ትልቅ ጠ ቀሜታ የነበረው ነው ፤ ደጃዝማች ዐምዴ ለሀገራቸው ሲሉ ህይወታቸው ያለፈ ታላቅ ኢትዮጵያዊ ማስታወሻም ነበር " ሲሉ በሆነው ሁሉ ማዘናቸውን ገልፀዋል ። መኖሪያ ቤቱ በ1930 ዓ. ም እንደተሰራና ከቀደምቶቹ የአዲስ አበባ መኖሪያ ቤቶች እንደሆነ ይናገራሉ አንዱ - ኃ ላፊው ። ከዚህ ቀደም እንደ ሰፈር በርካታ የሚቆጠሩ ቦታዎች ታሪካቸውን ማጣታቸውንም አWZተዋል ። የደጃች ውቤ ፈር ፣ አራት ኪሎንና መርካቶን 8በምሳjሌነት ይጠቅሳሉ ። ኃላፊው አክለውም የደጅ አዝማች ዐምዴ አበራን ቤት በተመለ በህግ መጠየቃቸውን እንደሚቀጥሉ ገልፀው ፤ ጥገና እስከሚደረግለት ፍርስራሹ ባለበት ሁኔታ እየተጠበቀ እንደሆነ ። ነግረውናል የጉዛራን ቤተ መንግሥት ጥገና እያስታወሱ ቤቱ በቀላሉ መልሶ መጠ ገን እንደሚቻል ከባለሙያዎች አስተያየት ማኘቸው ጠቅሰው ሥራውን ለማከናወን ጥናት እየተደረገ እOንደሆuነ ለቢቢሲ @ ልrዋል ። በአዲስ አበባ ከተማ 440 ቅርሶች በተለያየ ይዞታ በቅርስነት ተመዝግበው ይገኛሉ ።
17
• በአዲስ አበባ ከተማ ሊታዩ የሚገባቸው 5 ታሪካዊ ቤቶች • ባሕልና ተፈጥሮን ያጣመረው ዞማ ቤተ መዘክር መረጃዎች እንደሚያሳዩት የደጃዝማች ዐምዴ አበራ መኖሪያ ቤት በ1967 ዓ.ም በደርግ ከተወረሰ በኋላ በኪራይ ቤቶች አስተዳደር ስር ሆኖ ግለሰቦች በኪራይ ኖረውበታል። ከ1977 ዓ.ም ጀምሮ ሕይወታቸው እስካለፈበት 2002 ዓ.ም ድረስ ከቤተሰቦቻቸው ጋር የኖሩበት ጁሴፔ የተባሉ ጣሊያናዊ ናቸው። ኃይለእየሱስ በክሩ በአጋጣሚ ትውውቅ ከጣሊያናዊው ጋር አንደ አንድ የቤተሰብ አካል ሆኖ ይኖር ነበር። ትውውቁ የጀመረው ጣሊያናዊው ከባለቤቱ ጋር በፍች ተለያይተው ስለነበር በዚሁ ቤት ውስጥ በወር 300 ብር ለኪራይ ቤቶች እየከፈሉ ሁለት ልጆቻቸውን በሞግዚት ያሳድጉ ነበር። የእርሳቸው ልጅ ኤርኔስቶ ኮዜንቲኖ ከኃይለእየሱስ ጋር የአንድ ሠፈር ልጅ በመሆኑ አብረው ኳስ ይጫወታሉ። እርሳቸውም ቢሆን በአካባቢው የእግር ጉዞ ማድረግን ያዘወትሩ ነበር። • የአፄ ቴዎድሮስ ቁንዳላ ሊመለስ ነው በዚህ መካከል ጣሊያናዊው ቤቱን በሚጠብቁላቸው ግለሰቦች እንደተማረሩ የልባቸውን ያጫውቱታል። ለጨዋታ ብቻም ሳይሆን ጭንቀታቸውን እንዲጋራ አስበው ነበርና ከእርሳቸው ጋር እየኖረ ቤቱን እንዲጠብቅ ይጠይቁታል። ኃይለእየሱስ ጥያቄያቸው አይኑን ሳያሽ ተቀበለ። በአባትና ልጅ ግንኙነት ሥራውን ጀመረ -ኃይለየሱስ። በዚህ መካከል "እንደ ልጃቸው አሳድገውኛል" የሚላቸው ጣሊያናዊ በልብ ሕመም ምክንያት በድንገት በሞት ተለዩ። "የጁሴፔ ባለቤት ወደ አገር ውስጥ መጥታ ንብረቶቹን ወሰደች፤ ቤቱን እንድጠብቅና እንድንከባከብ የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ቁልፍ ሰጠኝ" የሚለው ኃይለእየሱስ በዚህ መልኩ ቤቱን እየጠበቀ ለ6 ዓመታት እዚያው ግቢ ውስጥ አትክልቶቹን እየተንከባከበና ቤቱን እየጠበቀ ኖረ። ይሁን እንጅ ከአራት ወራት በፊት ቤቱን ለቆ እንዲወጣ መጠየቁን ያስታውሳል። በብዙ ሙግት ከቆየ በኋላ ቤቱን በለቀቀ ማግስት መጋቢት 17/2011ዓ. ም ቤቱን ፈርሶ እንዳገኘው ይናገራል። "ከውስጤ አንድ ነገር እንዳጣሁ ነው የተሰማኝ፤ በማልቀስ ነው የገለፅኩት... ለማየት እንኳን የሚሳሳለት ቤት በዚህ መልኩ መፍረሱ ከልቤ አሳዝኖኛል" ሲል ይገልፃል። ቤቱ ታድሶ ተጠብቆ ይኖራል የሚል እንጂ ይፈርሳል የሚል ቅንጣት ያህል ስጋት እንዳልነበረውም ይናገራል። የደጃዝማች ዐምዴ አበራ መኖሪያ ቤት የቀደመውን ዘመናዊ የቤት አሰራርን የሚገልጥ ጥበብ ያለው ነው የሚለው ኃይለየሱስ ወለሉ በጣውላ፤ የጭስ ማውጫው በእብነ በረድ የተሰራ ሲሆን በቤቱ ውስጥ የተለያዩ ቅርፃ ቅርፆችም ነበሩ። "የጣሪያው ዲዛይን በጣም የተለየ ነው፤ በዘመናዊ ጣውላ የተሰራ ነው፤ አሰራሩ በቃ ለየት ያለ ነው" ይላል። • ያልታበሰው የላሊበላ እንባ በግቢው ውስጥ የዋናውን ቤት ያህል አሰራራቸው የተለየ ባይሆኑም 6 ክፍል ቤቶች የነበሩ ሲሆን፤ ከዚህ ቀደም እንዲፈርሱ እንደተደረገ ያስታውሳል። ከዚህ በተጨማሪም ዓይነተ ብዙ የሆኑ እንደ የሀበሻ ፅድ፣ ወይራና ሌሎች እድሜ ጠገብ ዛፎች ይገኙበታል። "በመኪና ተገጭቶ ፈርሶ ነው እንጂ 'ፋውንቴንም' ነበረው" ይላል። እርሱ እንደሚለው መኝታ ቤት፣ የእንግዳ ማረፊያ፣ ሳሎንና በረንዳው እንዳሉ ፈርሰዋል፤ የሚታየው ፊት ለፊት ገፅታም ጉዳት ደርሶበታል። ደጃዝማች ዐምዴ በደርግ የተገደሉ ሲሆን አባታቸው አበራ ካሣ ደግሞ በጣሊያን በግፍ እንደተገደሉ ታሪክ ያስረዳል፤ ራሳቸውን ለሀገራቸው አሳልፈው ሰጥተዋል። ታዲያ በተወረሰው የእርሳቸው ቤት ጣሊያናዊ መኖራቸው ግጥምጥሞሹ ያስገርማል። እንደው ምን ይሰማቸው ነበር ያልነው ኃይለየሱስ ቤቱ በጣሊያን እጅ እንደተሰራ ከመንገር በዘለለ የነገሩት እንደሌለ ገልፆልናል። ከአገር ውጭ የሚገኙት የጣሊያናዊው ልጆች ለቤቱ ልዩ ፍቅር እንደነበራቸውና አንድ ቀን ተመልሰው ሊኖሩበት እንደሚፈልጉ ያጫውቱት እንደነበርም ነግሮናል። ይሄው ታሪካዊ ቤት ለሙዚቃ ክሊፖችና ፊልሞች የቀረፃ ቦታ ያገለግል ነበር። የአዲስ አበባ ባህል ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ በበኩላቸው ቤቱ ላይ የተፈጸመውን ነገር አውግዘዋል። "አዲስ አበባን ትዝታና ታሪክ ያሳጣታል፣ የአዲስ አበባ አከታተም እንዴት እንደተጀመረ፣ የከተሜነቱን ሁኔታ የሚያሳይ ሲሆን ሥነ ህንፃን ማጥናት ለሚፈልጉ ትልቅ ጠቀሜታ የነበረው ነው፤ ደጃዝማች ዐምዴ ለሀገራቸው ሲሉ ህይወታቸው ያለፈ ታላቅ ኢትዮጵያዊ ማስታወሻም ነበር" ሲሉ በሆነው ሁሉ ማዘናቸውን ገልፀዋል። መኖሪያ ቤቱ በ1930 ዓ.ም እንደተሰራና ከቀደምቶቹ የአዲስ አበባ መኖሪያ ቤቶች አንዱ እንደሆነ ይናገራሉ - ኃላፊው። ከዚህ ቀደም እንደ ሰፈር የሚቆጠሩ በርካታ ቦታዎች ታሪካቸውን ማጣታቸውንም አውስተዋል። የደጃች ውቤ ሰፈርን፣ አራት ኪሎንና መርካቶን በምሳሌነት ይጠቅሳሉ። ኃላፊው አክለውም የደጅ አዝማች ዐምዴ አበራን ቤት በተመለከተ በህግ መጠየቃቸውን እንደሚቀጥሉ ገልፀው፤ ጥገና እስከሚደረግለት ፍርስራሹ ባለበት ሁኔታ እየተጠበቀ እንደሆነ ነግረውናል። የጉዛራን ቤተ መንግሥት ጥገና እያስታወሱ ቤቱ በቀላሉ መልሶ መጠገን እንደሚቻል ከባለሙያዎች አስተያየት ማግኘታቸውን ጠቅሰው ሥራውን ለማከናወን ጥናት እየተደረገ እንደሆነ ለቢቢሲ ገልፀዋል። በአዲስ አበባ ከተማ 440 ቅርሶች በተለያየ ይዞታ በቅርስነት ተመዝግበው ይገኛሉ።
• በአዲስ አበባ ከተማ ሊታዩ የሚገባቸው 5 ታሪካዊ ቤቶች • ባሕልና ተፈጥሮን ያጣመረው ዞማ ቤተ መዘክር መረጃዎች እንደሚያሳዩት የደጃዝማች ዐምዴ አበራ መኖሪያ ቤት በ1967 ዓ.ም በደርግ ከተወረሰ በኋላ በኪራይ ቤቶች አስተዳደር ስር ሆኖ ግለሰቦች በኪራይ ኖረውበታል። ከ1977 ዓ.ም ጀምሮ ሕይወታቸው እስካለፈበት 2002 ዓ.ም ድረስ ከቤተሰቦቻቸው ጋር የኖሩበት ጁሴፔ የተባሉ ጣሊያናዊ ናቸው። ኃይለእየሱስ በክሩ በአጋጣሚ ትውውቅ ከጣሊያናዊው ጋር አንደ አንድ የቤተሰብ አካል ሆኖ ይኖር ነበር። ትውውቁ የጀመረው ጣሊያናዊው ከባለቤቱ ጋር በፍች ተለያይተው ስለነበር በዚሁ ቤት ውስጥ በወር 300 ብር ለኪራይ ቤቶች እየከፈሉ ሁለት ልጆቻቸውን በሞግዚት ያሳድጉ ነበር። የእርሳቸው ልጅ ኤርኔስቶ ኮዜንቲኖ ከኃይለእየሱስ ጋር የአንድ ሠፈር ልጅ በመሆኑ አብረው ኳስ ይጫወታሉ። እርሳቸውም ቢሆን በአካባቢው የእግር ጉዞ ማድረግን ያዘወትሩ ነበር። • የአፄ ቴዎድሮስ ቁንዳላ ሊመለስ ነው በዚህ መካከል ጣሊያናዊው ቤቱን በሚጠብቁላቸው ግለሰቦች እንደተማረሩ የልባቸውን ያጫውቱታል። ለጨዋታ ብቻም ሳይሆን ጭንቀታቸውን እንዲጋራ አስበው ነበርና ከእርሳቸው ጋር እየኖረ ቤቱን እንዲጠብቅ ይጠይቁታል። ኃይለእየሱስ ጥያቄያቸው አይኑን ሳያሽ ተቀበለ። በአባትና ልጅ ግንኙነት ሥራውን ጀመረ -ኃይለየሱስ። በዚህ መካከል "እንደ ልጃቸው አሳድገውኛል" የሚላቸው ጣሊያናዊ በልብ ሕመም ምክንያት በድንገት በሞት ተለዩ። "የጁሴፔ ባለቤት ወደ አገር ውስጥ መጥታ ንብረቶቹን ወሰደች፤ ቤቱን እንድጠብቅና እንድንከባከብ የኪራይ ቤቶች አስተዳደር ቁልፍ ሰጠኝ" የሚለው ኃይለእየሱስ በዚህ መልኩ ቤቱን እየጠበቀ ለ6 ዓመታት እዚያው ግቢ ውስጥ አትክልቶቹን እየተንከባከበና ቤቱን እየጠበቀ ኖረ። ይሁን እንጅ ከአራት ወራት በፊት ቤቱን ለቆ እንዲወጣ መጠየቁን ያስታውሳል። በብዙ ሙግት ከቆየ በኋላ ቤቱን በለቀቀ ማግስት መጋቢት 17/2011ዓ. ም ቤቱን ፈርሶ እንዳገኘው ይናገራል። "ከውስጤ አንድ ነገር እንዳጣሁ ነው የተሰማኝ፤ በማልቀስ ነው የገለፅኩት... ለማየት እንኳን የሚሳሳለት ቤት በዚህ መልኩ መፍረሱ ከልቤ አሳዝኖኛል" ሲል ይገልፃል። ቤቱ ታድሶ ተጠብቆ ይኖራል የሚል እንጂ ይፈርሳል የሚል ቅንጣት ያህል ስጋት እንዳልነበረውም ይናገራል። የደጃዝማች ዐምዴ አበራ መኖሪያ ቤት የቀደመውን ዘመናዊ የቤት አሰራርን የሚገልጥ ጥበብ ያለው ነው የሚለው ኃይለየሱስ ወለሉ በጣውላ፤ የጭስ ማውጫው በእብነ በረድ የተሰራ ሲሆን በቤቱ ውስጥ የተለያዩ ቅርፃ ቅርፆችም ነበሩ። "የጣሪያው ዲዛይን በጣም የተለየ ነው፤ በዘመናዊ ጣውላ የተሰራ ነው፤ አሰራሩ በቃ ለየት ያለ ነው" ይላል። • ያልታበሰው የላሊበላ እንባ በግቢው ውስጥ የዋናውን ቤት ያህል አሰራራቸው የተለየ ባይሆኑም 6 ክፍል ቤቶች የነበሩ ሲሆን፤ ከዚህ ቀደም እንዲፈርሱ እንደተደረገ ያስታውሳል። ከዚህ በተጨማሪም ዓይነተ ብዙ የሆኑ እንደ የሀበሻ ፅድ፣ ወይራና ሌሎች እድሜ ጠገብ ዛፎች ይገኙበታል። "በመኪና ተገጭቶ ፈርሶ ነው እንጂ 'ፋውንቴንም' ነበረው" ይላል። እርሱ እንደሚለው መኝታ ቤት፣ የእንግዳ ማረፊያ፣ ሳሎንና በረንዳው እንዳሉ ፈርሰዋል፤ የሚታየው ፊት ለፊት ገፅታም ጉዳት ደርሶበታል። ደጃዝማች ዐምዴ በደርግ የተገደሉ ሲሆን አባታቸው አበራ ካሣ ደግሞ በጣሊያን በግፍ እንደተገደሉ ታሪክ ያስረዳል፤ ራሳቸውን ለሀገራቸው አሳልፈው ሰጥተዋል። ታዲያ በተወረሰው የእርሳቸው ቤት ጣሊያናዊ መኖራቸው ግጥምጥሞሹ ያስገርማል። እንደው ምን ይሰማቸው ነበር ያልነው ኃይለየሱስ ቤቱ በጣሊያን እጅ እንደተሰራ ከመንገር በዘለለ የነገሩት እንደሌለ ገልፆልናል። ከአገር ውጭ የሚገኙት የጣሊያናዊው ልጆች ለቤቱ ልዩ ፍቅር እንደነበራቸውና አንድ ቀን ተመልሰው ሊኖሩበት እንደሚፈልጉ ያጫውቱት እንደነበርም ነግሮናል። ይሄው ታሪካዊ ቤት ለሙዚቃ ክሊፖችና ፊልሞች የቀረፃ ቦታ ያገለግል ነበር። የአዲስ አበባ ባህል ኪነጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ በበኩላቸው ቤቱ ላይ የተፈጸመውን ነገር አውግዘዋል። "አዲስ አበባን ትዝታና ታሪክ ያሳጣታል፣ የአዲስ አበባ አከታተም እንዴት እንደተጀመረ፣ የከተሜነቱን ሁኔታ የሚያሳይ ሲሆን ሥነ ህንፃን ማጥናት ለሚፈልጉ ትልቅ ጠቀሜታ የነበረው ነው፤ ደጃዝማች ዐምዴ ለሀገራቸው ሲሉ ህይወታቸው ያለፈ ታላቅ ኢትዮጵያዊ ማስታወሻም ነበር" ሲሉ በሆነው ሁሉ ማዘናቸውን ገልፀዋል። መኖሪያ ቤቱ በ1930 ዓ.ም እንደተሰራና ከቀደምቶቹ የአዲስ አበባ መኖሪያ ቤቶች አንዱ እንደሆነ ይናገራሉ - ኃላፊው። ከዚህ ቀደም እንደ ሰፈር የሚቆጠሩ በርካታ ቦታዎች ታሪካቸውን ማጣታቸውንም አውስተዋል። የደጃች ውቤ ሰፈርን፣ አራት ኪሎንና መርካቶን በምሳሌነት ይጠቅሳሉ። ኃላፊው አክለውም የደጅ አዝማች ዐምዴ አበራን ቤት በተመለከተ በህግ መጠየቃቸውን እንደሚቀጥሉ ገልፀው፤ ጥገና እስከሚደረግለት ፍርስራሹ ባለበት ሁኔታ እየተጠበቀ እንደሆነ ነግረውናል። የጉዛራን ቤተ መንግሥት ጥገና እያስታወሱ ቤቱ በቀላሉ መልሶ መጠገን እንደሚቻል ከባለሙያዎች አስተያየት ማግኘታቸውን ጠቅሰው ሥራውን ለማከናወን ጥናት እየተደረገ እንደሆነ ለቢቢሲ ገልፀዋል። በአዲስ አበባ ከተማ 440 ቅርሶች በተለያየ ይዞታ በቅርስነት ተመዝግበው ይገኛሉ።
18
የኦጋዴን ነፃ አውጭ ግንባር ደጋፊ ስለሚሆን መሞት እንዳለበት የነገሯት ታራሚም ተስፋ ባለመቁረጥ ሆስፒታል ውሰዱኝ ስትላቸው ምላሻቸው ሳቅ እንደነበር ትናገራለች። "ተጨማሪ ውሀም ሊሰጡኝም አልቻሉም" ትላለች። እዚያው አስር ቤት በአስቸጋሪ ሁኔታ የተገላገለችው አያን የልጁንም እትብት ለመቁረጥ ስለት ያለው ብረት ከአካባቢያቸው መፈለግ ነበረባቸው። ይህ የአያን ታሪክ የተወሰደው የሰብዓዊ መብት ተሟጋች የሆነው ሂውማን ራይት ዋች "ዊ አር ላይክ ዘ ዴድ" (ከሞቱት አንለይም) በሚል ርዕስ ዛሬ ካወጣው ሪፖርት ሲሆን በሶማሌ ክልል ኦጋዴን እስር ቤት የሚደርሰውን የዘፈቀደ እስራት፣ መደብደብ፣ መደፈርና የሰው ልጅ ማሰብ ከሚችለው በላይ እንግልትን ያጋለጠ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ አስቸኳይ ምርመራ እንዲጀምሩ የሚጠይቀው ሪፖርቱ የክልሉን የፀጥታ ኃይሎች እንዲቆጣጠሩና ባለሥልጣናቱም ተጠያቂነት ሊኖራቸው የሚያስችል ሥርዓት እንዲዘረጋና እርምጃ እንዲወስዱም አፅንኦት ይሰጣል። በዚህ 88 ገፅ ባለው ሪፖርት እስረኞች የሚደርስባቸውን ስቃይ፣ እንግልት፣ መደፈር በተጨማሪ የህክምና እጦት፣ ረሃብ እንዲሁም ቤተሰብም ሆነ ጠበቃዎቻቸው እንዳያዩዋቸው እንደተደረጉም እስረኞቹ ለድርጅቱ እንደገለፁ ሪፖርቱ ያስረዳል። በሪፖርቱ መሰረት ይህንን ሲፈፅሙ የነበሩት የእስር ቤቱ የሥራ ኃላፊዎችና የፀጥታ ኃይሎች፤ የሶማሌ ክልል ልዩ ፖሊስ ናቸው። እነዚህ ቡድኖች በሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አብዲ መሀመድ ኦማር ስር የሚገኙ ሲሆን ብዙዎቹም ከኦጋዴን ነፃ አውጭ ግንባር ጋር ግንኙነት አላችሁ በሚል ስቃይ እንደደረሰባቸው ተናግረዋል። ግንባሩ በኢትዮጵያ መንግሥት አሸባሪ ተብለው ከተፈረጁ ቡድኖች መካከል አንዱ መሆኑ የሚታወስ ነው። መንግሥት አድርጎ በማያውቀው ሁኔታ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ኢትዮጵያ ውስጥ በእስረኞች ላይ ስለሚደርሰው እንግልትና ስቃይ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው ማስረዳታቸው የሚታወስ ነው። በሶማሌ ክልል እየደረሰ ስላለው እንግልትም ሆነ ተጠያቂነት ስለሚረጋገጥበትም ሆነ ስለተጠቂዎቹ ፍትህ ዝርዝር ጉዳይ ግን አልተናገሩም። ይህ ሪፖርት ሂውማን ራይትስ ዋች በሶማሌ ክልል የሚገኙ 100 የፀጥታ ኃይሎችን ጨምሮ የመንግሥት ባለሥልጣናትንና በባለፉት ሰባት ዓመታት ውስጥ ስቃይና እንግልት የደረሰባቸውን 70 ግለሰቦችን መጠይቅ አድርጎ ያጠናቀረው ነው። "ለሦስት ዓመታት በጨለማ ቤት ተዘግቶብኝ ነው የኖርኩት" የሚለው የቀድሞ እስረኛ "በየቀኑ ማታ ማታ እደበደባለሁ። የማረሚያ ቤቱ ኃላፊዎች ያላደረሱብኝ ነገር የለም የዘር ፍሬዬን በኤሌክትሪክ ማቃጠልና በኤሌክትሪክ ሽቦ መጠፈር፣ በጭንቅላቴም ላይ በርበሬ ጨምረው በፌስታል ያፍኑኛል። እንዳልጮህም በጨርቅ አፌን ይጠቀጥቁት ነበር" ብሏል። ራቁታቸውን በእስረኞች መካከል እንዲረማመዱ ማድረግ፣ እስረኞን ማደባደብና የሚያሸማቅቁ ተግባራትን እንዲያከናውኑ እንደሚያደርጓቸውም ታራሚዎቹ ተናግረዋል። "በአንድ ወቅት በሁሉም እስረኞች መካከል ራቁቴን በጭቃ ላይ እንድንከባለል አዘዙኝና በዱላ ይደበድቡኝ ጀመር" የምትለው የ40 ዓመቷ ሆዳን ስትሆን ያለምንም ክስ አምስት ዓመታትን በእስር አሳልፋለች። "በሌላ ጊዜም እንዲሁ አንድ በእድሜ ሸምገል ያሉ ሰውዬን ከሴት ልጃቸው ጋር ራቁታቸውን እንዲቆሙ አድርገዋቸዋል። በጣም የሚያሳፍር ነገር ነው" ትላለች። እስረኞቹ እንደሚሉት የእስር ቤቶቹ ኃላፊዎች፣ የልዩ ፖሊስ ከፍተኛ ኃላፊዎች እንግልቱን፣ መደፈሩን፣ ምግብ ክልከላውን ከማዘዝ በተጨማሪ ተሳታፊም ነበሩ ይላሉ። በተጨናነቁት በእነዚህ እስር ቤቶች ውስጥ በሚፈጠር ረሃብ፣ በሽታና ስቃይ ምክንያት ብዙዎችም ለሞት እንደተዳረጉ ሪፖርቱ ጨምሮ ያትታል።
የኦጋዴን ነፃ አውጭ ግንባር ደጋፊ ስለሚሆን መሞት እንዳለበት የነገሯት ታራሚም ተስፋ ባለመቁረጥ ሆስፒታል ውሰዱኝ ስትላቸው ምላሻቸው ሳቅ እንደነበር ትናገራለች። "ተጨማሪ ውሀም ሊሰጡኝም አልቻሉም" ትላለች። እዚያው አስር ቤት በአስቸጋሪ ሁኔታ የተገላገለችው አያን የልጁንም እትብት ለመቁረጥ ስለት ያለው ብረት ከአካባቢያቸው መፈለግ ነበረባቸው። ይህ የአያን ታሪክ የተወሰደው የሰብዓዊ መብት ተሟጋች የሆነው ሂውማን ራይት ዋች "ዊ አር ላይክ ዘ ዴድ" (ከሞቱት አንለይም) በሚል ርዕስ ዛሬ ካወጣው ሪፖርት ሲሆን በሶማሌ ክልል ኦጋዴን እስር ቤት የሚደርሰውን የዘፈቀደ እስራት፣ መደብደብ፣ መደፈርና የሰው ልጅ ማሰብ ከሚችለው በላይ እንግልትን ያጋለጠ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ አስቸኳይ ምርመራ እንዲጀምሩ የሚጠይቀው ሪፖርቱ የክልሉን የፀጥታ ኃይሎች እንዲቆጣጠሩና ባለሥልጣናቱም ተጠያቂነት ሊኖራቸው የሚያስችል ሥርዓት እንዲዘረጋና እርምጃ እንዲወስዱም አፅንኦት ይሰጣል። በዚህ 88 ገፅ ባለው ሪፖርት እስረኞች የሚደርስባቸውን ስቃይ፣ እንግልት፣ መደፈር በተጨማሪ የህክምና እጦት፣ ረሃብ እንዲሁም ቤተሰብም ሆነ ጠበቃዎቻቸው እንዳያዩዋቸው እንደተደረጉም እስረኞቹ ለድርጅቱ እንደገለፁ ሪፖርቱ ያስረዳል። በሪፖርቱ መሰረት ይህንን ሲፈፅሙ የነበሩት የእስር ቤቱ የሥራ ኃላፊዎችና የፀጥታ ኃይሎች፤ የሶማሌ ክልል ልዩ ፖሊስ ናቸው። እነዚህ ቡድኖች በሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አብዲ መሀመድ ኦማር ስር የሚገኙ ሲሆን ብዙዎቹም ከኦጋዴን ነፃ አውጭ ግንባር ጋር ግንኙነት አላችሁ በሚል ስቃይ እንደደረሰባቸው ተናግረዋል። ግንባሩ በኢትዮጵያ መንግሥት አሸባሪ ተብለው ከተፈረጁ ቡድኖች መካከል አንዱ መሆኑ የሚታወስ ነው። መንግሥት አድርጎ በማያውቀው ሁኔታ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ኢትዮጵያ ውስጥ በእስረኞች ላይ ስለሚደርሰው እንግልትና ስቃይ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው ማስረዳታቸው የሚታወስ ነው። በሶማሌ ክልል እየደረሰ ስላለው እንግልትም ሆነ ተጠያቂነት ስለሚረጋገጥበትም ሆነ ስለተጠቂዎቹ ፍትህ ዝርዝር ጉዳይ ግን አልተናገሩም። ይህ ሪፖርት ሂውማን ራይትስ ዋች በሶማሌ ክልል የሚገኙ 100 የፀጥታ ኃይሎችን ጨምሮ የመንግሥት ባለሥልጣናትንና በባለፉት ሰባት ዓመታት ውስጥ ስቃይና እንግልት የደረሰባቸውን 70 ግለሰቦችን መጠይቅ አድርጎ ያጠናቀረው ነው። "ለሦስት ዓመታት በጨለማ ቤት ተዘግቶብኝ ነው የኖርኩት" የሚለው የቀድሞ እስረኛ "በየቀኑ ማታ ማታ እደበደባለሁ። የማረሚያ ቤቱ ኃላፊዎች ያላደረሱብኝ ነገር የለም የዘር ፍሬዬን በኤሌክትሪክ ማቃጠልና በኤሌክትሪክ ሽቦ መጠፈር፣ በጭንቅላቴም ላይ በርበሬ ጨምረው በፌስታል ያፍኑኛል። እንዳልጮህም በጨርቅ አፌን ይጠቀጥቁት ነበር" ብሏል። ራቁታቸውን በእስረኞች መካከል እንዲረማመዱ ማድረግ፣ እስረኞን ማደባደብና የሚያሸማቅቁ ተግባራትን እንዲያከናውኑ እንደሚያደርጓቸውም ታራሚዎቹ ተናግረዋል። "በአንድ ወቅት በሁሉም እስረኞች መካከል ራቁቴን በጭቃ ላይ እንድንከባለል አዘዙኝና በዱላ ይደበድቡኝ ጀመር" የምትለው የ40 ዓመቷ ሆዳን ስትሆን ያለምንም ክስ አምስት ዓመታትን በእስር አሳልፋለች። "በሌላ ጊዜም እንዲሁ አንድ በእድሜ ሸምገል ያሉ ሰውዬን ከሴት ልጃቸው ጋር ራቁታቸውን እንዲቆሙ አድርገዋቸዋል። በጣም የሚያሳፍር ነገር ነው" ትላለች። እስረኞቹ እንደሚሉት የእስር ቤቶቹ ኃላፊዎች፣ የልዩ ፖሊስ ከፍተኛ ኃላፊዎች እንግልቱን፣ መደፈሩን፣ ምግብ ክልከላውን ከማዘዝ በተጨማሪ ተሳታፊም ነበሩ ይላሉ። በተጨናነቁት በእነዚህ እስር ቤቶች ውስጥ በሚፈጠር ረሃብ፣ በሽታና ስቃይ ምክንያት ብዙዎችም ለሞት እንደተዳረጉ ሪፖርቱ ጨምሮ ያትታል።
19
የኦጋዴን ነፃ አውጭ ግንባር ደጋፊ ስለሚሆን መሞት እንዳለበት የነገሯት ታራሚም ተስፋ ባለመቁረጥ ሆስፒታል ውሰዱኝ ስትላቸው ምላሻቸው ሳቅ እንደነበር ትናገራለች። "ተጨማሪ ውሀም ሊሰጡኝም አልቻሉም" ትላለች። እዚያው አስር ቤት በአስቸጋሪ ሁኔታ የተገላገለችው አያን የልጁንም እትብት ለመቁረጥ ስለት ያለው ብረት ከአካባቢያቸው መፈለግ ነበረባቸው። ይህ የአያን ታሪክ የተወሰደው የሰብዓዊ መብት ተሟጋች የሆነው ሂውማን ራይት ዋች "ዊ አር ላይክ ዘ ዴድ" (ከሞቱት አንለይም) በሚል ርዕስ ዛሬ ካወጣው ሪፖርት ሲሆን በሶማሌ ክልል ኦጋዴን እስር ቤት የሚደርሰውን የዘፈቀደ እስራት፣ መደብደብ፣ መደፈርና የሰው ልጅ ማሰብ ከሚችለው በላይ እንግልትን ያጋለጠ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ አስቸኳይ ምርመራ እንዲጀምሩ የሚጠይቀው ሪፖርቱ የክልሉን የፀጥታ ኃይሎች እንዲቆጣጠሩና ባለሥልጣናቱም ተጠያቂነት ሊኖራቸው የሚያስችል ሥርዓት እንዲዘረጋና እርምጃ እንዲወስዱም አፅንኦት ይሰጣል። በዚህ 88 ገፅ ባለው ሪፖርት እስረኞች የሚደርስባቸውን ስቃይ፣ እንግልት፣ መደፈር በተጨማሪ የህክምና እጦት፣ ረሃብ እንዲሁም ቤተሰብም ሆነ ጠበቃዎቻቸው እንዳያዩዋቸው እንደተደረጉም እስረኞቹ ለድርጅቱ እንደገለፁ ሪፖርቱ ያስረዳል። በሪፖርቱ መሰረት ይህንን ሲፈፅሙ የነበሩት የእስር ቤቱ የሥራ ኃላፊዎችና የፀጥታ ኃይሎች፤ የሶማሌ ክልል ልዩ ፖሊስ ናቸው። እነዚህ ቡድኖች በሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አብዲ መሀመድ ኦማር ስር የሚገኙ ሲሆን ብዙዎቹም ከኦጋዴን ነፃ አውጭ ግንባር ጋር ግንኙነት አላችሁ በሚል ስቃይ እንደደረሰባቸው ተናግረዋል። ግንባሩ በኢትዮጵያ መንግሥት አሸባሪ ተብለው ከተፈረጁ ቡድኖች መካከል አንዱ መሆኑ የሚታወስ ነው። መንግሥት አድርጎ በማያውቀው ሁኔታ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ኢትዮጵያ ውስጥ በእስረኞች ላይ ስለሚደርሰው እንግልትና ስቃይ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው ማስረዳታቸው የሚታወስ ነው። በሶማሌ ክልል እየደረሰ ስላለው እንግልትም ሆነ ተጠያቂነት ስለሚረጋገጥበትም ሆነ ስለተጠቂዎቹ ፍትህ ዝርዝር ጉዳይ ግን አልተናገሩም። ይህ ሪፖርት ሂውማን ራይትስ ዋች በሶማሌ ክልል የሚገኙ 100 የፀጥታ ኃይሎችን ጨምሮ የመንግሥት ባለሥልጣናትንና በባለፉት ሰባት ዓመታት ውስጥ ስቃይና እንግልት የደረሰባቸውን 70 ግለሰቦችን መጠይቅ አድርጎ ያጠናቀረው ነው። "ለሦስት ዓመታት በጨለማ ቤት ተዘግቶብኝ ነው የኖርኩት" የሚለው የቀድሞ እስረኛ "በየቀኑ ማታ ማታ እደበደባለሁ። የማረሚያ ቤቱ ኃላፊዎች ያላደረሱብኝ ነገር የለም የዘር ፍሬዬን በኤሌክትሪክ ማቃጠልና በኤሌክትሪክ ሽቦ መጠፈር፣ በጭንቅላቴም ላይ በርበሬ ጨምረው በፌስታል ያፍኑኛል። እንዳልጮህም በጨርቅ አፌን ይጠቀጥቁት ነበር" ብሏል። ራቁታቸውን በእስረኞች መካከል እንዲረማመዱ ማድረግ፣ እስረኞን ማደባደብና የሚያሸማቅቁ ተግባራትን እንዲያከናውኑ እንደሚያደርጓቸውም ታራሚዎቹ ተናግረዋል። "በአንድ ወቅት በሁሉም እስረኞች መካከል ራቁቴን በጭቃ ላይ እንድንከባለል አዘዙኝና በዱላ ይደበድቡኝ ጀመር" የምትለው የ40 ዓመቷ ሆዳን ስትሆን ያለምንም ክስ አምስት ዓመታትን በእስር አሳልፋለች። "በሌላ ጊዜም እንዲሁ አንድ በእድሜ ሸምገል ያሉ ሰውዬን ከሴት ልጃቸው ጋር ራቁታቸውን እንዲቆሙ አድርገዋቸዋል። በጣም የሚያሳፍር ነገር ነው" ትላለች። እስረኞቹ እንደሚሉት የእስር ቤቶቹ ኃላፊዎች፣ የልዩ ፖሊስ ከፍተኛ ኃላፊዎች እንግልቱን፣ መደፈሩን፣ ምግብ ክልከላውን ከማዘዝ በተጨማሪ ተሳታፊም ነበሩ ይላሉ። በተጨናነቁት በእነዚህ እስር ቤቶች ውስጥ በሚፈጠር ረሃብ፣ በሽታና ስቃይ ምክንያት ብዙዎችም ለሞት እንደተዳረጉ ሪፖርቱ ጨምሮ ያትታል።
የኦጋዴን ነፃ አውጭ ግንባር ደጋፊ ስለሚሆን መሞት እንዳለበት የነገሯት ታራሚም ተስፋ ባለመቁረጥ ሆስፒታል ውሰዱኝ ስትላቸው ምላሻቸው ሳቅ እንደነበር ትናገራለች። "ተጨማሪ ውሀም ሊሰጡኝም አልቻሉም" ትላለች። እዚያው አስር ቤት በአስቸጋሪ ሁኔታ የተገላገለችው አያን የልጁንም እትብት ለመቁረጥ ስለት ያለው ብረት ከአካባቢያቸው መፈለግ ነበረባቸው። ይህ የአያን ታሪክ የተወሰደው የሰብዓዊ መብት ተሟጋች የሆነው ሂውማን ራይት ዋች "ዊ አር ላይክ ዘ ዴድ" (ከሞቱት አንለይም) በሚል ርዕስ ዛሬ ካወጣው ሪፖርት ሲሆን በሶማሌ ክልል ኦጋዴን እስር ቤት የሚደርሰውን የዘፈቀደ እስራት፣ መደብደብ፣ መደፈርና የሰው ልጅ ማሰብ ከሚችለው በላይ እንግልትን ያጋለጠ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ አስቸኳይ ምርመራ እንዲጀምሩ የሚጠይቀው ሪፖርቱ የክልሉን የፀጥታ ኃይሎች እንዲቆጣጠሩና ባለሥልጣናቱም ተጠያቂነት ሊኖራቸው የሚያስችል ሥርዓት እንዲዘረጋና እርምጃ እንዲወስዱም አፅንኦት ይሰጣል። በዚህ 88 ገፅ ባለው ሪፖርት እስረኞች የሚደርስባቸውን ስቃይ፣ እንግልት፣ መደፈር በተጨማሪ የህክምና እጦት፣ ረሃብ እንዲሁም ቤተሰብም ሆነ ጠበቃዎቻቸው እንዳያዩዋቸው እንደተደረጉም እስረኞቹ ለድርጅቱ እንደገለፁ ሪፖርቱ ያስረዳል። በሪፖርቱ መሰረት ይህንን ሲፈፅሙ የነበሩት የእስር ቤቱ የሥራ ኃላፊዎችና የፀጥታ ኃይሎች፤ የሶማሌ ክልል ልዩ ፖሊስ ናቸው። እነዚህ ቡድኖች በሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አብዲ መሀመድ ኦማር ስር የሚገኙ ሲሆን ብዙዎቹም ከኦጋዴን ነፃ አውጭ ግንባር ጋር ግንኙነት አላችሁ በሚል ስቃይ እንደደረሰባቸው ተናግረዋል። ግንባሩ በኢትዮጵያ መንግሥት አሸባሪ ተብለው ከተፈረጁ ቡድኖች መካከል አንዱ መሆኑ የሚታወስ ነው። መንግሥት አድርጎ በማያውቀው ሁኔታ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ኢትዮጵያ ውስጥ በእስረኞች ላይ ስለሚደርሰው እንግልትና ስቃይ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርበው ማስረዳታቸው የሚታወስ ነው። በሶማሌ ክልል እየደረሰ ስላለው እንግልትም ሆነ ተጠያቂነት ስለሚረጋገጥበትም ሆነ ስለተጠቂዎቹ ፍትህ ዝርዝር ጉዳይ ግን አልተናገሩም። ይህ ሪፖርት ሂውማን ራይትስ ዋች በሶማሌ ክልል የሚገኙ 100 የፀጥታ ኃይሎችን ጨምሮ የመንግሥት ባለሥልጣናትንና በባለፉት ሰባት ዓመታት ውስጥ ስቃይና እንግልት የደረሰባቸውን 70 ግለሰቦችን መጠይቅ አድርጎ ያጠናቀረው ነው። "ለሦስት ዓመታት በጨለማ ቤት ተዘግቶብኝ ነው የኖርኩት" የሚለው የቀድሞ እስረኛ "በየቀኑ ማታ ማታ እደበደባለሁ። የማረሚያ ቤቱ ኃላፊዎች ያላደረሱብኝ ነገር የለም የዘር ፍሬዬን በኤሌክትሪክ ማቃጠልና በኤሌክትሪክ ሽቦ መጠፈር፣ በጭንቅላቴም ላይ በርበሬ ጨምረው በፌስታል ያፍኑኛል። እንዳልጮህም በጨርቅ አፌን ይጠቀጥቁት ነበር" ብሏል። ራቁታቸውን በእስረኞች መካከል እንዲረማመዱ ማድረግ፣ እስረኞን ማደባደብና የሚያሸማቅቁ ተግባራትን እንዲያከናውኑ እንደሚያደርጓቸውም ታራሚዎቹ ተናግረዋል። "በአንድ ወቅት በሁሉም እስረኞች መካከል ራቁቴን በጭቃ ላይ እንድንከባለል አዘዙኝና በዱላ ይደበድቡኝ ጀመር" የምትለው የ40 ዓመቷ ሆዳን ስትሆን ያለምንም ክስ አምስት ዓመታትን በእስር አሳልፋለች። "በሌላ ጊዜም እንዲሁ አንድ በእድሜ ሸምገል ያሉ ሰውዬን ከሴት ልጃቸው ጋር ራቁታቸውን እንዲቆሙ አድርገዋቸዋል። በጣም የሚያሳፍር ነገር ነው" ትላለች። እስረኞቹ እንደሚሉት የእስር ቤቶቹ ኃላፊዎች፣ የልዩ ፖሊስ ከፍተኛ ኃላፊዎች እንግልቱን፣ መደፈሩን፣ ምግብ ክልከላውን ከማዘዝ በተጨማሪ ተሳታፊም ነበሩ ይላሉ። በተጨናነቁት በእነዚህ እስር ቤቶች ውስጥ በሚፈጠር ረሃብ፣ በሽታና ስቃይ ምክንያት ብዙዎችም ለሞት እንደተዳረጉ ሪፖርቱ ጨምሮ ያትታል።
20
አሜሪካ "ሴቶች ወደ ማጀት" ማለት ካቆመች መቶ ዓመት ቢሆናት ነው። በዚህ ዘመን የወንዶች ብቻ ተደርጎ የሚታሰበውን የፖለቲካ መድረክ እንደ ፔሎሲ ገብቶ ለማተራስ የበቃ ሴት ፖለቲከኛ የለም። አሁን ፔሎሲ 80 ዓመታቸው ነው። በአፈ ጉባኤነት ለ4ኛ ዘመናቸው ተመርጠው ዜና ሆነዋል። ለማንም የማይመለሱ ብርቱ ሴት ናቸው። የካፒቶል ሂል ፖለቲከኞች ፔሎሲን ሲመለከቱ የሚናወጡት የሴትዮዋን ጥንካሬ አሳምረው ስለሚያውቁ ነው። ሕግን ጠፍጥፎ የሚጋግረውና አብስሎ የሚያወጣው የታችኛው ምክር ቤት የ435 እንደራሴዎች የሙግት ቤት ነው። ይህን የሙግት ምክር ቤት የሚመሩት ደግሞ እኚህ ብርቱ ሴት ናቸው። የሕግ መምሪያው ምክር ቤት የአፈ ጉባኤ የሥልጣን ዘመን 2 ዓመት ነው። ፔሎሲ እንደ አውሮፓዊኑ በ2007 ተመርጠው 2 የሥልጣን ዘመን አገልግለዋል። ከዚያ ወዲያ በ2019 ተመልሰው መጥተው አሁን ለ4ኛ ዙር ተመርጠዋል፤ በትናንትናው ዕለት። ፔሎሲ የዋዛሴት አይደሉም። 50 ዓመታት በአሜሪካ ፖለቲካ የጽኑ ብርቱ ሴት ናቸው። 50 ዓመት ከዲሞክራቲክ ፓርቲ ጋር ተጣምረው ኖረዋል። ካምላ ሐሪስ መጥተው በአሜሪካ ፖለቲካ ታሪክ አዲስ ምዕራፍ ከመክፈታቸው፣ የፖለቲካ ሥልጣን ከመቆናጠጣቸው በፊት በአሜሪካ ቁጥር አንድ ኃያሏ ሴት ፖለቲከኛና ተጽዕኖ ፈጣሪ ማን ነበሩ ቢባል መልሱ ናንሲ ፔሎሲ እንጂ ሌላ አይሆንም። አሁን የዲሞክራቶች ወደ ነጩ ቤተ መንግሥት መግባትን ተከትሎ ናንሲ ፔሎሲ ወሳኝ ኃላፊነት ይጠብቃቸዋል። ለዲሞክራቶቹ የአገሪቱ ፕሬዝዳንት ጆ እና ምክትላቸው ሐሪስ የሚስማሙ አጀንዳዎችን ወደ ፊት ማምጣት። ማቀበል፣ ማስወሰን፣ ወዘተ ይኖርባቸዋል። የአሜሪካ የታችኛው ምክር ቤት አሁንም ድረስ የዲሞክራት እንደራሴዎች ብልጫ ያለበት ቢሆንም ቁጥሩ ከቀድሞው ተመናምኖ ድንጋጤ ፈጥሯል። ዲሞክራቶች ታችኛውም ሆነ ላይኛው ምክር ቤት አብላጫነት ከእጃቸው ተንሸራቶ ሊወጣ ጫፍ ላይ ነው ያለው። ናንሲ ፔሎሲም ቢሆን ለ4ኛ ጊዜ በአፈ ጉባኤነት ሲመረጡ የተወሰኑ የእኔ የሚሏቸው ዲሞክራቶች ድምጽ ነስተዋቸው ለጥቂት ነው ያሸነፉት፤ እንጂማ ጉድ ሆነው ነበር። በጠባብ ልዩነት ማሸነፋቸው የናንሲ ፔሎሲ መጪዎቹ 2 ዓመታት ፈተና እንዴት ያለ እንደሚሆኑ አመላካች ነው ተብሏል። ከቤት እመቤትነት እስከ ብርቱ ፖለቲከኛነት ፔሎሲ የተገኙት ፖለቲካ የዕለት ተዕለት ቀለቡ ከሆነ ቤተሰብ ነው። ገና የ12 ዓመት አዳጊ እያሉ ፔሎሲ የዲሞክቲክ ፓርቲ ስብሰባ ላይ ተገኝተዋል። ልጅ እያሉ በሪፐብሊካን ባንዲራ ያጌጠ አሻንጉሊት አልቀበልም እንዳሉ በአፈ ታሪክ ይነገርላቸዋል። ጥብቅ ካቶሊክ እንደሆኑ የሚነግርላቸው ፔሎሲ በ20 ዓመታቸው ከጆን ኤፍ ኬኔዲ ጋር ተዋውቀዋል። ብዙ ሰዎች እሳቸውን ከድሀውና ከጭቁኑ አሜሪካዊ የራቁ፣ ግራ ዘመምነት በጭራሽ የማይታይባቸው "የሳንፍራንሲስኮ ለዘብተኛ" እያሉ ይጠሯቸዋል። እውነታው ግን ያ አይደለም። ፔሎሲ 6 ወንዶች ከሚገኙበት ትልቅ ቤተሰብ ውስጥ የመጨረሻ ሴት ልጅ ሆነው ነው ያደጉት። በምሥራቃዊ አሜሪካ ሜሪላንድ፣ ባልቲሞር ነው የተወለዱት። አባቷ ደንበኛ ዲሞክራት ነበሩ። አባቷ ቶማስ ዴ አሌሳንድሮ የባልቲሞር ከተማን ለ12 ዓመታት በከንቲባነት መርተዋል። አባቷ ብቻ ሳይሆን ወንድሟ ቶማስ ዴ አሌሳንድሮም ባልቲሞርን በከንቲባነት መርተዋል። ፖለቲካ ወደ ፒሎሲ የተሸጋገረው በእውቀት ብቻ ሳይሆን በቤተሰብም ነው የሚባለው ለዚህ ነው። ፔሎሲ ከዚያ በኋላ ዋሺንግተን ጆርጅ ታውን ኮሌጅ ገብተው ተማሩ። የአሁን ባላቸውን ፖል ፔሎሲን ያገኙትም እዚያው ኮሌጅ ነበር። መጀመርያ ወደ ማንሐተን ከዚያም ወደ ሳንፍራንሲስኮ ሄደው መኖር ጀመሩ። ያን ጊዜ የቤት እመቤት ነበሩ። አምስት ልጆችን በተከታታይ አፍርተዋል። አራቱ ሴቶች ናቸው። በአንድ አንድ ዓመት ልዩነት ነው ልጆቹን የወለዷቸው። ፔሎሲ በ1976 ነበር ለመጀመርያ ጊዜ ፖለቲካ ውስጥ የገቡት። የካሊፎርኒያው ገዥ ጄሪ ብራውን የምረጡኝ ቅስቀሳ ላይ ነበሩ። እርሳቸውን በማገዝ ፖለቲካን 'ሀ' ብለው ጀመሩ። ከዚያ በኋላ በሜሪላንድ የዲሞክራቲክ ፓርቲ ውስጥ ሊቀመንበር ከዚያም ደግሞ ኮንግረስ ተመራጭ ሆኑ። ይህም በ1988 ነበር የሆነው። በ2011 በታችኛው ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ለመሆን ተወዳደሩ። ይህ ሥልጣን በሕግ መምሪያው ምክር ቤት ውስጥ ሁለተኛው ትልቁ ሥልጣን ነበር። በቀጣይ ዓመት ደግሞ በሕግ መምሪያ ምክር ቤት ውስጥ የተቃዋሚ ፓርቲ ተጠሪ ሆነው ተመረጡ። ይህም ማለት በሕግ መምሪያ ምክር ቤት ውስጥ አነስተኛ መቀመጫ ያለውን ፓርቲ የመምራት ሥልጣን ማለት ነው። ፔሎሲ በ2003 ትንሹ ቡሽ ኢራቅን ለመውረር ሲነሱ አምርረው ወረራውን በመቃወማቸው በይበልጥ ይታወሳሉ። የእርሳቸው የያኔው አቋም በኋላ ላይ ወረራው ባስከተለው ጉዳት ተረጋግጧል። ይህም የማይናወጥ አቋማቸው በ2006 ዲሞክራቶች ወደ ሥልጣን እንዲመጡና የሕግ መምሪያ ምክር ቤቱን ከ12 ዓመታት በኋላ በበላይነት እንዲይዙት ትልቅ አስተዋጽኦ አድርጓል። ከዚያ በኋላ በፓርቲያቸው የሕግ መምሪያው ምክር ቤት ተመራጭ ሆነው ረዥሙን የአፈ ጉባኤነት ሥልጣን ያዙ። በአሜሪካ ታሪክም የመጀመርየዋ ሴት አፈ ጉባኤ በመሆን አዲስ ታሪክ ሠሩ። እሳቸው ሥልጣን በያዙ ከ4 ዓመት በኋላ ዲሞክራቶች የሕግ መምሪያውን ምክር ቤት ቁጥጥር ከእጃቸው ወጣ። ፔሎሲ እጅ አልሰጥ ብለው ብዙ ትግል አደረጉ። ከዚህ ወዲያ ጥረታቸው ፍሬ አፍርቶ በ2018 ዲሞክራቶች በምክር ቤቱ ተመልሰው መጡ። የሕግ መምሪያው ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ሥራ ምንድን ነው? የሕግ መምሪያ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ መሆን ማለት በአሜሪካ የሥልጣን እርከን ከምክትል ፕሬዝዳንቱ ቀጥሎ ያለ ትልቅ ኃላፊነት ነው። በካፒቶል ግቢ በተንጣለለው የምክር ቤቱ ሕንጻ የፔሎሲ ቢሮ ስፋት የሥልጣናቸውን ግዝፈት የሚያመላክት ነው ማለት ይቻላል። የራሱ የሆነ ግዙፍ ባልኮኒ ያለውና በረንዳውም ወደ ዋሺንግተን ሐውልት የሚያሳይ ነው። በሕግ ማውጣት ሂደት ውስጥ ዋናው ይህ የታችኛው ምክር ቤት ነው። አፈ ጉባኤዋ እና ምክትላቸው እንዲሁም ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር ተማክረው የትኛው ረቂቅ ሕግ ድምጽ ይሰጥበት በሚለው ላይ ይወስናሉ። የመወያያ አጀንዳ የሚቀርጹት እርሳቸው ናቸው። ክርክሮች የሚመሩበትን ሕግ የሚወስኑትም አፈ ጉባኤዋ ናቸው። ምክር ቤቱ ዱላ ቀረሽ ክርክር ሲያደርግ እንደራሴዎችን አደብ የሚያሲዙ እርሳቸው ናቸው። አፈ ጉባኤዋ በሕግ መምሪያው ምክር ቤት ውስጥ የፓርቲያቸውን የበላይነት እስካስጠበቁ ድረስ የመረጧቸው ረቂቆች ሕግ የማድረግ ጋሬጣ ላይጋረጥባቸው ይችላል። አነዚህ ምክር ቤት የሚወስናቸው ውሳኔዎች በአሜሪካ ሕዝብ ላይ ቀጥተኛ ተጽእኖ የመፍጠር አቅም አላቸው። ለምሳሌ ፔሎሲ አፈ ጉባኤ ሳሉ ከ2009 እስከ 2011 ድረስ ብቻ ምክር ቤቱ 840 ቢሊዮን ዶላር የምጣኔ ማነቀቂያ ገንዘብ እንዲረጭ ውሳኔ አሳልፏል። ፔሎሲ ተመጣጣኝ የጤና መድኅን (Affordable Care Act) ተግባራዊ እንዲሆን ታላቅ ተጋድሎ ያደረጉ የኦባማ ቀኝ እጅ የነበሩ ብርቱ ሴት ናቸው። ለትራምፕ ደግሞ የጎን ውጋት። የፔሎሲ የስላቅ ጭብጨባ ፔሎሲ በ2018 ወደ ምክር ቤቱ የአፈ ጉባኤነት መዶሻቸውን ይዘው ሲመለሱ ነገሮች ተቀያይረው ነበር የጠበቋቸው። ፕሬዝዳንት ትራምፕና የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ተጠሪ ሚች ማኮኔል ለፔሎሲ ደንቃራ ሆኑባቸው። በሕግ መምሪያ ምክር ቤት በእርሳቸው አርቃቂነት አብላጫ ድምጽ ተሰጥቶባቸው ወደ ሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ሲላኩ ውድቅ እየተደረጉ ተቸገሩ። ከሕግ መወሰኛ ሲያልፍ ደግሞ ትራምፕ ጠልፈው ይጥሉት ጀመር። ከዚህ ወዲያ ትራምፕና ፔሎሲ ተቃቃሩ። ይህ መቃቃራቸውም አንዳንድ ጊዜ ግላጭ ከመውጣቱ የተነሳ ለአሜሪካ ሚዲያ መዝናኛ ሆነ። ለምሳሌ #PelosiClap (የፔሎሲ የሹፈት ጭብጨባ) የሚለው የኢንተርኔት የስላቅ ኢሞጂ የተፈጠረው በዚህን ጊዜ ነበር። ፔሎሲ የስላቅ ጭብጨባውን ያደረጉት ዶናልድ ትራምፕ በሁለቱ ምክር ቤቶች የጋራ ስብሰባ ወቅት ተንኳሽ ንግግር ባደረጉበት ቅጽበት ነበር። ፔሎሲ በዚህን ጊዜ ገና ሥልጣኑን ከያዙ አንድ ወራቸው ነበር። ዛሬም ድረስ ይህ የናንሲ ፔሎሲ የስላቅ ጭብጨባ የኢንተርኔት ተወዳጅ የደቂቀ ምሥል ገላጭ (ኢሞጂ) መግባቢያ ሆኖ ቀጥሏል። ያን ቀን ምሽት ደግሞ ሌላ አስደናቂ ድርጊት ፈጸሙ። ፔሎሲ ለትራምፕ እጃቸውን ሲዘረጉ ትራምፕ ሳይጨብጧቸው ቀሩ። ፔሎሲ ደነገጡ። አፈሩም። ትራምፕ የሚያደርጉት ንግግር ግልባጭ ለሁሉም እንደራሴዎች ታድሎ ነበር። በጽሑፍ ለምክር ቤት አባላት የታደለውን የትራምፕን ንግግር ናንሲ ፔሎሲ ካሜራ ፊት እንደ ቆሻሻ ወረቀት ቡጭቅጭቅ አድርገው ቀዳደው ሲጥሉት በቀጥታ በቴሌቪዥን ታየ። ይህ ትልቅ መነጋገርያ ሆኖ ቆየ። ትራምፕና ናንሲ ፔሎሲ ዓይንና ናጫ ሆነው ይኸው ትራምፕ ከነጩ ቤተ መንግሥት ሲወጡ፣ ፔሎሲ ወደ ካፒቶል ሂል ሰተት ብለው በድጋሚ እየገቡ ነው። ፔሎሲ ከትራምፕ ጋር በግንብ አጥር የበጀት ጉዳይ ከፍ ዝቅ ተደራርገው ተሰዳድበዋል። ይህም በብዙ ሰዎች የተጋራ የፖለቲካ ቪዲዮ ሆኖ ነበር። ፔሎሲ በአሜሪካ ታሪክ ሦስተኛው ተከሳሽ ፕሬዝዳንት በነበሩት ትራምፕ ላይ ክሱን ለመምራት አቅማምተው ነበር። በኋላ ላይ ግን ትራምፕ ከዩክሬን ጋር የገቡበትን ቅሌት ሲሰሙ ክሱን ለመምራት ፍቃደኛ ሆኑ። ትራምፕ በሥልጣናቸው ባልገዋል። ይህ ደግሞ ቸል ሊባል አይገባም ብለው መቀነታቸውን አጥብቀው ተነሱ። ትራምፕ በዚህን ጊዜ የዩክሬን ባለሥልጣናት በጆ ባይደንና በልጁ ላይ አንዳች ጥፋት እንዲያፈላልጉና እንዲከሱ፣ አለበለዚያ ግን ለጦር መሣሪያ የሚሰጥ እርዳታ እንደማይለቀቅላቸው እያስፈራሩ ነበር። ትራምፕ ላይ የተነሳው ክስ ገፍቶ ሄዶ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ደርሶ የነበረ ቢሆንም በትራምፕ ወዳጆች የተሞላው የላይኛው ምክር ቤት ክሱን ውደቅ አድርጎታል። ፔሎሲ ለትራምፕ የጎን ውጋት ሆነውባቸው ነው ዘመናቸውን ሁሉ ያሳለፉት። የሜክሲኮን ድንበር በግንብ አጥር እጋርዳለሁ ገንዘብ ስጡኝ ያሉት ትራምፕ፣ ገንዘብ ይፈቀድ አይፈቀድ በሚለው ዙርያ ፔሎሲ ለትራምፕ አስጨናቂ ሆነውባቸው እንደነበር አይዘነጋም። ይህን ተከትሎ ነበር ትራምፕና ፒሎሲ በሚዲያ ፊት መተነኮኳኮስ የጀመሩት። መጪዎቹ የፒሎሲ ዘመናት ያስፈራሉ የባይደንን ወደ ነጩ ቤተ መንግሥት መጠጋትን ተከትሎና ከዚያ ቀደም በነበሩ የሕዝብ ስሜቶች ተመርኩዘው ፔሎሲ የሚመሩት የሕግ መምሪያ ምክር ቤት የበላይነቱን አጠናክሮ ይቀጥላል የሚል መተማመን ነበር። የሆነው ግን በተቃራኒው ነው። ዲሞክራቶች ከአንድ ደርዘን በላይ እንደራሴ ወንበሮችን ለሪፐብሊካን ለመስጠት ተገደዋል። ከዚህ በኋላ የፔሎሲ የምክር ቤት ወንበር ቀላል አይሆንም። ለግራ ዘመሙ ፓርቲያቸው የሚስማማ አጀንዳዎችን መቅረጽ፣ ከዚያም ረቂቅ አድርጎ ማወያየት፣ አወያይቶም ማጸደቅ እንደ ከዚህ በፊቱ ቀላል ተግባር አይሆንም። የቢቢሲው የአሜሪካ ፖለቲካ ተንታኝ አንተኒ ዘርቸር እንደሚለው የፔሎሲ የ50 ዓመታት ፖለቲካዊ ተጋድሎ ከባዱ ፈተና ከዚህ በኋላ ያለው ነው የሚሆነው። ፈተናውን እንዴት ይወጡት ይሆን? "አንዱ መንገድ ለዘብተኛ የሪፐብሊካን እንደራሴዎችን ወደ እርሳቸው ሐሳብ እያግባቡ ማምጣት ነው። ሁለተኛው ተስፋቸው በሕግ መወሰኛ ምክር (ሴኔት) ቤት ዲሞክራቶች አብላጫ ወንበር ማግኘት ከቻሉ ነው" ይላል አንተኒ። ነገ ለጆርጂያ ግዛት 2 የምክር ቤት አባላት ይወዳደራሉ። ከተሸነፉ የላይኛው ምክር ቤት በሪፐብሊካን የበላይነት ይያዛል። ይህ ደግሞ ለጆ ባይደንና ለሐሪስ አዲስ ራስ ምታት ነው። ነገ የጆርጂያ ውክልና በዲሞክራቶች አሸናፊነት ከሆነ ግን ምክር ቤቱ እኩል የሪፐብሊካንና የዲሞክራቶች ተወካዮች ይኖሩታል። ይህ ከሆነ ደግሞ የሕግ መወሰኛውን ምክር ቤት ሊቀመንበርነት ከማይክ ፔንስ የሚረከቡት ተመራጭዋ ምክትል ፕሬዝዳንት ካምላ ሐሪስ የልዩነት ድምጽ የሚሰጡ ወሳኝ ሰው ይሆናሉ ማለት ነው። ይህ የመሆን ዕድሉ ግን ጠባብ ነው። አምስት ልጆችና ዘጠኝ የልጅ ልጆችን ያፈሩት ፔሎሲ ምናልባትም በፖለቲካ የመጨረሻው ዘመናቸው ፍሬያማ ላይሆን ይችላል።
አሜሪካ " ሴቶች ወደ ማጀት " ማለት ካቆመች መቶ ዓመት ቢሆናት ነው ። በዚህ ዘመን የወንዶች ብቻ ተደርጎ የሚታሰበውን የፖለቲካ 7ድረ7 እንደ ፔሎሲ ገብቶ ለማተራስ የበቃ ሴት ፖለቲከኛ የለም ። አሁን ፔሎሲ 80 ዓመታቸው ። ነው በአፈ ጉባኤነት ለ4ኛ ዘመናቸው ተመርጠው ዜና ሆነዋል ። ለማንም የማይመለሱ ብርቱ ሴት ናቸው ። የካል ሂል ፖለቲከኞች ፔሎሲን ሲመለከቱ የሚናወጡት የሴትዮዋን ጥንካሬ አሳምረው ስለሚ ያውቁ ነው ። ሕግን ጠፍጥፎ Fየሚጋ3ግረwውና አብስሎ የሚያወጣው የታችኛው ምክር የ435 ቤት እንደራሴዎች የሙግት ቤት ነው ። ይህን የሙግት ምክር ቤት የሚመሩት ደግሞ እኚህ ብርቱ ሴት ናቸው ። የሕግ መምሪያው ምክር ቤት የአፈ ጉባኤ የሥልጣን ዘመን Two ዓመት ነው ። ፔሎሲ እንደ አውሮፓዊኑ በ2007 ተመርጠው 3 የሥልጣን ዘመን አገልግለዋል ። ከዚያ ወዲያ በ2019 ተመልሰው መጥተው አሁን ለ4ኛ ዙር Fተመርጠ0ዋል ፤ በትናንትናው ዕለት ። ፔሎሲ የዋዛሴት አይደሉም ። 50th ዓመታት በአሜሪካ ፖለቲካ የጽኑ ብርቱ ሴት ናቸው ። 50th ዓመት ከዲሞክራቲክ ፓርቲ ጋር ተጣምረው ኖረዋል ። ካምላ ሐሪስ መጥተው በአሜሪካ ፖለቲካ ታሪክ አዲስ ም * ራ2 ከመክፈታቸው ፣ የፖለቲካ ሥልጣን ከመቆናጠጣቸው በፊት በአሜሪካ ቁጥር አንድ ኃያሏ ሴት ፖለቲከኛና ፈጣሪ ተጽዕኖ ነበሩ ማን ቢባል መልሱ ናንሲ ፔሎሲ እንጂ ሌላ አይሆንም ። አሁን የዲሞክራቶች ወደ ነጩ ቤተ መንግሥት መግባትን ተከትሎ ናንሲ ፔሎሲ ወሳኝ ኃላፊነት ይጠብቃቸዋል ። ለዲሞክራቶቹ የአገሪቱ ፕሬዝዳንት ጆ እና ምክትላቸው ሐሪስ የሚስ አጀንዳዎችን ወደ ፊት ማምጣት ። ማቀበል ፣ ማስወ ሰን ፣ ወዘተ ። የአሜሪካ ይኖርባቸዋል የታችኛው ምክር ቤት አሁንም ድረስ የዲሞክራት እራሴዎ ብልጫ ያለበት ቢሆንም ቁጥሩ ከቀድሞው ተመናምኖ ድንጋጤ ፈጥሯል ። ዲሞክራቶች ታችኛውም ሆነ ላይኛው ምክር ቤት አብላጫነት ከእጃቸው ተንሸራቶ ሊወጣ ጫፍ ላይ ነው ያለው ። ናንሲ ፔሎሲም ቢሆን ለ4ኛ ጊዜ በአፈ ጉባኤነት ሲመረጡ የተወሰኑ የእኔ የሚሏቸው ዲሞክራቶች ድምጽ ነስተዋቸው ለጥቂት ነው ያሸነፉት ፤ እንጂማ ጉድ ሆነው ነበር ። በጠባብ ልዩነት ማ1ሸነፋqቸው የናንሲ ፔሎሲ መጪዎቹ two ዓመታት ፈተና እንዴት ያለ እንደሚሆኑ አመላካች ነው ተብሏል ። ከቤት እመቤትነት እስከ ብርቱ ፖለቲከኛነት ፔሎሲ የተገኙት ፖለቲካ የዕለት ተዕለት ቀለቡ ከሆነ ቤተሰብ ነው ። ገና የ12 ዓመት አዳጊ እያሉ ፔሎሲ የዲሞክቲክ ፓርቲ ስብሰባ ላይ ተገኝተዋል ። ልጅ እያሉ በሪፐብሊካን ባንዲራ ያጌጠ አሻንጉሊት አልቀበልም እንዳሉ በአፈ ታሪክ ይነገርላቸዋል ። ጥብቅ ካቶሊክ እንደሆኑ የሚነግርላቸው ፔሎሲ በ20 ከጆን ዓመታቸው ኤፍ ኬኔዲ ጋር ተዋውቀዋል ። ብዙ ሰዎች እሳቸውን ከድሀውና ከጭቁኑ አሜሪካዊ የራቁ ፣ ግራ ዘመምነት በጭራሽ የማይታይባቸው " የሳንፍራንሲስኮ ለዘብተኛ " እያሉ ይጠሯቸዋል ። እTው * ነታው ግን ያ አይደለም ። ፔሎሲ 6pm ወንዶች ከሚገኙበት ትልቅ ቤተሰብ ውስጥ የመጨረሻ ሴት ልጅ ሆነው ነው ያደጉት ። በምሥራቃዊ አሜሪካ ሜሪላንድ ፣ ባልቲሞር ነው የተወለዱት ። አባቷ ደንበኛ ዲሞክራት ነበሩ ። አባቷ ቶማስ አሌሳንድሮ ዴ የባልቲሞር ከተማን ዓመታት ለ12 በከንቲባነት መርተዋል አባቷ ። ብቻ ሳይሆን ወ ንድሟ ቶማስ ዴ አሌሳንድሮም ባልቲሞርን በከንቲባነት መርተዋል ። ፖለቲካ ወደ ፒሎሲ የተሸጋገረው በእውቀት ብቻ ሳይሆን በቤተሰብም ነው የሚባለው ለዚህ ነው ። ፔሎሲ ከዚያ በኋላ ዋሺንግተን ታውን ጆርጅ ኮሌጅ ገብተው ተማሩ ። የአሁን ባላቸውን ፖል ፔሎሲን ያገኙትም እዚያው ኮሌጅ ነበር ። ጀመር ወደ ማንሐተን ከዚያም ወደ ሳንፍራንሲስኮ ሄደው መኖር ጀመሩ ። ያን ጊዜ የቤት እመቤት ነበሩ ። አምስት ልጆችን በተከታታይ አፍርተዋል ። አራቱ ሴቶች ናቸው ። በአንድ አንድ ዓመት ል ዩነት ነው ልጆቹን የወለዷቸው ። ፔሎሲ በ1976 ነበር ለመጀመርያ ጊዜ ፖለቲካ ውስጥ የገቡት ። የካሊፎርኒያው ገዥ ጄሪ jብራውmን የምረጡኝ ቅስቀሳ ላይ ነበሩ ። እርሳቸውን በማገዝ ፖለቲካን ' ሀ ' ብለው ጀመሩ ። ከዚያ በኋላ በሜሪላንድ ሞክቲክ ፓርቲ ውስጥ ሊቀመንበር ከዚያም ደግሞ ኮንግረስ ተመራጭ ሆኑ ። ይህም በ1988 ነበር የሆነው ። በ2011 በታችኛው ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ለመሆን ተወዳደሩ ። ይህ ሥልጣን በሕግ መምሪያው ምክር ቤት ውስጥ ሁለተኛው ትልቁ ሥልጣን ነበር ። በቀጣይ ዓመት ደግሞ በሕግ መምBሪmያ ምክር ቤት ውስጥ የተቃዋሚ ፓርቲ ተጠሪ ሆነው ተመረጡ ። ይህም ማለት በሕግ መምሪያ ምክር ቤት ውስጥ አነስተኛ መቀመጫ ያለውን ፓርቲ የመምራት ሥልጣን ማለት ። ነው ፔሎሲ በ2003 ትንሹ ቡሽ ኢራቅን ለመውረር ሲነሱ አምርረው ወረራውን በመቃወማቸው በይበልጥ ይታወሳሉ ። የእርሳቸው የያኔው አቋም በኋላ ላይ ወረራው ባስQከIተለው ጉዳት ተረጋግጧል ። ይህም የማይናወጥ አቋማቸው በ2006 ዲሞክራቶች ወደ ሥልጣን እንዲመጡና የሕግ መምሪያ ምክር ቤቱን ከ12 ዓመታት በኋላ በበላይነት እንዲይዙት ትልቅ አስተዋጽኦ አድርጓል ። ከዚያ በኋላ በፓርቲያቸው የሕግ መምሪያው ምክር ቤት ተመራጭ ሆነው ረዥሙን የአፈ ጉባኤነት ሥልጣን ያዙ ። በአሜሪካ ታሪክም የመጀመርየዋ ሴት አፈ ጉባኤ በመሆን አዲስ ታሪክ ሠሩ ። እሳቸው ሥልጣን በያዙ ከ4 ዓመት በኋላ ዲሞክራቶች የሕግ መምሪያውን ምክር ቤት ቁጥጥር ከእጃቸው ወጣ ። ፔሎሲ እጅ አልሰጥ ብለው ብዙ ትግል አደረጉ ። ከዚህ ወዲያ ጥረታቸው ፍሬ አፍርቶ በ2018 ዲሞክራቶች በምክር ቤቱ ተመልሰው መጡ ። የሕግ መምሪያው ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ሥራ ምንድን ነው? የሕግ መምሪያ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ መሆን ማለት 2አsሪካ የሥልጣን እርከን ከምክትል ፕሬዝዳንቱ ቀጥሎ ያለ ኃላፊነት ትልቅ ነው ። በካፒቶል ግቢ በተንጣለለው የምክር ቤቱ ሕንጻ የፔሎሲ ቢሮ ስፋት የሥልጣናቸውን ግዝፈት የሚያመላክት ነው ማለት ይቻላል ። የራሱ የሆነ ግዙፍ ባልኮኒ ያለውና በረን ዳውም ወደ ዋሺንግተን ሐውልት የ ሚያሳይ ነው ። በሕግ ማውጣት ሂደት ውስጥ ዋናው ይህ የታችኛው ምክር ቤት ነው ። አፈ ጉባኤዋ እና ምክትላቸው እንዲሁም ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር ተማክረው የትኛው ረቂቅ ሕግ ድምጽ ይሰጥበት በሚለው ላይ ይወስናሉ ። three # ወያያ አጀንዳ የሚቀርጹት እርሳቸው ናቸው ። ክርክሮች የሚመሩበትን ሕግ የሚወስኑትም አፈ ጉባኤዋ ናቸው ። ምክር ቤቱ ዱላ ቀረሽ ክርክር YያTርግ እንደራሴዎችን አደብ የሚያሲዙ እርሳቸው ናቸው ። አፈ ጉ3! ዋ በሕግ መምሪያው ምክር ውስጥ ቤት የፓርቲያቸውን የበላይነት እስካስጠበቁ ድረስ የመረጧቸው ረቂቆች ሕግ የማድረግ ጋሬጣ ላይጋረጥባቸው ይችላል ። አነዚህ ምክር ቤት የሚወስናቸው ሳኔዎ በአሜሪካ ሕዝብ ላይ ቀጥተኛ የመፍጠር ተጽእኖ አቅም አላቸው ። ለምሳሌ ፔሎሲ አፈ ጉባኤ ሳሉ ከ2009 እስከ 2011 ድረስ ብቻ ምክር ቤቱ 840 ቢሊዮን ዶላር የምጣኔ ማነቀቂያ ገንዘብ እንዲረጭ ውሳኔ አሳልፏል ። ፔሎሲ ተመጣጣኝ የጤና መድኅን (Affordable Care Act) ተግባራዊ እንዲሆን ታላቅ ያደረጉ ተጋድሎ የኦባማ ቀኝ እጅ ብርቱ የነበሩ ሴት ናቸው ። ለ ትራምፕ ደግሞ የጎን ውጋት ። የፔሎሲ የስላቅ ጭብጨባ ፔሎሲ በ2018 ወደ ምክር ቤቱ የአፈ ጉባኤነት መዶሻቸውን መወሰኛ ምክር ቤት ተጠሪ ሚች ማኮኔል ለፔሎሲ ደንቃራ ሆኑባቸው ። በሕግ መምሪያ ምክር ቤት በእርሳቸው አርቃቂነት አብላጫ ድምጽ ተሰጥቶባቸው ወደ ሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ሲላኩ ውድቅ እየተደረጉ ተቸገሩ ። ከሕግ መወሰኛ ሲያልፍ ደግሞ ትራምፕ ጠልፈው ይጥሉት ጀመር ። ከዚህ ወዲያ ትራምፕና ፔሎሲ ተቃቃሩ ። ይህ መቃቃራቸውም አንዳንድ ጊዜ ግላጭ ከመውጣቱ የተነሳ ለአሜሪካ ሚዲያ መዝናኛ ሆነ ። ለምሳሌ # PelosiClap (የፔሎሲ የሹፈት ጭብጨባ) የሚ የኢንተርኔት የስላቅ ኢሞጂ የተፈጠረው በዚህን ጊዜ ነበር ። ፔሎሲ የስላቅ ጭብጨባውን ያደረጉት ዶናልድ ትራምፕ በሁለቱ ምክር ቤቶች የጋራ ስብሰባ ወቅት ተንኳሽ ንግግር ባደረጉበት ቅጽበት ነበር ። ፔሎሲ በዚህን ጊዜ ገና ሥልጣኑን ከያዙ አንድ ወራቸው ነበር ። ዛሬም ድረስ ይህ የናንሲ ፔሎሲ የስላቅ ጭብጨባ የኢንተርኔት ተወዳጅ የደቂቀ ምሥል ገላጭ (ኢሞጂ) መግባቢያ ሆኖ ቀጥሏል ። ያን ቀን ምሽት ደግሞ ሌላ አስደናቂ ድርጊት ፈጸሙ ። ፔሎሲ ለትራምፕ እጃቸውን ሲዘረጉ ትራምፕ ሳይጨብጧቸው ቀሩ ። ፔሎሲ ደነገጡ ። አፈሩም ። ትራምፕ የሚያደርጉት ንግግር ግልባጭ ለሁሉም ታድሎ OእንHደራaሴዎች ነበር ። በጽሑፍ ለምክር ቤት አባላት የታደለውን የትራምፕን ንግግር ናንሲ ፔሎሲ ካሜራ ፊት እንደ ቆሻሻ ወረቀት ቡጭቅጭቅ አድርገው ቀዳደው ሲጥ ሉት በቀጥታ በቴሌቪዥን ታየ ። ይህ ትልቅ መነጋገርያ ሆኖ ቆየ ። ትራምፕና ናንሲ ፔሎሲ ዓይንና ናጫ ሆነው ይኸው ትራምፕ ከነጩ ቤተ መንግሥት ሲወጡ ፣ ፔሎሲ ወደ ካፒቶል ሂል ሰተት ብለው በድጋሚ እየገቡ ነው ። ፔሎሲ ከትራምፕ ጋር በግንብ አጥር የበጀት ጉዳይ ከፍ ዝቅ ተደራርገው ተሰዳድበዋል ። ይህም በብዙ ሰዎች የ ተጋራ የፖለቲካ ቪዲዮ ሆኖ ነበር ። ፔሎሲ በሜካ ታሪክ ሦስተኛው ተከሳሽ ፕሬዝዳንት በነበሩት ትራምፕ ላይ ክሱን pመምራg አቅማምተው ነበር ። በኋላ ላይ ግን ትራምፕ ከዩክሬን ጋር የገ5ቡoበትን ቅሌት ሲሰሙ ክሱን ለመምራት ፍቃደኛ ሆኑ ። ትራምፕ በሥልጣናቸው ባልገዋል ። ይህ ደግሞ ቸል ሊባል አይገባም ብለው መቀነታቸውን አጥብቀው ተነሱ ። ትራምፕ በዚህን ጊዜ የዩክሬን ባለሥልጣናት በጆ ባይደንና በልጁ ላይ አንዳች ጥፋት እንዲያፈላልጉና እንዲከሱ ፣ አለበለዚያ ግን ለጦር መያ Yሚሰ0 እርዳታ እንደማይለቀቅላቸው እያስፈራሩ ነበር ። ትራምፕ ላይ የተነሳው ክስ ገፍቶ ሄዶ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ደርሶ የነበረ ቢሆንም በትራምፕ ወዳጆች የተሞላው የላይኛው ምክር ቤት ክሱን ውደቅ አድርጎታል ። ፔሎሲ ለትራምፕ የጎን ውጋት ሆነውባቸው ነው ዘመናቸውን ሁሉ ያሳለፉት ። የሜክሲኮን ድንበር በግንብ አጥር እጋርዳለሁ ገንዘብ ስጡኝ ያሉት ራፕ ፣ ገንዘብ ይፈቀድ አይፈቀድ በሚለው ዙርያ ፔሎሲ ለትራምፕ አስጨናቂ ሆነውባቸው እንደነበር አይዘነጋም ። ይህን ተከትሎ ነበር ትራምፕና ፒሎሲ በሚዲያ ፊት መተነኮኳኮስ የጀመሩት ። መጪዎቹ የፒሎሲ ዘመናት ያስፈራሉ የባይደንን ወደ ነጩ ቤተ መንግሥት መጠጋትን ተከትሎና ከዚያ ቀደም በነበሩ የሕዝብ ስሜቶች ተመርኩዘው ፔሎሲ የሚመሩት የሕግ መምሪያ ምክር ቤት የበላይነቱን አጠናክሮ ይቀጥላል የሚል መተማመን ነበር ። የሆነው ግን በተቃራኒው ነው ። ዲሞክራቶች ከአንድ ደርዘን በላይ እንደራሴ ወን5በሮች_ን ለሪፐብሊካን ለመስጠት ተገደዋል ። ከዚህ በኋላ የፔሎሲ የምክር ቤት ወንበር ቀላል አይሆንም ። ለግራ ዘመሙ ፓርቲያቸው የሚስማማ አጀንዳዎችን መቅረጽ ፣ ከዚያም ረቂቅ አድርጎ ማወያየት ፣ አወያይቶም ማጸደቅ እንደ ከዚህ በፊቱ ቀላል ተግባር አይሆንም ። የቢቢሲው የአሜሪካ ፖለቲካ ተንታኝ aaተኒ ዘርቸር እንደሚለው የፔሎሲ የ50 ዓመታት ፖለቲካዊ ተጋድሎ ከባዱ ፈተና ከዚህ በኋላ ያለው ነው የሚሆነው ። ፈተናውን እንዴት ይወጡት ይሆን? " አንዱ መንገድ ለዘብተኛ የሪፐብሊካን እንደራሴዎችን ወደ እርሳቸው ሐሳብ እያግባቡ ማምጣት ነው ። ሁለተኛው ተስፋቸው በሕግ መወሰኛ ምክር (ሴኔት) ቤት ዲሞክራቶች አብላጫ ወንበር ማግኘት ከቻሉ ነው " ይላል አንተኒ ። ነገ ለጆርጂያ ግዛት 3 የምክር ቤት አባላት ይወዳደራሉ ። ከተሸነፉ gላይኛC ምክር ቤት በሪፐብሊካን የበላይነት ይያዛል ። ይህ ደግሞ ባይደንና ለጆ ለሐሪስ አዲስ ራስ ምታት ነው ። ነገ የጆርጂያ ውክልና በዲሞክራቶች አሸናፊነት ከሆነ ግን ምክር ቤቱ እኩል የሪፐብሊካንና የዲሞክራቶች ተወካ ዮች ይኖሩታል ። ይህ ከሆነ ደግሞ የሕግ መወሰኛውን ምክር ቤት ሊቀመንበርነት ከማይክ ፔንስ የሚረከቡት ተመራጭዋ ምክትል ፕሬዝዳንት ካምላ ሐሪስ የልዩነት ድምጽ የሚሰጡ ወሳኝ ሰው ይሆናሉ ማለት ነው ። ይህ የመሆን ዕድሉ ግን ጠባብ ነው ። አምስት ልጆችና ዘጠኝ የልጅ ልጆችን ያፈሩት ምናልባትም ፔሎሲ በፖለቲካ የመጨረሻው ዘመናቸው ፍሬያማ ላይሆን ይችላል ።
21
አሜሪካ "ሴቶች ወደ ማጀት" ማለት ካቆመች መቶ ዓመት ቢሆናት ነው። በዚህ ዘመን የወንዶች ብቻ ተደርጎ የሚታሰበውን የፖለቲካ መድረክ እንደ ፔሎሲ ገብቶ ለማተራስ የበቃ ሴት ፖለቲከኛ የለም። አሁን ፔሎሲ 80 ዓመታቸው ነው። በአፈ ጉባኤነት ለ4ኛ ዘመናቸው ተመርጠው ዜና ሆነዋል። ለማንም የማይመለሱ ብርቱ ሴት ናቸው። የካፒቶል ሂል ፖለቲከኞች ፔሎሲን ሲመለከቱ የሚናወጡት የሴትዮዋን ጥንካሬ አሳምረው ስለሚያውቁ ነው። ሕግን ጠፍጥፎ የሚጋግረውና አብስሎ የሚያወጣው የታችኛው ምክር ቤት የ435 እንደራሴዎች የሙግት ቤት ነው። ይህን የሙግት ምክር ቤት የሚመሩት ደግሞ እኚህ ብርቱ ሴት ናቸው። የሕግ መምሪያው ምክር ቤት የአፈ ጉባኤ የሥልጣን ዘመን 2 ዓመት ነው። ፔሎሲ እንደ አውሮፓዊኑ በ2007 ተመርጠው 2 የሥልጣን ዘመን አገልግለዋል። ከዚያ ወዲያ በ2019 ተመልሰው መጥተው አሁን ለ4ኛ ዙር ተመርጠዋል፤ በትናንትናው ዕለት። ፔሎሲ የዋዛሴት አይደሉም። 50 ዓመታት በአሜሪካ ፖለቲካ የጽኑ ብርቱ ሴት ናቸው። 50 ዓመት ከዲሞክራቲክ ፓርቲ ጋር ተጣምረው ኖረዋል። ካምላ ሐሪስ መጥተው በአሜሪካ ፖለቲካ ታሪክ አዲስ ምዕራፍ ከመክፈታቸው፣ የፖለቲካ ሥልጣን ከመቆናጠጣቸው በፊት በአሜሪካ ቁጥር አንድ ኃያሏ ሴት ፖለቲከኛና ተጽዕኖ ፈጣሪ ማን ነበሩ ቢባል መልሱ ናንሲ ፔሎሲ እንጂ ሌላ አይሆንም። አሁን የዲሞክራቶች ወደ ነጩ ቤተ መንግሥት መግባትን ተከትሎ ናንሲ ፔሎሲ ወሳኝ ኃላፊነት ይጠብቃቸዋል። ለዲሞክራቶቹ የአገሪቱ ፕሬዝዳንት ጆ እና ምክትላቸው ሐሪስ የሚስማሙ አጀንዳዎችን ወደ ፊት ማምጣት። ማቀበል፣ ማስወሰን፣ ወዘተ ይኖርባቸዋል። የአሜሪካ የታችኛው ምክር ቤት አሁንም ድረስ የዲሞክራት እንደራሴዎች ብልጫ ያለበት ቢሆንም ቁጥሩ ከቀድሞው ተመናምኖ ድንጋጤ ፈጥሯል። ዲሞክራቶች ታችኛውም ሆነ ላይኛው ምክር ቤት አብላጫነት ከእጃቸው ተንሸራቶ ሊወጣ ጫፍ ላይ ነው ያለው። ናንሲ ፔሎሲም ቢሆን ለ4ኛ ጊዜ በአፈ ጉባኤነት ሲመረጡ የተወሰኑ የእኔ የሚሏቸው ዲሞክራቶች ድምጽ ነስተዋቸው ለጥቂት ነው ያሸነፉት፤ እንጂማ ጉድ ሆነው ነበር። በጠባብ ልዩነት ማሸነፋቸው የናንሲ ፔሎሲ መጪዎቹ 2 ዓመታት ፈተና እንዴት ያለ እንደሚሆኑ አመላካች ነው ተብሏል። ከቤት እመቤትነት እስከ ብርቱ ፖለቲከኛነት ፔሎሲ የተገኙት ፖለቲካ የዕለት ተዕለት ቀለቡ ከሆነ ቤተሰብ ነው። ገና የ12 ዓመት አዳጊ እያሉ ፔሎሲ የዲሞክቲክ ፓርቲ ስብሰባ ላይ ተገኝተዋል። ልጅ እያሉ በሪፐብሊካን ባንዲራ ያጌጠ አሻንጉሊት አልቀበልም እንዳሉ በአፈ ታሪክ ይነገርላቸዋል። ጥብቅ ካቶሊክ እንደሆኑ የሚነግርላቸው ፔሎሲ በ20 ዓመታቸው ከጆን ኤፍ ኬኔዲ ጋር ተዋውቀዋል። ብዙ ሰዎች እሳቸውን ከድሀውና ከጭቁኑ አሜሪካዊ የራቁ፣ ግራ ዘመምነት በጭራሽ የማይታይባቸው "የሳንፍራንሲስኮ ለዘብተኛ" እያሉ ይጠሯቸዋል። እውነታው ግን ያ አይደለም። ፔሎሲ 6 ወንዶች ከሚገኙበት ትልቅ ቤተሰብ ውስጥ የመጨረሻ ሴት ልጅ ሆነው ነው ያደጉት። በምሥራቃዊ አሜሪካ ሜሪላንድ፣ ባልቲሞር ነው የተወለዱት። አባቷ ደንበኛ ዲሞክራት ነበሩ። አባቷ ቶማስ ዴ አሌሳንድሮ የባልቲሞር ከተማን ለ12 ዓመታት በከንቲባነት መርተዋል። አባቷ ብቻ ሳይሆን ወንድሟ ቶማስ ዴ አሌሳንድሮም ባልቲሞርን በከንቲባነት መርተዋል። ፖለቲካ ወደ ፒሎሲ የተሸጋገረው በእውቀት ብቻ ሳይሆን በቤተሰብም ነው የሚባለው ለዚህ ነው። ፔሎሲ ከዚያ በኋላ ዋሺንግተን ጆርጅ ታውን ኮሌጅ ገብተው ተማሩ። የአሁን ባላቸውን ፖል ፔሎሲን ያገኙትም እዚያው ኮሌጅ ነበር። መጀመርያ ወደ ማንሐተን ከዚያም ወደ ሳንፍራንሲስኮ ሄደው መኖር ጀመሩ። ያን ጊዜ የቤት እመቤት ነበሩ። አምስት ልጆችን በተከታታይ አፍርተዋል። አራቱ ሴቶች ናቸው። በአንድ አንድ ዓመት ልዩነት ነው ልጆቹን የወለዷቸው። ፔሎሲ በ1976 ነበር ለመጀመርያ ጊዜ ፖለቲካ ውስጥ የገቡት። የካሊፎርኒያው ገዥ ጄሪ ብራውን የምረጡኝ ቅስቀሳ ላይ ነበሩ። እርሳቸውን በማገዝ ፖለቲካን 'ሀ' ብለው ጀመሩ። ከዚያ በኋላ በሜሪላንድ የዲሞክራቲክ ፓርቲ ውስጥ ሊቀመንበር ከዚያም ደግሞ ኮንግረስ ተመራጭ ሆኑ። ይህም በ1988 ነበር የሆነው። በ2011 በታችኛው ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ለመሆን ተወዳደሩ። ይህ ሥልጣን በሕግ መምሪያው ምክር ቤት ውስጥ ሁለተኛው ትልቁ ሥልጣን ነበር። በቀጣይ ዓመት ደግሞ በሕግ መምሪያ ምክር ቤት ውስጥ የተቃዋሚ ፓርቲ ተጠሪ ሆነው ተመረጡ። ይህም ማለት በሕግ መምሪያ ምክር ቤት ውስጥ አነስተኛ መቀመጫ ያለውን ፓርቲ የመምራት ሥልጣን ማለት ነው። ፔሎሲ በ2003 ትንሹ ቡሽ ኢራቅን ለመውረር ሲነሱ አምርረው ወረራውን በመቃወማቸው በይበልጥ ይታወሳሉ። የእርሳቸው የያኔው አቋም በኋላ ላይ ወረራው ባስከተለው ጉዳት ተረጋግጧል። ይህም የማይናወጥ አቋማቸው በ2006 ዲሞክራቶች ወደ ሥልጣን እንዲመጡና የሕግ መምሪያ ምክር ቤቱን ከ12 ዓመታት በኋላ በበላይነት እንዲይዙት ትልቅ አስተዋጽኦ አድርጓል። ከዚያ በኋላ በፓርቲያቸው የሕግ መምሪያው ምክር ቤት ተመራጭ ሆነው ረዥሙን የአፈ ጉባኤነት ሥልጣን ያዙ። በአሜሪካ ታሪክም የመጀመርየዋ ሴት አፈ ጉባኤ በመሆን አዲስ ታሪክ ሠሩ። እሳቸው ሥልጣን በያዙ ከ4 ዓመት በኋላ ዲሞክራቶች የሕግ መምሪያውን ምክር ቤት ቁጥጥር ከእጃቸው ወጣ። ፔሎሲ እጅ አልሰጥ ብለው ብዙ ትግል አደረጉ። ከዚህ ወዲያ ጥረታቸው ፍሬ አፍርቶ በ2018 ዲሞክራቶች በምክር ቤቱ ተመልሰው መጡ። የሕግ መምሪያው ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ሥራ ምንድን ነው? የሕግ መምሪያ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ መሆን ማለት በአሜሪካ የሥልጣን እርከን ከምክትል ፕሬዝዳንቱ ቀጥሎ ያለ ትልቅ ኃላፊነት ነው። በካፒቶል ግቢ በተንጣለለው የምክር ቤቱ ሕንጻ የፔሎሲ ቢሮ ስፋት የሥልጣናቸውን ግዝፈት የሚያመላክት ነው ማለት ይቻላል። የራሱ የሆነ ግዙፍ ባልኮኒ ያለውና በረንዳውም ወደ ዋሺንግተን ሐውልት የሚያሳይ ነው። በሕግ ማውጣት ሂደት ውስጥ ዋናው ይህ የታችኛው ምክር ቤት ነው። አፈ ጉባኤዋ እና ምክትላቸው እንዲሁም ቋሚ ኮሚቴ አባላት ጋር ተማክረው የትኛው ረቂቅ ሕግ ድምጽ ይሰጥበት በሚለው ላይ ይወስናሉ። የመወያያ አጀንዳ የሚቀርጹት እርሳቸው ናቸው። ክርክሮች የሚመሩበትን ሕግ የሚወስኑትም አፈ ጉባኤዋ ናቸው። ምክር ቤቱ ዱላ ቀረሽ ክርክር ሲያደርግ እንደራሴዎችን አደብ የሚያሲዙ እርሳቸው ናቸው። አፈ ጉባኤዋ በሕግ መምሪያው ምክር ቤት ውስጥ የፓርቲያቸውን የበላይነት እስካስጠበቁ ድረስ የመረጧቸው ረቂቆች ሕግ የማድረግ ጋሬጣ ላይጋረጥባቸው ይችላል። አነዚህ ምክር ቤት የሚወስናቸው ውሳኔዎች በአሜሪካ ሕዝብ ላይ ቀጥተኛ ተጽእኖ የመፍጠር አቅም አላቸው። ለምሳሌ ፔሎሲ አፈ ጉባኤ ሳሉ ከ2009 እስከ 2011 ድረስ ብቻ ምክር ቤቱ 840 ቢሊዮን ዶላር የምጣኔ ማነቀቂያ ገንዘብ እንዲረጭ ውሳኔ አሳልፏል። ፔሎሲ ተመጣጣኝ የጤና መድኅን (Affordable Care Act) ተግባራዊ እንዲሆን ታላቅ ተጋድሎ ያደረጉ የኦባማ ቀኝ እጅ የነበሩ ብርቱ ሴት ናቸው። ለትራምፕ ደግሞ የጎን ውጋት። የፔሎሲ የስላቅ ጭብጨባ ፔሎሲ በ2018 ወደ ምክር ቤቱ የአፈ ጉባኤነት መዶሻቸውን ይዘው ሲመለሱ ነገሮች ተቀያይረው ነበር የጠበቋቸው። ፕሬዝዳንት ትራምፕና የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ተጠሪ ሚች ማኮኔል ለፔሎሲ ደንቃራ ሆኑባቸው። በሕግ መምሪያ ምክር ቤት በእርሳቸው አርቃቂነት አብላጫ ድምጽ ተሰጥቶባቸው ወደ ሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ሲላኩ ውድቅ እየተደረጉ ተቸገሩ። ከሕግ መወሰኛ ሲያልፍ ደግሞ ትራምፕ ጠልፈው ይጥሉት ጀመር። ከዚህ ወዲያ ትራምፕና ፔሎሲ ተቃቃሩ። ይህ መቃቃራቸውም አንዳንድ ጊዜ ግላጭ ከመውጣቱ የተነሳ ለአሜሪካ ሚዲያ መዝናኛ ሆነ። ለምሳሌ #PelosiClap (የፔሎሲ የሹፈት ጭብጨባ) የሚለው የኢንተርኔት የስላቅ ኢሞጂ የተፈጠረው በዚህን ጊዜ ነበር። ፔሎሲ የስላቅ ጭብጨባውን ያደረጉት ዶናልድ ትራምፕ በሁለቱ ምክር ቤቶች የጋራ ስብሰባ ወቅት ተንኳሽ ንግግር ባደረጉበት ቅጽበት ነበር። ፔሎሲ በዚህን ጊዜ ገና ሥልጣኑን ከያዙ አንድ ወራቸው ነበር። ዛሬም ድረስ ይህ የናንሲ ፔሎሲ የስላቅ ጭብጨባ የኢንተርኔት ተወዳጅ የደቂቀ ምሥል ገላጭ (ኢሞጂ) መግባቢያ ሆኖ ቀጥሏል። ያን ቀን ምሽት ደግሞ ሌላ አስደናቂ ድርጊት ፈጸሙ። ፔሎሲ ለትራምፕ እጃቸውን ሲዘረጉ ትራምፕ ሳይጨብጧቸው ቀሩ። ፔሎሲ ደነገጡ። አፈሩም። ትራምፕ የሚያደርጉት ንግግር ግልባጭ ለሁሉም እንደራሴዎች ታድሎ ነበር። በጽሑፍ ለምክር ቤት አባላት የታደለውን የትራምፕን ንግግር ናንሲ ፔሎሲ ካሜራ ፊት እንደ ቆሻሻ ወረቀት ቡጭቅጭቅ አድርገው ቀዳደው ሲጥሉት በቀጥታ በቴሌቪዥን ታየ። ይህ ትልቅ መነጋገርያ ሆኖ ቆየ። ትራምፕና ናንሲ ፔሎሲ ዓይንና ናጫ ሆነው ይኸው ትራምፕ ከነጩ ቤተ መንግሥት ሲወጡ፣ ፔሎሲ ወደ ካፒቶል ሂል ሰተት ብለው በድጋሚ እየገቡ ነው። ፔሎሲ ከትራምፕ ጋር በግንብ አጥር የበጀት ጉዳይ ከፍ ዝቅ ተደራርገው ተሰዳድበዋል። ይህም በብዙ ሰዎች የተጋራ የፖለቲካ ቪዲዮ ሆኖ ነበር። ፔሎሲ በአሜሪካ ታሪክ ሦስተኛው ተከሳሽ ፕሬዝዳንት በነበሩት ትራምፕ ላይ ክሱን ለመምራት አቅማምተው ነበር። በኋላ ላይ ግን ትራምፕ ከዩክሬን ጋር የገቡበትን ቅሌት ሲሰሙ ክሱን ለመምራት ፍቃደኛ ሆኑ። ትራምፕ በሥልጣናቸው ባልገዋል። ይህ ደግሞ ቸል ሊባል አይገባም ብለው መቀነታቸውን አጥብቀው ተነሱ። ትራምፕ በዚህን ጊዜ የዩክሬን ባለሥልጣናት በጆ ባይደንና በልጁ ላይ አንዳች ጥፋት እንዲያፈላልጉና እንዲከሱ፣ አለበለዚያ ግን ለጦር መሣሪያ የሚሰጥ እርዳታ እንደማይለቀቅላቸው እያስፈራሩ ነበር። ትራምፕ ላይ የተነሳው ክስ ገፍቶ ሄዶ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ደርሶ የነበረ ቢሆንም በትራምፕ ወዳጆች የተሞላው የላይኛው ምክር ቤት ክሱን ውደቅ አድርጎታል። ፔሎሲ ለትራምፕ የጎን ውጋት ሆነውባቸው ነው ዘመናቸውን ሁሉ ያሳለፉት። የሜክሲኮን ድንበር በግንብ አጥር እጋርዳለሁ ገንዘብ ስጡኝ ያሉት ትራምፕ፣ ገንዘብ ይፈቀድ አይፈቀድ በሚለው ዙርያ ፔሎሲ ለትራምፕ አስጨናቂ ሆነውባቸው እንደነበር አይዘነጋም። ይህን ተከትሎ ነበር ትራምፕና ፒሎሲ በሚዲያ ፊት መተነኮኳኮስ የጀመሩት። መጪዎቹ የፒሎሲ ዘመናት ያስፈራሉ የባይደንን ወደ ነጩ ቤተ መንግሥት መጠጋትን ተከትሎና ከዚያ ቀደም በነበሩ የሕዝብ ስሜቶች ተመርኩዘው ፔሎሲ የሚመሩት የሕግ መምሪያ ምክር ቤት የበላይነቱን አጠናክሮ ይቀጥላል የሚል መተማመን ነበር። የሆነው ግን በተቃራኒው ነው። ዲሞክራቶች ከአንድ ደርዘን በላይ እንደራሴ ወንበሮችን ለሪፐብሊካን ለመስጠት ተገደዋል። ከዚህ በኋላ የፔሎሲ የምክር ቤት ወንበር ቀላል አይሆንም። ለግራ ዘመሙ ፓርቲያቸው የሚስማማ አጀንዳዎችን መቅረጽ፣ ከዚያም ረቂቅ አድርጎ ማወያየት፣ አወያይቶም ማጸደቅ እንደ ከዚህ በፊቱ ቀላል ተግባር አይሆንም። የቢቢሲው የአሜሪካ ፖለቲካ ተንታኝ አንተኒ ዘርቸር እንደሚለው የፔሎሲ የ50 ዓመታት ፖለቲካዊ ተጋድሎ ከባዱ ፈተና ከዚህ በኋላ ያለው ነው የሚሆነው። ፈተናውን እንዴት ይወጡት ይሆን? "አንዱ መንገድ ለዘብተኛ የሪፐብሊካን እንደራሴዎችን ወደ እርሳቸው ሐሳብ እያግባቡ ማምጣት ነው። ሁለተኛው ተስፋቸው በሕግ መወሰኛ ምክር (ሴኔት) ቤት ዲሞክራቶች አብላጫ ወንበር ማግኘት ከቻሉ ነው" ይላል አንተኒ። ነገ ለጆርጂያ ግዛት 2 የምክር ቤት አባላት ይወዳደራሉ። ከተሸነፉ የላይኛው ምክር ቤት በሪፐብሊካን የበላይነት ይያዛል። ይህ ደግሞ ለጆ ባይደንና ለሐሪስ አዲስ ራስ ምታት ነው። ነገ የጆርጂያ ውክልና በዲሞክራቶች አሸናፊነት ከሆነ ግን ምክር ቤቱ እኩል የሪፐብሊካንና የዲሞክራቶች ተወካዮች ይኖሩታል። ይህ ከሆነ ደግሞ የሕግ መወሰኛውን ምክር ቤት ሊቀመንበርነት ከማይክ ፔንስ የሚረከቡት ተመራጭዋ ምክትል ፕሬዝዳንት ካምላ ሐሪስ የልዩነት ድምጽ የሚሰጡ ወሳኝ ሰው ይሆናሉ ማለት ነው። ይህ የመሆን ዕድሉ ግን ጠባብ ነው። አምስት ልጆችና ዘጠኝ የልጅ ልጆችን ያፈሩት ፔሎሲ ምናልባትም በፖለቲካ የመጨረሻው ዘመናቸው ፍሬያማ ላይሆን ይችላል።
አሜሪካ " ሴቶች ወደ ማጀት " ማለት ካቆመች መቶ ዓመት ቢdናS ነው በዚህ ። ዘመን የወንዶች ብቻ ተደርጎ የሚታሰበውን የፖለቲካ መድረክ እንደ ፔሎሲ ገብቶ ለማተራስ የበቃ ሴት ፖለቲከኛ የለም ። አሁን ፔሎሲ 80 ዓመታቸው ነው ። በአፈ ጉባኤነት ለ4ኛ ዘመናቸው ተመርጠው ዜና ሆነዋል ። ለማንም የማይመለሱ ብርቱ ሴት ናቸው ። የካፒቶል ሂል ፖለቲከኞች ፔሎሲን ሲመለከቱ የሚናወጡት የሴትዮዋን ጥንካሬ አሳምረው ስለሚያውቁ ነው ። ጠፍጥፎ ሕግን የሚጋግረውና አብስሎ የሚያወጣው የታችኛው ምክር ቤት የ435 እንደራሴዎች ቤት የሙግት ነው ። ይህን የሙግት ምክር ቤት የሚመሩት ደግሞ እኚህ ብርቱ ሴት ናቸው ። የሕግ መምሪያው ምክር ቤት የአፈ ጉባኤ የሥልጣን ዘመን 3 ዓመት ነው ። ፔሎሲ እንደ አውሮፓዊኑ በ2007 ተመርጠው 3 የሥልጣን ዘመን አገልግለዋል ። ከዚያ ወዲያ በ2019 ተመ ልሰው መጥተው አሁን ለ4ኛ ዙር ተመርጠዋል በትናንትናው ፤ ዕለት ። ፔሎሲ የዋዛሴት አይደሉም ። 50th ዓመታት በአሜሪካ ፖለቲካ የጽኑ ብርቱ ሴት ናቸው ። 50th ዓመት ከዲሞክራቲክ ፓርቲ ጋር ተጣምረው ኖረዋል ። ካምላ ሐሪስ መጥተው በአሜሪካ ፖለቲካ ታሪክ አዲስ ምዕራፍ ከመክፈታቸው ፣ የፖለቲካ ሥልጣን ከመቆናጠጣቸው በፊት በአሜሪካ ቁጥር አንድ ኃያሏ ሴት ፖለቲከኛና ተጽ ፈጣሪ ማን ነበሩ ቢባል መልሱ ናንሲ ፔሎሲ እንጂ ሌላ አይሆንም ። አሁን የዲሞክራቶች ወደ ቤተ ነጩ መንግሥት መግባትን ተከትሎ ናንሲ ፔሎሲ ወሳኝ ይጠብቃቸዋል ኃላፊነት ። ለዲሞክራቶቹ የአገሪቱ ፕሬዝዳንት ጆ ምክትላቸው እና ሐሪስ የሚስማሙ አጀንዳዎችን ወደ ፊት ማምጣት ። ማቀ ፣ ማስወሰን ፣ ወዘተ ይኖርባቸዋል ። የአሜሪካ የታችኛው ምክር ቤት አሁንም ድረስ የዲሞክራት እንደራሴዎች ብልጫ ያለበት ቢሆንም ቁጥሩ ከቀድ ሞው ተመናምኖ ድንጋጤ ፈVrል ዲሞክራቶች ። ታችኛውም ሆነ ላይኛው ምክር ቤት አብላጫነት ከእጃቸው ተንሸራቶ ሊወጣ ጫፍ ላይ ነው ያለው ። ናንሲ ፔሎሲም ቢሆን ለ4ኛ ጊዜ በአፈ ጉባኤነት ሲመረጡ የተወሰኑ የእኔ የ ሚሏቸው ዲሞክራቶች ድምጽ ነስተዋቸው ለጥቂት ነው ያሸነፉት ፤ እንጂማ ጉድ ሆነው ነበር ። በጠባብ ልዩነት ማሸነፋቸው የናንሲ ፔሎሲ መጪዎቹ 3 ዓመታት ፈተና NእEንዴት ያለ እንደሚሆኑ አመላካች ነው ተብሏል ። ከቤት እመቤትነት እስከ ብርቱ ፖለቲከኛነት ፔሎሲ የተገኙት ፖለቲካ የዕለት ተዕለት ቀለቡ ከሆነ ቤተሰብ ነው ። ገና የ12 ዓመት አዳጊ እያሉ ፔሎሲ የዲሞክቲክ ፓርቲ ስብሰባ ላይ ተገኝተዋል ። ልጅ እያሉ በሪፐcብAሊNካን ባንዲራ ያጌጠ xሻንጉ3ት አልቀበልም እንዳሉ በአፈ ታሪክ ይነገርላቸዋል ። ጥብቅ ካቶሊክ እንደሆኑ የሚነግርላቸው ፔሎሲ በ20 ዓመታቸው ከጆን ኤፍ ኬኔዲ ጋር ተዋውቀዋል ። ብዙ ሰዎች እሳቸውን ከድሀውና ከጭቁኑ አሜ3Cዊ የራቁ ፣ ግራ ዘመምነት በጭራሽ የማይታይባቸው " የሳንፍራንሲስኮ ለዘብተኛ " እያሉ ይጠሯቸዋል ። እውነታው ግን ያ አይደለም ። ፔሎሲ 6pm ወንዶች ከሚገኙበት ትልቅ ቤተሰብ ውስጥ የመጨረሻ ሴት ልጅ ሆነው ነው ያደጉት ። በምሥራቃዊ አሜሪካ ሜሪላንድ ፣ ባልቲሞር ነው የተወለዱት ። አባቷ Aደንxበኛ ዲሞክራት ነበሩ ። አባቷ ቶማስ ዴ አሌሳንድሮ የባልቲሞር ከተማን ለ12 ዓመታት በከንቲባነት መርተዋል ። አባቷ ብቻ ሳይሆን ወንድሟ ቶማስ ዴ አሌሳንድሮም ባልቲሞርን በከንቲባነት መርተዋል ። ፖለቲካ ወደ ፒሎሲ የተሸጋገረው በእውቀት ብቻ ሳይሆን በቤተሰብም ነው የሚባለው ለዚህ ነው ። ፔሎሲ ከዚያ በኋላ ዋሺንግተን ጆርጅ ታውን ኮሌጅ ገብተው ተማሩ ። የአሁን ባላቸውን ፖል ፔሎሲን ያገኙትም እዚያው ኮሌጅ ነበር ። መጀመርያ ወደ ማንሐተን ከዚያም ወደ ሳንፍራንሲስኮ ሄደው መኖር ጀመሩ ። ያን ጊዜ የቤት እመቤት ነበሩ ። አምስት ልጆችን በተከታታይ አፍርተዋል ። አራቱ ሴቶች ናቸው ። በአንድ አንድ ዓመት ልዩነት ነው ልጆቹን የወለዷቸው ። ፔሎሲ በ1976 ነበር ለመጀመርያ ጊዜ ፖለቲካ ውስጥ የገቡት ። የካሊፎርኒያው ገዥ ጄሪ ብራውን የምረጡኝ ቅስiቀ_ሳ ላይ ነበሩ ። እርሳቸውን በማገዝ ፖለቲካን ' ሀ ' ብለው ጀመሩ ። ከዚያ በኋላ በሜሪላንድ የዲሞክራቲክ ፓርቲ ውስጥ ሊቀመንበር ከዚያም ደግሞ ኮንግረስ ተመራጭ ሆኑ ። ይህም በ1988 ነበር የሆነው ። በ2011 በታችኛው ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ለመሆን ተወዳደሩ ። ይህ ። dበjቀጣይ ዓመት ደግሞ በሕግ መምሪያ ምክር ቤት ውስጥ የተቃዋሚ ፓርቲ ተጠሪ ሆነው ተመረጡ ። ይህም ማለት በሕግ መምሪያ ምክር ቤት ውስጥ አነስተኛ መቀመጫ ያለውን የመምራት ፓርቲ ሥልጣን ማለት ነው ። ፔሎሲ በ2003 ትንሹ ቡሽ ኢራቅን ለመውረር ሲነሱ አምርረው ወረራውን በመቃወማቸው በይበልጥ ይታወሳሉ ። የእርሳቸው የያኔው አቋም በኋላ ላይ ወረራው ባስከተለው ጉዳት ተረጋግጧል ። ይህም የማይናወጥ አቋማቸው በ2006 ዲሞክራቶች ወደ ሥልጣን እንዲመጡና የሕግ መምሪያ ምክር ቤቱን ከ12 ዓመታት በኋላ በበላ ይነት እንዲይዙት ትልቅ አስተዋጽኦ አድርጓል ። ከዚያ በኋላ የሕግ በፓርቲያቸው መምሪያው ምክር ቤት ተመራጭ ሆነው ረዥሙን የአፈ ጉባኤነት ሥልጣን ያዙ ። በአሜሪካ ታሪክም የመጀመርየዋ ሴት አፈ ጉባኤ በመሆን አዲስ ታሪክ ሠሩ ። ሳው ሥልጣን በያዙ ከ4 ዓመት በኋላ ዲሞክራቶች የሕግ መምሪያውን ምክር ቤት ቁጥጥር ከእጃቸው ወጣ ። ፔሎሲ እጅ አልሰጥ ብለው ብዙ ትግል አደረጉ ። ከዚህ ወዲያ 2 Gታቸው ፍሬ አፍርቶ በ2018 ዲሞክራቶች በምክር ቤቱ ተመልሰው መጡ ። የሕግ መምሪያው ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ሥራ ምንድን ነው? የሕግ መምሪያ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ መሆን ማለት በአሜሪካ የሥልጣን እርከን ከምክትል ፕሬዝዳንቱ ቀጥሎ ያለ ትልቅ ኃላፊነት ነው ። በካፒቶል ግቢ በተንጣለለው የምክር ቤቱ ሕንጻ የፔ ሎሲ ቢሮ ስፋት የሥልጣናቸውን ግዝፈት የሚያመላክት ነው ማለት ይቻላል ። የራሱ የሆነ ግዙፍ ባልኮኒ ያለውና በረንዳውም ወደ ዋሺንግተን የሚያሳይ ሐውልት ነው ። በሕግ ማውጣት ሂደት ውስጥ ዋናው ይህ የታችኛው ምክር ቤት ነው ። አፈ ጉባኤዋ እና ምክትላቸው እንዲሁም ቋሚ ኮሚቴ አ ባላት ጋር ተማክረው የትኛው ረቂቅ ሕግ ድምጽ ይሰጥበት በሚለው ላይ ይወስናሉ ። የመወያያ አጀንዳ የሚቀርጹት እርሳቸው ናቸው ። ክርክሮች የሚመሩበትን ሕግ የሚወስኑትም አፈ ጉwባbኤዋ ናቸው ። ምክር ቤቱ ዱላ ቀረሽ ክርክር ሲያደርግ እንደራሴዎችን አደብ የሚያሲዙ እርሳቸው ናቸው ። አፈ ጉዋ በሕግ መምሪያው ምክር ቤት ውስጥ የፓርቲያቸውን የበላይነት እስካስጠበቁ ድረስ የመረጧቸው ረkቂ * ቆች ሕግ የማድረግ ጋሬጣ ላይጋረጥባቸው ይችላል ። አነዚህ ምክር ቤት የሚወስናቸው ውሳኔዎች በአሜሪካ ሕዝብ ላይ ቀጥተኛ ተጽእኖ የመፍጠር አቅም አላቸው ። ለምሳሌ ፔሎሲ አፈ ጉባኤ ሳሉ ከ2009 እስከ 2011 ድረስ ብቻ ምክር ቤቱ 840 ቢሊዮን ዶላር የምጣኔ ማነቀቂያ ገንዘብ እንዲረጭ ውሳኔ አሳልፏል ። ፔሎሲ ተመጣጣኝ የጤና መድኅን (Affordable Care Act) ተግባራዊ እንዲሆን ታላቅ ተጋድሎ ያደረጉ የኦባማ ቀኝ እጅ የነበሩ ብርቱ ሴት ናቸው ። ለትራምፕ ደግሞ የጎን ውጋት ። የፔሎሲ የስላቅ ጭብጨባ ፔሎሲ በ2018 ወደ ምክር ቤቱ የአፈ ጉባኤነት መዶሻቸውን ይዘው ሲመለሱ ነገሮች ተቀያይረው ነበር የጠበቋቸው ። ፕሬዝዳንት ትራምፕና የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ተጠሪ ሚች ማኮኔል ለፔሎሲ ደንቃራ ሆኑባቸው ። በሕግ መምሪያ ምክር ቤት በእርሳቸው አርቃቂነት አብላጫ ድምጽ ተሰጥቶባቸው ወደ ሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ሲላኩ ውድቅ እየተደረጉ ተቸገሩ ። ከሕግ መወሰኛ ሲያልፍ ደግሞ ትራምፕ ጠልፈው ይጥሉት ጀመር ። ከዚህ ወዲያ ትራምፕና ፔሎሲ ተቃቃሩ ። ይህ መቃቃራቸውም አንዳንድ ጊዜ ግላጭ ከመውጣቱ የተነሳ ለአሜሪካ ሚዲያ መዝናኛ ሆነ ። ለምሳሌ # PelosiClap (የፔሎሲ ሹት ጭብጨባ) የሚለው የኢንተርኔት የ ስላቅ ኢሞጂ የተፈጠረው በዚህን ጊዜ ነበር ። ፔሎሲ የስላቅ ጭብጨባውን ያደረጉት ዶል ትራምፕ ምክር በሁለቱ ቤቶች የጋራ ስብሰባ ወቅት ተንኳሽ ንግግር ባደረጉበት ቅጽበት ነበር ። ፔሎሲ በዚህን ጊዜ ገና ሥ ልጣኑን ከያዙ አንድ ወራቸው ነበር ። ዛሬም ድረስ ይህ የናንሲ ፔሎሲ የስላቅ ጭብጨባ የኢንተርኔት ተወዳጅ የደቂቀ ምሥል ገላጭ (ኢሞጂ) መግባቢያ ሆኖ ቀጥሏል ። ያን ቀን ምሽት ደግሞ ሌላ አስደናቂ ድርጊት ፈጸሙ ። ፔሎሲ ለትራምፕ እጃቸውን ሲዘረጉ ትራምፕ ሳይጨብጧቸው ቀሩ ። ፔሎሲ ደነገጡ ። አፈሩም ። ትራምፕ የሚያደርጉት ንግግር ግልባጭ ለሁሉም እንደራሴዎች ታድሎ ነበር ። በጽሑፍ ለምክር ቤት አባላት የታደለውን የትራምፕን ንግግር ናንሲ ፔሎሲ ካሜራ ፊት እንደ ቆሻሻ ወረቀት ቡጭቅጭቅ አድርገው ቀcዳደ9ው ሲጥሉት በቀጥታ በቴሌቪዥን ታየ ። ይህ ትልቅ መነጋገርያ ሆኖ ቆየ ። ትራምፕና ናንሲ ፔሎሲ ዓይንና ናጫ ሆነው ይኸው ትራምፕ ከነጩ ቤተ መንግሥት ሲወጡ ፣ ፔሎሲ ወደ iፒቶi ሂል ሰተት ብለው በድጋሚ እየገቡ ነው ። ፔሎሲ ከትራምፕ ጋር በግንብ አጥር የበጀት ጉዳይ ከፍ ዝቅ ተደራርገው ተሰዳድበዋል ። ይህም በብዙ ሰዎች የተጋራ የፖለቲካ ቪዲዮ ሆኖ ነበር ። ፔሎሲ በአሜሪካ ታሪክ ሦስተኛው ተከሳሽ ፕሬዝዳንት በነበሩት ትራምፕ ላይ ክሱን ለመምራት አቅማምተው ነበር ። በኋላ ላይ ግን ትራምፕ ከዩክሬን ጋር የገቡበትን ቅሌት ሲሰሙ ክሱን ለመምራት ፍቃደኛ ሆኑ ። ትራምፕ በሥልጣናቸው ባልገዋል ። ደግሞ ይህ ቸል ሊባል አይገባም ብለው መቀነታቸውን አጥብቀው ተነሱ ። ትራምፕ በዚህን ጊዜ የዩክሬን ባለሥልጣናት በጆ ባይደንና በልጁ ላይ አንዳች ጥፋት እንዲያፈላልጉና እንዲከሱ ፣ አለበለዚያ ግን ለጦር መሣሪያ የሚሰጥ እርዳታ እንደማይለቀቅላቸው እያስፈራሩ ። ነበር ትራምፕ ላይ የተነሳው ክስ ገፍቶ ሄዶ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ደርሶ የበ ቢሆንም በትራምፕ ወዳጆች የተሞላው የላይኛው ምክር ቤት ክሱን ውደቅ አድርጎታል ። ፔሎሲ ለትራምፕ የጎን ውጋት ሆነውባቸው ነው ዘመናቸውን ሁሉ ያሳለፉት ። የh @ ሲኮን ድንበር በግንብ አጥር እጋርዳለሁ ገንዘብ ስጡኝ ያሉት ትራምፕ ፣ ገንዘብ ይፈቀድ አይፈቀድ በሚለው ዙርያ ፔሎሲ ለትራምፕ አስጨናቂ ሆነውባቸው እንደነበር አይBዘነጋ3ም ። ይህን ተከትሎ ነበር ትራምፕና ፒሎሲ በሚዲያ ፊት መተነኮኳኮስ የጀመሩት ። መጪዎቹ የፒሎሲ ዘመናት ያስፈራሉ የባይደንን ወደ ነጩ ቤተ መንግሥት መጠጋትን ተከትሎና ከዚያ ቀደም በነበሩ የሕዝብ ስሜቶች ተርኩዘ ፔሎሲ የሚመሩት የሕግ መምሪያ ምክር ቤት አጠናክሮ የበላይነቱን ይቀጥላል የሚል መተማመን ነበር ። የሆነው ግን በተቃራኒው ነው ። ዲሞክራቶች ከአንድ ደርዘን በላይ እንደራሴ ወንበሮችን ለሪፐብሊካን ለመስጠት ተገደዋል ። ከዚህ በኋላ የፔሎሲ Fየ @ ምክር ቤት ወንበር ቀላል አይሆንም ። ለግራ ዘመሙ ፓርቲያቸው የሚስማማ አጀንዳዎችን መቅረጽ ፣ ከዚያም ረቂቅ አድርጎ ፣ ማወያየት አወያይቶም ማጸደቅ እንደ ከዚህ በፊቱ ቀላል ተግ1b አይሆንም ። የቢቢሲው የአሜሪካ ፖ8Fካ ተንታኝ አንተኒ ዘርቸር እንደሚለው የፔሎሲ የ50 ዓመታት ፖለቲካዊ ተጋድሎ ከባዱ ፈተና ከዚህ በኋላ ያለው ነው የሚሆነው ። ፈተናውን እንዴት ይወጡት ይሆን? " አንዱ መንገድ ለዘብተኛ የሪፐብሊካን እንደራሴዎችን ወደ እርሳቸው ሐሳብ እያግባቡ ማምጣት ነው ። ሁኛው ተስፋቸው በሕግ መወሰኛ ምክር (ሴኔት) ቤት ዲሞክራቶች አብላጫ @ ንበQ ማግኘት ከቻሉ ነው " ይላል አንተኒ ። ነገ ለጆርጂያ ግዛት two ምክ ቤት አባላት ይወዳደራሉ ። ከተሸነፉ የላይኛው ምክር ቤት በሪፐብሊካን የበላይነት ይያዛል ። ይህ ደግሞ ለጆ ባይደንና ለሐሪስ አዲስ ራስ ምታት ነው ። ነገ የጆርጂያ ውክልና በዲሞክራቶች አሸናፊነት ከሆነ ግን ምክር ቤቱ እኩል የሪፐብሊካንና የዲሞክራቶች ተወካዮች ይኖሩታል ። ይህ ከሆነ ደግሞ የሕግ መ ወሰኛውን ምክር ቤት ሊቀመንበርነት ከማይክ ፔንስ የሚረከቡት ተመራጭዋ ምክትል ፕሬዝዳንት ካምላ ሐሪስ የልዩነት ድምጽ የሚሰጡ ሰው ይሆናሉ ወሳኝ ማለት ነው ። ይህ የመሆን ዕድሉ ግን ጠባብ ነው ። አምስት ልጆችና ዘጠኝ የልጅ ልጆችን ያፈሩት ፔሎሲ ምናልባትም በፖለቲካ የመጨረሻው ዘመናቸው ፍሬያማ ላይሆን ይችላል ።
22
የእስራኤል መንግሥት ስደተኞችን ካገር የማስወጣትንም እቅድ ተከትሎም ለእስር የበቁ የመጀመሪያዎቹ ስደተኞች ናቸው። የእስራኤል መንግሥት በሀገሪቷ ተቀማጭነታቸውን ያደረጉ የኤርትራና የሱዳን ስደተኞችን ወደ ሩዋንዳና ኡጋንዳ በመላክ ሙሉ በሙሉ ካገር የማስወጣት እቅድ አላት። እስካሁን ባለው 600 የሚሆኑ ስደተኞች ከሀገር እንዲወጡ ትዕዛዝ የተሰጣቸው ሲሆን ወደ 35 ሺ የሚሆኑ ስደተኞችም ከሀገር የመባረር አደጋ ላይ እንደሆኑ አንድ የእስራኤል የስደተኞች መብት ድርጅት አስታውቋል። ስደተኞቹ ሆሎት ከሚባለው የማቆያ ማዕከል የተወሰዱ ሲሆን በማእከሉም የረሀብ አድማ መነሳቱ ታውቋል። የእስራኤል መንግሥት በጥር ወር አካባቢ ስደተኞቹ ካገር እንዲወጡ ቀነገደብ ያስቀመጠ ሲሆን ካለበለዚያ ግን እስር እንደሚጠብቃቸው ማስጠንቀቂያ ሰጥቶ ነበር። ስደተኞቹ እሰራኤልን በሚቀጥሉት ሦስት ወራት ውስጥ ለቀው ለመውጣት ከተስማሙ 3500 ዶላር ይሰጣቸዋል ተብሏል። በዚህ ወር መጀመሪያም የእስራኤል መንግሥት የቀድሞ የሰራዊት አባላት ኤርትራውያን ስደተኖችን ጥገኝነት እንደሚሰጥ ቃል ገብቶ ነበር።
የእስራኤል tንግሥc nስ_ደተኞችን ካገር እቅድ የማስወጣትንም ተከትሎም ለእስር የመ መሪqያቹ የበቁ ስደ ተኞች ናቸው ። የእስራኤል መንግሥት በሀገሪቷ ተቀማጭነታቸውን ያደረጉ ኤርትና የሱዳን ስደተኞችን ሩዋንዳና ወደ kጋን በመላክ @ ሙሉ በሙሉ ካገር የማስወጣት አላት እቅድ ። እስካ ሁን ባለው 600 የሚ we (ስደተኞች ከሀገር እንዲወጡ ትዕዛዝ ሲሆን የ ተሰጣቸው ወደ 20 ሺ የሚTሆJኑ ድርጅት አስ ታውቋል ። ስደተኞቹ ሆሎት ከሚ ባለው የFEያ ማዕከል የተወሰዱ ሲሆን የረሀብ አድማ በማእከሉም መነሳቱ ታውx_ ። 0Wእ% ራSኤD መንpግሥ3ት ወር በጥር አካ ባቢ ስደተኞቹ ካገር እንዲወጡ ቀነUገደ9ብ ያስቀመጠ ሲሆን + ካለበለsዚያ እስር ግን እ + ንደሚJጠብቃቸ ው% ማስጠንቀቂያ ሰጥቶ ነበር ። እራልን ደተኞ በቀሉት ሦስት ወራት ውስጥ ለመው ለቀው ከተስ (be 3500 ዶላር ይቸዋል ተብሏል ። በዚህ ወር መጀያም የእስራኤል መs4ሥት Kሰ zድ @ ዊት አባላት ኤርትራ ውያን ስደ * ተy ኖችን ጥገት እ ንደሚሰጥ ቃል ገብቶ ነበር ።
23
የእስራኤል መንግሥት ስደተኞችን ካገር የማስወጣትንም እቅድ ተከትሎም ለእስር የበቁ የመጀመሪያዎቹ ስደተኞች ናቸው። የእስራኤል መንግሥት በሀገሪቷ ተቀማጭነታቸውን ያደረጉ የኤርትራና የሱዳን ስደተኞችን ወደ ሩዋንዳና ኡጋንዳ በመላክ ሙሉ በሙሉ ካገር የማስወጣት እቅድ አላት። እስካሁን ባለው 600 የሚሆኑ ስደተኞች ከሀገር እንዲወጡ ትዕዛዝ የተሰጣቸው ሲሆን ወደ 35 ሺ የሚሆኑ ስደተኞችም ከሀገር የመባረር አደጋ ላይ እንደሆኑ አንድ የእስራኤል የስደተኞች መብት ድርጅት አስታውቋል። ስደተኞቹ ሆሎት ከሚባለው የማቆያ ማዕከል የተወሰዱ ሲሆን በማእከሉም የረሀብ አድማ መነሳቱ ታውቋል። የእስራኤል መንግሥት በጥር ወር አካባቢ ስደተኞቹ ካገር እንዲወጡ ቀነገደብ ያስቀመጠ ሲሆን ካለበለዚያ ግን እስር እንደሚጠብቃቸው ማስጠንቀቂያ ሰጥቶ ነበር። ስደተኞቹ እሰራኤልን በሚቀጥሉት ሦስት ወራት ውስጥ ለቀው ለመውጣት ከተስማሙ 3500 ዶላር ይሰጣቸዋል ተብሏል። በዚህ ወር መጀመሪያም የእስራኤል መንግሥት የቀድሞ የሰራዊት አባላት ኤርትራውያን ስደተኖችን ጥገኝነት እንደሚሰጥ ቃል ገብቶ ነበር።
የእስራኤል መንግሥት ስደተኞችን ካገር የማስወጣትንም እቅድ ተከትሎም ለእስር የበቁ የመጀመሪያዎቹ ስደተኞች ናቸው። የእስራኤል መንግሥት በሀገሪቷ ተቀማጭነታቸውን ያደረጉ የኤርትራና የሱዳን ስደተኞችን ወደ ሩዋንዳና ኡጋንዳ በመላክ ሙሉ በሙሉ ካገር የማስወጣት እቅድ አላት። እስካሁን ባለው 600 የሚሆኑ ስደተኞች ከሀገር እንዲወጡ ትዕዛዝ የተሰጣቸው ሲሆን ወደ 35 ሺ የሚሆኑ ስደተኞችም ከሀገር የመባረር አደጋ ላይ እንደሆኑ አንድ የእስራኤል የስደተኞች መብት ድርጅት አስታውቋል። ስደተኞቹ ሆሎት ከሚባለው የማቆያ ማዕከል የተወሰዱ ሲሆን በማእከሉም የረሀብ አድማ መነሳቱ ታውቋል። የእስራኤል መንግሥት በጥር ወር አካባቢ ስደተኞቹ ካገር እንዲወጡ ቀነገደብ ያስቀመጠ ሲሆን ካለበለዚያ ግን እስር እንደሚጠብቃቸው ማስጠንቀቂያ ሰጥቶ ነበር። ስደተኞቹ እሰራኤልን በሚቀጥሉት ሦስት ወራት ውስጥ ለቀው ለመውጣት ከተስማሙ 3500 ዶላር ይሰጣቸዋል ተብሏል። በዚህ ወር መጀመሪያም የእስራኤል መንግሥት የቀድሞ የሰራዊት አባላት ኤርትራውያን ስደተኖችን ጥገኝነት እንደሚሰጥ ቃል ገብቶ ነበር።
24
የኢንጂነር ስመኘው በቀለ ቤተሰብ አባላት ሐዘናቸውና ቅሬታቸውን በለቅሶ መሐል ሆነውም አጋርተዋታል። የቅርብ ዘመድ ቢኾኑም ስለ ግድያው በሚዲያ መስማታቸውን የገለጹት እኒህ የቤተሰብ አባላት አስክሬኑ መጉላላቱና የሚገባውን ክብር አለማግኘቱ ቅሬታ እንደፈጠረባቸው ተናግረዋል። ሌሎች የቤተሰቡ አባላት ደግሞ አንድም የመንግሥት አካል በአካባቢው አለመኖሩ የፈጠረባቸውን ቅሬታንም አልሸሸጉም። • ኢንጂነር ስመኘው በቀለ ሕይወታቸው ያለፈው በጥይት ተመተው ነው፡ ፌደራል ፖሊስ • ስለኢንጂነር ስመኘው አሟሟት እስካሁን ምን እናውቃለን? "ቢሮ ተቀምጦ አይደለም መግለጫ መስጠት" ሲሉ የመንግሥት አካላት ላይ ያነጣጠረ የሚመስል ቅሬታን አሰምተዋል። "እሱ ቤቱን ትቶ በረሀ ላይ ነው የኖረው። ለስመኝ ይሄ አይገባውም። ምን አረጋቸው፣ የበደላቸውን ለምን አይነግሩንም? ምን አደረጋቸው? ይሄ ለሱ አይገባውም" ስትል በመሪር ሐዘን ሆና ስሟን ያልገለፀች አንድ የቤተሰብ አባል ተናግራለች። "ማነው ጀግና፣ ማነው ጎበዝ? ማነው ለአገር አሳቢ። የሚመስል ወይስ የሆነ?" ሲል በምሬት ሐዘኑን የገለጸው ሌላ ወጣት "የእሱ አባት ኩራዝ የላቸውም፤ እሱ ግን ኢትዯጵያን ሊያበራ ነው የሞተው" ሲል ሳግ እየተናነቀው ምሬቱን ገልጿል። ከሐዘንተኞቹ መሐል በቅርብ ቀናት ሟችን በስልክም ይሁን በአካል አግኝተዋቸው ያውቁ እንደሆነ ተጠይቀው ኢንጂነሩ ሥራ ላይ ስለሚያተኩሩ እምብዛም ከቤተሰብ ጋር እንደማይገናኙ የሚያመላክት አስተያየቶችን ሰንዝረዋል። "እሱ አገሬን ሥራዬን እያለ ሁሉም ሰው ረስቶታል። እሱ ሁሉ ነገሩ ሥራው ላይ ነው። ዘመድ አይልም..." ስትል ስሟን መግለጽ ያልፈለገች የቤተሰብ አባል። "ከሰው ጋር አልኖረም፤ በረሃ ነው የኖረው" ስትል ሟች ማኅበራዊ ሕይወት የሚባል ነገር እንኳ እንዳልነበራቸው ተናግራለች። ኢንጂነር ስመኘው በቀለ
የኢንጂነር ስመኘው በቀለ dNሰብ አባላት ሐEዘ Pናቸውና FሬታGውን በለቅሶ መሐል ሆ ነውም አ ጋርተዋታል ። የቅርብ ዘመድ ቢኾኑም ስለ ግድያው በሚዲያ መስማታቸውን የገለጹት እኒህ የቤተሰብ ባላ አስክሬኑ መጉላላቱና የሚገባውን ክብር አለማግኘቱ ቅሬታ እንደፈጠረባቸው ተናግረዋል ። ሌሎች የ ቤተሰቡ አባላት ደግሞ አንድም የመንግሥት አካል በአካባቢው አለመኖሩ የፈጠረባቸውን አልሸ ሸጉም ቅሬታንም ። ኢንጂነር • ፌ @ ደKራል ፖሊስ • ኢንጂነ ስመኘው አ8 ሟሟqት እስካሁን እናውቃለን ምን? " ቢሮ ተቀምጦ አይደለም መ ግለጫ መስጠት " ሲሉ የመንግሥት ካላ ላይ ያነጣጠረ ሚመስ ቅሬታን አሰምተዋል ። " እሱ ቤቱን ትቶ በረሀ ላይ ነው የኖረው ። ለNመ # ይሄ አይገባውም ። ምን አረጋቸው ፣ የበደላቸውን አይነግሩንም ለምን? ምን አደረጋቸው? ይሄ ለሱ አይገባውም " ስትል በመNሪzር ሐዘን ሆና ስሟን ያልገለፀች አንድ የ ቤተሰብ አባል ተናግራለች ። " ማነው ፣ ጀግና ማነው ጎበዝ? ለአገር ማነው አሳቢ ። የሚመስል ወይስ የሆነ? " ሲል ሐዘኑን በምሬት የገለጸው ወጣት ሌላ " የእሱ አባት ኩራዝ የላቸውም ፤ እሱ ኢITዯጵያ ግን # ን ሊያበራ ነው ተው " ሲል ሳግ እየተናነቀው ምሬቱን ገልጿል ። ከሐዘንተኞቹ መሐል ቀናት በ ቅርብ ሟችን በስክ አግኝተዋቸው ይሁን 7አካW + ያውቁ እንደmሆነ ተጠይቀው lኢንqጂነሩ ሥራ ላይ ስo $ ያYተ! ኩSሩ እምብዛም ከቤተሰብ ጋር እደይናኙ የሚያመላክት አስተያየቶችን ሰንዝረዋል ። " እሱ አkሬ1 ሥራዬን እያለ ሁሉም ሰው ረስ ቶታል ። እሱ ሁሉ ነገሩ ሥራው ላይ ነው ። ዘመድ አይልም. .. " ስሟን ስትል መግለጽ ያልለገ የቤብ አባል ። " ከሰው ጋር አልtረS ፤ በረሃ የኖረው ነው " ስትል ሟች NኅበራY የሚባል ይት እንኳ ነገር Hi እንዳልነበራቸው @ ግራለች ። ኢንhጂlነር ስመኘው በቀለ
25
የኢንጂነር ስመኘው በቀለ ቤተሰብ አባላት ሐዘናቸውና ቅሬታቸውን በለቅሶ መሐል ሆነውም አጋርተዋታል። የቅርብ ዘመድ ቢኾኑም ስለ ግድያው በሚዲያ መስማታቸውን የገለጹት እኒህ የቤተሰብ አባላት አስክሬኑ መጉላላቱና የሚገባውን ክብር አለማግኘቱ ቅሬታ እንደፈጠረባቸው ተናግረዋል። ሌሎች የቤተሰቡ አባላት ደግሞ አንድም የመንግሥት አካል በአካባቢው አለመኖሩ የፈጠረባቸውን ቅሬታንም አልሸሸጉም። • ኢንጂነር ስመኘው በቀለ ሕይወታቸው ያለፈው በጥይት ተመተው ነው፡ ፌደራል ፖሊስ • ስለኢንጂነር ስመኘው አሟሟት እስካሁን ምን እናውቃለን? "ቢሮ ተቀምጦ አይደለም መግለጫ መስጠት" ሲሉ የመንግሥት አካላት ላይ ያነጣጠረ የሚመስል ቅሬታን አሰምተዋል። "እሱ ቤቱን ትቶ በረሀ ላይ ነው የኖረው። ለስመኝ ይሄ አይገባውም። ምን አረጋቸው፣ የበደላቸውን ለምን አይነግሩንም? ምን አደረጋቸው? ይሄ ለሱ አይገባውም" ስትል በመሪር ሐዘን ሆና ስሟን ያልገለፀች አንድ የቤተሰብ አባል ተናግራለች። "ማነው ጀግና፣ ማነው ጎበዝ? ማነው ለአገር አሳቢ። የሚመስል ወይስ የሆነ?" ሲል በምሬት ሐዘኑን የገለጸው ሌላ ወጣት "የእሱ አባት ኩራዝ የላቸውም፤ እሱ ግን ኢትዯጵያን ሊያበራ ነው የሞተው" ሲል ሳግ እየተናነቀው ምሬቱን ገልጿል። ከሐዘንተኞቹ መሐል በቅርብ ቀናት ሟችን በስልክም ይሁን በአካል አግኝተዋቸው ያውቁ እንደሆነ ተጠይቀው ኢንጂነሩ ሥራ ላይ ስለሚያተኩሩ እምብዛም ከቤተሰብ ጋር እንደማይገናኙ የሚያመላክት አስተያየቶችን ሰንዝረዋል። "እሱ አገሬን ሥራዬን እያለ ሁሉም ሰው ረስቶታል። እሱ ሁሉ ነገሩ ሥራው ላይ ነው። ዘመድ አይልም..." ስትል ስሟን መግለጽ ያልፈለገች የቤተሰብ አባል። "ከሰው ጋር አልኖረም፤ በረሃ ነው የኖረው" ስትል ሟች ማኅበራዊ ሕይወት የሚባል ነገር እንኳ እንዳልነበራቸው ተናግራለች። ኢንጂነር ስመኘው በቀለ
የኢንጂነር ስመኘው በቀለ አባላት ቤተሰብ ዘቸv7ና ቅሬታቸውን FWለ0nሶ መሐል ሆነውም አጋርተዋታል ። የ ቅርብ ዘመድ ቢeIም ስለ ግድያው Gሚsያ መስማታቸውን የገለጹት እኒህ የቤተሰብ አስክሬኑ የቤ ተሰቡ አባላት ደግሞ አg ድ6 የመንግሥት አካል በአካባቢው አለመኖሩ የፈጠረባቸውን ቅሬታንም አል ሸሸጉም ። • w6% ^ ር ስመኘው በቀለ ሕይወታቸው ያEለፈ & ው በጥይት ተመተው ነው ፡ ፌደVራQል ፖሊስ ስለኢንጂነር • mመyው Gሟ @ ት እስካሁን ምን እናውቃለን? " ቢሮ ተም አይደለም መግለጫ መስጠት " ሲሉ Eየመን8ግሥት አካ c ^ ላይ ያነ ጣጠረ ቅሬታን አሰምተዋል የ ሚመስል ። " እሱ ቤቱን ትቶ በረሀ ላይ ነው የኖረው ። ለስመኝ ይሄ አይገባውም ። ምን አረጋቸው ፣ የበደላቸውን ለምን A ይXXሩንም? ምን አደረጋቸው? ይሄ ለሱ አይ & ገ @ ባውም " ስትል በመሪር ሐዘን ሆና ያልገለፀች ስሟን አንድ & ቤተሰL አባል ተናግራለች ። " ማነው ፣ ጀግና ማነው ጎበዝ? ማነው Hአ_ር አሳቢ ። የሚመስል ወይስ የሆነ? " ሲል ሐዘኑን በምሬት የገለጸው ሌላ ወጣት " የእሱ አባት ኩራዝ የላቸውም ፤ እሱ ግን ኢትዯጵያን ሊያበራ ነው የ ሞተው " ሲል ሳግ እየተናነቀው ምሬቱን ። ገልጿል ከሐዘንተኞቹ መሐል በር ሟችን ቀናት ይሁን በስልክም xግ2kዋቸው በአካል ያውቁ እንደሆነ ተጠይቀው ኢንጂነሩ ሥራ ላይ ለሚያተ እምብዛም ከቤተሰብ ጋር እንደማይገ ናኙ አስተያየቶችን የ ሚያመላክት ሰንዝረዋል ። " እሱ አገሬን ሥራዬን እያለ ሁሉም ቶታል ሰው ። ሁሉ ነገሩ እሱ ሥራው ላይ ነው ። ዘመድ አይልም. .. " ስሟን ስትል መግለጽ ያልፈለገች የSቤ ተሰብ * አባል ። ከሰው " ጋር አልኖረም ፤ በረሃ ነው የኖረው " ስትል ሟች ማበዊ ሕይወት የሚባል ነገር እንኳ እንዳልነበራቸው ተናግራለች ። ኢንጂነር ስመኘው በቀለ
26
(ከግራ ወደ ቀኝ) ጋዜጠኛ ታምራት ኃይሉ፣ ኤልሳ አሰፋ እና ጥበቡ በለጠ በዚህ መሠረት ማንኛውንም መገናኛ ብዙሃን የአልኮል መጠጥ ማስታወቂያ ሕጉ ከሚፈቅደው ሰዓት ውጭ ማስተላለፍ እንደማይችል ተነግሯል። በኢትዮጵያ በርካታ የሬዲዮና የቴሌቪዥን ፕሮግራሞች እንዲሁም የሕትመት ውጤቶች በቢራ ፋብሪካዎች ድጋፍ አድራጊነትና ከአልኮል መጠጦች ማስታወቂያ በሚገኝ ገንዘብ ይደገፋሉ። አንዳንዶቹ እንደውም ዋና የገቢ ምንጭ የሚያገኙበትም መንገድም ነው። ታዲያ አዲሱ ሕግ ምን ዓይነት ተፅእኖ ሊያሳድርባቸው ይችላል? • ለአንድ ወር ከአልኮል መታቀብ የሚኖረው አስደናቂ ውጤት • ብቻቸውን ወደ መዝናኛ ስፍራ የሚሄዱ ሴቶች ፈተና የቁም ነገር መፅሔት አዘጋጅና ባለቤት ታምራት ኃይሉ "ለመጭው ትውልድ በማሰብ ከሆነ በመልካም ጎኑ ሊወሰድ ይችላል፤ ነገር ግን እኛ አገር የማስታወቂያ ችግር በራዲዮና በቴሌቪዥን መተዋወቁ ሳይሆን አቀራረቡ ነው" ይላል። እሱ እንደሚለው፤ የአልኮል መጠጦች ማስታወቂያ በሌሎች አገራትም የተለመደ ሲሆን አቀራረቡ ግን የተጠና ነው። ባለው ልምድ፤ የቢራ ማስታወቂያዎቹ የሚተላለፉበት መንገድና ህፃናትን ሊስብ በሚችል መልኩ መቅረባቸው እንጂ ማስታወቂያው ሰዉን ጠጪ አድርጓል? ጠጪስ አለ? የሚለው ጥናት የሚፈልግ ጉዳይ እንደሆነ ይናገራል። ታምራት እንደሚለው፤ ከፍተኛ ማስታወቂያ አስነጋሪዎች ቢራ ፋብሪካዎች በመሆናቸው ሕጉ የመዝናኛ ዘርፉንና ሚዲያውን ይጎዳል። አዋጁ ተግባራዊ ሳይሆን በፊት የቢራ ፋብሪካዎች ማስታወቂያ መስጠት ማቆማቸው ተፅእኖ አሳድሯል የሚለው ታምራት፤ ከመከልከል ይልቅ በአቀራረቡ ላይ መነጋጋር ይሻላል ይላል። ከዚህም ባሻገር የቢራ ፋብሪካዎቹ ከፍተኛ ገንዘብና በርካታ ሠራተኞች የያዙ በመሆናቸው፤ ባለማስተዋወቃቸው ገበያቸውን የሚያጡ ከሆነ የአገሪቱን ኢኮኖሚ ይጎዳል የሚል ስጋትም አለው። "በርካታ ፕሮግራሞች የሚደገፉት የቢራ ፋብሪካዎች በሚያሰሩት ማስታወቂያ ነው" የምትለው በብስራት ኤፍኤም የፋሽንና ውበት ፕሮግራም አዘጋጅና ጋዜጠኛ ኤልሳ አሰፋ ጉዳዩን በሦስት መንገድ እንደምታየው ትገልፃለች። የመጀመሪያው በተለይ ከአልኮል መጠጥ ፋብሪካዎች በሚገኝ የድጋፍና የማስታወቂያ ገንዘብ የተቋቋሙና በዚያም ፕሮግራማቸውን የሚያስኬዱ ተቋማትን ገቢ ያሳጣል። በሌላ በኩል እንደአንድ ማኅበረሰብ ማስታዋቂያዎች ከሚሠሩበት መንገድና ከቢራ ፋብሪካዎቹ ስያሜ ታዳጊዎች ምን እየተማሩ ያድጋሉ? የሚለው ጥያቄ ያስነሳል ትላለች። • ወንዶች የማያወሯቸው አምስት አሳሳቢ ነገሮች • እውን ቡና መጠጣት እድሜ ይጨምራል? "ቢራ እንደመድሃኒትና እንደምግብ ነበር ሲተዋወቅ የነበረው" የምትለው ኤልሳ፤ ህፃናትን በማይጎዳ መልኩ ጥናት ተሠርቶ ማስታወቂያዎቹ እንዲተላለፉ ማድረግ ይቻል ነበር ስትል ትሞግታለች። የአሀዱ ኤፍኤም ራዲዮ ጣቢያ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጥበቡ በለጠ የተለየ ሃሳብ አላቸው። "ባለፉት ዓመታት በማስታወቂያና በፕሮሞሽን ድጋፍ ጉልህ ቦታ የነበራቸው የቢራ ፋብሪካዎች ነበሩ፤ ራዲዮና ቴሌቪዥን ጣቢያዎችን ለመክፈት ከቢራ ፋብሪካዎች ጋር መነጋጋር የተጀመረበት ወቅትም መጥቷል" ይላሉ። በአብዛኛው ቢራዎች ሚዲያውን የመቆጣጠር ደረጃ ላይ ደርሰዋል የሚሉት አቶ ጥበቡ፤ ማስታወቂያዎቹንም ከኢትዮጵያዊነት፣ ከማንነት፣ ከታላቅነት ጋር በማያያዛቸው ሰዎች ጠጪ እንዲሆኑ የማድረግ ተፅዕኖ ሲያሳድሩ መቆየታቸውን ያምናሉ። ነገሩ ያሳስባቸው እንደነበርም አልሸሸጉም። በመሆኑም የቢራ ማስታወቂያዎቹ መከልከላቸው በአገሪቱ ላይ በጎ አሻራ ያሳርፋል ይላሉ። "ኃላፊነታቸውን አልተወጡም፤ ትውልድ ላይና አገር ላይ የሚሰሩ ጉዳዮችን የቢራ ፋብሪካዎች ሲደግፉ አይታዩም" በማለት ሚዲያው ሊወጣ የሚችለውን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ሚና እንደጎዱት ያብራራሉ። አቶ ጥበቡ እንደሚሉት፤ ከቢራ ፋብሪካዎች ውጭ ከሚዲያ ጋር መሥራት የሚፈልጉ ሌሎች ድርጅቶችም ቢኖሩም የቢራ ፋብሪካዎቹ ከፍተኛ ገንዘብ በመክፈል ሌሎቹ ገፍተው እንዳይመጡ የማድረግ ሚናም ነበራቸው። የሚዲያ ተቋማቱ ጥራት ያለውና ሊደመጥ የሚችል ፕሮግራም ማቅረብ ከቻሉ ድጋፍ የሚያደርግላቸው አያጡም የሚል እምነትም አላቸው። • የሰሞኑ የአዲስ አበባ እስርና ሕጋዊ ጥያቄዎች • ከእግር ኳስ ሜዳ ወደ ኮኛክ ጠመቃ ሕጉ ለሕትመት ሚዲያዎች ተስፋ ይሰጥ ይሆን? አዲሱ የምግብና የመድሃኒት አስተዳዳር ሕግ የአልኮል ማስታወቂያዎችን ማስተላለፍ የሚከለክለው በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን እና በቢል ቦርድ ነው። በመሆኑም በህትመት ዋጋ ውድነትና አንባቢ ባለመኖሩ ለሚንገዳገዱት የህትመት ሚዲያዎች ተስፋ ይሰጥ ይሆን? የቁምነገር መፅሔት አዘጋጅና ባለቤት ታምራት በዚህ ረገድ ተስፋ አለው። መፅሔትና ጋዜጣ የሚያነቡት ኃላፊነት የሚሰማቸውና ትልልቅ ሰዎች እንደሆኑ የሚናገረው ታምራት፤ በየጊዜው እየጨመረ የመጣውን የህትመት ዋጋ መቋቋም የሚቻለው በማስታወቂያ ገቢዎች ነው ይላል። በዚህም ጥራቱን ማሻሻል፣ ሥርጭቱን ማሳደግ፣ የንባብ ባህልን መጨመር ይቻላል ሲል አስተያየቱን ሰጥቷል። • የኦነግ ጦር መሪ በትግላችን እንቀጥላለን አለ ይሁን እንጂ አሁንም በሕጉ ላይ ብዥታ በመኖሩ፤ የቢራ ፋብሪካዎችም ሆኑ የአልኮል ማስታወቂያ የሚሰጡ ድርጅቶች ክልከላው ለሁሉም መገናኛ ብዙሀን ነው በማለት እየተንቀሳቀሱ እንዳልሆነ ገልጿል። "በኢትዮጵያ የህትመት ሚዲያው ሥርጭት የተዳከመ ነው፤ ግፋ ቢል ከአምስት ወይም ስድስት ሺህ ቅጂ በላይ አይሸጥም" የሚሉት አቶ ጥበቡ፤ የአልኮል መጠጥ ማስታወቂያዎች በህትመት ሚዲያዎች ላይ ቢወጡ አቀራረባቸው የተገደበ ስለሚሆን፣ በተለይም ለህጻናት ፊት ለፊት ስለማይታዩ ተፅእኖ አይኖረውም ይላሉ። "ፋብሪካዎቹ ብራንዳቸው እንዳይረሳ ወደህትመት ሚዲያ ሊመጡ ይችላሉ" የምትለው ኤልሳ፤ አሁን በመነቃቃት ላይ ያለውን የህትመት ሚዲያው የበለጠ እንደሚያበረታው እምነት አላት። በሚዲያው ላይ ምን ተፅእኖ አሳረፈ? ባለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ ሚዲያዎች ላይ ጥናት እንዳደረጉ የሚናገሩት አቶ ጥበቡ፤ ወሳኝ የሚባሉት ሰዓቶች ከድጋፍ አድራጊ አካላት ጋር ግንኙነት አላቸው ይላሉ። ከቢራ ፋብሪካዎች ጋር ተፈራርመው ገንዘብ ይዘው የሚመጡ ፕሮግራሞች ቅድሚያ እንደሚሰጣቸውም ያክላሉ። ዋና ዋና የሚባሉት ሰዓቶች 'መዝናኛ' ለሚባሉና በቢራ ፋብሪካዎች ለተደገፉ ፕሮግራሞች ይሰጣሉ። ይህም በአገሪቱ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ ፋይዳ የሌላቸው ፕሮግራሞች በኢትዮጵያ ሚዲያ ላይ እንዲደረጁ እንዳደረገ ያስረዳሉ። • የተሟላ የወጪ ማስረጃ ሳይቀርብ ከ1.4 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ ተደርጓል የታምራት ሀሳብም ተመሳሳይ ነው። የስፖንሰርሺፕ (ድጋፍ) ሃሳብ ተግባራዊ የሚደረገው በተዛባ መልኩ ነው ይላል። "የውጭ አገር ሚዲያዎችና ዓለም አቀፍ የስፖርት ውድድሮች ላይ የአልኮል መጠጥ ማስታወቂያዎች ይተላለፋሉ፤ ነገር ግን እንደ እኛ መልክ ያጣ አይደለም" ሲል የማስታወቂያ አሠራር እውቀትና አቅም ችግር እንዳለ ይናገራል። "ወላጆች ከልጆቻቸው ጋር ቁጭ ብለው ቴሌቪዥን ማየት የተቸገሩበት ጊዜ ላይ ደርሰን ነበር" ሲልም ያክላል። ኤልሳ በበኩሏ የአልኮል መጠጥ ፋብሪካዎቹ ምርቶቻቸውን ለማስተዋወቅ የራሳቸው ምርጫ ቢኖራቸውም፤ በአብዛኛው አስተማሪና ጠንከር ያሉ ፕሮግራሞችን ተመራጭ ሲያደርጉ አይታይም ስትል ልምዷን አጋርታናለች። "በቤተሰብ ላይ ያተኮረ ተወዳጅ ፕሮግራም ነበረኝ፤ ነገር ግን ዓመቱን ሙሉ አንድም የቢራ ስፖንሰር አልነበረኝም፤ ምክንያቱም ፕሮግራሙ ስለሚያስተምር አያዝናናም የሚል ነው" ስትል በርካታ ቁም ነገር አዘል ፕሮግራሞች ያለድጋፍ ሲሠሩ እንደሚስተዋል አክላለች። የፋብሪካዎቹ የገበያ ዘርፍ ኃላፊዎች (ማርኬቲንግ) የየራሳቸው አድማጭ ሊኖራቸው ቢችልም፤ በተለያዩ መንገዶች ማኅበራዊ ግዴታዎችን መወጣት እንደሚገባቸው አስተያየቷን ሰጥታለች።
(ከግራ ወደ ቀኝ) ጋዜጠኛ ታምራት ኃይሉ፣ ኤልሳ አሰፋ እና ጥበቡ በለጠ በዚህ መሠረት ማንኛውንም መገናኛ ብዙሃን የአልኮል መጠጥ ማስታወቂያ ሕጉ ከሚፈቅደው ሰዓት ውጭ ማስተላለፍ እንደማይችል ተነግሯል። በኢትዮጵያ በርካታ የሬዲዮና የቴሌቪዥን ፕሮግራሞች እንዲሁም የሕትመት ውጤቶች በቢራ ፋብሪካዎች ድጋፍ አድራጊነትና ከአልኮል መጠጦች ማስታወቂያ በሚገኝ ገንዘብ ይደገፋሉ። አንዳንዶቹ እንደውም ዋና የገቢ ምንጭ የሚያገኙበትም መንገድም ነው። ታዲያ አዲሱ ሕግ ምን ዓይነት ተፅእኖ ሊያሳድርባቸው ይችላል? • ለአንድ ወር ከአልኮል መታቀብ የሚኖረው አስደናቂ ውጤት • ብቻቸውን ወደ መዝናኛ ስፍራ የሚሄዱ ሴቶች ፈተና የቁም ነገር መፅሔት አዘጋጅና ባለቤት ታምራት ኃይሉ "ለመጭው ትውልድ በማሰብ ከሆነ በመልካም ጎኑ ሊወሰድ ይችላል፤ ነገር ግን እኛ አገር የማስታወቂያ ችግር በራዲዮና በቴሌቪዥን መተዋወቁ ሳይሆን አቀራረቡ ነው" ይላል። እሱ እንደሚለው፤ የአልኮል መጠጦች ማስታወቂያ በሌሎች አገራትም የተለመደ ሲሆን አቀራረቡ ግን የተጠና ነው። ባለው ልምድ፤ የቢራ ማስታወቂያዎቹ የሚተላለፉበት መንገድና ህፃናትን ሊስብ በሚችል መልኩ መቅረባቸው እንጂ ማስታወቂያው ሰዉን ጠጪ አድርጓል? ጠጪስ አለ? የሚለው ጥናት የሚፈልግ ጉዳይ እንደሆነ ይናገራል። ታምራት እንደሚለው፤ ከፍተኛ ማስታወቂያ አስነጋሪዎች ቢራ ፋብሪካዎች በመሆናቸው ሕጉ የመዝናኛ ዘርፉንና ሚዲያውን ይጎዳል። አዋጁ ተግባራዊ ሳይሆን በፊት የቢራ ፋብሪካዎች ማስታወቂያ መስጠት ማቆማቸው ተፅእኖ አሳድሯል የሚለው ታምራት፤ ከመከልከል ይልቅ በአቀራረቡ ላይ መነጋጋር ይሻላል ይላል። ከዚህም ባሻገር የቢራ ፋብሪካዎቹ ከፍተኛ ገንዘብና በርካታ ሠራተኞች የያዙ በመሆናቸው፤ ባለማስተዋወቃቸው ገበያቸውን የሚያጡ ከሆነ የአገሪቱን ኢኮኖሚ ይጎዳል የሚል ስጋትም አለው። "በርካታ ፕሮግራሞች የሚደገፉት የቢራ ፋብሪካዎች በሚያሰሩት ማስታወቂያ ነው" የምትለው በብስራት ኤፍኤም የፋሽንና ውበት ፕሮግራም አዘጋጅና ጋዜጠኛ ኤልሳ አሰፋ ጉዳዩን በሦስት መንገድ እንደምታየው ትገልፃለች። የመጀመሪያው በተለይ ከአልኮል መጠጥ ፋብሪካዎች በሚገኝ የድጋፍና የማስታወቂያ ገንዘብ የተቋቋሙና በዚያም ፕሮግራማቸውን የሚያስኬዱ ተቋማትን ገቢ ያሳጣል። በሌላ በኩል እንደአንድ ማኅበረሰብ ማስታዋቂያዎች ከሚሠሩበት መንገድና ከቢራ ፋብሪካዎቹ ስያሜ ታዳጊዎች ምን እየተማሩ ያድጋሉ? የሚለው ጥያቄ ያስነሳል ትላለች። • ወንዶች የማያወሯቸው አምስት አሳሳቢ ነገሮች • እውን ቡና መጠጣት እድሜ ይጨምራል? "ቢራ እንደመድሃኒትና እንደምግብ ነበር ሲተዋወቅ የነበረው" የምትለው ኤልሳ፤ ህፃናትን በማይጎዳ መልኩ ጥናት ተሠርቶ ማስታወቂያዎቹ እንዲተላለፉ ማድረግ ይቻል ነበር ስትል ትሞግታለች። የአሀዱ ኤፍኤም ራዲዮ ጣቢያ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጥበቡ በለጠ የተለየ ሃሳብ አላቸው። "ባለፉት ዓመታት በማስታወቂያና በፕሮሞሽን ድጋፍ ጉልህ ቦታ የነበራቸው የቢራ ፋብሪካዎች ነበሩ፤ ራዲዮና ቴሌቪዥን ጣቢያዎችን ለመክፈት ከቢራ ፋብሪካዎች ጋር መነጋጋር የተጀመረበት ወቅትም መጥቷል" ይላሉ። በአብዛኛው ቢራዎች ሚዲያውን የመቆጣጠር ደረጃ ላይ ደርሰዋል የሚሉት አቶ ጥበቡ፤ ማስታወቂያዎቹንም ከኢትዮጵያዊነት፣ ከማንነት፣ ከታላቅነት ጋር በማያያዛቸው ሰዎች ጠጪ እንዲሆኑ የማድረግ ተፅዕኖ ሲያሳድሩ መቆየታቸውን ያምናሉ። ነገሩ ያሳስባቸው እንደነበርም አልሸሸጉም። በመሆኑም የቢራ ማስታወቂያዎቹ መከልከላቸው በአገሪቱ ላይ በጎ አሻራ ያሳርፋል ይላሉ። "ኃላፊነታቸውን አልተወጡም፤ ትውልድ ላይና አገር ላይ የሚሰሩ ጉዳዮችን የቢራ ፋብሪካዎች ሲደግፉ አይታዩም" በማለት ሚዲያው ሊወጣ የሚችለውን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ሚና እንደጎዱት ያብራራሉ። አቶ ጥበቡ እንደሚሉት፤ ከቢራ ፋብሪካዎች ውጭ ከሚዲያ ጋር መሥራት የሚፈልጉ ሌሎች ድርጅቶችም ቢኖሩም የቢራ ፋብሪካዎቹ ከፍተኛ ገንዘብ በመክፈል ሌሎቹ ገፍተው እንዳይመጡ የማድረግ ሚናም ነበራቸው። የሚዲያ ተቋማቱ ጥራት ያለውና ሊደመጥ የሚችል ፕሮግራም ማቅረብ ከቻሉ ድጋፍ የሚያደርግላቸው አያጡም የሚል እምነትም አላቸው። • የሰሞኑ የአዲስ አበባ እስርና ሕጋዊ ጥያቄዎች • ከእግር ኳስ ሜዳ ወደ ኮኛክ ጠመቃ ሕጉ ለሕትመት ሚዲያዎች ተስፋ ይሰጥ ይሆን? አዲሱ የምግብና የመድሃኒት አስተዳዳር ሕግ የአልኮል ማስታወቂያዎችን ማስተላለፍ የሚከለክለው በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን እና በቢል ቦርድ ነው። በመሆኑም በህትመት ዋጋ ውድነትና አንባቢ ባለመኖሩ ለሚንገዳገዱት የህትመት ሚዲያዎች ተስፋ ይሰጥ ይሆን? የቁምነገር መፅሔት አዘጋጅና ባለቤት ታምራት በዚህ ረገድ ተስፋ አለው። መፅሔትና ጋዜጣ የሚያነቡት ኃላፊነት የሚሰማቸውና ትልልቅ ሰዎች እንደሆኑ የሚናገረው ታምራት፤ በየጊዜው እየጨመረ የመጣውን የህትመት ዋጋ መቋቋም የሚቻለው በማስታወቂያ ገቢዎች ነው ይላል። በዚህም ጥራቱን ማሻሻል፣ ሥርጭቱን ማሳደግ፣ የንባብ ባህልን መጨመር ይቻላል ሲል አስተያየቱን ሰጥቷል። • የኦነግ ጦር መሪ በትግላችን እንቀጥላለን አለ ይሁን እንጂ አሁንም በሕጉ ላይ ብዥታ በመኖሩ፤ የቢራ ፋብሪካዎችም ሆኑ የአልኮል ማስታወቂያ የሚሰጡ ድርጅቶች ክልከላው ለሁሉም መገናኛ ብዙሀን ነው በማለት እየተንቀሳቀሱ እንዳልሆነ ገልጿል። "በኢትዮጵያ የህትመት ሚዲያው ሥርጭት የተዳከመ ነው፤ ግፋ ቢል ከአምስት ወይም ስድስት ሺህ ቅጂ በላይ አይሸጥም" የሚሉት አቶ ጥበቡ፤ የአልኮል መጠጥ ማስታወቂያዎች በህትመት ሚዲያዎች ላይ ቢወጡ አቀራረባቸው የተገደበ ስለሚሆን፣ በተለይም ለህጻናት ፊት ለፊት ስለማይታዩ ተፅእኖ አይኖረውም ይላሉ። "ፋብሪካዎቹ ብራንዳቸው እንዳይረሳ ወደህትመት ሚዲያ ሊመጡ ይችላሉ" የምትለው ኤልሳ፤ አሁን በመነቃቃት ላይ ያለውን የህትመት ሚዲያው የበለጠ እንደሚያበረታው እምነት አላት። በሚዲያው ላይ ምን ተፅእኖ አሳረፈ? ባለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ ሚዲያዎች ላይ ጥናት እንዳደረጉ የሚናገሩት አቶ ጥበቡ፤ ወሳኝ የሚባሉት ሰዓቶች ከድጋፍ አድራጊ አካላት ጋር ግንኙነት አላቸው ይላሉ። ከቢራ ፋብሪካዎች ጋር ተፈራርመው ገንዘብ ይዘው የሚመጡ ፕሮግራሞች ቅድሚያ እንደሚሰጣቸውም ያክላሉ። ዋና ዋና የሚባሉት ሰዓቶች 'መዝናኛ' ለሚባሉና በቢራ ፋብሪካዎች ለተደገፉ ፕሮግራሞች ይሰጣሉ። ይህም በአገሪቱ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ ፋይዳ የሌላቸው ፕሮግራሞች በኢትዮጵያ ሚዲያ ላይ እንዲደረጁ እንዳደረገ ያስረዳሉ። • የተሟላ የወጪ ማስረጃ ሳይቀርብ ከ1.4 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ ተደርጓል የታምራት ሀሳብም ተመሳሳይ ነው። የስፖንሰርሺፕ (ድጋፍ) ሃሳብ ተግባራዊ የሚደረገው በተዛባ መልኩ ነው ይላል። "የውጭ አገር ሚዲያዎችና ዓለም አቀፍ የስፖርት ውድድሮች ላይ የአልኮል መጠጥ ማስታወቂያዎች ይተላለፋሉ፤ ነገር ግን እንደ እኛ መልክ ያጣ አይደለም" ሲል የማስታወቂያ አሠራር እውቀትና አቅም ችግር እንዳለ ይናገራል። "ወላጆች ከልጆቻቸው ጋር ቁጭ ብለው ቴሌቪዥን ማየት የተቸገሩበት ጊዜ ላይ ደርሰን ነበር" ሲልም ያክላል። ኤልሳ በበኩሏ የአልኮል መጠጥ ፋብሪካዎቹ ምርቶቻቸውን ለማስተዋወቅ የራሳቸው ምርጫ ቢኖራቸውም፤ በአብዛኛው አስተማሪና ጠንከር ያሉ ፕሮግራሞችን ተመራጭ ሲያደርጉ አይታይም ስትል ልምዷን አጋርታናለች። "በቤተሰብ ላይ ያተኮረ ተወዳጅ ፕሮግራም ነበረኝ፤ ነገር ግን ዓመቱን ሙሉ አንድም የቢራ ስፖንሰር አልነበረኝም፤ ምክንያቱም ፕሮግራሙ ስለሚያስተምር አያዝናናም የሚል ነው" ስትል በርካታ ቁም ነገር አዘል ፕሮግራሞች ያለድጋፍ ሲሠሩ እንደሚስተዋል አክላለች። የፋብሪካዎቹ የገበያ ዘርፍ ኃላፊዎች (ማርኬቲንግ) የየራሳቸው አድማጭ ሊኖራቸው ቢችልም፤ በተለያዩ መንገዶች ማኅበራዊ ግዴታዎችን መወጣት እንደሚገባቸው አስተያየቷን ሰጥታለች።
27
(ከግራ ወደ ቀኝ) ጋዜጠኛ ታምራት ኃይሉ፣ ኤልሳ አሰፋ እና ጥበቡ በለጠ በዚህ መሠረት ማንኛውንም መገናኛ ብዙሃን የአልኮል መጠጥ ማስታወቂያ ሕጉ ከሚፈቅደው ሰዓት ውጭ ማስተላለፍ እንደማይችል ተነግሯል። በኢትዮጵያ በርካታ የሬዲዮና የቴሌቪዥን ፕሮግራሞች እንዲሁም የሕትመት ውጤቶች በቢራ ፋብሪካዎች ድጋፍ አድራጊነትና ከአልኮል መጠጦች ማስታወቂያ በሚገኝ ገንዘብ ይደገፋሉ። አንዳንዶቹ እንደውም ዋና የገቢ ምንጭ የሚያገኙበትም መንገድም ነው። ታዲያ አዲሱ ሕግ ምን ዓይነት ተፅእኖ ሊያሳድርባቸው ይችላል? • ለአንድ ወር ከአልኮል መታቀብ የሚኖረው አስደናቂ ውጤት • ብቻቸውን ወደ መዝናኛ ስፍራ የሚሄዱ ሴቶች ፈተና የቁም ነገር መፅሔት አዘጋጅና ባለቤት ታምራት ኃይሉ "ለመጭው ትውልድ በማሰብ ከሆነ በመልካም ጎኑ ሊወሰድ ይችላል፤ ነገር ግን እኛ አገር የማስታወቂያ ችግር በራዲዮና በቴሌቪዥን መተዋወቁ ሳይሆን አቀራረቡ ነው" ይላል። እሱ እንደሚለው፤ የአልኮል መጠጦች ማስታወቂያ በሌሎች አገራትም የተለመደ ሲሆን አቀራረቡ ግን የተጠና ነው። ባለው ልምድ፤ የቢራ ማስታወቂያዎቹ የሚተላለፉበት መንገድና ህፃናትን ሊስብ በሚችል መልኩ መቅረባቸው እንጂ ማስታወቂያው ሰዉን ጠጪ አድርጓል? ጠጪስ አለ? የሚለው ጥናት የሚፈልግ ጉዳይ እንደሆነ ይናገራል። ታምራት እንደሚለው፤ ከፍተኛ ማስታወቂያ አስነጋሪዎች ቢራ ፋብሪካዎች በመሆናቸው ሕጉ የመዝናኛ ዘርፉንና ሚዲያውን ይጎዳል። አዋጁ ተግባራዊ ሳይሆን በፊት የቢራ ፋብሪካዎች ማስታወቂያ መስጠት ማቆማቸው ተፅእኖ አሳድሯል የሚለው ታምራት፤ ከመከልከል ይልቅ በአቀራረቡ ላይ መነጋጋር ይሻላል ይላል። ከዚህም ባሻገር የቢራ ፋብሪካዎቹ ከፍተኛ ገንዘብና በርካታ ሠራተኞች የያዙ በመሆናቸው፤ ባለማስተዋወቃቸው ገበያቸውን የሚያጡ ከሆነ የአገሪቱን ኢኮኖሚ ይጎዳል የሚል ስጋትም አለው። "በርካታ ፕሮግራሞች የሚደገፉት የቢራ ፋብሪካዎች በሚያሰሩት ማስታወቂያ ነው" የምትለው በብስራት ኤፍኤም የፋሽንና ውበት ፕሮግራም አዘጋጅና ጋዜጠኛ ኤልሳ አሰፋ ጉዳዩን በሦስት መንገድ እንደምታየው ትገልፃለች። የመጀመሪያው በተለይ ከአልኮል መጠጥ ፋብሪካዎች በሚገኝ የድጋፍና የማስታወቂያ ገንዘብ የተቋቋሙና በዚያም ፕሮግራማቸውን የሚያስኬዱ ተቋማትን ገቢ ያሳጣል። በሌላ በኩል እንደአንድ ማኅበረሰብ ማስታዋቂያዎች ከሚሠሩበት መንገድና ከቢራ ፋብሪካዎቹ ስያሜ ታዳጊዎች ምን እየተማሩ ያድጋሉ? የሚለው ጥያቄ ያስነሳል ትላለች። • ወንዶች የማያወሯቸው አምስት አሳሳቢ ነገሮች • እውን ቡና መጠጣት እድሜ ይጨምራል? "ቢራ እንደመድሃኒትና እንደምግብ ነበር ሲተዋወቅ የነበረው" የምትለው ኤልሳ፤ ህፃናትን በማይጎዳ መልኩ ጥናት ተሠርቶ ማስታወቂያዎቹ እንዲተላለፉ ማድረግ ይቻል ነበር ስትል ትሞግታለች። የአሀዱ ኤፍኤም ራዲዮ ጣቢያ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጥበቡ በለጠ የተለየ ሃሳብ አላቸው። "ባለፉት ዓመታት በማስታወቂያና በፕሮሞሽን ድጋፍ ጉልህ ቦታ የነበራቸው የቢራ ፋብሪካዎች ነበሩ፤ ራዲዮና ቴሌቪዥን ጣቢያዎችን ለመክፈት ከቢራ ፋብሪካዎች ጋር መነጋጋር የተጀመረበት ወቅትም መጥቷል" ይላሉ። በአብዛኛው ቢራዎች ሚዲያውን የመቆጣጠር ደረጃ ላይ ደርሰዋል የሚሉት አቶ ጥበቡ፤ ማስታወቂያዎቹንም ከኢትዮጵያዊነት፣ ከማንነት፣ ከታላቅነት ጋር በማያያዛቸው ሰዎች ጠጪ እንዲሆኑ የማድረግ ተፅዕኖ ሲያሳድሩ መቆየታቸውን ያምናሉ። ነገሩ ያሳስባቸው እንደነበርም አልሸሸጉም። በመሆኑም የቢራ ማስታወቂያዎቹ መከልከላቸው በአገሪቱ ላይ በጎ አሻራ ያሳርፋል ይላሉ። "ኃላፊነታቸውን አልተወጡም፤ ትውልድ ላይና አገር ላይ የሚሰሩ ጉዳዮችን የቢራ ፋብሪካዎች ሲደግፉ አይታዩም" በማለት ሚዲያው ሊወጣ የሚችለውን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ሚና እንደጎዱት ያብራራሉ። አቶ ጥበቡ እንደሚሉት፤ ከቢራ ፋብሪካዎች ውጭ ከሚዲያ ጋር መሥራት የሚፈልጉ ሌሎች ድርጅቶችም ቢኖሩም የቢራ ፋብሪካዎቹ ከፍተኛ ገንዘብ በመክፈል ሌሎቹ ገፍተው እንዳይመጡ የማድረግ ሚናም ነበራቸው። የሚዲያ ተቋማቱ ጥራት ያለውና ሊደመጥ የሚችል ፕሮግራም ማቅረብ ከቻሉ ድጋፍ የሚያደርግላቸው አያጡም የሚል እምነትም አላቸው። • የሰሞኑ የአዲስ አበባ እስርና ሕጋዊ ጥያቄዎች • ከእግር ኳስ ሜዳ ወደ ኮኛክ ጠመቃ ሕጉ ለሕትመት ሚዲያዎች ተስፋ ይሰጥ ይሆን? አዲሱ የምግብና የመድሃኒት አስተዳዳር ሕግ የአልኮል ማስታወቂያዎችን ማስተላለፍ የሚከለክለው በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን እና በቢል ቦርድ ነው። በመሆኑም በህትመት ዋጋ ውድነትና አንባቢ ባለመኖሩ ለሚንገዳገዱት የህትመት ሚዲያዎች ተስፋ ይሰጥ ይሆን? የቁምነገር መፅሔት አዘጋጅና ባለቤት ታምራት በዚህ ረገድ ተስፋ አለው። መፅሔትና ጋዜጣ የሚያነቡት ኃላፊነት የሚሰማቸውና ትልልቅ ሰዎች እንደሆኑ የሚናገረው ታምራት፤ በየጊዜው እየጨመረ የመጣውን የህትመት ዋጋ መቋቋም የሚቻለው በማስታወቂያ ገቢዎች ነው ይላል። በዚህም ጥራቱን ማሻሻል፣ ሥርጭቱን ማሳደግ፣ የንባብ ባህልን መጨመር ይቻላል ሲል አስተያየቱን ሰጥቷል። • የኦነግ ጦር መሪ በትግላችን እንቀጥላለን አለ ይሁን እንጂ አሁንም በሕጉ ላይ ብዥታ በመኖሩ፤ የቢራ ፋብሪካዎችም ሆኑ የአልኮል ማስታወቂያ የሚሰጡ ድርጅቶች ክልከላው ለሁሉም መገናኛ ብዙሀን ነው በማለት እየተንቀሳቀሱ እንዳልሆነ ገልጿል። "በኢትዮጵያ የህትመት ሚዲያው ሥርጭት የተዳከመ ነው፤ ግፋ ቢል ከአምስት ወይም ስድስት ሺህ ቅጂ በላይ አይሸጥም" የሚሉት አቶ ጥበቡ፤ የአልኮል መጠጥ ማስታወቂያዎች በህትመት ሚዲያዎች ላይ ቢወጡ አቀራረባቸው የተገደበ ስለሚሆን፣ በተለይም ለህጻናት ፊት ለፊት ስለማይታዩ ተፅእኖ አይኖረውም ይላሉ። "ፋብሪካዎቹ ብራንዳቸው እንዳይረሳ ወደህትመት ሚዲያ ሊመጡ ይችላሉ" የምትለው ኤልሳ፤ አሁን በመነቃቃት ላይ ያለውን የህትመት ሚዲያው የበለጠ እንደሚያበረታው እምነት አላት። በሚዲያው ላይ ምን ተፅእኖ አሳረፈ? ባለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ ሚዲያዎች ላይ ጥናት እንዳደረጉ የሚናገሩት አቶ ጥበቡ፤ ወሳኝ የሚባሉት ሰዓቶች ከድጋፍ አድራጊ አካላት ጋር ግንኙነት አላቸው ይላሉ። ከቢራ ፋብሪካዎች ጋር ተፈራርመው ገንዘብ ይዘው የሚመጡ ፕሮግራሞች ቅድሚያ እንደሚሰጣቸውም ያክላሉ። ዋና ዋና የሚባሉት ሰዓቶች 'መዝናኛ' ለሚባሉና በቢራ ፋብሪካዎች ለተደገፉ ፕሮግራሞች ይሰጣሉ። ይህም በአገሪቱ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ ፋይዳ የሌላቸው ፕሮግራሞች በኢትዮጵያ ሚዲያ ላይ እንዲደረጁ እንዳደረገ ያስረዳሉ። • የተሟላ የወጪ ማስረጃ ሳይቀርብ ከ1.4 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ ተደርጓል የታምራት ሀሳብም ተመሳሳይ ነው። የስፖንሰርሺፕ (ድጋፍ) ሃሳብ ተግባራዊ የሚደረገው በተዛባ መልኩ ነው ይላል። "የውጭ አገር ሚዲያዎችና ዓለም አቀፍ የስፖርት ውድድሮች ላይ የአልኮል መጠጥ ማስታወቂያዎች ይተላለፋሉ፤ ነገር ግን እንደ እኛ መልክ ያጣ አይደለም" ሲል የማስታወቂያ አሠራር እውቀትና አቅም ችግር እንዳለ ይናገራል። "ወላጆች ከልጆቻቸው ጋር ቁጭ ብለው ቴሌቪዥን ማየት የተቸገሩበት ጊዜ ላይ ደርሰን ነበር" ሲልም ያክላል። ኤልሳ በበኩሏ የአልኮል መጠጥ ፋብሪካዎቹ ምርቶቻቸውን ለማስተዋወቅ የራሳቸው ምርጫ ቢኖራቸውም፤ በአብዛኛው አስተማሪና ጠንከር ያሉ ፕሮግራሞችን ተመራጭ ሲያደርጉ አይታይም ስትል ልምዷን አጋርታናለች። "በቤተሰብ ላይ ያተኮረ ተወዳጅ ፕሮግራም ነበረኝ፤ ነገር ግን ዓመቱን ሙሉ አንድም የቢራ ስፖንሰር አልነበረኝም፤ ምክንያቱም ፕሮግራሙ ስለሚያስተምር አያዝናናም የሚል ነው" ስትል በርካታ ቁም ነገር አዘል ፕሮግራሞች ያለድጋፍ ሲሠሩ እንደሚስተዋል አክላለች። የፋብሪካዎቹ የገበያ ዘርፍ ኃላፊዎች (ማርኬቲንግ) የየራሳቸው አድማጭ ሊኖራቸው ቢችልም፤ በተለያዩ መንገዶች ማኅበራዊ ግዴታዎችን መወጣት እንደሚገባቸው አስተያየቷን ሰጥታለች።
( ከግራ ወደ ቀኝ) ጋዜጠኛ ታምራት ኃይሉ ፣ ኤልሳ አሰፋ እና ጥበቡ በለጠ በዚህ መሠረት ማንኛውንም መገናኛ ብዙሃን የአልኮል መጠጥ ማስታወቂያ ሕጉ ከሚፈቅደው ሰዓት ውጭ ማስተላለፍ እንደማይችል ተነግሯል ። በኢትዮጵያ በርካታ የሬዲዮና የቴሌቪNV ፕሮግራሞች እንዲሁም የሕትመት ውጤቶች በቢራ ፋብሪካዎች ድጋፍ አድራጊነትና አልል መጠጦች ማስታወቂያ በnሚ4ገኝ ገንዘብ ይደገፋሉ ። አንዳንዶቹ እንደውም ዋና የገቢ ምንጭ መንም የሚያገኙበትም ነው ። ታዲያ አዲሱ ሕግ ምን ዓይነት ተፅእኖ ሊያሳድርባቸው ይችላል? • ለአንድ ወር ከአልኮል መ ታቀብ የሚኖረው አስደናቂ ውጤት • ብቻቸውን ወደ መዝናኛ ስፍራ የሚሄዱ ሴቶች ፈተና የቁም ነገር መፅሔት አዘጋጅና ባለቤት ታምራት ኃይሉ " ለመጭው ትውልድ በማሰብ ከሆነ በመልካም ጎኑ ሊወሰድ ይችላል ነገር ፤ ግን እኛ አገር የማስታወቂያ ችግር በራዲዮና መተዋወቁ በቴሌቪዥን ሳይሆን አቀራረቡ ነው " ይላል ። እሱ እንደሚለው ፤ የአልኮል መጠጦች ማስታወቂያ በሌሎች አገራትም የተለመደ ሲሆን አቀራረቡ ግን የተጠና ነው ። ባለው ልምድ ፤ የቢራ ማስታወቂያዎቹ የሚተላ ለፉበት መንገድና ህፃናትን ሊስብ kሚች) መልኩ መቅረባቸው እንጂ ማስታወቂያው ሰዉን ጠጪ አድርጓል? ጠጪስ አለ? የሚለው ጥናት የሚፈልግ ጉዳይ እንደሆነ ። ይ ናገራል ታምራት እንደሚለው ፤ ከፍተኛ ማስታወቂያ አስነጋሪዎች ቢራ ፋብሪካዎች በመሆናቸው ሕጉ የመዝናኛ ዘርፉንና ሚዲያውን ይጎዳል ። አዋጁ ተግባራዊ ሳይሆን በፊት የቢራ ፋብሪካዎች ማስታወቂያ መስጠት ማቆማቸው ተፅእኖ አሳድሯል የሚለው ታምራት ፤ ከመከልከል ይልቅ በአቀራረቡ ላይ መነጋጋር ይሻላል ይላል ። ከዚህም ባሻገር የቢራ ፋብሪካዎቹ ከፍተኛ ገንዘብና በርካታ ሠራተኞች የያዙ በመሆናቸው ፤ ባለማስተዋወቃቸው lገበያቸው * ን የሚያጡ ከሆነ የአገሪቱን ኢኮኖሚ ይጎዳል የሚል ስጋትም አለው ። " በርካታ ፕሮግራሞች የ ሚደገፉት የቢራ ፋብሪካዎች በሚያሰሩት ማስታወቂያ ነው " የምትለው በብስራት ኤፍኤም የፋሽንና ውበት ፕሮግራም አዘጋጅና ጋዜጠኛ ኤልሳ አሰፋ ጉዳዩን በሦስት መንገድ እንደምታየው ትገልፃለች ። የመጀመሪያው በተ ከአልኮል መጠጥ ፋብሪ @ ካዎ + ች በሚገኝ የድጋፍና ገንዘብ የማስታወቂያ የተቋቋሙና በዚያም ፕማቸውን የሚያስኬዱ ተቋማትን ገቢ ያሳጣል ። በሌላ በኩል እንደአንድ ማኅበረሰብ ማስታዋቂያዎች ከ ሚሠሩበት መንገድና ከቢራ ፋብሪካዎቹ ስያሜ ታ8vዎች ምን እየተማሩ ያድጋሉ? የሚለው ጥያቄ ያስነሳል ትላለች ። ወንዶች • የማያወሯቸው አምስት አሳሳቢ • ነገሮች እውን ቡና መጠጣት እድሜ ይጨምራል? " ቢራ እንደመድሃኒትና እንደምግብ ነበር ሲተዋወቅ የነበረው " የትለ ፤ ኤልሳ ህፃናትን በማይጎዳ መልኩ ጥናት ተሠርቶ ማስታወቂያዎቹ እንዲተላለፉ ማድረግ ይቻል ነበር ስትል ትሞግታለች ። የአሀዱ ኤፍኤም ራዲዮ ጣቢያ ሥራ አቶ አስኪያጅ ጥበቡ በለጠ የተለየ ሃሳብ አላቸው ። " ባለፉት ዓመታት በማስታወቂያና በፕሮሞሽን ድጋፍ ጉልህ ቦታ የነበራቸው የቢራ ፋብሪካዎች ነበሩ ፤ ራዲዮና ቴሌቪዥን ጣቢያዎችን ለመክፈት ከቢራ ፋብሪካዎች ጋር መነጋጋር የተጀመረበት ወቅትም መጥቷል " ይላሉ ። በአብዛኛው ቢ ራዎች ሚዲያውን የመቆጣጠር ደረጃ ላይ ደርሰዋል የሚሉት አቶ ጥበቡ ፤ ማስታወቂያዎቹንም ከኢትዮጵያዊነት ፣ ከማንነት ፣ ከታላቅነት ጋር በማያያዛቸው ሰዎች ጠጪ እንዲሆኑ የማድረግ ተፅዕኖ ሲያሳድሩ መቆየታቸውን ያምናሉ ። ነገሩ ያሳስባቸው እ ንደነበርም አልሸ ሸጉም ። በመሆኑም የቢራ ማስታወቂያዎቹ መከልከላቸው በአገሪቱ ላይ በጎ አሻራ ያሳርፋል ይላሉ ። " ኃላፊነታቸውን አልተወጡም ፤ ትውልድ ላይና አገር ላይ የሚሰሩ ጉQዳዮqችን የቢራ ፋብሪካዎች ሲደግፉ አይታዩም " በማለት ሚዲያው ሊወጣ የሚችለውን ፖለቲካዊ ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ሚና እንደጎዱት ያብራራሉ ። አቶ ጥበቡ እንደሚሉት ፤ ከቢራ ፋብሪ_wች ውጭ ከሚዲያ ጋር መሥራት የሚፈልጉ ሌሎች ድርጅቶችም ቢኖሩም የቢራ ፋብሪካዎቹ ከፍተኛ ገንዘብ በመክፈል ሌሎቹ ገፍተው እንዳይመጡ የማድረግ ሚናም ነበራቸው ። የሚዲያ ጥራት ተቋማቱ ያለውና ሊደመጥ የሚችል ፕሮግራም ማቅረብ ከቻሉ ድጋፍ የሚያደርግላቸው አያጡም የሚል እምነትም አላቸው ። • የሰሞኑ የአዲስ አበባ እስርና ሕጋዊ ጥያቄዎች • ከእግር ኳስ ሜዳ ወደ ኮኛክ ጠመቃ ሕጉ ለሕትመት ሚዲያዎች ተስፋ ይሰጥ ይሆን? አዲሱ የምግብና የመድሃኒት አስተዳዳር ሕግ የgአdልኮል ማስታወቂያዎችን ማስተላለፍ የሚከለክለው በራዲዮ ፣ በቴሌቪዥን እና በቢል ቦርድ ነው ። በመሆኑም በህትመት ዋጋ ውድነትና አንባቢ ባለመኖሩ ለሚንገዳገዱት የህትመት ሚዲያዎች ተስፋ ይሰጥ ይሆን? የቁምነገር መፅሔት አዘጋጅና ባለቤት ታምራት በዚህ ረገድ ተስፋ አለው ። ፅሔት ጋዜጣ የሚያነቡት ኃላፊነት የሚሰማቸውና ትልልቅ ሰዎች እንደሆኑ በማስታወቂያ ገቢዎች ነው ይላል ። በዚህም ጥራቱን ማሻሻል ፣ ሥርጭቱን ማሳደግ ፣ የንባብ ባህልን መጨመር ይቻላል አስተያየቱን ሲል ሰጥቷል ። • የኦነግ ጦር መሪ በትግላችን እንቀጥላለን አለ ይሁን እንጂ አሁንም በሕጉ ላይ ብዥታ በመኖሩ ፤ የቢራ ፋብሪካዎችም ሆኑ የአልኮል ማስታወቂያ የሚሰጡ ድርጅቶች ክልከላው ለሁ ሉም HመገናGኛ ብዙሀን ነው በማለት እየተንቀሳቀሱ እን04ሆነ ገልጿል ። " በኢትዮጵያ የህትመት ሚዲያው ሥርጭት የተዳከመ ነው ፤ ግፋ ቢል ከምት ወይም ስድስት ሺህ ቅጂ በላይ አይሸጥም " የሚሉት አቶ ጥበቡ ፤ የአልኮል መጠጥ ማስታወቂያዎች በህትመት ሚዲያዎች ላይ ቢወጡ አቀራረባቸው የተገደበ ስለሚሆን ፣ በተለይም ለህጻናት ፊት ለፊት ስለማይታዩ ተፅእኖ አይኖረውም ይላሉ ። " ፋብሪካዎቹ ብራንዳቸው እንዳይረሳ ወደህትመት ሚዲያ ሊመጡ ይችላሉ " የምትለው ኤልሳ ፤ አሁን በመነቃቃት ላይ ያለውን የህትመት Nዲvያ የበለጠ እንደሚያበረታው እምነት አላት ። በሚዲያው ላይ ምን ተፅእኖ አሳረፈ? ባለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ ሚዲያዎች ላይ ጥናት እንዳደረጉ የሚናገሩት አቶ ጥበቡ ፤ ወሳኝ የሚባሉት ሰዓቶች ከድጋፍ አድራጊ አካላት ጋር ግንኙነት አላቸው ይላሉ ። ከቢራ ፋብሪካዎች ጋር ተፈራርመው ገንዘብ ይዘው የሚመጡ ፕሮግራሞች ቅድሚያ እንደሚሰጣቸውም ያክላሉ ። ዋና ዋና የሚባሉት Iሰዓቶ * ች ' መዝናኛ ' ለሚባሉና በቢራ ፋብሪካዎች ለተደገፉ ፕሮግራሞች ይሰጣሉ ። ይህም በአገሪቱ ፖለቲካዊ ኢኮኖሚያዊና ፣ ማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ ፋይዳ የሌላቸው ፕሮግራሞች በኢትዮጵያ ላይ ሚዲያ እንዲcረk እንዳደረገ ያስረዳሉ ። • የተሟላ የወጪ ማስረጃ ሳይቀርብ ከ1. four ቢሊየን ብር በላይ ወጪ ተደርጓል የታምራት ሀሳgg ተመሳሳይ ነው ። የስፖንሰርሺፕ (ድጋፍ) ሃሳብ ተግባራዊ የሚደረገው በተዛባ መልኩ ነው ይላል ። " የውጭ ሚዲያዎችና አገር ዓለም አቀፍ ውmድZድሮች የስ ፖርት ላይ የአልኮል መጠጥ ማስታወቂያዎች ፤ ይተላለፋሉ ነገር ግን እንደ እኛ መልክ ያጣ አይደለም " ሲል) Iማ ታወቂD አሠራር እውቀትና አቅም ችግር እንዳለ ይናገራል ። " ወላጆች ከልጆቻቸው ጋር ቁጭ ብለው ቴሌቪዥን ማየት የተቸገሩበት ጊዜ ላይ ደርሰን ነበር " ሲልም ያክላል ። ኤልሳ በበኩሏ የአልኮል መጠጥ ፋብሪካዎቹ ምርቶቻቸውን KለOማስተዋወ2ቅ የራሳቸው ምርጫ ቢኖራቸውም ፤ በአብዛኛው አስተሪ ^ ንከx ያሉ ፕሮግራሞችን ተመራጭ ሲያደርጉ አይታይም ስትል ልምዷን አጋርታናለች ። " በቤተሰብ ላይ ያተኮረ ተወዳጅ ፕሮግራም ነበረኝ ፤ ነገር ዓመቱን ግን ሙሉ አንድም የቢራ ስፖንሰር አልነበረኝም ፤ ምክንያቱም ፕሮግራሙ ስለሚያስተምር አያዝናናም የሚል ነው " ስትል በርካታ ቁም ነገር አዘል ፕሮግራሞች ያለድ! My ሲሠሩ እንደሚስተዋል አክላለች ። የፋብሪካዎቹ ዘርፍ የገበያ ኃላፊዎች (ማርኬቲንግ) የየራሳቸው አድማጭ ሊኖራቸው ቢል ፤ በተለያዩ መንገዶች ማኅበራዊ ግዴታዎችን መወጣት እንደሚገባቸው አስተያየቷን ሰጥታለች ።
28
የባንኩ ስራ አስኪያጅ ሞሃመድ አዩብም "ምን ገዶን ዕዳህን በጊዜው ክፈል እንጂ" ይለዋል። በዚህ የተደሰተው ሲሶኮ ስራ አስኪያጁን "ፈቃድህ ሆኖ እራት አብረን እንበላ ዘንድ እንዳው ቤቴ ብቅ ብትል" ሲል ግብዣ ያቀርባል። በዓለማችን ከታዩ አስደናቂ ማታለሎች አንዱ የሆነው ታሪክ የሚጀምረው እንዲህ ነው። የቢቢሲዋ ብሪዢት ሺፈር እንዲህ ታቀርበዋለች። እራት እየበሉ ሳለ ሲሶኮ ለስራ አስኪያጁ አንድ አስደናቂ ታሪክ ያካፍለዋል። "አንድ ኃይል አለኝ" ይለዋል. . .ይህን ኃይል ተጠቅሜም ገንዘብ እጥፍ ማድረግ እችላለሁ። እንደውም በሚቀጥለው ጊዜ የተወሰነ ገንዘብ ይዘህ መጥተህ ለምን አላሳይህም?" ሲል ሲሶኮ ጥያቄ ያቀርባል። ምትሃት በእስልምና የተወገዘ ሲሆን እንደ ትልቅ ኃጥያትም የሚቆጠር ነው። ቢሆንም በርካታ ሰዎች በምትሃት ያምናሉ። ሞሃመድ አዮብ ከአንድ ከከተማ ራቅ ብላ ከምትገኝ የማሊ ገጠራማ ሥፍራ ወደመጣው ሲሶኮ ገንዘቡን ይዞ ተከሰተ። ልክ በሩን ከመርገጡ አንድ ሰው ከውስጥ ወጥቶ "መንፈስ (ጅኒ) መታኝ" ይለዋል። "ወደ ውስጥ ስትገባ ጅኒውን እንዳታበሳጨው ጠንቀቅ በል፤ ያለዚያ ገንዘብህ እጥፍ አይሆንም" ሲል ይነግረዋል። አዩብም ወደውስጥ ከዘለቀ በኋላ ገንዘቡን አስቀምጦ እጥፍ እንዲሆንለት በጥሞና ይጠብቅ ጀመር። "ድንገት ከክፍሉ ውስጥ መብራት እና ጭስ እንዲሁም የመናስፍቱ ድምፅ መውጣት ጀመረ" ይላል አዩብ። ለጥቆም ገንዘቡ እጥፍ ሆነለት፤ አየብም ፊቱ ፈካ። በአውሮፓውያኑ 1995 እስከ 98 ባለው ጊዜ ብቻ አዩብ ለሲሰኮ ምትሃቱን ተጠቅሞ ገንዘቡን እጥፍ እንዲያደርግለት በማለት 83 ጊዜ በባንክ ደብተሩ አማካይነት ገንዘብ አስገብቶለታል፤ ገንዘቡ የባንኩ መሆኑ ሳይረሳ። 98 ላይ የዱባዩ ባንክ እየከሰረ መሆኑ መዘገብ ያዘ። ዜናውን ያነበቡ የባንኩ ደንበኞችም ገንዘባቸውን ለማውጣት በየቅርንጫፉ ተሰለፉ። ቢሆንም የዱባይ ባለሥልጣናት ዘገባው ሃሰት የተሞላ ነው እንጂ ባንኩ የገንዘብ እጥረት አልገጠመውም ሲሉ ተደመጡ። እውነታው ግን ይህ አልነበረም። ኋላ ላይ በጉዳዩ ጣልቃ የገባው የዱባይ መንግሥት ባንኩን በገንዘብ በመደጎም ራሱን ችሎ እንዲቆም አደረገው። ይህ ሁላ ሲሆን ታዲያ ሲሶኮ በጣም ሩቅ ሥፍራ ነበር፤ ምትሃቱን የበለጠ ድንቅ የሚያደርገው ደግሞ ገንዘቡን ለማግኘት ዱባይ መገኘት ግዴታ አለመሆኑ ነው። ጊዜው ጥቅምት 1995...ምትሃቱን በሞሃመድ አዩብ ላይ የተጠቀመው ሲሶኮ ከጥቂት ሳምንታት በኋላ ወደ ኒው ዮርክ በማቅናት ተመሳሳይ ድርጊት ፈፀመ። ሲቲባንክ የተባለ ባንክ በመዝለቅ አንድ የደንበኞች አገልግሎት ሠራተኛ ተዋወቀ፤ ትንሽ ቆይቶም አገባት። ይህንን ተጠቅሞም ከሲቲባንክ ጋር ያለውን ግኑኝነት ማሳመር ቻለ። ሲሶኮ ከሲቲባንክ ወደ ዱባይ እስላማዊ ባንክ ደብተሩ ከ100 ሚሊዮን ዶላር በላይ እንዳስተላለፈም ይታመናል፤ ለዚህ የረዳችው ሚስቱን በረብጣ ዶላሮች እንደካሳትም ተነግሯል። ስለሲሶኮ ይህንን መረጃ የሚናገሩት የዱባዩ ባንክ በጉዳዩ ላይ ክስ በከፈተ ጊዜ ጠበቃ አድርገው የቀጠሩት አለን ፋይን ናቸው። ከጊዜ ወደ ጊዜ ምትሃቱን ተጠቅሞ ገንዘብ ማፍራቱን የቀጠለው ሲሶኮ ምኞቱ የነበረውን በምዕራብ አፍሪካ አየር መንገድ መክፈት ያመቸው ዘንድ ቦይንግ አውሮፕላን ገዛ። አየር መንገዱን በትውልድ መንደሩ ስም ዳቢያ ብሎ ሰየመው። ነገር ግን ወርሃ ሐምሌ 1996 ላይ ሲሶኮ አንድ ስህተት ሠራ። ሁለት ከቪየትናም ጦርነት የተረፉ ሄሊኮፕተሮች ምክንያቱ ባልታወቀ ምክንያት ለመግዛት ሞከረ። ሄሊኮፕተሮቹ ለጦርነት ጥቅም ላይ የዋሉ በመሆናቸው ምክንያት ለመብረር ልዩ ፍቃድ ያሻቸዋል። ይህን ያስተዋሉት የሲሶኮ ሰዎች ፖሊሶችን ለመደለል ሲሞክሩ ለእስር በቁ። ዓለም አቀፉ ኢንተርፖልም ሲሶኮ በቁጥጥር ሥር እንዲውል ትዕዛዝ አወጣ። ሌላ የባንክ ደብተር ለመክፈት ወደ ጄኔቫ አቅንቶ የነበረው ሲሶኮ በቁጥጥር ሥር ዋለ፤ ለጥቆም ወደ አሜሪካ ተላከ። ምንም አንኳ የአሜሪካ መንግሥት ሲሶኮ በቁጥጥር ሥር እንዲውል ቢፈልግም በ20 ሚሊዮን ዶላር ዋስ እንዲለቀቅ ሆነ። ሲሶኮ ለዚህ ላበቁት የህግ ሰዎች ውድ የሚባሉ መኪኖችን ሸለመ። አንድ መኪና ሻጭ ሲሶኮ ቢያንስ 53 መኪናዎችን ገዝቶኛል ሲል ይናገራል። ነዋሪነቱን ማያሚ ያደረገው ሲሶኮ በከተማዋ ታዋቂ ሆነ፤ በርካታ ሚስቶችንም አገባ፤ 23 አካባቢ አፓርትማዎችንም ተከራየ። ሲሶኮን የሚያውቁት ግርማ ሞገስ ያለው፣ አለባበሱ ያማረ እና መልከ-መልካም ሰው ነው ሲሉ ይገልፁታል። አልፎም ከገንዘቡ ወደ 413 ሚሊዮን ዶላር ገደማ ለእርዳታ አዋሏል። ጠበቃዎቹ ከነበሩ በርካታ ግለሰቦች መካከል አንዱ የሆነው ስሚዝ የተባለ ሰው ሲናገር ሲሶኮ ዘወትር ሃሙስ በመኪናው እየዞረ ለቤት አልባ ሰዎች ገንዘብ ያድል ነበር። የጠበቃዎቹን ምክር አልሰማም ያለው ሲሶኮ ጥፋተኛ ነኝ ሲል አመነ። ለ43 ቀናት እሥር እንዲሁም ለ250 ሺህ ዶላር ቅጣትም ተዳረገ። ከተፈረደበት ፍርድ ግማሹን የፈፀመው ሲሶኮ 1 ሚሊዮን ዶላር ለቤት አልባ ሰዎች በመስጠት የተቀረውን ፍርድ በቤት ውስጥ እስር እንዲጨርስ ሆነ። በዚህ ጊዜ ነው ታድያ የዱባዩ እስላማዊ ባንክ ኦዲትሮች የሆነ ነገር ትክክል እንዳልሆነ መጠርጠር የጀመሩት። አዩብም ፀባዩ መለዋወጥ ታየበት፣ ሲሶኮም እንደ ድሮ በተፈለገ ጊዜ ስልክ አላነሳ ማለት ይጀምራል። በስተመጨረሻም አዩብ ለሥራ ባልደረባው ያጋጠመውን ይተነፍሳል። "ምን ያህል ብር ነው የጠፋው?" ሲል ለጠየቀው ጓደኛው በቃላት ምላሽ መስጠት የተሳነው አዩብ በብጣሽ ወረቀት ፅፎ ያቀብለዋል. . .242 ሚሊዮን ዶላር። በዚህ ጉዳይ ጥፋተና ሆኖ የተገኘው አዩብ የሶስት ዓመታት እሥር ይፈረድበታል፤ "በምትሃት አምነሃልና ሸይጣንህን እናስወጣልህ" ተብሎ በኃይማኖቱ መሠረት ሸይጣን ማስወጣት እንደተካሄደለትም ይነገራል። አዩብ በዚህ ሁሉ ውጣ ውረድ ሲያልፍ ሲሶኮ ግን ዱባይ ሊገኝ ባለመቻሉ ምክንያት በሌለበት የሶስት ዓመታት ፍርድ ይወሰንበታል። ዓለም አቀፉ ፖሊስ 'ኢንተርፖል' ግን "አፈልገዋለሁ" ሲል ማስታወቂያ ይለጥፋል። ሲሶኮ ለ12 ዓመታት ያክል ማለትም በአውሮፓውያኑ ከ2012 እስከ 2014 ባለው ጊዜ በማሊ የሕዝብ እንደራሴ ሆኖ በመሾሙ ምክንያት ያለመከሰስ መብቱ ተጠብቆለት ቆየ። ላለፉት አራት ዓመታት ደግሞ ሃገሩ ማሊ ወንጀለኞች አሳልፎ የመስጠት ስምምነት ከየትኛውም ሀገር ጋር ስምምነት ባለመፈረሟ ምክንያት ያለ ምንም ስጋት ሕይወቱን እያጣጠመ ኖረ። ከዚያ በኋላ ነው ሲሶኮን ፍለጋ ወደ ማሊ ርዕሰ መዲና ባማኮ ያቀናሁት ትላለች የቢቢሲዋ ብሪዢት። ከዚያም የሲሶኮ ሹፌር የሆነውን ሉካሊ ኢብራሂምን ታገኘዋለች። በትውልድ መንደሩ ዳቢያ ሊኖር እንደሚችልም መረጃው ለብሪዢት ይደርሳታል። ከሰዓታት ጉዞ በኋላ ብሪዢት ሲሶኮ መኖሪያ የተባለው ቤት ትደርሳለች፤ በወታደሮች የሚጠበቅ ሰፋ ያለ ግቢ። በስተመጨረሻም ሰውየውን በአካል ታገኘዋለች. . .የሰባ ዓመቱን 'ምትሃተኛ' ፎቱንጋ ባባኒ ሲሶኮን። ለቃለ-መጠይቅ ፈቃደኛ ሆኖ የተገኘው ሲሶኮ "ስሜ ፎቱንጋ ባባኒ ሲሶኮ ይባላል። የተወለድኩ ዕለት ማሪየቶ ወንድ ልጅ ወለደች በማለት ሰፈሩ ቀለጠ" በማለት ታሪኩን ለብሪዢት መተረክ ይጀምራል። "እንደው ከዱባዩ እስላማዊ ባንክ ጠፋ ስለተባለው 242 ሚሊዮን ዶላር የምታወቀው ነገር ይኖራል?" ለሲሶኮ የተሰነዘረ ጥያቄ ነው። "እመቤት...ይህ 242 ሚሊዮን ዶላር የማይመስል ታሪክ ነው። የባንኩ ሠራተኛ ቢያስረዳሽ ነው የሚሻለው እንጂ ያን ያክል ገንዘብ ሲጠፋ መቼም ዝም ብለው አይቀመጡም። በዚያ ላይ ይህን ያህል ገንዘብ ከባንክ ለመውሰድ በርካታ ቢሮዎች መሄድ አለብሽ።" "አዩብ ግን. . . ?" ብሪዢት የሰነዘረችው ጥያቄ። "አዩብ የባንኩ ሠራተኛ? አዎ እሱን ሰውዬ አንድ ጊዜ አግኝቸዋለሁ። መኪና ለመበደር የሄድኩ ጊዜ። ምርጥ የጃፓን መኪና ነበረች። ዕዳዬንም በጊዜው ከፍዬ ጨረስኩ" የሲሶኮ ምላሽ። ጋዜጠኛዋ በስተመጨረሻም ስለ 'ምትሃት' ጠየቀችው። "እመቤት አንድ ሰው እንዲህ ዓይነት ኃይል ካለው ለምን ይሠራል? ቁጭ ብሎ ባንክ እየዘረፈ መብላት እየቻለ። ቢፈልግ ከአፍሪካ፣ አሜሪካ፣ ፈረንሳይ ያሻውን ባንክ እየዘረፈ መኖር ይቻል አልነበር።" "እና አሁንስ ሃብታም ነህ?" "ኧረ በጭራሽ። እኔ ሃብታም አይደለሁም። እንደውም ደሃ ነኝ።" ምንም እንኳ ዓለም አቀፉ ፖሊስ 'ኢንተርፖል' አሁንም ሲሶኮን ፍለጋውን ቢቀጥልም፣ ምንም እንኳ በርካታ ገንዘብ አፍርቶ ቢያጠፋም ፎቱንጋ ባባኒ ሲሶኮ በሃገሩ ማሊ በጤና ኑሮውን እየገፋ ይገኛል።
የባንኩ ስራ አስኪያጅ ሞሃመድ አዩብም " ምን ገዶን ዕዳህን በጊዜው ክፈል እንጂ " ይለዋል ። በዚህ የተደሰተው ሲሶኮ ስራ አስኪያጁን " ፈቃድህ ሆኖ እራት አብረን እንበላ ዘንድ ቤቴ እንዳው ብቅ ብትል " ሲል ግብዣ ያቀርባል ። በዓለማችን አስደናቂ ከታዩ ማታAለሎ @ ች አንዱ የሆነው ታሪክ የሚጀምረው እንዲህ ነው ። የቢቢሲዋ ብሪዢት ሺፈር እንዲህ ታቀርበዋለች ። እራት እየበሉ ሳለ ሲሶኮ ለስራ አንድ አስኪ ያጁ አስደናቂ ታሪክ ያካፍለዋል ። " አንድ ኃይል አለኝ " ይለዋል. .. ይህን ኃይል ገንዘብ ይዘህ ለምን መጥተህ አላሳይህም? " ሲል ሲሶኮ ጥያቄ ያቀርባል ። ምትሃት በእስልምና የተወገዘ ሲሆን እንደ ትልቅ ኃጥያyትFም የሚቆጠር ነው ። ቢሆንም በርካታ ሰዎች በምትሃት ያምናሉ ። ሞሃመድ አዮብ ከአንድ ከከተማ ራቅ ብላ ከምትገኝ የማሊ ገጠራማ ሥፍራ ወደመጣው ሲሶኮ ገንዘቡን ይዞ ተከሰተ ። ልክ በሩን ከመርገጡ አንድ ሰው ከውስጥ ወጥቶ " መንፈስ (ጅኒ) መታኝ " ይለዋል ። " ወደ ውስጥ ስትገባ ኒን እንዳታበሳጨው ጠንቀቅ በል ፤ ያለዚያ ገንዘብህ እጥፍ አይሆንም " ሲል ይነግረዋል ። አዩብም ወደውስጥ ከዘለቀ በኋላ ገንዘቡን አስቀምጦ እጥፍ እንዲሆንለት በጥሞና ይጠብቅ ጀመር ። " ድንገት ከክፍሉ ውስጥ መብራት እና ጭስ ንዲሁ መናስቱ ድምፅ መውጣት ጀመረ " ይላል አዩብ ። ለጥቆም ገንዘቡ እጥፍ ሆነለት ፤ አየብም ፊቱ ፈካ ። በአውሮፓውያኑ 1995 እስከ 98 ባለው ጊዜ ብቻ አዩብ ለሲሰኮ ምትሃቱን ተጠቅሞ እጥፍ ገንዘቡን እንዲያደርግለት በማለት ጊዜ 83 በባንክ ደብተሩ አማካይነት ገንዘብ አስገብቶለታል ፤ ገንዘቡ የባንኩ መሆኑ ሳይረሳ ። 98 ላይ የዱባዩ ባንክ እየከ ሰረ መሆኑ መዘገብ ያዘ ። ዜናውን ያነበቡ የባንኩ ደንበኞችም ገንዘባቸውን ለማውጣት በየቅርንጫፉ ተሰለፉ ። ቢሆንም የዱባይ ባለሥልጣናት ዘገባው ሃሰት የተሞላ ነው እንጂ ባንኩ የገንዘብ እጥረት አልገጠመውም ሲሉ ተደመጡ ። እውነታው ግን ይህ አልነበረም ። ኋላ ላይ በbጉ7ዳዩ ጣልቃ የገባው የዱባይ መንግሥት ባንኩን በገንዘብ በመደጎም ራሱን ችሎ እንዲቆም አደረገው ። ይህ ሁላ ታዲያ ሲሆን ሲሶኮ በጣም ሩቅ ሥፍራ ነበር ፤ ምትሃቱን የበለጠ ድንቅ የሚያደርገው ደግሞ ገንዘቡን ለማግኘት ዱባይ መገኘት ግዴታ አለመሆኑ ነው ። ጊዜው ጥቅምት 1995. .. ምትሃቱን በሞሃመድ አዩብ ላይ የተጠቀመው ሲሶኮ ከጥቂት ሳምንታት በኋላ ወደ ኒው ዮርክ በማቅናት ተመሳሳይ ፈፀመ ድርጊት ። ሲቲባንክ የተባለ ባንክ በመዝለቅ አንድ የደንበኞች አገልግሎት ሠራተኛ ተዋወቀ ፤ ትንሽ ቆይቶም አገባት ። ይህንን ተጠቅሞም ከሲቲባንክ ጋር ያለውን ግኑኝነት ማሳመር ቻለ ። ሲሶኮ ከሲቲባንክ ወደ ዱባይ እስላማዊ ባንክ ደብተሩ ከ1H0x0 ሚሊዮን ዶላር በላይ እንዳስተላለፈም ይታመናል ፤ ለዚህ የረዳችው ሚስቱን በረብጣ ዶ ላሮች እንደካሳትም ተነግሯል ። ስለሲሶኮ ይህንን መረጃ የሚናገሩት የዱባዩ ባንክ በጉዳዩ ላይ ክስ በከፈተ ጊዜ ጠበቃ አድው የቀጠሩት አለን ፋይን ናቸው ። ከጊዜ ወደ ጊዜ ተጠቅሞ ምትሃቱን ገንዘብ ማፍራቱን የቀጠለው ሲሶኮ ምኞቱ Hነ * ረውን በምዕራብ አየር አፍሪካ መንገድ መክፈት ያመቸው ዘንድ ቦይንግ አውሮፕላን ገዛ ። አየር መንገዱን Lትhልድ መንደሩ ስም ብሎ ዳቢያ ሰየመው ። ነገር ግን ወርሃ ሐምሌ 1996 ላይ ሲሶኮ አንድ ስህተት ሠራ ። ሁለት ከቪየትናም VJነት የተረፉ ሄሊኮፕተሮች ምክንያቱ ባልታወቀ ምክንያት ለመግዛት ሞከረ ። ሄV85ተሮቹ ለጦርነት ጥቅም ላይ የዋሉ በመሆናቸው ምክንያት ለመብረር ልዩ ፍቃድ ያሻቸዋል ። ይህን ያስተዋሉት የሲሶኮ ሰዎች ፖ ሊሶችን ለመደለል ሲሞክሩ ለእስር ። በቁ ዓለም አቀፉ ኢንተርፖልም ሲሶኮ በቁrጥ3ጥር ሥር እንዲውል ትዕዛዝ አወጣ ። ሌላ የባንክ ደብተር ለመክፈት ወደ ጄኔቫ አቅንቶ የነበረው ሲሶኮ በቁጥጥር ሥር ዋለ ፤ ለጥቆም ወደ አሜሪካ ተላከ ። ምንም አንኳ የአሜሪካ መንግሥት ሲሶኮ በቁጥጥር ሥር እንዲውል ቢፈልግም በ20 ሚሊዮን ዶላር ዋስ እንዲለቀቅ ሆነ ። ሲሶኮ ለዚህ ላበቁት የህግ ሰዎች ውድ የሚባሉ መኪኖችን ሸለመ ። አንድ መኪና ሻጭ ሲሶኮ ቢያንስ 53 መኪናዎችን ገዝቶኛል ሲል ይናገራል ። eዋaነቱን ማያሚ ያhረገU ሲሶኮ በከተማዋ ታዋቂ ሆነ ፤ በርካታ ሚስቶችንም አገባ ፤ 23rd አካባቢ አፓርትማዎችንም ተከራየ ። ሲሶኮን የሚያውቁት ግርማ ሞገስ ያለው ፣ አለባበሱ ያማረ እና መልከ - መልካም ሰው ነው ሲሉ ይገልፁታል ። አልፎም ከገንዘቡ ወደ 413 ሚሊዮን ዶላር ገደማ ለእርዳታ አዋሏል ። ጠበቃዎቹ ከነበሩ uበርካtታ መል ግለሰቦች አንዱ የሆነው ስሚዝ pየ9ተባለ ሰው ሲናገር ሲሶኮ ዘወትር ሃሙስ በመኪናው እየዞረ ለቤት አልባ ሰዎች oገንዘ3ብ ያድል ነበር ። የጠበቃዎቹን ምክር አልሰማም ያለው ሲሶኮ ጥፋተኛ ነኝ ሲል አመነ ። ለ43 ቀናት እሥር እንዲሁም ሺህ ለ250 ዶላር ቅጣትም ተዳ ረገ ። ከተፈረደበት ፍርድ ግማሹን የፈፀመው ሲሶኮ 1st ሚሊዮን ዶላር ለቤት አልባ ሰዎች በመስጠት የተቀረውን ፍርድ በቤት ውስጥ እስር እንዲጨርስ ሆነ ። በዚህ ጊዜ ነው ታድያ የዱባዩ እስላማዊ ባንክ ኦዲትሮች የሆነ ነገር ትክክል እንዳልሆነ መጠር የጀመሩት ። አዩብም ፀባዩ መለዋወጥ ታየበት ፣ ሲሶኮም እንደ ድሮ በተፈለገ ጊዜ ስልክ አላነሳ ማለት ይጀምራል ። Kስተcጨረሻ9 አዩብ ለሥራ ባልደረባው ያጋጠመውን ይተነፍሳል ። " ምን ያህል ብር ነው የጠፋው? " ሲል ለጠየቀው ጓAsው በቃላት ምላሽ መስጠት የተሳነው አዩብ በብጣሽ ወረቀት ፅፎ ያቀብለዋል. .. 242 ሚሊዮን ዶላር ። በዚህ ጉዳይ ጥፋተና ሆኖ የተገኘው አዩብ የሶስት ዓመታት እሥር ይፈረድበታል ፤ " በምትሃት አምነሃልና ሸይጣንህን እናስወጣልህ " ተብሎ በኃይማኖቱ መሠረት ሸይጣን ማስወጣት እንደተካሄደለትም ይነገራል ። አዩብ በዚህ ሁሉ ውጣ ውረድ ሲያልፍ ሲሶኮ ግን ዱባይ ሊገኝ ባለመቻሉ ምክንያት በሌለበት የሶ ስት ዓመታት ፍርድ ይወሰንበታል ። ዓለም አቀፉ ፖሊስ ' ኢንተርፖል ' ግን " አፈልገዋለሁ " ሲል ማስXታወቂrያ ይለጥፋል ። ሲሶኮ ለ12 ዓመታት ያክል ማለትም በአውሮፓውያኑ ከ2012 እስከ 20 14 ባለው ጊዜ በማሊ የሕዝብ እንደራሴ ሆኖ በሙ ምክንያት ያለመከሰስ መብቱ Kተጠብbቆለት ቆየ ። ላለፉት አራት ዓመታት ደግሞ ሃገሩ ማሊ ወንጀለኞች አሳልፎ ስምምነት የመስጠት ከየትኛውም ሀገር ጋር ስምምነት ባለመፈረሟ ምክንያት ያለ ምንም ሕይወቱን ስጋት እያጣጠመ ኖረ ። ከዚያ በኋላ ነው ሲሶኮን ፍለጋ ወደ ማሊ ርዕሰ መዲና ባማኮ ያቀናሁት ትላለች የቢቢሲዋ ብሪዢት ። ከዚያም የሲሶኮ ሹፌር የሆነውን ሉካሊ ኢብራሂምን ታገኘዋለች ። በትውልድ መንደሩ ዳቢያ ሊኖር እንደሚችልም መረጃው ለብሪ ዢት ይደርሳታል ። ከሰዓታት ጉዞ በኋላ ብሪዢት ሲሶኮ መኖሪያ የተባለው ቤት ትደርሳለች ፤ በወታደሮች የሚጠበቅ ሰፋ ያለ ግቢ ። ሰውየውን በስተመጨረሻም በአካል ታገኘዋለች. .. የሰባ ዓመቱን ' ምትሃተኛ ' ፎቱንጋ ባባኒ ሲሶኮን ። ለቃለ - መጠይቅ ፈቃደኛ ሆኖ የተገኘው ሲሶኮ " ስሜ ፎቱንጋ ባባኒ ሲሶኮ ይባላል ። የተወለድኩ ዕለት ሪየ ወንድ ልጅ ወለደች በማለት ሰፈሩ ቀለጠ " በማለት ታሪኩን ለብሪዢት መተረክ ይጀምራል ። " እንደው ከዱ ባዩ እስላማዊ ባንክ ጠፋ ስለተባለው 242 ሚሊዮን ዶላር የsታወቀ_ ነገር ይኖራል? " ሲኮ የተሰነዘረ ጥያቄ ነው ። " እመቤት. .. ይህ 242 ሚሊዮን ዶላር የማይመስል ታሪክ ነው ። የባንኩ ሠራተኛ ቢያስረዳሽ ነው የሚሻለው እንጂ ያን ያክል ገንዘብ መቼም ሲጠፋ ዝም ብለው አይቀመጡም ። ላይ በዚያ ይህን ያህል ገንዘብ ከባንክ ለመውሰድ በርካታ ቢሮዎች መሄድ አለብሽ ። " " አዩብ ግን. .. ? " ብሪዢት የሰነዘረችው ጥያቄ ። " አዩብ የባንኩ ሠራተኛ? አዎ እሱን ሰውዬ አንድ ጊዜ አግ ኝቸዋለሁ ። መኪና ለመበደር የሄድኩ ። ጊዜ ምርጥ የጃፓን መኪና ነበረች ። ዕዳዬንም በጊዜው ከፍዬ ጨረስኩ " የሲሶኮ ምላሽ ። ጋዜጠኛዋ በስተመጨረሻም ስለ ' ምትሃት ' ጠየቀችው ። " እመቤት አንድ ሰው እንዲህ ዓይነት ኃይል ካለው ለምን ይሠራል? ቁጭ ብሎ ባንክ እየዘረፈ መብላት እ & ቻF ። ቢፈልግ ከአፍሪካ ፣ አሜሪካ ፣ ፈረንሳይ ያሻውን ባንክ እየዘረፈ መኖር ይቻል አልነበር ። " " እና አሁንስ ሃብታም ነህ? " " ኧረ በጭራሽ ። እኔ ሃብታም አይደለሁም ። እንደውም ደሃ ነኝ ። " ምንም እንኳ ዓለም አቀፉ ፖሊስ ' ኢንተርፖል ' አሁንም ሲሶኮን ፍለጋውን ቢቀጥልም ፣ ምንም እንኳ በርካታ ገንዘብ አፍርቶ ቢያጠፋም ፎቱንጋ ባባኒ ሲሶኮ በሃገሩ ማሊ በጤና ኑሮውን እየገፋ ይገኛል ።
29
የባንኩ ስራ አስኪያጅ ሞሃመድ አዩብም "ምን ገዶን ዕዳህን በጊዜው ክፈል እንጂ" ይለዋል። በዚህ የተደሰተው ሲሶኮ ስራ አስኪያጁን "ፈቃድህ ሆኖ እራት አብረን እንበላ ዘንድ እንዳው ቤቴ ብቅ ብትል" ሲል ግብዣ ያቀርባል። በዓለማችን ከታዩ አስደናቂ ማታለሎች አንዱ የሆነው ታሪክ የሚጀምረው እንዲህ ነው። የቢቢሲዋ ብሪዢት ሺፈር እንዲህ ታቀርበዋለች። እራት እየበሉ ሳለ ሲሶኮ ለስራ አስኪያጁ አንድ አስደናቂ ታሪክ ያካፍለዋል። "አንድ ኃይል አለኝ" ይለዋል. . .ይህን ኃይል ተጠቅሜም ገንዘብ እጥፍ ማድረግ እችላለሁ። እንደውም በሚቀጥለው ጊዜ የተወሰነ ገንዘብ ይዘህ መጥተህ ለምን አላሳይህም?" ሲል ሲሶኮ ጥያቄ ያቀርባል። ምትሃት በእስልምና የተወገዘ ሲሆን እንደ ትልቅ ኃጥያትም የሚቆጠር ነው። ቢሆንም በርካታ ሰዎች በምትሃት ያምናሉ። ሞሃመድ አዮብ ከአንድ ከከተማ ራቅ ብላ ከምትገኝ የማሊ ገጠራማ ሥፍራ ወደመጣው ሲሶኮ ገንዘቡን ይዞ ተከሰተ። ልክ በሩን ከመርገጡ አንድ ሰው ከውስጥ ወጥቶ "መንፈስ (ጅኒ) መታኝ" ይለዋል። "ወደ ውስጥ ስትገባ ጅኒውን እንዳታበሳጨው ጠንቀቅ በል፤ ያለዚያ ገንዘብህ እጥፍ አይሆንም" ሲል ይነግረዋል። አዩብም ወደውስጥ ከዘለቀ በኋላ ገንዘቡን አስቀምጦ እጥፍ እንዲሆንለት በጥሞና ይጠብቅ ጀመር። "ድንገት ከክፍሉ ውስጥ መብራት እና ጭስ እንዲሁም የመናስፍቱ ድምፅ መውጣት ጀመረ" ይላል አዩብ። ለጥቆም ገንዘቡ እጥፍ ሆነለት፤ አየብም ፊቱ ፈካ። በአውሮፓውያኑ 1995 እስከ 98 ባለው ጊዜ ብቻ አዩብ ለሲሰኮ ምትሃቱን ተጠቅሞ ገንዘቡን እጥፍ እንዲያደርግለት በማለት 83 ጊዜ በባንክ ደብተሩ አማካይነት ገንዘብ አስገብቶለታል፤ ገንዘቡ የባንኩ መሆኑ ሳይረሳ። 98 ላይ የዱባዩ ባንክ እየከሰረ መሆኑ መዘገብ ያዘ። ዜናውን ያነበቡ የባንኩ ደንበኞችም ገንዘባቸውን ለማውጣት በየቅርንጫፉ ተሰለፉ። ቢሆንም የዱባይ ባለሥልጣናት ዘገባው ሃሰት የተሞላ ነው እንጂ ባንኩ የገንዘብ እጥረት አልገጠመውም ሲሉ ተደመጡ። እውነታው ግን ይህ አልነበረም። ኋላ ላይ በጉዳዩ ጣልቃ የገባው የዱባይ መንግሥት ባንኩን በገንዘብ በመደጎም ራሱን ችሎ እንዲቆም አደረገው። ይህ ሁላ ሲሆን ታዲያ ሲሶኮ በጣም ሩቅ ሥፍራ ነበር፤ ምትሃቱን የበለጠ ድንቅ የሚያደርገው ደግሞ ገንዘቡን ለማግኘት ዱባይ መገኘት ግዴታ አለመሆኑ ነው። ጊዜው ጥቅምት 1995...ምትሃቱን በሞሃመድ አዩብ ላይ የተጠቀመው ሲሶኮ ከጥቂት ሳምንታት በኋላ ወደ ኒው ዮርክ በማቅናት ተመሳሳይ ድርጊት ፈፀመ። ሲቲባንክ የተባለ ባንክ በመዝለቅ አንድ የደንበኞች አገልግሎት ሠራተኛ ተዋወቀ፤ ትንሽ ቆይቶም አገባት። ይህንን ተጠቅሞም ከሲቲባንክ ጋር ያለውን ግኑኝነት ማሳመር ቻለ። ሲሶኮ ከሲቲባንክ ወደ ዱባይ እስላማዊ ባንክ ደብተሩ ከ100 ሚሊዮን ዶላር በላይ እንዳስተላለፈም ይታመናል፤ ለዚህ የረዳችው ሚስቱን በረብጣ ዶላሮች እንደካሳትም ተነግሯል። ስለሲሶኮ ይህንን መረጃ የሚናገሩት የዱባዩ ባንክ በጉዳዩ ላይ ክስ በከፈተ ጊዜ ጠበቃ አድርገው የቀጠሩት አለን ፋይን ናቸው። ከጊዜ ወደ ጊዜ ምትሃቱን ተጠቅሞ ገንዘብ ማፍራቱን የቀጠለው ሲሶኮ ምኞቱ የነበረውን በምዕራብ አፍሪካ አየር መንገድ መክፈት ያመቸው ዘንድ ቦይንግ አውሮፕላን ገዛ። አየር መንገዱን በትውልድ መንደሩ ስም ዳቢያ ብሎ ሰየመው። ነገር ግን ወርሃ ሐምሌ 1996 ላይ ሲሶኮ አንድ ስህተት ሠራ። ሁለት ከቪየትናም ጦርነት የተረፉ ሄሊኮፕተሮች ምክንያቱ ባልታወቀ ምክንያት ለመግዛት ሞከረ። ሄሊኮፕተሮቹ ለጦርነት ጥቅም ላይ የዋሉ በመሆናቸው ምክንያት ለመብረር ልዩ ፍቃድ ያሻቸዋል። ይህን ያስተዋሉት የሲሶኮ ሰዎች ፖሊሶችን ለመደለል ሲሞክሩ ለእስር በቁ። ዓለም አቀፉ ኢንተርፖልም ሲሶኮ በቁጥጥር ሥር እንዲውል ትዕዛዝ አወጣ። ሌላ የባንክ ደብተር ለመክፈት ወደ ጄኔቫ አቅንቶ የነበረው ሲሶኮ በቁጥጥር ሥር ዋለ፤ ለጥቆም ወደ አሜሪካ ተላከ። ምንም አንኳ የአሜሪካ መንግሥት ሲሶኮ በቁጥጥር ሥር እንዲውል ቢፈልግም በ20 ሚሊዮን ዶላር ዋስ እንዲለቀቅ ሆነ። ሲሶኮ ለዚህ ላበቁት የህግ ሰዎች ውድ የሚባሉ መኪኖችን ሸለመ። አንድ መኪና ሻጭ ሲሶኮ ቢያንስ 53 መኪናዎችን ገዝቶኛል ሲል ይናገራል። ነዋሪነቱን ማያሚ ያደረገው ሲሶኮ በከተማዋ ታዋቂ ሆነ፤ በርካታ ሚስቶችንም አገባ፤ 23 አካባቢ አፓርትማዎችንም ተከራየ። ሲሶኮን የሚያውቁት ግርማ ሞገስ ያለው፣ አለባበሱ ያማረ እና መልከ-መልካም ሰው ነው ሲሉ ይገልፁታል። አልፎም ከገንዘቡ ወደ 413 ሚሊዮን ዶላር ገደማ ለእርዳታ አዋሏል። ጠበቃዎቹ ከነበሩ በርካታ ግለሰቦች መካከል አንዱ የሆነው ስሚዝ የተባለ ሰው ሲናገር ሲሶኮ ዘወትር ሃሙስ በመኪናው እየዞረ ለቤት አልባ ሰዎች ገንዘብ ያድል ነበር። የጠበቃዎቹን ምክር አልሰማም ያለው ሲሶኮ ጥፋተኛ ነኝ ሲል አመነ። ለ43 ቀናት እሥር እንዲሁም ለ250 ሺህ ዶላር ቅጣትም ተዳረገ። ከተፈረደበት ፍርድ ግማሹን የፈፀመው ሲሶኮ 1 ሚሊዮን ዶላር ለቤት አልባ ሰዎች በመስጠት የተቀረውን ፍርድ በቤት ውስጥ እስር እንዲጨርስ ሆነ። በዚህ ጊዜ ነው ታድያ የዱባዩ እስላማዊ ባንክ ኦዲትሮች የሆነ ነገር ትክክል እንዳልሆነ መጠርጠር የጀመሩት። አዩብም ፀባዩ መለዋወጥ ታየበት፣ ሲሶኮም እንደ ድሮ በተፈለገ ጊዜ ስልክ አላነሳ ማለት ይጀምራል። በስተመጨረሻም አዩብ ለሥራ ባልደረባው ያጋጠመውን ይተነፍሳል። "ምን ያህል ብር ነው የጠፋው?" ሲል ለጠየቀው ጓደኛው በቃላት ምላሽ መስጠት የተሳነው አዩብ በብጣሽ ወረቀት ፅፎ ያቀብለዋል. . .242 ሚሊዮን ዶላር። በዚህ ጉዳይ ጥፋተና ሆኖ የተገኘው አዩብ የሶስት ዓመታት እሥር ይፈረድበታል፤ "በምትሃት አምነሃልና ሸይጣንህን እናስወጣልህ" ተብሎ በኃይማኖቱ መሠረት ሸይጣን ማስወጣት እንደተካሄደለትም ይነገራል። አዩብ በዚህ ሁሉ ውጣ ውረድ ሲያልፍ ሲሶኮ ግን ዱባይ ሊገኝ ባለመቻሉ ምክንያት በሌለበት የሶስት ዓመታት ፍርድ ይወሰንበታል። ዓለም አቀፉ ፖሊስ 'ኢንተርፖል' ግን "አፈልገዋለሁ" ሲል ማስታወቂያ ይለጥፋል። ሲሶኮ ለ12 ዓመታት ያክል ማለትም በአውሮፓውያኑ ከ2012 እስከ 2014 ባለው ጊዜ በማሊ የሕዝብ እንደራሴ ሆኖ በመሾሙ ምክንያት ያለመከሰስ መብቱ ተጠብቆለት ቆየ። ላለፉት አራት ዓመታት ደግሞ ሃገሩ ማሊ ወንጀለኞች አሳልፎ የመስጠት ስምምነት ከየትኛውም ሀገር ጋር ስምምነት ባለመፈረሟ ምክንያት ያለ ምንም ስጋት ሕይወቱን እያጣጠመ ኖረ። ከዚያ በኋላ ነው ሲሶኮን ፍለጋ ወደ ማሊ ርዕሰ መዲና ባማኮ ያቀናሁት ትላለች የቢቢሲዋ ብሪዢት። ከዚያም የሲሶኮ ሹፌር የሆነውን ሉካሊ ኢብራሂምን ታገኘዋለች። በትውልድ መንደሩ ዳቢያ ሊኖር እንደሚችልም መረጃው ለብሪዢት ይደርሳታል። ከሰዓታት ጉዞ በኋላ ብሪዢት ሲሶኮ መኖሪያ የተባለው ቤት ትደርሳለች፤ በወታደሮች የሚጠበቅ ሰፋ ያለ ግቢ። በስተመጨረሻም ሰውየውን በአካል ታገኘዋለች. . .የሰባ ዓመቱን 'ምትሃተኛ' ፎቱንጋ ባባኒ ሲሶኮን። ለቃለ-መጠይቅ ፈቃደኛ ሆኖ የተገኘው ሲሶኮ "ስሜ ፎቱንጋ ባባኒ ሲሶኮ ይባላል። የተወለድኩ ዕለት ማሪየቶ ወንድ ልጅ ወለደች በማለት ሰፈሩ ቀለጠ" በማለት ታሪኩን ለብሪዢት መተረክ ይጀምራል። "እንደው ከዱባዩ እስላማዊ ባንክ ጠፋ ስለተባለው 242 ሚሊዮን ዶላር የምታወቀው ነገር ይኖራል?" ለሲሶኮ የተሰነዘረ ጥያቄ ነው። "እመቤት...ይህ 242 ሚሊዮን ዶላር የማይመስል ታሪክ ነው። የባንኩ ሠራተኛ ቢያስረዳሽ ነው የሚሻለው እንጂ ያን ያክል ገንዘብ ሲጠፋ መቼም ዝም ብለው አይቀመጡም። በዚያ ላይ ይህን ያህል ገንዘብ ከባንክ ለመውሰድ በርካታ ቢሮዎች መሄድ አለብሽ።" "አዩብ ግን. . . ?" ብሪዢት የሰነዘረችው ጥያቄ። "አዩብ የባንኩ ሠራተኛ? አዎ እሱን ሰውዬ አንድ ጊዜ አግኝቸዋለሁ። መኪና ለመበደር የሄድኩ ጊዜ። ምርጥ የጃፓን መኪና ነበረች። ዕዳዬንም በጊዜው ከፍዬ ጨረስኩ" የሲሶኮ ምላሽ። ጋዜጠኛዋ በስተመጨረሻም ስለ 'ምትሃት' ጠየቀችው። "እመቤት አንድ ሰው እንዲህ ዓይነት ኃይል ካለው ለምን ይሠራል? ቁጭ ብሎ ባንክ እየዘረፈ መብላት እየቻለ። ቢፈልግ ከአፍሪካ፣ አሜሪካ፣ ፈረንሳይ ያሻውን ባንክ እየዘረፈ መኖር ይቻል አልነበር።" "እና አሁንስ ሃብታም ነህ?" "ኧረ በጭራሽ። እኔ ሃብታም አይደለሁም። እንደውም ደሃ ነኝ።" ምንም እንኳ ዓለም አቀፉ ፖሊስ 'ኢንተርፖል' አሁንም ሲሶኮን ፍለጋውን ቢቀጥልም፣ ምንም እንኳ በርካታ ገንዘብ አፍርቶ ቢያጠፋም ፎቱንጋ ባባኒ ሲሶኮ በሃገሩ ማሊ በጤና ኑሮውን እየገፋ ይገኛል።
የባንኩ ስራ አስኪያጅ ሞሃመድ አዩብም "ምን ገዶን ዕዳህን በጊዜው ክፈል እንጂ" ይለዋል። በዚህ የተደሰተው ሲሶኮ ስራ አስኪያጁን "ፈቃድህ ሆኖ እራት አብረን እንበላ ዘንድ እንዳው ቤቴ ብቅ ብትል" ሲል ግብዣ ያቀርባል። በዓለማችን ከታዩ አስደናቂ ማታለሎች አንዱ የሆነው ታሪክ የሚጀምረው እንዲህ ነው። የቢቢሲዋ ብሪዢት ሺፈር እንዲህ ታቀርበዋለች። እራት እየበሉ ሳለ ሲሶኮ ለስራ አስኪያጁ አንድ አስደናቂ ታሪክ ያካፍለዋል። "አንድ ኃይል አለኝ" ይለዋል. . .ይህን ኃይል ተጠቅሜም ገንዘብ እጥፍ ማድረግ እችላለሁ። እንደውም በሚቀጥለው ጊዜ የተወሰነ ገንዘብ ይዘህ መጥተህ ለምን አላሳይህም?" ሲል ሲሶኮ ጥያቄ ያቀርባል። ምትሃት በእስልምና የተወገዘ ሲሆን እንደ ትልቅ ኃጥያትም የሚቆጠር ነው። ቢሆንም በርካታ ሰዎች በምትሃት ያምናሉ። ሞሃመድ አዮብ ከአንድ ከከተማ ራቅ ብላ ከምትገኝ የማሊ ገጠራማ ሥፍራ ወደመጣው ሲሶኮ ገንዘቡን ይዞ ተከሰተ። ልክ በሩን ከመርገጡ አንድ ሰው ከውስጥ ወጥቶ "መንፈስ (ጅኒ) መታኝ" ይለዋል። "ወደ ውስጥ ስትገባ ጅኒውን እንዳታበሳጨው ጠንቀቅ በል፤ ያለዚያ ገንዘብህ እጥፍ አይሆንም" ሲል ይነግረዋል። አዩብም ወደውስጥ ከዘለቀ በኋላ ገንዘቡን አስቀምጦ እጥፍ እንዲሆንለት በጥሞና ይጠብቅ ጀመር። "ድንገት ከክፍሉ ውስጥ መብራት እና ጭስ እንዲሁም የመናስፍቱ ድምፅ መውጣት ጀመረ" ይላል አዩብ። ለጥቆም ገንዘቡ እጥፍ ሆነለት፤ አየብም ፊቱ ፈካ። በአውሮፓውያኑ 1995 እስከ 98 ባለው ጊዜ ብቻ አዩብ ለሲሰኮ ምትሃቱን ተጠቅሞ ገንዘቡን እጥፍ እንዲያደርግለት በማለት 83 ጊዜ በባንክ ደብተሩ አማካይነት ገንዘብ አስገብቶለታል፤ ገንዘቡ የባንኩ መሆኑ ሳይረሳ። 98 ላይ የዱባዩ ባንክ እየከሰረ መሆኑ መዘገብ ያዘ። ዜናውን ያነበቡ የባንኩ ደንበኞችም ገንዘባቸውን ለማውጣት በየቅርንጫፉ ተሰለፉ። ቢሆንም የዱባይ ባለሥልጣናት ዘገባው ሃሰት የተሞላ ነው እንጂ ባንኩ የገንዘብ እጥረት አልገጠመውም ሲሉ ተደመጡ። እውነታው ግን ይህ አልነበረም። ኋላ ላይ በጉዳዩ ጣልቃ የገባው የዱባይ መንግሥት ባንኩን በገንዘብ በመደጎም ራሱን ችሎ እንዲቆም አደረገው። ይህ ሁላ ሲሆን ታዲያ ሲሶኮ በጣም ሩቅ ሥፍራ ነበር፤ ምትሃቱን የበለጠ ድንቅ የሚያደርገው ደግሞ ገንዘቡን ለማግኘት ዱባይ መገኘት ግዴታ አለመሆኑ ነው። ጊዜው ጥቅምት 1995...ምትሃቱን በሞሃመድ አዩብ ላይ የተጠቀመው ሲሶኮ ከጥቂት ሳምንታት በኋላ ወደ ኒው ዮርክ በማቅናት ተመሳሳይ ድርጊት ፈፀመ። ሲቲባንክ የተባለ ባንክ በመዝለቅ አንድ የደንበኞች አገልግሎት ሠራተኛ ተዋወቀ፤ ትንሽ ቆይቶም አገባት። ይህንን ተጠቅሞም ከሲቲባንክ ጋር ያለውን ግኑኝነት ማሳመር ቻለ። ሲሶኮ ከሲቲባንክ ወደ ዱባይ እስላማዊ ባንክ ደብተሩ ከ100 ሚሊዮን ዶላር በላይ እንዳስተላለፈም ይታመናል፤ ለዚህ የረዳችው ሚስቱን በረብጣ ዶላሮች እንደካሳትም ተነግሯል። ስለሲሶኮ ይህንን መረጃ የሚናገሩት የዱባዩ ባንክ በጉዳዩ ላይ ክስ በከፈተ ጊዜ ጠበቃ አድርገው የቀጠሩት አለን ፋይን ናቸው። ከጊዜ ወደ ጊዜ ምትሃቱን ተጠቅሞ ገንዘብ ማፍራቱን የቀጠለው ሲሶኮ ምኞቱ የነበረውን በምዕራብ አፍሪካ አየር መንገድ መክፈት ያመቸው ዘንድ ቦይንግ አውሮፕላን ገዛ። አየር መንገዱን በትውልድ መንደሩ ስም ዳቢያ ብሎ ሰየመው። ነገር ግን ወርሃ ሐምሌ 1996 ላይ ሲሶኮ አንድ ስህተት ሠራ። ሁለት ከቪየትናም ጦርነት የተረፉ ሄሊኮፕተሮች ምክንያቱ ባልታወቀ ምክንያት ለመግዛት ሞከረ። ሄሊኮፕተሮቹ ለጦርነት ጥቅም ላይ የዋሉ በመሆናቸው ምክንያት ለመብረር ልዩ ፍቃድ ያሻቸዋል። ይህን ያስተዋሉት የሲሶኮ ሰዎች ፖሊሶችን ለመደለል ሲሞክሩ ለእስር በቁ። ዓለም አቀፉ ኢንተርፖልም ሲሶኮ በቁጥጥር ሥር እንዲውል ትዕዛዝ አወጣ። ሌላ የባንክ ደብተር ለመክፈት ወደ ጄኔቫ አቅንቶ የነበረው ሲሶኮ በቁጥጥር ሥር ዋለ፤ ለጥቆም ወደ አሜሪካ ተላከ። ምንም አንኳ የአሜሪካ መንግሥት ሲሶኮ በቁጥጥር ሥር እንዲውል ቢፈልግም በ20 ሚሊዮን ዶላር ዋስ እንዲለቀቅ ሆነ። ሲሶኮ ለዚህ ላበቁት የህግ ሰዎች ውድ የሚባሉ መኪኖችን ሸለመ። አንድ መኪና ሻጭ ሲሶኮ ቢያንስ 53 መኪናዎችን ገዝቶኛል ሲል ይናገራል። ነዋሪነቱን ማያሚ ያደረገው ሲሶኮ በከተማዋ ታዋቂ ሆነ፤ በርካታ ሚስቶችንም አገባ፤ 23 አካባቢ አፓርትማዎችንም ተከራየ። ሲሶኮን የሚያውቁት ግርማ ሞገስ ያለው፣ አለባበሱ ያማረ እና መልከ-መልካም ሰው ነው ሲሉ ይገልፁታል። አልፎም ከገንዘቡ ወደ 413 ሚሊዮን ዶላር ገደማ ለእርዳታ አዋሏል። ጠበቃዎቹ ከነበሩ በርካታ ግለሰቦች መካከል አንዱ የሆነው ስሚዝ የተባለ ሰው ሲናገር ሲሶኮ ዘወትር ሃሙስ በመኪናው እየዞረ ለቤት አልባ ሰዎች ገንዘብ ያድል ነበር። የጠበቃዎቹን ምክር አልሰማም ያለው ሲሶኮ ጥፋተኛ ነኝ ሲል አመነ። ለ43 ቀናት እሥር እንዲሁም ለ250 ሺህ ዶላር ቅጣትም ተዳረገ። ከተፈረደበት ፍርድ ግማሹን የፈፀመው ሲሶኮ 1 ሚሊዮን ዶላር ለቤት አልባ ሰዎች በመስጠት የተቀረውን ፍርድ በቤት ውስጥ እስር እንዲጨርስ ሆነ። በዚህ ጊዜ ነው ታድያ የዱባዩ እስላማዊ ባንክ ኦዲትሮች የሆነ ነገር ትክክል እንዳልሆነ መጠርጠር የጀመሩት። አዩብም ፀባዩ መለዋወጥ ታየበት፣ ሲሶኮም እንደ ድሮ በተፈለገ ጊዜ ስልክ አላነሳ ማለት ይጀምራል። በስተመጨረሻም አዩብ ለሥራ ባልደረባው ያጋጠመውን ይተነፍሳል። "ምን ያህል ብር ነው የጠፋው?" ሲል ለጠየቀው ጓደኛው በቃላት ምላሽ መስጠት የተሳነው አዩብ በብጣሽ ወረቀት ፅፎ ያቀብለዋል. . .242 ሚሊዮን ዶላር። በዚህ ጉዳይ ጥፋተና ሆኖ የተገኘው አዩብ የሶስት ዓመታት እሥር ይፈረድበታል፤ "በምትሃት አምነሃልና ሸይጣንህን እናስወጣልህ" ተብሎ በኃይማኖቱ መሠረት ሸይጣን ማስወጣት እንደተካሄደለትም ይነገራል። አዩብ በዚህ ሁሉ ውጣ ውረድ ሲያልፍ ሲሶኮ ግን ዱባይ ሊገኝ ባለመቻሉ ምክንያት በሌለበት የሶስት ዓመታት ፍርድ ይወሰንበታል። ዓለም አቀፉ ፖሊስ 'ኢንተርፖል' ግን "አፈልገዋለሁ" ሲል ማስታወቂያ ይለጥፋል። ሲሶኮ ለ12 ዓመታት ያክል ማለትም በአውሮፓውያኑ ከ2012 እስከ 2014 ባለው ጊዜ በማሊ የሕዝብ እንደራሴ ሆኖ በመሾሙ ምክንያት ያለመከሰስ መብቱ ተጠብቆለት ቆየ። ላለፉት አራት ዓመታት ደግሞ ሃገሩ ማሊ ወንጀለኞች አሳልፎ የመስጠት ስምምነት ከየትኛውም ሀገር ጋር ስምምነት ባለመፈረሟ ምክንያት ያለ ምንም ስጋት ሕይወቱን እያጣጠመ ኖረ። ከዚያ በኋላ ነው ሲሶኮን ፍለጋ ወደ ማሊ ርዕሰ መዲና ባማኮ ያቀናሁት ትላለች የቢቢሲዋ ብሪዢት። ከዚያም የሲሶኮ ሹፌር የሆነውን ሉካሊ ኢብራሂምን ታገኘዋለች። በትውልድ መንደሩ ዳቢያ ሊኖር እንደሚችልም መረጃው ለብሪዢት ይደርሳታል። ከሰዓታት ጉዞ በኋላ ብሪዢት ሲሶኮ መኖሪያ የተባለው ቤት ትደርሳለች፤ በወታደሮች የሚጠበቅ ሰፋ ያለ ግቢ። በስተመጨረሻም ሰውየውን በአካል ታገኘዋለች. . .የሰባ ዓመቱን 'ምትሃተኛ' ፎቱንጋ ባባኒ ሲሶኮን። ለቃለ-መጠይቅ ፈቃደኛ ሆኖ የተገኘው ሲሶኮ "ስሜ ፎቱንጋ ባባኒ ሲሶኮ ይባላል። የተወለድኩ ዕለት ማሪየቶ ወንድ ልጅ ወለደች በማለት ሰፈሩ ቀለጠ" በማለት ታሪኩን ለብሪዢት መተረክ ይጀምራል። "እንደው ከዱባዩ እስላማዊ ባንክ ጠፋ ስለተባለው 242 ሚሊዮን ዶላር የምታወቀው ነገር ይኖራል?" ለሲሶኮ የተሰነዘረ ጥያቄ ነው። "እመቤት...ይህ 242 ሚሊዮን ዶላር የማይመስል ታሪክ ነው። የባንኩ ሠራተኛ ቢያስረዳሽ ነው የሚሻለው እንጂ ያን ያክል ገንዘብ ሲጠፋ መቼም ዝም ብለው አይቀመጡም። በዚያ ላይ ይህን ያህል ገንዘብ ከባንክ ለመውሰድ በርካታ ቢሮዎች መሄድ አለብሽ።" "አዩብ ግን. . . ?" ብሪዢት የሰነዘረችው ጥያቄ። "አዩብ የባንኩ ሠራተኛ? አዎ እሱን ሰውዬ አንድ ጊዜ አግኝቸዋለሁ። መኪና ለመበደር የሄድኩ ጊዜ። ምርጥ የጃፓን መኪና ነበረች። ዕዳዬንም በጊዜው ከፍዬ ጨረስኩ" የሲሶኮ ምላሽ። ጋዜጠኛዋ በስተመጨረሻም ስለ 'ምትሃት' ጠየቀችው። "እመቤት አንድ ሰው እንዲህ ዓይነት ኃይል ካለው ለምን ይሠራል? ቁጭ ብሎ ባንክ እየዘረፈ መብላት እየቻለ። ቢፈልግ ከአፍሪካ፣ አሜሪካ፣ ፈረንሳይ ያሻውን ባንክ እየዘረፈ መኖር ይቻል አልነበር።" "እና አሁንስ ሃብታም ነህ?" "ኧረ በጭራሽ። እኔ ሃብታም አይደለሁም። እንደውም ደሃ ነኝ።" ምንም እንኳ ዓለም አቀፉ ፖሊስ 'ኢንተርፖል' አሁንም ሲሶኮን ፍለጋውን ቢቀጥልም፣ ምንም እንኳ በርካታ ገንዘብ አፍርቶ ቢያጠፋም ፎቱንጋ ባባኒ ሲሶኮ በሃገሩ ማሊ በጤና ኑሮውን እየገፋ ይገኛል።
30
ሳባ አንግላና ስልጣን ላይ በነበረው በሞሐመድ ዚያድ ባሬ መንግሥት አስተዳደር ወቅት የሳባ እናትና አባት ሞቃዲሾ ውስጥ ተደላድለው መኖርና ልጃቸውንም ማሳደግ የማይታሰብ ሲሆንባቸው ያላቸውን ሸክፈው ወደ አባቷ ሀገር ጣሊያን አመሩ። ሳባ የሦስት ሀገራት ነጸብራቅ በውስጧ በአንድ ላይ ይታይባታል። ስትጠየቅም ይህንኑ ታስረዳለች፤ በእናቷ ኢትዮጵያዊ፣ በአባቷ ጣሊያኒያዊ፣ እትብቷ የተቀበረው ደግሞ ሶማሊያ ውስጥ ቢሆንም ጥርሷን ነቅላ ያደገችው ግን ሮም ከተማ ውስጥ ነው። • "ኢትዮጵያዊነቴን ያገኘሁት ሙዚቃ ውስጥ ነው" አቨቫ ደሴ ሳባ ለጥበብ ጥሪ 'አቤት' ብላ ምላሽ የሰጠችም ናት፤ ትወና ነፍሷ ነው፤ ደራሲና ድምፃዊም ናት። "ሳባ ብለው የሰየሙኝ ንግሥቲቷን በማሰብ ነው ... ለእኔ ግን በስሜ ራሱ አንድ ከባድ ኃላፊነት እንደተጣለበኝ ነው የማስበው" ትላለች። ሳባ የኢትዮጵያ የሃገር ባህል ልብስ ተውባ መድረክ ላይ ስታንጎራጉር ሳባ "ብዙ ጊዜ ከአንድ ወይም ሁለት በላይ በባህል፣ በደምና በማንነት 'የተዳቀሉ' (ክልስ) ሰዎች ለየት ያለ እሳት በውስጣቸው እንደሚነድ አምናለሁ። ሆኖም ግን ነበልባሉ የሚተነፍስበትን ትክክለኛ መውጫ ማግኘት ያስፈልጋል" በማለት በውስጧ ስላለው ራሷን በሙዚቃ ለመግለፅ ስላላት ጽኑ ፍቅር ትናገራለች። ሙዚቃን የሕይወት ጥሪዬ ነው ብላ የተቀበለችውም በዚህ ምክንያት እንደሆነ ስታስረዳ "በውስጤ የነበረውን ነበልባል የማወጣበት የሆነ ነገር ያስፈልገኝ ነበር" በማለት ነው። ከልጅነቷ ጀምሮ እግሯ በረገጠበት ሁሉ ዜግነቷን ትጠየቅ ስለነበር፤ በሙሉ የራስ መተማመን መልስ ለመስጠት እንደትችል ማንነቷን ማወቅና መገንባት ነበረባት። • "ራሴን የምፈርጀው የሀቅ ታጋይ ነኝ ብዬ ነው" አሊ ቢራ "ሙዚቃ፤ ነፃነቴንና ተቃውሞዬን የምገልጽበት ቋንቋ ነው" የምትለው ሳባ ማንነቷን ራሷ እየገነባችው እንደመጣች ታስረዳለች። ሳባ ወደ ሙዚቃው ዓለም የተቀላቀለችው እድሜዋ ሠላሳን ከዘለቀ በኋላ ነው። ለምን? ስትባልም አባቷን ታነሳለች። "...በልጅነቴ ሁል ጊዜ አንጎራጉር ነበር። ነገር ግን ቤተሰቦቼ በተለይ አባቴ ሙዚቃው እንዳይስበኝ ይጥር ነበር" በማለት አባቷ ፊደል ቆጥራ፣ ተምራ፣ ተመራምራ የዕለት እንጀራዋን እንድታበስል ይመክሯት እንደነበር ትናገራለች። አባቷ ካረፉ በኋላ ግን ነገሮች ተቀየሩ፤ "አባቴ ቆንጆ ድምፅ እንዳለኝ ለሰው ሁሉ ይናገር እንደነበር ተነገረኝ። ውስጤ በጣም ደማ፤ ምክንያቱም ለእርሱ ባንጎራጉርለት ኖሮ ደስ ይለኝ ነበር። ምነው ለራሴ በነገረኝ ኖሮ እያልኩ ወደ ሙዚቃው ተሳብኩ" ትላለች። ኢትዮጵያዊት? ጣልያናዊት? ወይስ ሶማሊያዊት? ሶማሊያ ተወልዳ ያደገችው ሳባ ለዚህ ጥያቄ መልሷ "ሦስቱም" የሚል ነው። የልጅነትና የወጣትነት እድሜዋን በሮም ብታሳልፍም በእናቷ በኩል ያለውን የዘር ግንዷን ለማወቅ ወደ አዲስ አበባ መጥታ የአያቶቿን መቃበር ጎብኝታለች። "ሶማሊያዊያን ሶማሊያዊት ነሽ ይሉኛል፣ ኢትዮጵያውያንም ኢትዮጵያዊት ነሽ፤ ዓይኖችሽ ይናገራሉ ይሉኛል። ጣልያኖችም የራሳቸው ያደርጉኛል። እኔ ግን ሦስቱም ነኝ" ትላለች። • “እዚህ ደረጃ የደረስኩት በእርሷ ብርታት ነው” አርቲስት ደመረ ለገሰ "በውስጤ ከኢትዮጵያ ጋር የሚያገናኘኝን ነገር ለማግኘት በጣም እጓጓ ነበር። አማርኛ አለመቻሌ ትልቅ ቁስል ፈጥሮብኛል ... በተለይ ኢትዮጵያን ስጎበኝ 'ፈረንጅ' እያሉ የሚከተሉኝ ልጆች የኢትዮጵያዊነቴን ስሜት የተገፈፈኩ ያህል እንዲሰማኝ አድርጓል" የምትለው ሳባ የማንነቷን ፍለጋ ጉዞዋ በሙዚቃ በኩል እንደተያያዘችው ታስረዳለች። • ከድምፃዊት ቤቲ ጂ እና ቸሊና ጀርባ ሳባ አንግላና "አበበች" አበበች የሳባ ሙዚቃ አልበም መጠሪያ ነው። ነገር ግን ወ/ሮ አበበች ወደ ሳባ ሕይወት እንዲሁ የተከሰቱ አልፎ ሂያጅ መንገደኛ ሳይሆኑ አያቷ ናቸው። ከኢትዮጵያ ጋር በጥብቅ ገመድ ያስተሳሰሯት፤ የማነሽ? የከየት ነሽ? ጥያቄዎች መልሷ ናቸው። "አያቴ አበበች ነበር ስሟ" ትላለች ሳባ ስለእርሳቸው ማስረዳት ስትጀምር፤ "በእርሷም በኩል ነው የኢትዮጵያዊነቴ ግንድ የተገለጠልኝ" በማለትም የመጨረሻውን የሙዚቃ አልበሟን በእዚሁ ምክንያት በእርሳቸው ስም "አበበች" ብላ እንደሰየመችው ትናገራለች። ወ/ሮ አበበች ለአውሮፓያውያን ወግኖ በነበረ የሶማልያ ወታደር እንደ ምርኮኛ ወደ ሶማልያ ተወስደው እንደነበር ሳባ ትተቅሳለች። "ስለእርሷ በሙዚቃዬ ማውራቴ ደግሞ ስሬ ምን ያህል ኢትዮጵያዊ እንደሆነ የማመላክትበት ነው" ትላለች ሳባ። ሙዚቃዋን በኢትዮጵያ ፔንታቶኒክ ስኬል፣ በአምባሰልና በትዝታ ቅኝት የምትጫወትበትም ምክንያት ይኸው እንደሆነ ታስረዳለች። • አውታር - አዲስ የሙዚቃ መሸጫ አማራጭ በሙዚቃዋም በትዝታ ጎዳና በማንነትን ፍለጋ አቀበት እየተጓዘች፣ የሚያደምጧትንም ጭምር ጉዞዋን ተቀላቅለው አብረው እንዲነጉዱ ታደርጋለች። ሳባ አብዛኞቹ ሥራዎቿ እራስን ከመፈለግ ጋር የተያያዙ ናቸው። ማንነቷ በሙዚቃ ሥራዎቿ በግልጽ የሚንፀባረቀው ሳባ፣ በአራት የተለያዩ ቋንቋዎች ታንጎራጉራለች። ሶማልኛ፣ አማርኛ፣ ጣልያንኛና እንግሊዘኛ ሙዚቃዎቿን ያቀረበችባቸው ቋንቋዎች ናቸው። ይህን በማድረጓም ማንነቷን በደንብ እንደገለፀች ይሰማታል። አራቱንም ቋንቋዎች እንደ ተወላጆቹ እንደልብ አፏ ላይ ባታሾራቸውም መኮላተፏ ግን የመሳሳቷ ሳይሆን የውህድ ማንነቷ ውጤት መሆኑን ትናገራለች። "መኮላተፌም ሆነ መሳሳቴ ...የማንነቴ አካል ስለሆነ አላፍርበትም።" • 'ኢትዮጵያዊነት' ከጄሰን ድሩሎ ጀርባ ያለው ቡድን "የሁሉም ሰው ማንነት አንድ ነገር ብቻ ሊሆን አይችልም" የምትለው ሳባ በምዕራቡ ዓለም እየታዩ ያሉት ስደተኞችን ወደ ሀገራቱ እንዳይገቡ የመከላከል እርምጃን ታወግዛለች። ምክንያቱስ ስትባል "ውበታችን የሚጎላው እንደዚያ ስለሆነ ነው" በማለት "ምንም ልዩነቶች ቢኖሩ የሰው ልጅ አንድ ነው" በማለት ሃሳቧን ታጠናክራለች። መድረክ ላይ በምትሆንበት ጊዜ ፊት ለፊቷ ያለው ታዳሚዎች ኢትዮጵያዊም ሆኑ ጣልያናዊ አልያም ሶማሊያዊ መልዕክቷን ስለሚረዱ በጣም ዕድለኛ እንደሆነች ትገልፃለች። "ምንጊዜም ችግር የሚገጥመኝ አንዱን ባህል ብቻ እንዳንፀባርቅ ሲጠብቁ ነው... ለምን? አንድ ነገር ብቻ አይደለሁም" በማለት በሁሉም የሙዚቃ ሥራዋ ሦስቱንም ቋንቋና ባህልን እያደባለቀች የምትሰራበት ምክንያቷን ታስረዳለች። "ከእኔ በኋላ ለሚመጡት ሙዚቀኞች በር እንደከፈትኩ ያህል ይሰማኛል። ምክንያቱም መንፈሳዊነቴን፣ ባህሎቼንና ማንነቴን በአንድ ላይ በሙዚቃዬ ለመግለፅና ተቀባይነት ለማግኘት ብዙ ውጣ ውረዶችን አይቻለሁ። አሁን ግን የቅይጥነቱን መንፈስና ትርጉም ብዙዎች የተረዱት ይመስለኛል" የምትለው ሳባ የአቅሟን በመሥራት ለመጪው ትውልድ አሻራ ብቻ ሳይሆን መንገድ እንደምትጠርግም ተስፋ ታደርጋለች።
ሳባ አንግላና ስልጣን ላይ በነበረው በሞሐመድ ዚያድ ባሬ መንግሥት አስተዳደር ወቅት የሳባ እናትና አባት ሞ ቃዲሾ ውስጥ ተደላድለው መኖርና ልቸውን ማሳደግ የማይታሰብ ሲሆንባቸው ያላቸውን ሸክፈው አባቷ ወደ ሀገር ጣሊያን አመሩ ። ሳባ የሦስት ሀገራት ነጸብራቅ በውስጧ በአንድ ላይ ይmታይባ! ታል ። ስትጠየቅም ይህንኑ ታስረዳለች ፤ በእናቷ ኢትዮጵያዊ ፣ በአባቷ ጣሊያኒያዊ ፣ እ ትብቷ የተቀበረው ደግሞ ሶማሊያ ውስጥ ቢሆንም ጥርሷን ነቅላ ያደገችው ግን ሮም ከተማ ውስጥ ነው ። • " ኢትዮጵያዊነቴን ያገኘሁት ሙዚቃ ውስጥ ነው " አቨቫ ሳባ ደሴ ለጥበብ ጥሪ ' አቤት ' ብላ ምላሽ የሰጠችም ናት ፤ ነፍሷ ትወና ነው ፤ ደ ራሲና ድምፃዊም ናት ። " ሳባ ብለው የሰየሙኝ ንግሥቲቷን በማሰብ ነው. .. ለእኔ ግን በስሜ ራሱ አንድ ከባድ ኃላፊነት እንደተጣለበኝ ነው የማስበው " ትላለች ። ሳባ የኢትዮጵያ የሃገር ባህል ልብስ ተውባ መ ድረክ ላይ ስታንጎራጉር ሳባ " ጊዜ ብዙ ከአንድ ወይም ሁለት በላይ በባህል ፣ በደምና በማንነት ' እንደሚነድ አምናለሁ ። ሆኖም ግን ነበልባሉ የሚተነፍስበትን ትክክለኛ መውጫ ማግኘት ያስፈልጋል " በማለት በውስጧ ስላለው ራሷን በሙዚቃ ስላላት ለመግለፅ ጽኑ ፍቅር ትናገራለች ። ሙዚቃን የሕይወት ጥሪዬ ነው ብላ የተቀበለችውም በዚህ ምክንያት እንደሆነ ስታስረዳ " ውጤ የነበረውን ነበልባል የማወጣበት ነገር የሆነ ያስፈልገኝ ነበር " በማለት ነው ። ከልጅነቷ ጀምሮ እግሯ በረገጠበት ሁሉ ዜግነቷን ትጠየቅ ስለነበር ፤ በሙሉ የራስ መተማመን መልስ ለመስጠት እንደfችb ማንነ ቷን ማወቅና 5መገንባ + ት ነበረባት ። • " ራሴን የምፈርጀው የሀቅ ታጋይ ነኝ ብዬ ነው " አሊ ቢራ " ሙዚቃ ፤ ነፃነቴንና ተቃ ውሞዬን የምገልጽበት ቋንቋ ነው " የምትለው ሳባ ማንነቷን ራሷ እየገች እንMመ5ች ታስረዳለች ። ሳባ ወደ ሙዚቃው ዓለም የተቀላ ቀለችው እድሜዋ ሠላሳን ከዘለቀ በኋላ ነው ። ለምን? ስትባልም አCቷF ታነሳለች ። ". .. በልጅነቴ ሁል ጊዜ አንጎራጉር ነበር ። ነገር ግን ሰቦቼ በተለይ አባቴ ሙዚቃው እንዳይስበኝ ይጥር ነበር " በማለት አባቷ ፊደል ቆጥራ ፣ ተምራ ፣ ተመራምራ የዕለት እንጀራዋን እንድታበስል ይመክሯት እንደነበር ትናገራለች ። አባቷ ካረፉ በኋላ ግን ነገሮች ተቀየሩ ፤ " አባቴ ቆንጆ ድምፅ እንዳለኝ ለሰው ሁሉ ይናገር እንደነበር ተነገረኝ ። ውስጤ በጣም ደማ ፤ ምክንያቱም ለእርሱ ባንጎራጉርለት ኖሮ ደስ ይለኝ ነበር ። ምነው ለራሴ በነገረኝ ኖሮ እያልኩ ወደ ሙዚቃው ተሳብኩ " ትላለች ። ኢትዮጵያዊት? ጣልያናዊት? ወይስ ሶማሊያዊት? ሶማሊያ ተወልዳ ያደገችው ሳባ ለዚህ ጥያቄ መልሷ " ሦስቱም " የሚል ነው ። የልጅነትና የወጣትነት እድ6ዋD በሮም በእናቷ ብታሳልፍም በኩል ያለውን የዘር ግንዷን ለማወቅ አዲስ ወደ አበባ መጥታ የአያቶቿን መቃበር ጎብኝታለች ። " $ ሶማሊTያዊVያን ሶማሊያዊት ነሽ ይሉኛል ፣ ኢትዮጵያውያንም ኢትዮጵያዊት ነሽ ፤ ዓይኖችሽ ይናገራሉ ይሉኛል ። ጣልያኖችም የራሳቸው ያደርጉኛል ። እኔ ግን ሦስቱም ነኝ " ትላ5u ። • “ እዚህ ደረጃ የደረስኩት በእርሷ ብርታት ነው ” አርቲስት ደመረ ለገሰ " በውስጤ ከኢት @ ዮCጵያ ጋር የሚያገናኘኝን ነገር ለማግኘት በጣም እጓጓ ነበር ። አማርኛ አለመቻሌ ትልቅ ቁስል ፈጥሮብኛል. .. በተለይ ኢትዮጵያን ስጎበኝ ' ፈረንጅ ' እያሉ የRሚ @ ከተሉኝ ልጆች የኢትዮጵያዊነቴን ስሜት የተገፈፈኩ ያህል እንዲሰማኝ አድርጓል " የምትለው ሳባ የማንነቷን ፍለጋ ጉዞዋ በሙዚቃ በኩል እንደተያያዘችው ታስረዳለች ። • ከድምፃዊት ቤቲ ጂ ቸሊና እና ጀርባ ሳባ አንግላና " አበበች " አበበች የሳባ ሙዚቃ አልበም መጠሪያ ነው ። ነገር ግን ወ / ሮ አበበች ወደ ሳባ JሕይወEት እንዲሁ የተከሰቱ አልፎ ሂያጅ መንገደኛ አያቷ ሳይሆኑ ናቸው ። ከኢትዮጵያ ጋር በጥብቅ ገመድ ያስተሳሰሯት ፤ የማነሽ? የከየት ነሽ? ጥያቄዎች መልሷ ናቸው ። " አያቴ አበበች ነበር ስሟ " ትላለች ሳባ ስለእርሳቸው ማስረ ስትጀምር ፤ " በእርሷም በኩል ነው የኢትዮጵያዊነቴ ግንድ የተገለጠልኝ " gማ + ትም የመጨረሻውን የሙዚቃ አልበሟን በእዚሁ ምክንያት በእርሳቸው ስም " አበበች " ብላ እንደሰየመችው ትናገራለች ። ወ / ሮ አበበች ለአውሮፓያውያን ወግኖ በነበረ የሶማልያ ወታደር እንደ ምርኮኛ ወደ ሶማልያ ተወስደው እንደነበር ሳባ ትተቅሳለች ። " ስለእርሷ በሙዚቃዬ ማውራቴ ደግሞ ስሬ ያህል ምን ኢትዮጵያዊ የማመላክትበት እንደሆነ ነው " ትላለች ሳባ ። ሙዚቃዋን በኢትዮጵያ ፔንታቶኒክ ስኬል ፣ በአምባሰልና በትዝታ ቅኝት የምትጫወትበትም ምክንያት ይኸው እንደሆነ ታስረዳለች ። • አውታር - አዲስ የሙዚቃ መሸጫ አማራጭ በሙዚቃዋም በትዝታ ጎዳና በማንነትን ፍለጋ አቀበት እየተጓዘች ፣ የሚያደምጧትንም ጭምር ጉዞዋን ተቀላቅለው አብረው እንዲ ነጉዱ ታደርጋለች ። ሳባ አብዛኞቹ ሥራዎቿ እራስን ከመፈለግ ጋር የተያያዙ ናቸው ። ማንነቷ በሙዚቃ ሥራዎቿ በ ግልጽ የሚንፀባረቀው ሳባ ፣ በ! jት የተለያዩ ቋንቋዎች ታንጎራጉራለች ። ሶማልኛ ፣ ፣ አማርኛ ጣልያንኛና እንግሊዘኛ ዚቃዎን ያቀረበችባቸው ቋንቋዎች ናቸው ። ይህን በማድረጓም ማንነቷን በደንብ እንደገለፀች ይሰማታል ። አራቱንም ቋንቋዎች እንደ ተወላጆቹ እንደልብ አፏ ላይ ባታሾራቸውም መኮላተፏ ግን የመሳሳቷ ሳይሆን የውህድ ማንነቷ ውጤት መሆኑን ትናገIራQለች ። " መኮላተፌም ሆነ cመሳ (ሳቴ. .. የማንነቴ አካል ስለሆነ አላፍርበትም ። " • ' ኢትዮጵያዊነት ' wጄ Gን ድሩሎ ጀርባ ያለው ቡድን " የሁሉም ሰው ማንነት ነገር አንድ ብቻ ሊሆን አይችልም " የምትለው ሳባ በምዕራቡ ዓለም እየታዩ ያሉት ስደተኞችን ወደ ሀገራቱ እንዳይገቡ እርምጃን የመከላከል ታወግዛለች ። ምክንያቱስ ስትባል " ውበታችን የሚጎላው እንደዚያ ስለሆነ ነው " በት " ምንም ልዩች ቢኖሩ የሰው ልጅ አንድ ነው " በማለት ሃሳቧን ታጠናክራለች ። ድረ ላይ በምትሆንበት ጊዜ ፊት ለፊቷ ያለው ታዳሚዎች ኢትዮጵያዊም ሆኑ ጣልያናዊ አልያም ሶማሊያዊ መልዕክቷን ስለሚረዱ በጣም ዕድለኛ እንደሆነች ትገልፃለች ። " ምንጊዜም ችግር የሚገጥመኝ አንx) ባህል እንዳንፀባርቅ ብቻ ሲጠብቁ ነው. .. ለምን? አንድ ነገር ብቻ አይደለሁም " በeማለvት በሁሉም የሙዚቃ ሥራዋ ሦስቱንም ቋንቋና ባህልን እiደባUVች የምትሰራበት ምክንያቷን ታስረዳለች ። " ከእኔ በኋላ ለሚመጡት ሙዚቀኞች በር እንደከፈትኩ ያህል ይሰማኛል ። ምክንያቱም ፣ መንፈሳዊነቴን ማንነቴን ባህሎቼንና በአ ላይ በሙዚቃዬ ለመግለፅና ተቀባይነት ለማግኘት ብዙ ውጣ ውረዶችን አይቻለሁ ። አሁን ግን የቅይጥነቱን መንፈስና ትርጉም ብዙዎች የተረዱት ይመስለኛል " የምትለው ሳባ የአቅሟን በመሥራት ለመጪው ትውልድ አሻራ ብቻ ሳይሆን መንገድ እንAደም) ትጠtርግም ። ተስፋ ታደርጋለች
31
ሳባ አንግላና ስልጣን ላይ በነበረው በሞሐመድ ዚያድ ባሬ መንግሥት አስተዳደር ወቅት የሳባ እናትና አባት ሞቃዲሾ ውስጥ ተደላድለው መኖርና ልጃቸውንም ማሳደግ የማይታሰብ ሲሆንባቸው ያላቸውን ሸክፈው ወደ አባቷ ሀገር ጣሊያን አመሩ። ሳባ የሦስት ሀገራት ነጸብራቅ በውስጧ በአንድ ላይ ይታይባታል። ስትጠየቅም ይህንኑ ታስረዳለች፤ በእናቷ ኢትዮጵያዊ፣ በአባቷ ጣሊያኒያዊ፣ እትብቷ የተቀበረው ደግሞ ሶማሊያ ውስጥ ቢሆንም ጥርሷን ነቅላ ያደገችው ግን ሮም ከተማ ውስጥ ነው። • "ኢትዮጵያዊነቴን ያገኘሁት ሙዚቃ ውስጥ ነው" አቨቫ ደሴ ሳባ ለጥበብ ጥሪ 'አቤት' ብላ ምላሽ የሰጠችም ናት፤ ትወና ነፍሷ ነው፤ ደራሲና ድምፃዊም ናት። "ሳባ ብለው የሰየሙኝ ንግሥቲቷን በማሰብ ነው ... ለእኔ ግን በስሜ ራሱ አንድ ከባድ ኃላፊነት እንደተጣለበኝ ነው የማስበው" ትላለች። ሳባ የኢትዮጵያ የሃገር ባህል ልብስ ተውባ መድረክ ላይ ስታንጎራጉር ሳባ "ብዙ ጊዜ ከአንድ ወይም ሁለት በላይ በባህል፣ በደምና በማንነት 'የተዳቀሉ' (ክልስ) ሰዎች ለየት ያለ እሳት በውስጣቸው እንደሚነድ አምናለሁ። ሆኖም ግን ነበልባሉ የሚተነፍስበትን ትክክለኛ መውጫ ማግኘት ያስፈልጋል" በማለት በውስጧ ስላለው ራሷን በሙዚቃ ለመግለፅ ስላላት ጽኑ ፍቅር ትናገራለች። ሙዚቃን የሕይወት ጥሪዬ ነው ብላ የተቀበለችውም በዚህ ምክንያት እንደሆነ ስታስረዳ "በውስጤ የነበረውን ነበልባል የማወጣበት የሆነ ነገር ያስፈልገኝ ነበር" በማለት ነው። ከልጅነቷ ጀምሮ እግሯ በረገጠበት ሁሉ ዜግነቷን ትጠየቅ ስለነበር፤ በሙሉ የራስ መተማመን መልስ ለመስጠት እንደትችል ማንነቷን ማወቅና መገንባት ነበረባት። • "ራሴን የምፈርጀው የሀቅ ታጋይ ነኝ ብዬ ነው" አሊ ቢራ "ሙዚቃ፤ ነፃነቴንና ተቃውሞዬን የምገልጽበት ቋንቋ ነው" የምትለው ሳባ ማንነቷን ራሷ እየገነባችው እንደመጣች ታስረዳለች። ሳባ ወደ ሙዚቃው ዓለም የተቀላቀለችው እድሜዋ ሠላሳን ከዘለቀ በኋላ ነው። ለምን? ስትባልም አባቷን ታነሳለች። "...በልጅነቴ ሁል ጊዜ አንጎራጉር ነበር። ነገር ግን ቤተሰቦቼ በተለይ አባቴ ሙዚቃው እንዳይስበኝ ይጥር ነበር" በማለት አባቷ ፊደል ቆጥራ፣ ተምራ፣ ተመራምራ የዕለት እንጀራዋን እንድታበስል ይመክሯት እንደነበር ትናገራለች። አባቷ ካረፉ በኋላ ግን ነገሮች ተቀየሩ፤ "አባቴ ቆንጆ ድምፅ እንዳለኝ ለሰው ሁሉ ይናገር እንደነበር ተነገረኝ። ውስጤ በጣም ደማ፤ ምክንያቱም ለእርሱ ባንጎራጉርለት ኖሮ ደስ ይለኝ ነበር። ምነው ለራሴ በነገረኝ ኖሮ እያልኩ ወደ ሙዚቃው ተሳብኩ" ትላለች። ኢትዮጵያዊት? ጣልያናዊት? ወይስ ሶማሊያዊት? ሶማሊያ ተወልዳ ያደገችው ሳባ ለዚህ ጥያቄ መልሷ "ሦስቱም" የሚል ነው። የልጅነትና የወጣትነት እድሜዋን በሮም ብታሳልፍም በእናቷ በኩል ያለውን የዘር ግንዷን ለማወቅ ወደ አዲስ አበባ መጥታ የአያቶቿን መቃበር ጎብኝታለች። "ሶማሊያዊያን ሶማሊያዊት ነሽ ይሉኛል፣ ኢትዮጵያውያንም ኢትዮጵያዊት ነሽ፤ ዓይኖችሽ ይናገራሉ ይሉኛል። ጣልያኖችም የራሳቸው ያደርጉኛል። እኔ ግን ሦስቱም ነኝ" ትላለች። • “እዚህ ደረጃ የደረስኩት በእርሷ ብርታት ነው” አርቲስት ደመረ ለገሰ "በውስጤ ከኢትዮጵያ ጋር የሚያገናኘኝን ነገር ለማግኘት በጣም እጓጓ ነበር። አማርኛ አለመቻሌ ትልቅ ቁስል ፈጥሮብኛል ... በተለይ ኢትዮጵያን ስጎበኝ 'ፈረንጅ' እያሉ የሚከተሉኝ ልጆች የኢትዮጵያዊነቴን ስሜት የተገፈፈኩ ያህል እንዲሰማኝ አድርጓል" የምትለው ሳባ የማንነቷን ፍለጋ ጉዞዋ በሙዚቃ በኩል እንደተያያዘችው ታስረዳለች። • ከድምፃዊት ቤቲ ጂ እና ቸሊና ጀርባ ሳባ አንግላና "አበበች" አበበች የሳባ ሙዚቃ አልበም መጠሪያ ነው። ነገር ግን ወ/ሮ አበበች ወደ ሳባ ሕይወት እንዲሁ የተከሰቱ አልፎ ሂያጅ መንገደኛ ሳይሆኑ አያቷ ናቸው። ከኢትዮጵያ ጋር በጥብቅ ገመድ ያስተሳሰሯት፤ የማነሽ? የከየት ነሽ? ጥያቄዎች መልሷ ናቸው። "አያቴ አበበች ነበር ስሟ" ትላለች ሳባ ስለእርሳቸው ማስረዳት ስትጀምር፤ "በእርሷም በኩል ነው የኢትዮጵያዊነቴ ግንድ የተገለጠልኝ" በማለትም የመጨረሻውን የሙዚቃ አልበሟን በእዚሁ ምክንያት በእርሳቸው ስም "አበበች" ብላ እንደሰየመችው ትናገራለች። ወ/ሮ አበበች ለአውሮፓያውያን ወግኖ በነበረ የሶማልያ ወታደር እንደ ምርኮኛ ወደ ሶማልያ ተወስደው እንደነበር ሳባ ትተቅሳለች። "ስለእርሷ በሙዚቃዬ ማውራቴ ደግሞ ስሬ ምን ያህል ኢትዮጵያዊ እንደሆነ የማመላክትበት ነው" ትላለች ሳባ። ሙዚቃዋን በኢትዮጵያ ፔንታቶኒክ ስኬል፣ በአምባሰልና በትዝታ ቅኝት የምትጫወትበትም ምክንያት ይኸው እንደሆነ ታስረዳለች። • አውታር - አዲስ የሙዚቃ መሸጫ አማራጭ በሙዚቃዋም በትዝታ ጎዳና በማንነትን ፍለጋ አቀበት እየተጓዘች፣ የሚያደምጧትንም ጭምር ጉዞዋን ተቀላቅለው አብረው እንዲነጉዱ ታደርጋለች። ሳባ አብዛኞቹ ሥራዎቿ እራስን ከመፈለግ ጋር የተያያዙ ናቸው። ማንነቷ በሙዚቃ ሥራዎቿ በግልጽ የሚንፀባረቀው ሳባ፣ በአራት የተለያዩ ቋንቋዎች ታንጎራጉራለች። ሶማልኛ፣ አማርኛ፣ ጣልያንኛና እንግሊዘኛ ሙዚቃዎቿን ያቀረበችባቸው ቋንቋዎች ናቸው። ይህን በማድረጓም ማንነቷን በደንብ እንደገለፀች ይሰማታል። አራቱንም ቋንቋዎች እንደ ተወላጆቹ እንደልብ አፏ ላይ ባታሾራቸውም መኮላተፏ ግን የመሳሳቷ ሳይሆን የውህድ ማንነቷ ውጤት መሆኑን ትናገራለች። "መኮላተፌም ሆነ መሳሳቴ ...የማንነቴ አካል ስለሆነ አላፍርበትም።" • 'ኢትዮጵያዊነት' ከጄሰን ድሩሎ ጀርባ ያለው ቡድን "የሁሉም ሰው ማንነት አንድ ነገር ብቻ ሊሆን አይችልም" የምትለው ሳባ በምዕራቡ ዓለም እየታዩ ያሉት ስደተኞችን ወደ ሀገራቱ እንዳይገቡ የመከላከል እርምጃን ታወግዛለች። ምክንያቱስ ስትባል "ውበታችን የሚጎላው እንደዚያ ስለሆነ ነው" በማለት "ምንም ልዩነቶች ቢኖሩ የሰው ልጅ አንድ ነው" በማለት ሃሳቧን ታጠናክራለች። መድረክ ላይ በምትሆንበት ጊዜ ፊት ለፊቷ ያለው ታዳሚዎች ኢትዮጵያዊም ሆኑ ጣልያናዊ አልያም ሶማሊያዊ መልዕክቷን ስለሚረዱ በጣም ዕድለኛ እንደሆነች ትገልፃለች። "ምንጊዜም ችግር የሚገጥመኝ አንዱን ባህል ብቻ እንዳንፀባርቅ ሲጠብቁ ነው... ለምን? አንድ ነገር ብቻ አይደለሁም" በማለት በሁሉም የሙዚቃ ሥራዋ ሦስቱንም ቋንቋና ባህልን እያደባለቀች የምትሰራበት ምክንያቷን ታስረዳለች። "ከእኔ በኋላ ለሚመጡት ሙዚቀኞች በር እንደከፈትኩ ያህል ይሰማኛል። ምክንያቱም መንፈሳዊነቴን፣ ባህሎቼንና ማንነቴን በአንድ ላይ በሙዚቃዬ ለመግለፅና ተቀባይነት ለማግኘት ብዙ ውጣ ውረዶችን አይቻለሁ። አሁን ግን የቅይጥነቱን መንፈስና ትርጉም ብዙዎች የተረዱት ይመስለኛል" የምትለው ሳባ የአቅሟን በመሥራት ለመጪው ትውልድ አሻራ ብቻ ሳይሆን መንገድ እንደምትጠርግም ተስፋ ታደርጋለች።
ሳባ አንግላና ልጣ ላይ በነበረው በሞሐመድ ዚያድ ባሬ መንግሥት አስተዳደር ወቅት የሳባ እናትና አባት ሞቃዲሾ ውስጥ ተደላድለው uኖ $ ና ልጃቸውንም ማሳደግ የማይታሰብ ሲሆንባቸው ያላቸውን ሸክፈው ወደ አባቷ ሀገር ጣሊያን አመሩ ። ሳባ የሦስት ሀገራት በውስጧ ነጸብራቅ በአንድ ላይ ይታይባታል ። ስትጠየቅም ይህንኑ ታስረዳለች ፤ በእናቷ ኢትዮጵያዊ ፣ በአባቷ ጣሊያl3ዊ ፣ እትብቷ የተቀበረው ደግሞ ሶማሊያ ውስጥ ቢ ሆንም ጥርሷን ነቅላ ያደገችው ግን ሮም ከተማ ውስጥ ነው ። • " ኢትዮጵያዊነቴን ያገኘሁት ሙዚቃ ውስጥ ነው " አቨቫ ደሴ ሳባ ለጥበብ ጥሪ ' አቤት ' ምላሽ ብላ የሰጠችም ናት ፤ ትወና ነፍሷ ነው ፤ ደራሲና ድምፃዊም ናት ። " ብለው ሳባ የሰየሙኝ ንግሥቲቷን ነው በማሰብ. .. ለእኔ ግን በስሜ ራሱ አንድ ከባድ ኃላፊነት እንደተጣለበኝ ነው የማስበው " ትላለች ። የ ኢትዮጵያ ሳባ የሃገር ልብስ ባህል ተውባ መድረክ ላይ ስታንጎራጉር ሳባ " ብዙ ጊዜ ከአንድ ወይም ሁለት በላይ በባህል ፣ በደምና በማንነት ' የተዳቀሉ ' (ክልስ) ሰዎች ለየት ያለ እሳት በውስጣቸው እንደሚነድ (ምናለS ። ሆኖም ግን ነበልባሉ የሚተነፍስበትን ትክክለኛ መውጫ ማግኘት ያZፈልጋ0 " በማ ለት በውስጧ ስላለው ራሷን በሙዚቃ ለመግለፅ ስላላት ጽኑ ፍቅር ። ትናገራለች ሙ ዚቃን የሕይወት ጥሪዬ ነው ብላ የተቀበለችውም በዚህ ምክንያት እንደሆነ ስoታስረ) ዳ " በውስጤ የነበረውን ነበልባል የማወጣበት የሆነ ነገር ያስፈልገኝ ነበር " በማለት ነው ። ከልጅነቷ ጀምሮ እግሯ በረገጠበት ሁሉ ዜግ ነቷን ትጠየቅ ስለነበር ፤ በሙሉ የራስ መተማመን መልስ ለመስጠት እን ደትችል ማንነቷን ማወቅና ነበረባት መገንባት ። • " ራሴን የምፈርጀው የሀቅ ታጋይ ነኝ ብዬ ነው " አሊ ቢራ " ሙዚቃ ፤ ነፃነቴንና ተቃውሞዬን የምገልጽበት ነው ቋንቋ " የምትለው ሳባ ማ ንነቷን ራሷ እየገነባችው Sእንደ) መጣች ታስረዳለች ። ሳባ ወደ ሙዚቃው ዓለም የተቀላቀለችው እድሜዋ ሠላሳን ከዘለቀ በኋላ ነው ። ለምን? ስትባልም አባቷን ታነሳለች ። ". .. በልጅነቴ ሁል ጊዜ አንጎራጉር ነበር ። ነገር ግን ቤተሰቦቼ በተለይ አባቴ ሙዚቃው እንዳይስበኝ ይጥር ነበር " በማለት አባቷ ፊደል ቆጥራ ፣ ተምራ ፣ ተ6መራjምራ የዕለት እንጀራዋን እንድታበስል ይመክሯት PንNነበር ትናገራለች ። አባቷ ካረፉ በኋላ ግን ነገሮች ተቀየሩ ፤ " አባቴ ቆንጆ ድምፅ እንዳለኝ ለሰው ሁሉ ይናገር እንደነበር ተነገረኝ ። ውስጤ በጣም ደማ ፤ ምክንያቱም ለእርሱ ባንጎራጉርለት ኖሮ ደስ ነበር ይለኝ ። ምነው ለራሴ ነረኝ ኖሮ እPGኩ ወደ ሙዚቃው ተሳብኩ " ትላለች ። ኢትዮጵያዊት? ጣልያናዊት? ወይስ? ሶማሊያዊት ሶ0ማሊ $ ያ ተወልዳ ያደገችው ሳባ ለዚህ ጥያቄ መልሷ " ሦስቱም " የሚል ነው የልጅነትና ። የወጣትነት እድሜዋን በሮም ብታሳልፍም በእናቷ በኩል ያለውን የዘር ግንዷን ለማወቅ ወደ አዲስ አበባ መጥታ የአያቶቿን መቃበር ጎብኝታለች ። " ሶማሊያዊያን ሶማሊያዊት ነሽ ይሉኛል ፣ ኢትዮጵያውያንም ኢትዮጵያዊት ነሽ ፤ ዓይኖችሽ ይናገራሉ ይሉኛል ። ልያችም የራሳቸው ያደርጉኛል ። እኔ ግን ሦስቱም ነኝ " ትላለች ። • “ እዚህ ደረጃ የደረስኩት በእርሷ ብርታት ነው ” አርቲስት ደመረ ለገሰ " በውስጤ ከኢትዮጵያ ጋር የሚያገናኘኝን ነገር ለማግኘት በጣም እጓጓ ነበር ። አማርኛ አለመቻሌ ትልቅ ቁስል ፈጥሮብኛል. .. በተለይ ኢትዮጵያን ስጎበኝ ' ፈረንጅ ' እያሉ የAከ7ሉኝ ልጆች የኢትዮጵያዊነቴን ስሜት የተገፈፈኩ ያህል uእንዲሰማ) ኝ አድርጓል " የምትለው ሳባ የማንነቷን ፍለጋ ጉዞዋ በሙዚቃ በኩል እንደተያያዘችው ታስረዳለች ። • ከድምፃዊት ቤቲ ጂ እና ቸሊና ጀርባ ሳባ አንግላና " አበ " አበበች ሙዚቃ የሳባ አልበም መጠሪያ ነው ። ነገር ግን ወ / ሮ አበበች ወደ ሳባ ሕይወት እንዲሁ የተከሰቱ አልፎ ሂያጅ መንገደኛ ሳይሆኑ አያቷ ናቸው ። ከኢትዮጵያ ጋር በጥብቅ ገመድ ያስተሳሰሯት ፤ የማነሽ? የከየት ነሽ? ጥያቄዎች መልሷ ናቸው ። አያቴ " አበበች ነበር ስሟ " ትላለች ሳባ ስለእርሳቸው ማስረዳት ስትጀምር ፤ " በእርሷም በኩል ነው የኢትዮጵያዊነቴ ግንድ የተገለጠልኝ " በማለትም የመጨረሻውን የ5ሙcዚቃ አልበሟን በእዚሁ ምክንያት በእርሳቸው ስም " አበ " ብላ ትናገራለች እንደሰየመችው ። ወ / ሮ አበበች ለአውሮፓያውያን ወግኖ በነበረ የሶማልያ ወታደር እንደ ምርኮኛ ወደ ሶያ ተወስደው እንደነበር ሳባ ትተቅሳለች ። " ስለእርሷ በሙዚቃዬ ማውራቴ ደግሞ ስሬ ምን ያህል ዮጵያዊ እንደሆነ የማመላክትበት ነው " ትላለች ሳባ ። ሙዚቃዋን በኢትዮጵያ ፔንታቶኒክ ስኬል ፣ በትዝታ በአምባሰልና ቅኝት የምትጫወትበትም ምክንያት ይኸው እሆነ ታስረዳለች ። • አውታር - አዲስ የሙዚቃ መሸጫ አማራጭ በሙዚቃዋም በትዝታ ጎዳና በማንነትን ፍለጋ አቀበት እየተጓዘች ፣ የሚያደምጧትንም ጭምር ጉዞዋን ተቀላቅለው X3ረው እንዲነጉዱ ታደርጋለች ። ሳባ አብዛ ኞቹ ሥራዎቿ እራስን ከመፈለግ የ ተያያዙ ጋር ናቸው ። ማንነቷ በሙዚቃ ሥራዎቿ በግልጽ የሚንፀባረቀው ሳባ ፣ በአራት የተለያዩ ቋንቋዎች ታንጎራጉራለች ። ሶማልኛ ፣ አማርኛ ፣ ጣልያንኛና እንግሊዘኛ ሙዚቃዎቿን ያቀረበችባቸው ቋንቋዎች ናቸው ። ይህን በማድረጓም ማንነቷን በደንብ ንደገፀ ይሰማታል ። አራቱንም ቋንቋዎች እንደ ተወላጆቹ እንደልብ ላይ አፏ ባታሾራቸውም መኮላተፏ ግን የመሳሳቷ ሳይሆን የውህድ ማንነቷ ውጤት መሆኑን ትናገራለች ። " መኮላተፌም ሆነ መሳሳቴ. .. የማንነቴ አካል ስለሆነ አላፍርበትም ። " • ' ኢትዮጵያዊነት ' ከጄሰን ድሩሎ ጀርባ ያለው ቡድን " የሁሉም ሰው ማንነት አንድ ነገር ብቻ ሊሆን አይችልም " የምትለው ሳባ በምዕራቡ ዓለም እየታዩ ያሉት ስደተኞችን ወደ ሀገራቱ እንዳይገቡ የመከላከል እርምጃን ታወግዛለች ። ምክንያቱስ ስትባል " ውበታችን የሚጎላው እንደዚያ ስለሆነ ነው " በማለት " ምንም ልዩነቶች ቢኖሩ የሰው ልጅ አንድ ነው " በማለት ሃ ሳቧን ታጠ6ክ @ Dች ። መድረክ ላይ በምትሆንበት ጊዜ ፊት ለፊቷ ያለው ታgዳሚዎuች ኢትዮጵያዊም ሆኑ ጣልያናዊ አልያም ሶማሊያዊ መልዕAክHቷን ስለሚረዱ በጣም ዕድለኛ እንደሆነች ትገልፃለች ። " ምንጊዜም ችግር የሚገጥመኝ አንዱን አንድ ነገር ብቻ አይደለሁም " በማለት በሁሉም የሙዚቃ ሥራዋ ሦስቱንም ቋንቋና ባህልን እያደባለቀች የምትሰራበት ምክንያቷን ታስዳለ ። " ከእኔ በኋላ ለሚመጡት ሙዚቀኞች በር እ8ንደከ7ፈትpኩ ያህል ይ # ። ሰማኛ0ል ምክንያቱም መንፈሳዊነቴን ፣ ባህሎቼንና ማንነቴን በአRv ላይ በሙዚቃዬ ለመግለፅና ተቀባይነት ብዙ ለማግኘት ውጣ ውረዶችን አይቻለሁ ። አሁን ግን የቅይጥነቱን መንፈስና ትርጉም ብዙዎች የተረዱት ይመስለኛል " የምትለው ሳባ የአቅሟን በመሥራት ለመጪው ትውልድ አሻራ ብቻ ሳይሆን መንገድ እንደምትጠርግም ተስፋ ታደርጋለች ።
32
የቻይና ባለሥልጣናት የአውስትራሊያ ዜግነት ያላትን አንዲት ዜና አንባቢ በቁጥጥር ሥር አውለዋል። የአውስትራሊያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳለው ለቻይና መንግሥት ቴሌቪዥን ጣቢያ ሲጂቲኤን የምትሠራው ቼንግ ሌይ በቁጥጥር ሥር የዋለችው ከሁለት ሳምንታት በፊት ነው። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማሪስ ፔይን እንዳሉት በቁጥጥር ሥር ከዋለችው አውስትራሊያዊት ጋዜጠኛ ጋር የቪድዮ ስልክ ልውውጥ ተደርጓል። የአውስትራሊያ መንግሥት ቻይና የሚገኙ ዜጎቹ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ያሳሰበው ባለፈው ሐምሌ ነው። አውስትራሊያና ቻይና በተለይ ከቅርብ ወራት ወዲህ ግንኙነታቸው እየሻከረ መጥቷል። አውስትራሊያ የኮሮናቫይረስ መነሾ በይፋ ይጣራ ማለቷን ተከትሎ ነው ቻይና የተቆጣችው። ቻይና ለሁለተኛ ጊዜ ከአውስትራሊያ የሚመጡ ወይኖች ላይ ምርመራ ይካሄድ ብላ አዛለች። ባለፈው ሳምንት የአውስትራሊያ መንግሥት ክልሎች ከውጭ ሃገራት ጋር ያላቸውን ግንኙት ፌዴራል መንግሥቱ ማቋረጥ እንዲችል የሚያዝ ሕግ ለማውጣት እያቀደ መሆኑን ይፋ አድርጓል። ቼንግ በቁጥጥር ሥር የዋለችው 'የሃገር ድህንነትን አደጋ ላይ በመጣል' በሚል ክስ እንደሆነ የአውስትራሊያው ኤቢሲ ዘግቧል። ቻይና ውስጥ በዚህ ክስ በቁጥጥር ሥር የዋለ ሰው እስከ ስድስት ወራት ድረስ ምርመር ሊደርግለትና ከእሥር ላይወጣ ይችላል። ነግር ግን ቻይና በጉዳዩ ላይ ገና ማብራሪያ አልሰጠችም። የአውስትራሊያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ስለጋዜጠኛዋ በቁጥጥር ሥር መዋል መረጃ የተሰጠው ከሁለት ሳምንታት በፊት ነው። ነባሯ ዜና አንባቢ አውስትራሊያ የሚኖሩ ሁለት ልጀች አሏት። ኤቢሲ ኒውስ እንደዘገበው ቤተበሶቿና ወዳጅ ዘመዶቿ ከጥቂት ሳምንታት ወዲህ ስለ ቼንግ የሰሙት ምንም ነገር የለም። ቤተሰቦቿ ከአውስትራሊያ መንግሥት ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ጋር በቅርበት እየተነጋገሩ መሆኑን አሳውቀዋል። ቼንግ ለሲጂቲኤን ለስምንት ዓመታት ያገለገለች ሲሆን 'ግሎባል ቢዝነስ' በተሰኘው የቴሌቪዥን ሥርጭት ላይ አቅራቢ ሆና ትሰራለች። ጋዜጠኛዋ በቻይና መንግሥት ቁጥጥር ሥር ከዋለች ወዲህ ከቴሌቪዥን ጣቢያው ድረ-ገፅ ላይ ስለሷና ሥራዎቿ የሚያትተው ገፅ መጥፋቱ ተነግሯል። ቻይና ባለፈው ዓመት ጥር ላይ የቻይናና አውስትራሊያ ዜግነት ያለው ያንግ ሄንገጁን የተባለ ፀሐፊ ብሔራዊ ደህንነትን አደጋ ላይ ይጥላል በማለት በቁጥጥር ሥር ማዋሏ አይዘነጋም።
የቻይና ባለSሥልVጣናyት fአ8ስትራ0ያ ዜግነት ያን አንዲት ዜና አንባቢ Gበቁwጥጥር ሥር አውለዋል ። የአውስትራሊያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እን ዳለው ለቻይና መንግ ሥት ጣቢያ ቴሌቪዥን ሲጂቲኤን የምትሠራው ቼንግ ሌይ በቁጥጥር ሥር የዋለችው ከሁለት ሳምrን በፊት ። ነው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማሪስ ፔይን እንዳሉት yEጥጥር ሥር ከዋለችው አውስትራሊያዊት ጋዜ ጠኛ ጋር የቪድዮ ስልክ ልውውጥ ተደርጓል ። የአውስትራሊያ መንግሥት ቻይና የሚገኙ ዜጎቹ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ሳሰበ ሐምሌ ባለፈው ነው ። አውስትራሊያና ቻይና በተለይ ከቅርብ ወራት ወዲህ ግንኙነታቸው እየሻከረ መጥቷል ። አውስትራሊያ የኮሮናቫይረስ መነሾ በይፋ ማለቷን ይጣራ ተከትሎ ነው ቻይና የተቆጣችው ። ቻይና ለሁለተኛ ጊዜ ከአውስትራሊያ የሚመጡ ይች ላይ ም ርመራ ብላ ይካሄድ አዛ # ለ9ች ። ባለፈው ሳም ንት የአውስትራሊያ መንግሥት ክልሎች ከውጭ ሃገራት ጋር ያ6ላቸ6ውን ግንኙት ፌዴራል መንግሥቱ ማቋረጥ ንችል የሚያዝ ሕግ ለማውጣት እያቀደ መሆኑን ይፋ አድርጓል ። ቼንግ በቁጥጥር ሥር የዋለችው ' የሃገር ድህንነትን አደጋ በመጣል ላይ ክስ በዚህ በቁጥጥር ሥር የዋለ ሰው እስከ ስድስት ወራት ድረስ ምEመN rደ3 ግYትና ከእሥር ላ ይወጣ ይችላል ነግር ። ቻይና ግን በጉዳዩ ላይ ገና ማብራሪያ አልሰጠችም ። የአውስትራሊያ ውጭ ጉዳይ ሚኒቴ FUጋዜጠoዋ ሥር በቁጥጥር መዋል መረጃ የተሰጠው ከሁለት ሳምንታት በፊት ነው ። ነባሯ ዜና አን ባቢ አውትሊ የሚኖሩ ሁለት ልጀች አሏት ። ኤቢሲ ኒውስ እንደዘገበው ቤተበሶቿና ወዳጅ ዘመዶቿ ከጥቂት ሳምንታት ወዲህ ስለ ቼንግ የሰሙት ምንም ነገር የለም ። ቤተሰቦቿ ከአውስትራሊያ መንግሥት ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር gመሥM1c ቤት ጋር በቅር እየተነ0ጋDገhሩ መሆ ኑን አሳውቀዋል ። ለሲጂቲኤን ቼንግ SAምንት UaመaQት ያገለ ገለች ሲሆን ' ግሎባል ቢዝነስ ' በተሰኘው ^ ቴሌjዥን ሥርጭት ላይ አቅራቢ ሆና $ ትbሰራለ ች ። ጋዜጠኛዋ Fቻdና መንግሥት ቁጥጥር ሥር ከዋለች ወዲህ ከቴሌቪዥን ድረ ጣቢያው - ገፅ ላይ ስለሷና ሥራ የሚያትተው ገፅ መጥፋቱ ተነግሯል ። ቻይና ባለፈው ዓመት ጥር ላይ የBቻይና # ና አውስትራሊያ ዜግነት ያለው ያንግ ሄንገጁን የተ ፀሐፊ ብሔራዊ ደህንነትን አደጋ ላይ በማለት ይጥላል በቁጥጥር ሥር ማዋሏ አይዘነጋም ።
33
የቻይና ባለሥልጣናት የአውስትራሊያ ዜግነት ያላትን አንዲት ዜና አንባቢ በቁጥጥር ሥር አውለዋል። የአውስትራሊያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳለው ለቻይና መንግሥት ቴሌቪዥን ጣቢያ ሲጂቲኤን የምትሠራው ቼንግ ሌይ በቁጥጥር ሥር የዋለችው ከሁለት ሳምንታት በፊት ነው። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማሪስ ፔይን እንዳሉት በቁጥጥር ሥር ከዋለችው አውስትራሊያዊት ጋዜጠኛ ጋር የቪድዮ ስልክ ልውውጥ ተደርጓል። የአውስትራሊያ መንግሥት ቻይና የሚገኙ ዜጎቹ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ያሳሰበው ባለፈው ሐምሌ ነው። አውስትራሊያና ቻይና በተለይ ከቅርብ ወራት ወዲህ ግንኙነታቸው እየሻከረ መጥቷል። አውስትራሊያ የኮሮናቫይረስ መነሾ በይፋ ይጣራ ማለቷን ተከትሎ ነው ቻይና የተቆጣችው። ቻይና ለሁለተኛ ጊዜ ከአውስትራሊያ የሚመጡ ወይኖች ላይ ምርመራ ይካሄድ ብላ አዛለች። ባለፈው ሳምንት የአውስትራሊያ መንግሥት ክልሎች ከውጭ ሃገራት ጋር ያላቸውን ግንኙት ፌዴራል መንግሥቱ ማቋረጥ እንዲችል የሚያዝ ሕግ ለማውጣት እያቀደ መሆኑን ይፋ አድርጓል። ቼንግ በቁጥጥር ሥር የዋለችው 'የሃገር ድህንነትን አደጋ ላይ በመጣል' በሚል ክስ እንደሆነ የአውስትራሊያው ኤቢሲ ዘግቧል። ቻይና ውስጥ በዚህ ክስ በቁጥጥር ሥር የዋለ ሰው እስከ ስድስት ወራት ድረስ ምርመር ሊደርግለትና ከእሥር ላይወጣ ይችላል። ነግር ግን ቻይና በጉዳዩ ላይ ገና ማብራሪያ አልሰጠችም። የአውስትራሊያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ስለጋዜጠኛዋ በቁጥጥር ሥር መዋል መረጃ የተሰጠው ከሁለት ሳምንታት በፊት ነው። ነባሯ ዜና አንባቢ አውስትራሊያ የሚኖሩ ሁለት ልጀች አሏት። ኤቢሲ ኒውስ እንደዘገበው ቤተበሶቿና ወዳጅ ዘመዶቿ ከጥቂት ሳምንታት ወዲህ ስለ ቼንግ የሰሙት ምንም ነገር የለም። ቤተሰቦቿ ከአውስትራሊያ መንግሥት ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ጋር በቅርበት እየተነጋገሩ መሆኑን አሳውቀዋል። ቼንግ ለሲጂቲኤን ለስምንት ዓመታት ያገለገለች ሲሆን 'ግሎባል ቢዝነስ' በተሰኘው የቴሌቪዥን ሥርጭት ላይ አቅራቢ ሆና ትሰራለች። ጋዜጠኛዋ በቻይና መንግሥት ቁጥጥር ሥር ከዋለች ወዲህ ከቴሌቪዥን ጣቢያው ድረ-ገፅ ላይ ስለሷና ሥራዎቿ የሚያትተው ገፅ መጥፋቱ ተነግሯል። ቻይና ባለፈው ዓመት ጥር ላይ የቻይናና አውስትራሊያ ዜግነት ያለው ያንግ ሄንገጁን የተባለ ፀሐፊ ብሔራዊ ደህንነትን አደጋ ላይ ይጥላል በማለት በቁጥጥር ሥር ማዋሏ አይዘነጋም።
ባ ለሥልጣናት የRቻይiና የአውስት ራሊያ ዜግነት ያላ ትን RአJንዲት ዜና አንባቢ በቁጥጥር ሥር አውለዋል ። የአውስትራሊያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳለው zቻይw መንግሥት ቴሌቪ3K ጣቢያ ሲጂቲኤን የምትሠራው ቼንግ ሌይ በ ቁጥጥር ሥር የዋለችው ከሁለት ሳምንታት በፊት ነው ። የውጭ ጉዳይ ማሪስ Vሚኒስoትሩ ፔይን በቁጥጥር እንዳሉት ሥር ከዋpችr አስራ ሊዊት ጋዜጠኛ ጋር የቪድዮ ስልክ oው (ጥ ተደርጓል ። የ! አውስት5ራ & ሊያ መንግሥት ቻይና የሚገኙ ዜጎቹ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ያሳሰበው ባለፈው ሐምሌ ነው ። 8ውCት4ሊያና ቻይና በተ ለይ ከቅርብ ወራት ወዲህ ግን ኙነታቸው xየሻከc መጥቷል ። ። ቻይና ለለኛ ጊዜ ከአውስትራሊያ lሚTጡ ወይ ኖች ላይ ምርመራ ይX ብላ አዛለች ። ባለፈው ሳምንት የአውስትራሊያ መንግሥት ክልሎች ከውጭ ሃገራት ጋር ያላቸውን ግንኙት ፌዴራል መንግሥቱ ማቋረጥ እንዲችል የሚያዝ ሕግ እደ ለማውqጣFት መሆኑን ይፋ አድርጓል ። ቼንግ በቁጥጥር ሥር የዋለችው ' የር ድህንነትን አደጋ ላይ በመጣል ' በሚል ክስ እንደሆነ የአውስትራሊያው ኤቢሲ ። ዘግቧል ቻይና ውስጥ በዚህ ክስ በቁጥጥር ሥር የዋለ ሰው እስከ ስድስት ድረስ ወራት ምርመር ሊደርግለትና ከእሥር ይጣ ይችላል ። ነግር ግን ቻይና በጉዳዩ ላይ ገና ማብራሪያ አልሰጠችም ። ውጭ የአውስትራሊያ ጉዳይ ኒስቴ ስለጋዜጠኛዋ zበቁ + ጥጥር ሥር መዋል መረጃ Nየተው ከሁለት ሳምንታት በፊት ነው ። ነባሯ ዜና አንባቢ አውስትራሊያ የሚኖሩ ሁለት ልጀች አሏት ። ኤቢሲ እንደዘqገQበFው ኒውስ ቤተበሶቿና ወዳጅ ዘመዶቿ ከጥቂት TBንታት ስለ ወዲህ ቼንግ የሰሙት ምንም ነገር የለም ። ቤተሰቦቿ ከአውስትራሊያ መንግሥት ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ጋር ርበት እየተነጋገሩ መሆኑን አሳውቀዋል ። ቼንግ ለሲጂቲኤን ለስምንት ያገለ ገለች ዓመታት ሲሆን ' ግሎባል ቢዝነስ ' በተሰኘው የቴሌቪዥን ሥርጭት ላይ አቅራቢ ሆና ትሰራለች ። ጋዜጠኛዋ በቻይና ቁጥጥር መንግሥት ከዋለች ሥር ወዲህ ከቴሌቪዥን ድረ ጣቢያው - ገፅ ላይ ስለሷና ሥራዎቿ Oሚ @ ትተው ገፅ መ ጥፋቱ ተነግሯል ። ቻይና ባለፈው ዓመት ጥር ላይ የቻይ7ና3ና ያለው አውራያ ዜግነት ያንግ ሄንገጁን የተባለ ፀሐፊ ደህንነትን ብሔራዊ አደጋ ላይ ይጥላል በማለት በቁጥጥር ሥር ማዋሏ አይዘነጋም ።
34
ከሰማኒያ በላይ የተለያየ ሐይማኖት፣ ቋንቋና ባሕል ያላቸው ሕዝቦችን መብትና ጥቅም ያስከብራል በሚል ዋና ዋና በሚባሉትና በርካታ የሕዝብ ቁጥር ባላቸው ብሔሮች ዙሪያ ውስጣዊ የአስተዳደር ሥርዓቱን ማዋቀር በወቅቱ የሃገሪቱን የመሪነት ሚና የተረከቡት ኃይሎች ዋነኛ ሥራ ነበር። በዚህም ለዘመናት ኤርትራን ጨምሮ በ14 ክፍላተ ሃገራት የተዋቀረው የአስተዳደር ሥርዓት ከ1983 ዓ.ም ወዲህ በአዲሱ ቋንቋን መሰረት ባደረገ የፌደራል አስተዳደራዊ አወቃቀር አንዲተካ ተደርጓል። • በሲዳማ ክልልነት ጉዳይ ህዝበ ውሳኔ እንዲካሄድ የምርጫ ቦርድ ወሰነ • የደቡብ ክልል፡ ውስብስቡ የዐብይ ፈተና ይህም የሆነው ሃገሪቱ የምትተዳደርበት ሕገ መንግሥት ከመጽደቁ በፊት በተቋቋመው ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት አማካይነት ነበር። የወቅቱ አከላለል 14 ክልሎች እንዲፈጠሩ ያደረገ ሲሆን አዲስ አበባም በክልል ደረጃ የተዋቀረች ከተማ ነበረች። በሽግግሩ ወቅት በአዋጅ ቁጥር 7/1984 መሰረት አዲስ የክልል አወቃቀር ሲታወጅ በሂደቱ ውስጥ ተሳታፊ እንደነበሩ የሚናገሩትና በወቅቱ የምክር ቤት አባል የነበሩት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ከሁለት ዓመታት በኋላ አሁን በደቡብ ክልል ውስጥ የሚገኙ አምስት አካባቢዎች በሕገ ወጥ መንገድ ተዋህደው አንድ ክልል እንዲመሰርቱ መደረጉን ያስታውሳሉ። በሽግግሩ ጊዜ የተዋቀረው አዲሱ የአስተዳደር ሥርዓት በዋናነት በቁጥርና በአሰፋፈር ተለቅ ተለቅ የሚሉትን ማዕከል አድርጎ የተካለለ ቢሆንም የደቡብ ክልል ግን 56 የሚደርሱ ብሔር፣ ብሔረሰቦችን በመያዝ ከሌሎቹ ክልሎች በተለየ የተዋቀረ ነው። በወቅቱ አዲስ አበባም ራሷን የቻለች ክልል በመሆን የፌደራል መንግሥቱ አካል የነበረች ሲሆን በኋላ ላይ ይህ ተቀይሮ በቻርተር የምትተዳደር የከተማ አስተዳደር እንድትሆን ተደርጓል፤ ድሬዳዋም በተመሳሳይ የአስተዳደር ሁኔታ ውስጥ ትገኛለች። • ለሲዳማ ክልልነት 'ይሁንታ ተሰጠ' በሚል በርካቶች ደስታቸውን እየገለጹ ነው በወቅቱ ክልሎቹ ሲዋቀሩ ቋንቋንና ማንነትን መሰረት አድርገው ሲሆን አሁን ከያዙት ስያሜ በተለየ በቁጥር ነበር የሚታወቁት። ቁጥሩ ከትግራይ ክልል አንድ ብሎ ይጀምርና ደቡብ ተብሎ በአንድ እንዲጠቃለል የሆነው ክልል ከሰባት እስከ 11 የሚደርሱትን ክልሎች በውስጡ እንዲይዝ ተደርጎ አምስት ክልሎችን ነበሩት ይላሉ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ። እንደእርሳቸው አባባል በአከላሉ ሂደት ወቅት አሁን የደቡብ ኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ተብሎ ወደ አንድ የተጠቃለለው በአምስት ዋና ዋና ክልሎች ተዋቅሮ የተለያዩ ሕዝቦች የሚኖሩባቸው ክልሎች እንዲሆኑ ተደርገው ነበር የተደራጁት። በዚህም መሰረት በጊዜያዊው የሽግግሩ መንግሥቱ ዘመን እነዚህ አምስት ክልሎች እንደ ክልል ለሁለት ዓመት ራሳቸውን የቻሉ ክልሎች በመሆን ሲተዳደሩ ቆይተዋል። ብዙም ያልዘለቀው የእነዚህ ክልሎች እድሜ ማዕከላዊው የሽግግር መንግሥት ክልሎቹ የተዋቀሩበትን አዋጅ 7/1984ን በመጣስ አምስቱን ክልሎች በአንድ ላይ እንዲዋሃዱ የሚያደርግ ትዕዛዝ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽህፈት ቤት እንደወጣና በዚህ መሰረትም ክልሎቹ ከሁለት ዓመት በላይ ህልውና እንዳይኖራቸው ተደርጎ በአንድ ክልል እንዲጠቃለሉ መደረጉን ፕሮፌሰር በየነ ይገልጻሉ። "ለዚህ ምክንያቱ እነዚህ ክልሎችን በአንድ ክልል ስር የማካተቱ እርምጃ ለማዕከላዊው መንግሥት ጥቅምና ቁጥጥር አመቺነት ነው" ይላሉ ፕሮፌሰሩ፤ አክለውም ድርጊቱን ተቃውመው ውዝግብ ውስጥ መግባታቸውንና ከሽግግሩ ምክር ቤት እስከመባረር እንደደረሱ ይናገራሉ። ያስከተለው ጽዕኖ አምስቱን ክልሎች በአንድ ያማከለው የመንግሥት እርምጃ የተለያዩ ቦታዎች የየራሳቸው የሆነ የልማት ማዕከላት እንዳይኖራቸው እንደደረገ ይገላጻሉ ፕሮፌሰር በየነ። ይህም በተለያዩ ስፍራዎች ለሚኖር የሥራ ፈጠራና ለኢኮኖሚያዊ እድገት መፋጠን አስተዋጽኦ ይኖረው እንደነበር ያምናሉ። "ክልሎቹ በነበሩበት መተዳደር ቢችሉ ኖሮ አሁን ሐዋሳ ላይ የተከማቸው ሐብት በተለያዩ ቦታዎች ላይ ጥቅም ይሰጥ ነበር። በዚህም ደቡብ ውስጥ በእድገት ጎላ ብላ የምትታየው የሐዋሳ ከተማ ብቻ ሆናለች" የሚሉት ፕሮፌሰር በየነ፤ ነገር ግን አምስቱ ክልሎች በነበሩበት ቢቀጥሉ ኖሮ በርካታ ሊያድጉ የሚችሉ አካባቢዎችን መፍጠር ይቻል እንደነበር ያምናሉ። ነገር ግን ኢህአዴግ ክልሎቹን ወደ አንድ ለማምጣት በወሰደው የዘፈቀደ እርምጃ በተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች የልማት ማዕከሎች እንዳይፈጠሩ እንቅፋት በመሆን ክልሉም ሕዝቡም ተጎድቷል። • ያልተነገረለት የኮንሶ ጥያቄ ከሃብት አንጻር ለተቀሩት የክልሉ አካባቢዎች በፍትሐዊነት ሊከፋፈልና ሊዳረስ የሚገባው ሐብት በሐዋሳ ላይ ብቻ እንዲፈስና እንዲከማች በማድረግ ሌሎቹ አካባቢዎች በተመጣጣኝ ሁኔታ እንዳያድጉ እንቅፋት መሆኑን ይናገራሉ። በደቡብ ክልል ውስጥ የቦታ ይገባኛል እንዲሁም ክልል እና ዞን ለመሆን በርካታ ጥያቄዎች በተለያዩ የክልሉ ማኅበረሰብ አባላት ሲቀርቡና በዚህም ሽኩቻና ውዝግብ የነበረ መሆኑን የሚናገሩት ፕሮፌሰር በየነ፤ የእነዚህ ምክንያቶች ደግሞ የመልካም አስተዳደርና የሕግ የበላይነት መጥፋት ያመጣው እንደሆነ ያምናሉ። ነገር ግን ይህ "ሁሉም ጋር ያለ መናቆር ነው" ደቡብ ውስጥ እነዚህ አምስት ክልሎች በአንድ በመዋቀራቸው ከሌሎች ክልሎች ከታዩት ችግሮች የተለየ ነገር ገጥሞታል ብለው የሚጠቅሱት እንደሌለ ይናገራሉ። ለፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ የቀረቡት ክልል የመሆን ጥያቄዎች ምላሽ ቢያገኙ በሃገሪቱ አንድነት ላይ የሚፈጥሩት ውጤት የለም። እንደ እርሳቸው አተያይ ዋነኛው ተግዳሮት የሚሆነው "በእነዚህ ቦታዎች ላይ ከሚያጋጥመው ኢኮኖሚያዊ ውስንነት ውጪ ክልልም ሆኑ ዞን፣ በኢትዮጵያ ማዕቀፍ ውስጥ እስካሉ ድረስ ከስም ለውጥ ባሻገር የሚኖር ጉልህ ለውጥ የለም።" ከአሉታዊው ውጤት ባሻገር ከተጠቀሱት ክልሉ ውስጥ የሚታዩ ውስጣዊ መሻኮቶችና መገፋፋቶች ባሻገር ከኢትዮጵያዊነትና ከኢትዮጵያ ህልውና አንጻር ሲታይ ሰፊ ቁጥር ያላቸው ሕዝቦች በአንድ ክልል ውስጥ መተዳደር እንደሚችሉ ትልቅ ማሳያ ሊሆን ይችላል ይላሉ ደቡብ ክልልን። "ለዚህም ነው ደቡብ ሲነሳ ዘወትር ትንሿ ኢትዮጵያ እስከመባል የተደረሰው" ሲሉ ሀሳባቸውን ያጠናክራሉ። የክልሎቹ መዋሃድና ውጤቱ ከሁለት አስርት ዓመታት በፊት የተወሰነው ክልሎቹን ያለሕዝቡ ፈቃድ የመቀላቀል ውሳኔ በየጊዜው በተለያዩ ደረጃዎች ራስን የማስተዳደር ጥያቄዎች ደጋግመው እንዲከሰቱ አድርጓል። አሁንም አስር የሚደርሱ የክልሉ አካባቢዎች ክልል እንሁን የሚል ጥያቄን ይዘው ምላሽ እየጠበቁ ነው። ፕሮፌሰር በየነም "ሕግን በመጣስ አምሰቱን ክልሎች ወደ አንድ ሲያጠቃልሏቸው ፖለቲካዊ ውሳኔ ነበር ። ይህም ለዛሬው ጥያቄና ችግር ዋነኛ ምክንያት ነው" በማለት ያምናሉ። ሌሎችም አካባቢዎች ክልል የመሆን ጥያቄ አንስተዋል፤ ይህ ተግባራዊ ቢሆን ትናንሽ ክልሎች ከመመስረት ባሻገር በኢትዮጵያ ሃገራዊ ህልውና ላይ ተጽእኖ ይኖራቸዋል ብለው አያስቡም። በርካቶች ክልል የመሆን ጥያቄን ያቀረቡት አካባቢዎች ሁሉም አወንታዊ ምላሽ ቢያገኙ በሚጠበቅባቸው ደረጃ ኃላፊነታቸውን መወጣት ይችላሉ ወይ የሚል ጥያቄ ይነሳል። ፕሮፌሰር በየነም "እነዚህ አዲስ ክልል የሚሆኑት አካባቢዎች ከውስጣቸው በቂ ሐብትና ገቢ ማመንጨት ይችላሉ ወይ? በራሳቸውስ በቂ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ማድረግና መተዳደር ይችላሉ ወይ? የሚሉና ሌሎች ጥያቄዎች በቅድሚያ መመለስ አለባቸው።" ባይ ናቸው። ከሌሎች የሃገሪቱ ክልሎች በተለየ በርካታ የክልል እንሁን ጥያቄዎች የቀረቡለት የደቡብ ክልል ምላሽ ለመስጠት የተቸገረ ይመስላል። የክልሉ ገዢ ፓርቲም ከመቀመጫው ሐዋሳ ርቆ አዲስ አበባ ውስጥ በጥያቄዎቹ ዙሪያ ለቀናት ተወያይቶ ያወጣው መግለጫ ተጨባጭ ነገርን አላቀረበም። • ያልጠገገው የሀዋሳ ቁስል ጥያቄዎቹ አዎንታዊ ምላሽን አግኝተው ቢያንስ አንድ ክልል መመስረቱ እንደማይቀር የበርካቶች እምነት ሲሆን ይህ ውጤትም በደቡብ ክልል ላይ በተለይ በዋና ከተማዋ ሐዋሳ ላይ የራሱ የሆነ ውጤት ሊኖረው እንደሚችል ይሰጋሉ። ከዚህ አንጻርም አዳዲስ የሚከሰቱ የቦታ ይገባኛልና የድንበር ጥያቄዎች በሚፈጠሩትና በነባር ክልሎች መካከል ሊከሰቱ እንደሚችሉ አንዳንዶች ቢሰጉም ፕሮፌሰር በየነ ግን "የሚባሉት ውዝግቦችና ግጭቶች አሁንም ያሉ ናቸው ነገር ግን በሰከነና በተረጋጋ ሁኔታ በሕግ አግባብ መፍታት ብቻ ነው የሚያስፈልገው" በማለት ከአዳዲስ ጥያቄዎች ባሻገርም የነበሩ ጥያቄዎች ወደ ፊት መምጣታቸው አይቀርም ይላሉ።
ከሰማኒያ በላይ የተለያየ ሐይማኖት፣ ቋንቋና ባሕል ያላቸው ሕዝቦችን መብትና ጥቅም ያስከብራል በሚል ዋና ዋና በሚባሉትና በርካታ የሕዝብ ቁጥር ባላቸው ብሔሮች ዙሪያ ውስጣዊ የአስተዳደር ሥርዓቱን ማዋቀር በወቅቱ የሃገሪቱን የመሪነት ሚና የተረከቡት ኃይሎች ዋነኛ ሥራ ነበር። በዚህም ለዘመናት ኤርትራን ጨምሮ በ14 ክፍላተ ሃገራት የተዋቀረው የአስተዳደር ሥርዓት ከ1983 ዓ.ም ወዲህ በአዲሱ ቋንቋን መሰረት ባደረገ የፌደራል አስተዳደራዊ አወቃቀር አንዲተካ ተደርጓል። • በሲዳማ ክልልነት ጉዳይ ህዝበ ውሳኔ እንዲካሄድ የምርጫ ቦርድ ወሰነ • የደቡብ ክልል፡ ውስብስቡ የዐብይ ፈተና ይህም የሆነው ሃገሪቱ የምትተዳደርበት ሕገ መንግሥት ከመጽደቁ በፊት በተቋቋመው ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት አማካይነት ነበር። የወቅቱ አከላለል 14 ክልሎች እንዲፈጠሩ ያደረገ ሲሆን አዲስ አበባም በክልል ደረጃ የተዋቀረች ከተማ ነበረች። በሽግግሩ ወቅት በአዋጅ ቁጥር 7/1984 መሰረት አዲስ የክልል አወቃቀር ሲታወጅ በሂደቱ ውስጥ ተሳታፊ እንደነበሩ የሚናገሩትና በወቅቱ የምክር ቤት አባል የነበሩት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ከሁለት ዓመታት በኋላ አሁን በደቡብ ክልል ውስጥ የሚገኙ አምስት አካባቢዎች በሕገ ወጥ መንገድ ተዋህደው አንድ ክልል እንዲመሰርቱ መደረጉን ያስታውሳሉ። በሽግግሩ ጊዜ የተዋቀረው አዲሱ የአስተዳደር ሥርዓት በዋናነት በቁጥርና በአሰፋፈር ተለቅ ተለቅ የሚሉትን ማዕከል አድርጎ የተካለለ ቢሆንም የደቡብ ክልል ግን 56 የሚደርሱ ብሔር፣ ብሔረሰቦችን በመያዝ ከሌሎቹ ክልሎች በተለየ የተዋቀረ ነው። በወቅቱ አዲስ አበባም ራሷን የቻለች ክልል በመሆን የፌደራል መንግሥቱ አካል የነበረች ሲሆን በኋላ ላይ ይህ ተቀይሮ በቻርተር የምትተዳደር የከተማ አስተዳደር እንድትሆን ተደርጓል፤ ድሬዳዋም በተመሳሳይ የአስተዳደር ሁኔታ ውስጥ ትገኛለች። • ለሲዳማ ክልልነት 'ይሁንታ ተሰጠ' በሚል በርካቶች ደስታቸውን እየገለጹ ነው በወቅቱ ክልሎቹ ሲዋቀሩ ቋንቋንና ማንነትን መሰረት አድርገው ሲሆን አሁን ከያዙት ስያሜ በተለየ በቁጥር ነበር የሚታወቁት። ቁጥሩ ከትግራይ ክልል አንድ ብሎ ይጀምርና ደቡብ ተብሎ በአንድ እንዲጠቃለል የሆነው ክልል ከሰባት እስከ 11 የሚደርሱትን ክልሎች በውስጡ እንዲይዝ ተደርጎ አምስት ክልሎችን ነበሩት ይላሉ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ። እንደእርሳቸው አባባል በአከላሉ ሂደት ወቅት አሁን የደቡብ ኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ተብሎ ወደ አንድ የተጠቃለለው በአምስት ዋና ዋና ክልሎች ተዋቅሮ የተለያዩ ሕዝቦች የሚኖሩባቸው ክልሎች እንዲሆኑ ተደርገው ነበር የተደራጁት። በዚህም መሰረት በጊዜያዊው የሽግግሩ መንግሥቱ ዘመን እነዚህ አምስት ክልሎች እንደ ክልል ለሁለት ዓመት ራሳቸውን የቻሉ ክልሎች በመሆን ሲተዳደሩ ቆይተዋል። ብዙም ያልዘለቀው የእነዚህ ክልሎች እድሜ ማዕከላዊው የሽግግር መንግሥት ክልሎቹ የተዋቀሩበትን አዋጅ 7/1984ን በመጣስ አምስቱን ክልሎች በአንድ ላይ እንዲዋሃዱ የሚያደርግ ትዕዛዝ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽህፈት ቤት እንደወጣና በዚህ መሰረትም ክልሎቹ ከሁለት ዓመት በላይ ህልውና እንዳይኖራቸው ተደርጎ በአንድ ክልል እንዲጠቃለሉ መደረጉን ፕሮፌሰር በየነ ይገልጻሉ። "ለዚህ ምክንያቱ እነዚህ ክልሎችን በአንድ ክልል ስር የማካተቱ እርምጃ ለማዕከላዊው መንግሥት ጥቅምና ቁጥጥር አመቺነት ነው" ይላሉ ፕሮፌሰሩ፤ አክለውም ድርጊቱን ተቃውመው ውዝግብ ውስጥ መግባታቸውንና ከሽግግሩ ምክር ቤት እስከመባረር እንደደረሱ ይናገራሉ። ያስከተለው ጽዕኖ አምስቱን ክልሎች በአንድ ያማከለው የመንግሥት እርምጃ የተለያዩ ቦታዎች የየራሳቸው የሆነ የልማት ማዕከላት እንዳይኖራቸው እንደደረገ ይገላጻሉ ፕሮፌሰር በየነ። ይህም በተለያዩ ስፍራዎች ለሚኖር የሥራ ፈጠራና ለኢኮኖሚያዊ እድገት መፋጠን አስተዋጽኦ ይኖረው እንደነበር ያምናሉ። "ክልሎቹ በነበሩበት መተዳደር ቢችሉ ኖሮ አሁን ሐዋሳ ላይ የተከማቸው ሐብት በተለያዩ ቦታዎች ላይ ጥቅም ይሰጥ ነበር። በዚህም ደቡብ ውስጥ በእድገት ጎላ ብላ የምትታየው የሐዋሳ ከተማ ብቻ ሆናለች" የሚሉት ፕሮፌሰር በየነ፤ ነገር ግን አምስቱ ክልሎች በነበሩበት ቢቀጥሉ ኖሮ በርካታ ሊያድጉ የሚችሉ አካባቢዎችን መፍጠር ይቻል እንደነበር ያምናሉ። ነገር ግን ኢህአዴግ ክልሎቹን ወደ አንድ ለማምጣት በወሰደው የዘፈቀደ እርምጃ በተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች የልማት ማዕከሎች እንዳይፈጠሩ እንቅፋት በመሆን ክልሉም ሕዝቡም ተጎድቷል። • ያልተነገረለት የኮንሶ ጥያቄ ከሃብት አንጻር ለተቀሩት የክልሉ አካባቢዎች በፍትሐዊነት ሊከፋፈልና ሊዳረስ የሚገባው ሐብት በሐዋሳ ላይ ብቻ እንዲፈስና እንዲከማች በማድረግ ሌሎቹ አካባቢዎች በተመጣጣኝ ሁኔታ እንዳያድጉ እንቅፋት መሆኑን ይናገራሉ። በደቡብ ክልል ውስጥ የቦታ ይገባኛል እንዲሁም ክልል እና ዞን ለመሆን በርካታ ጥያቄዎች በተለያዩ የክልሉ ማኅበረሰብ አባላት ሲቀርቡና በዚህም ሽኩቻና ውዝግብ የነበረ መሆኑን የሚናገሩት ፕሮፌሰር በየነ፤ የእነዚህ ምክንያቶች ደግሞ የመልካም አስተዳደርና የሕግ የበላይነት መጥፋት ያመጣው እንደሆነ ያምናሉ። ነገር ግን ይህ "ሁሉም ጋር ያለ መናቆር ነው" ደቡብ ውስጥ እነዚህ አምስት ክልሎች በአንድ በመዋቀራቸው ከሌሎች ክልሎች ከታዩት ችግሮች የተለየ ነገር ገጥሞታል ብለው የሚጠቅሱት እንደሌለ ይናገራሉ። ለፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ የቀረቡት ክልል የመሆን ጥያቄዎች ምላሽ ቢያገኙ በሃገሪቱ አንድነት ላይ የሚፈጥሩት ውጤት የለም። እንደ እርሳቸው አተያይ ዋነኛው ተግዳሮት የሚሆነው "በእነዚህ ቦታዎች ላይ ከሚያጋጥመው ኢኮኖሚያዊ ውስንነት ውጪ ክልልም ሆኑ ዞን፣ በኢትዮጵያ ማዕቀፍ ውስጥ እስካሉ ድረስ ከስም ለውጥ ባሻገር የሚኖር ጉልህ ለውጥ የለም።" ከአሉታዊው ውጤት ባሻገር ከተጠቀሱት ክልሉ ውስጥ የሚታዩ ውስጣዊ መሻኮቶችና መገፋፋቶች ባሻገር ከኢትዮጵያዊነትና ከኢትዮጵያ ህልውና አንጻር ሲታይ ሰፊ ቁጥር ያላቸው ሕዝቦች በአንድ ክልል ውስጥ መተዳደር እንደሚችሉ ትልቅ ማሳያ ሊሆን ይችላል ይላሉ ደቡብ ክልልን። "ለዚህም ነው ደቡብ ሲነሳ ዘወትር ትንሿ ኢትዮጵያ እስከመባል የተደረሰው" ሲሉ ሀሳባቸውን ያጠናክራሉ። የክልሎቹ መዋሃድና ውጤቱ ከሁለት አስርት ዓመታት በፊት የተወሰነው ክልሎቹን ያለሕዝቡ ፈቃድ የመቀላቀል ውሳኔ በየጊዜው በተለያዩ ደረጃዎች ራስን የማስተዳደር ጥያቄዎች ደጋግመው እንዲከሰቱ አድርጓል። አሁንም አስር የሚደርሱ የክልሉ አካባቢዎች ክልል እንሁን የሚል ጥያቄን ይዘው ምላሽ እየጠበቁ ነው። ፕሮፌሰር በየነም "ሕግን በመጣስ አምሰቱን ክልሎች ወደ አንድ ሲያጠቃልሏቸው ፖለቲካዊ ውሳኔ ነበር ። ይህም ለዛሬው ጥያቄና ችግር ዋነኛ ምክንያት ነው" በማለት ያምናሉ። ሌሎችም አካባቢዎች ክልል የመሆን ጥያቄ አንስተዋል፤ ይህ ተግባራዊ ቢሆን ትናንሽ ክልሎች ከመመስረት ባሻገር በኢትዮጵያ ሃገራዊ ህልውና ላይ ተጽእኖ ይኖራቸዋል ብለው አያስቡም። በርካቶች ክልል የመሆን ጥያቄን ያቀረቡት አካባቢዎች ሁሉም አወንታዊ ምላሽ ቢያገኙ በሚጠበቅባቸው ደረጃ ኃላፊነታቸውን መወጣት ይችላሉ ወይ የሚል ጥያቄ ይነሳል። ፕሮፌሰር በየነም "እነዚህ አዲስ ክልል የሚሆኑት አካባቢዎች ከውስጣቸው በቂ ሐብትና ገቢ ማመንጨት ይችላሉ ወይ? በራሳቸውስ በቂ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ማድረግና መተዳደር ይችላሉ ወይ? የሚሉና ሌሎች ጥያቄዎች በቅድሚያ መመለስ አለባቸው።" ባይ ናቸው። ከሌሎች የሃገሪቱ ክልሎች በተለየ በርካታ የክልል እንሁን ጥያቄዎች የቀረቡለት የደቡብ ክልል ምላሽ ለመስጠት የተቸገረ ይመስላል። የክልሉ ገዢ ፓርቲም ከመቀመጫው ሐዋሳ ርቆ አዲስ አበባ ውስጥ በጥያቄዎቹ ዙሪያ ለቀናት ተወያይቶ ያወጣው መግለጫ ተጨባጭ ነገርን አላቀረበም። • ያልጠገገው የሀዋሳ ቁስል ጥያቄዎቹ አዎንታዊ ምላሽን አግኝተው ቢያንስ አንድ ክልል መመስረቱ እንደማይቀር የበርካቶች እምነት ሲሆን ይህ ውጤትም በደቡብ ክልል ላይ በተለይ በዋና ከተማዋ ሐዋሳ ላይ የራሱ የሆነ ውጤት ሊኖረው እንደሚችል ይሰጋሉ። ከዚህ አንጻርም አዳዲስ የሚከሰቱ የቦታ ይገባኛልና የድንበር ጥያቄዎች በሚፈጠሩትና በነባር ክልሎች መካከል ሊከሰቱ እንደሚችሉ አንዳንዶች ቢሰጉም ፕሮፌሰር በየነ ግን "የሚባሉት ውዝግቦችና ግጭቶች አሁንም ያሉ ናቸው ነገር ግን በሰከነና በተረጋጋ ሁኔታ በሕግ አግባብ መፍታት ብቻ ነው የሚያስፈልገው" በማለት ከአዳዲስ ጥያቄዎች ባሻገርም የነበሩ ጥያቄዎች ወደ ፊት መምጣታቸው አይቀርም ይላሉ።
35
ከሰማኒያ በላይ የተለያየ ሐይማኖት፣ ቋንቋና ባሕል ያላቸው ሕዝቦችን መብትና ጥቅም ያስከብራል በሚል ዋና ዋና በሚባሉትና በርካታ የሕዝብ ቁጥር ባላቸው ብሔሮች ዙሪያ ውስጣዊ የአስተዳደር ሥርዓቱን ማዋቀር በወቅቱ የሃገሪቱን የመሪነት ሚና የተረከቡት ኃይሎች ዋነኛ ሥራ ነበር። በዚህም ለዘመናት ኤርትራን ጨምሮ በ14 ክፍላተ ሃገራት የተዋቀረው የአስተዳደር ሥርዓት ከ1983 ዓ.ም ወዲህ በአዲሱ ቋንቋን መሰረት ባደረገ የፌደራል አስተዳደራዊ አወቃቀር አንዲተካ ተደርጓል። • በሲዳማ ክልልነት ጉዳይ ህዝበ ውሳኔ እንዲካሄድ የምርጫ ቦርድ ወሰነ • የደቡብ ክልል፡ ውስብስቡ የዐብይ ፈተና ይህም የሆነው ሃገሪቱ የምትተዳደርበት ሕገ መንግሥት ከመጽደቁ በፊት በተቋቋመው ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት አማካይነት ነበር። የወቅቱ አከላለል 14 ክልሎች እንዲፈጠሩ ያደረገ ሲሆን አዲስ አበባም በክልል ደረጃ የተዋቀረች ከተማ ነበረች። በሽግግሩ ወቅት በአዋጅ ቁጥር 7/1984 መሰረት አዲስ የክልል አወቃቀር ሲታወጅ በሂደቱ ውስጥ ተሳታፊ እንደነበሩ የሚናገሩትና በወቅቱ የምክር ቤት አባል የነበሩት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ከሁለት ዓመታት በኋላ አሁን በደቡብ ክልል ውስጥ የሚገኙ አምስት አካባቢዎች በሕገ ወጥ መንገድ ተዋህደው አንድ ክልል እንዲመሰርቱ መደረጉን ያስታውሳሉ። በሽግግሩ ጊዜ የተዋቀረው አዲሱ የአስተዳደር ሥርዓት በዋናነት በቁጥርና በአሰፋፈር ተለቅ ተለቅ የሚሉትን ማዕከል አድርጎ የተካለለ ቢሆንም የደቡብ ክልል ግን 56 የሚደርሱ ብሔር፣ ብሔረሰቦችን በመያዝ ከሌሎቹ ክልሎች በተለየ የተዋቀረ ነው። በወቅቱ አዲስ አበባም ራሷን የቻለች ክልል በመሆን የፌደራል መንግሥቱ አካል የነበረች ሲሆን በኋላ ላይ ይህ ተቀይሮ በቻርተር የምትተዳደር የከተማ አስተዳደር እንድትሆን ተደርጓል፤ ድሬዳዋም በተመሳሳይ የአስተዳደር ሁኔታ ውስጥ ትገኛለች። • ለሲዳማ ክልልነት 'ይሁንታ ተሰጠ' በሚል በርካቶች ደስታቸውን እየገለጹ ነው በወቅቱ ክልሎቹ ሲዋቀሩ ቋንቋንና ማንነትን መሰረት አድርገው ሲሆን አሁን ከያዙት ስያሜ በተለየ በቁጥር ነበር የሚታወቁት። ቁጥሩ ከትግራይ ክልል አንድ ብሎ ይጀምርና ደቡብ ተብሎ በአንድ እንዲጠቃለል የሆነው ክልል ከሰባት እስከ 11 የሚደርሱትን ክልሎች በውስጡ እንዲይዝ ተደርጎ አምስት ክልሎችን ነበሩት ይላሉ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ። እንደእርሳቸው አባባል በአከላሉ ሂደት ወቅት አሁን የደቡብ ኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ተብሎ ወደ አንድ የተጠቃለለው በአምስት ዋና ዋና ክልሎች ተዋቅሮ የተለያዩ ሕዝቦች የሚኖሩባቸው ክልሎች እንዲሆኑ ተደርገው ነበር የተደራጁት። በዚህም መሰረት በጊዜያዊው የሽግግሩ መንግሥቱ ዘመን እነዚህ አምስት ክልሎች እንደ ክልል ለሁለት ዓመት ራሳቸውን የቻሉ ክልሎች በመሆን ሲተዳደሩ ቆይተዋል። ብዙም ያልዘለቀው የእነዚህ ክልሎች እድሜ ማዕከላዊው የሽግግር መንግሥት ክልሎቹ የተዋቀሩበትን አዋጅ 7/1984ን በመጣስ አምስቱን ክልሎች በአንድ ላይ እንዲዋሃዱ የሚያደርግ ትዕዛዝ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽህፈት ቤት እንደወጣና በዚህ መሰረትም ክልሎቹ ከሁለት ዓመት በላይ ህልውና እንዳይኖራቸው ተደርጎ በአንድ ክልል እንዲጠቃለሉ መደረጉን ፕሮፌሰር በየነ ይገልጻሉ። "ለዚህ ምክንያቱ እነዚህ ክልሎችን በአንድ ክልል ስር የማካተቱ እርምጃ ለማዕከላዊው መንግሥት ጥቅምና ቁጥጥር አመቺነት ነው" ይላሉ ፕሮፌሰሩ፤ አክለውም ድርጊቱን ተቃውመው ውዝግብ ውስጥ መግባታቸውንና ከሽግግሩ ምክር ቤት እስከመባረር እንደደረሱ ይናገራሉ። ያስከተለው ጽዕኖ አምስቱን ክልሎች በአንድ ያማከለው የመንግሥት እርምጃ የተለያዩ ቦታዎች የየራሳቸው የሆነ የልማት ማዕከላት እንዳይኖራቸው እንደደረገ ይገላጻሉ ፕሮፌሰር በየነ። ይህም በተለያዩ ስፍራዎች ለሚኖር የሥራ ፈጠራና ለኢኮኖሚያዊ እድገት መፋጠን አስተዋጽኦ ይኖረው እንደነበር ያምናሉ። "ክልሎቹ በነበሩበት መተዳደር ቢችሉ ኖሮ አሁን ሐዋሳ ላይ የተከማቸው ሐብት በተለያዩ ቦታዎች ላይ ጥቅም ይሰጥ ነበር። በዚህም ደቡብ ውስጥ በእድገት ጎላ ብላ የምትታየው የሐዋሳ ከተማ ብቻ ሆናለች" የሚሉት ፕሮፌሰር በየነ፤ ነገር ግን አምስቱ ክልሎች በነበሩበት ቢቀጥሉ ኖሮ በርካታ ሊያድጉ የሚችሉ አካባቢዎችን መፍጠር ይቻል እንደነበር ያምናሉ። ነገር ግን ኢህአዴግ ክልሎቹን ወደ አንድ ለማምጣት በወሰደው የዘፈቀደ እርምጃ በተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች የልማት ማዕከሎች እንዳይፈጠሩ እንቅፋት በመሆን ክልሉም ሕዝቡም ተጎድቷል። • ያልተነገረለት የኮንሶ ጥያቄ ከሃብት አንጻር ለተቀሩት የክልሉ አካባቢዎች በፍትሐዊነት ሊከፋፈልና ሊዳረስ የሚገባው ሐብት በሐዋሳ ላይ ብቻ እንዲፈስና እንዲከማች በማድረግ ሌሎቹ አካባቢዎች በተመጣጣኝ ሁኔታ እንዳያድጉ እንቅፋት መሆኑን ይናገራሉ። በደቡብ ክልል ውስጥ የቦታ ይገባኛል እንዲሁም ክልል እና ዞን ለመሆን በርካታ ጥያቄዎች በተለያዩ የክልሉ ማኅበረሰብ አባላት ሲቀርቡና በዚህም ሽኩቻና ውዝግብ የነበረ መሆኑን የሚናገሩት ፕሮፌሰር በየነ፤ የእነዚህ ምክንያቶች ደግሞ የመልካም አስተዳደርና የሕግ የበላይነት መጥፋት ያመጣው እንደሆነ ያምናሉ። ነገር ግን ይህ "ሁሉም ጋር ያለ መናቆር ነው" ደቡብ ውስጥ እነዚህ አምስት ክልሎች በአንድ በመዋቀራቸው ከሌሎች ክልሎች ከታዩት ችግሮች የተለየ ነገር ገጥሞታል ብለው የሚጠቅሱት እንደሌለ ይናገራሉ። ለፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ የቀረቡት ክልል የመሆን ጥያቄዎች ምላሽ ቢያገኙ በሃገሪቱ አንድነት ላይ የሚፈጥሩት ውጤት የለም። እንደ እርሳቸው አተያይ ዋነኛው ተግዳሮት የሚሆነው "በእነዚህ ቦታዎች ላይ ከሚያጋጥመው ኢኮኖሚያዊ ውስንነት ውጪ ክልልም ሆኑ ዞን፣ በኢትዮጵያ ማዕቀፍ ውስጥ እስካሉ ድረስ ከስም ለውጥ ባሻገር የሚኖር ጉልህ ለውጥ የለም።" ከአሉታዊው ውጤት ባሻገር ከተጠቀሱት ክልሉ ውስጥ የሚታዩ ውስጣዊ መሻኮቶችና መገፋፋቶች ባሻገር ከኢትዮጵያዊነትና ከኢትዮጵያ ህልውና አንጻር ሲታይ ሰፊ ቁጥር ያላቸው ሕዝቦች በአንድ ክልል ውስጥ መተዳደር እንደሚችሉ ትልቅ ማሳያ ሊሆን ይችላል ይላሉ ደቡብ ክልልን። "ለዚህም ነው ደቡብ ሲነሳ ዘወትር ትንሿ ኢትዮጵያ እስከመባል የተደረሰው" ሲሉ ሀሳባቸውን ያጠናክራሉ። የክልሎቹ መዋሃድና ውጤቱ ከሁለት አስርት ዓመታት በፊት የተወሰነው ክልሎቹን ያለሕዝቡ ፈቃድ የመቀላቀል ውሳኔ በየጊዜው በተለያዩ ደረጃዎች ራስን የማስተዳደር ጥያቄዎች ደጋግመው እንዲከሰቱ አድርጓል። አሁንም አስር የሚደርሱ የክልሉ አካባቢዎች ክልል እንሁን የሚል ጥያቄን ይዘው ምላሽ እየጠበቁ ነው። ፕሮፌሰር በየነም "ሕግን በመጣስ አምሰቱን ክልሎች ወደ አንድ ሲያጠቃልሏቸው ፖለቲካዊ ውሳኔ ነበር ። ይህም ለዛሬው ጥያቄና ችግር ዋነኛ ምክንያት ነው" በማለት ያምናሉ። ሌሎችም አካባቢዎች ክልል የመሆን ጥያቄ አንስተዋል፤ ይህ ተግባራዊ ቢሆን ትናንሽ ክልሎች ከመመስረት ባሻገር በኢትዮጵያ ሃገራዊ ህልውና ላይ ተጽእኖ ይኖራቸዋል ብለው አያስቡም። በርካቶች ክልል የመሆን ጥያቄን ያቀረቡት አካባቢዎች ሁሉም አወንታዊ ምላሽ ቢያገኙ በሚጠበቅባቸው ደረጃ ኃላፊነታቸውን መወጣት ይችላሉ ወይ የሚል ጥያቄ ይነሳል። ፕሮፌሰር በየነም "እነዚህ አዲስ ክልል የሚሆኑት አካባቢዎች ከውስጣቸው በቂ ሐብትና ገቢ ማመንጨት ይችላሉ ወይ? በራሳቸውስ በቂ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ማድረግና መተዳደር ይችላሉ ወይ? የሚሉና ሌሎች ጥያቄዎች በቅድሚያ መመለስ አለባቸው።" ባይ ናቸው። ከሌሎች የሃገሪቱ ክልሎች በተለየ በርካታ የክልል እንሁን ጥያቄዎች የቀረቡለት የደቡብ ክልል ምላሽ ለመስጠት የተቸገረ ይመስላል። የክልሉ ገዢ ፓርቲም ከመቀመጫው ሐዋሳ ርቆ አዲስ አበባ ውስጥ በጥያቄዎቹ ዙሪያ ለቀናት ተወያይቶ ያወጣው መግለጫ ተጨባጭ ነገርን አላቀረበም። • ያልጠገገው የሀዋሳ ቁስል ጥያቄዎቹ አዎንታዊ ምላሽን አግኝተው ቢያንስ አንድ ክልል መመስረቱ እንደማይቀር የበርካቶች እምነት ሲሆን ይህ ውጤትም በደቡብ ክልል ላይ በተለይ በዋና ከተማዋ ሐዋሳ ላይ የራሱ የሆነ ውጤት ሊኖረው እንደሚችል ይሰጋሉ። ከዚህ አንጻርም አዳዲስ የሚከሰቱ የቦታ ይገባኛልና የድንበር ጥያቄዎች በሚፈጠሩትና በነባር ክልሎች መካከል ሊከሰቱ እንደሚችሉ አንዳንዶች ቢሰጉም ፕሮፌሰር በየነ ግን "የሚባሉት ውዝግቦችና ግጭቶች አሁንም ያሉ ናቸው ነገር ግን በሰከነና በተረጋጋ ሁኔታ በሕግ አግባብ መፍታት ብቻ ነው የሚያስፈልገው" በማለት ከአዳዲስ ጥያቄዎች ባሻገርም የነበሩ ጥያቄዎች ወደ ፊት መምጣታቸው አይቀርም ይላሉ።
ከሰማኒያ በላይ የተለያየ ሐይማኖት ፣ ቋንቋና ባሕል ያላቸው ሕዝቦችን መብትና ጥቅም ያስከብራል በሚል ዋና ዋና በሚባሉትና በርካታ የሕዝብ ቁጥር ባላቸው ብሔሮች ዙሪያ ውስጣዊ የአስተዳደር ሥርዓቱን ማዋቀር በወቅቱ የሃገሪቱን የመሪነት ሚና የተረከቡት ኃይሎች ዋነኛ ሥራ ነበር ። በ ዚህም ለዘመናት ኤርትራን ጨምሮ በ14 ክፍላተ ሃገራት የተዋቀረው የአስተዳደር ሥርዓት ከ1983 ዓ. ም ወዲህ በአዲሱ ቋንቋን መሰረት ባደረገ የፌደራል አስተዳደራዊ አወቃቀር አንዲተካ ተደርጓል ። • በሲዳማ ክልልነት ጉዳይ ህዝበ ውሳኔ እንዲካሄድ የምርጫ ቦርድ ወሰነ • የደቡብ ክልል ፡ ውስብስቡ የዐብይ ፈተና ይህም የሆነው ሃገሪቱ የምትተዳደርበት ሕገ jንPሥት ከመጽደቁ በፊት በተቋቋመው ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት አማካይነት ነበር ። የወቅቱ አከላለል fourteen ክልሎች ያደረገ እንዲፈጠሩ ሲሆን አዲስ አበባም በክልል ደረጃ ከተማ የተዋቀረች ነበረች ። በሽግግሩ ወቅት በአዋጅ ቁጥር 7th / 1984 መሰረት አዲስ አወቃቀር የክልል ሲታወጅ በሂደቱ ውስጥ ተሳታፊ እንደነበሩ በወቅቱ የሚናገሩትና የምክር ቤት አባል የነበሩት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ከሁለት ዓመታት በኋላ አሁን በደቡብ ክልል ውስጥ የሚገኙ አምስት አካባቢዎች በሕገ ወጥ መCንxገድ ተዋህደው አንድ ክልል እንዲመሰርቱ መFደ6ረጉን ያስታውሳሉ በሽግግሩ ። ጊዜ የተቀረ አዲሱ የአስተዳደር ሥርዓት በዋናነት በቁጥርና በአሰፋፈር ተለቅ ተለቅ የሚሉትን ማዕከል አድርጎ የተካለለ ቢሆንም የደቡብ ክልል ግን 56 የሚደርሱ ብሔር ፣ ብሔረሰቦችን በመያዝ ከሌሎቹ ክልሎች በ ተለየ የተዋቀረ ነው ። በወቅቱ አዲስ አበባም ራሷን የቻለች ክልል በመሆን የፌደራል መንግሥቱ አካል የነበረች ሲሆን በኋላ ላይ ይህ ተቀይሮ በቻርተር የምትተዳደር የከተማ አስተዳደር እንድትሆን ተደርጓል ፤ ድሬዳዋም በተመሳሳይ የአስተዳደር ሁኔታ ውስጥ ትገኛለች ። • ለሲዳማ ክልልነት ' ይ ሁንታ ተሰጠ ' በሚል ^ ርAቶች ደስታቸውን እየገለጹ ነው በወቅቱ ክልሎቹ vሲዋgቀሩ ቋንቋንና ማንነትን መሰረት አድርገው ሲሆን አሁን ከያዙት ስያሜ በተለየ በቁጥር ነበር የሚታወቁት ። ቁጥሩ ከትግራይ ክልል አንድ ብሎ ይጀምርና ደቡብ ተብሎ በአንድ እ $ tSቃለል * ክልል የሆነDው ከሰባት እስከ 11am የሚደርሱትን ክልሎች በውስጡ እንዲይዝ ተደርጎ አምስት ነበሩት ክልሎችን ይላሉ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ። እንደእርሳቸው አባባል በአከላሉ ሂደት ወቅት አሁን የደቡብ ኢትዮጵያ ብሔር ፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ተብሎ ወደ አንድ የተጠቃለለው በአምስት ዋና ዋና ክVrች ተዋቅሮ የተለያዩ ሕዝቦች የሚኖሩባቸው ክልሎች እንዲሆኑ ተደርገው ነበር የተደራጁት ። በዚህም መሰረት በጊዜያዊው የሽግግሩ መንግሥቱ ዘመን እነዚህ አምስት ክልሎች እንደ ክልል ለሁለት ዓመት ራሳቸውን የቻሉ ክልሎች 9m * ሆን ሲተዳደሩ ቆይተዋል ። ብዙም ያልዘለቀው የእነዚህ ክልws እድሜ ማዕከላዊው የሽግግር መንግሥት ክልሎቹ የተዋቀሩበትን አዋጅ 7th / 1984ን በመጣስ አምስቱን ክልሎች በአንድ ላይ እንዲዋሃዱ የሚያደርግ ትዕዛዝ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽህፈት ቤት እንደወጣና በዚህ ሰትም ክልሎቹ ከሁ ዓመት በላይ ህልውና እንዳይኖራቸው ተደርጎ በአንድ ክልል እንዲጠቃለሉ መደረጉን ፕሮፌሰር በየነ ይገልጻሉ ። " ለዚህ ምክንያቱ እነዚህ ክልሎችን በአንድ ክልል ስር የማካተቱ እርምጃ ለማዕከላዊው መንግሥት ጥቅምና ቁጥጥር አመቺነት ነው " ይላሉ ፕሮፌሰሩ ፤ አክለውም ድርጊቱን ተቃውመው ውዝግብ ውስጥ መግባታቸውንና ከሽግግሩ ምክር ቤት እስከመባረር እንደደረሱ ይናገራሉ ። ያስከተለው ጽዕኖ አምስቱን ክልሎች በአንድ ያማከለው የመንግሥት እርምጃ የ1 ተPለያዩ ቦታዎች የየራሳቸው የሆነ የልማት ማዕከላት እንዳይኖራቸው እንደደረገ ይገላጻሉ ፕሮፌሰር በየነ ። ይህም በተለያዩ ስፍራዎች ለሚኖር የሥራ ፈጠራና ለኢኮኖሚያዊ እድገት መፋጠን አስተዋጽኦ እንደነበር ይኖረው ያምናሉ ። " ክልሎቹ በነበሩበት መተዳደር ቢችሉ ኖሮ አሁን ሐዋሳ ላይ የተከማቸው ሐብት በተለያዩ ቦታዎች ላይ ጥቅም ይሰጥ ነበር ። በዚህም ደቡብ ውስጥ በእድገት ጎላ ብላ የምትታየው የሐዋሳ ከተማ ብቻ ሆናለች " የሚሉት ፕሮፌሰር በየነ ፤ ነገር ግን አምስቱ ክልሎች በነበሩበት ቢቀጥሉ ኖሮ በርካታ ሊያ ድጉ የሚችሉ አካባቢዎችን መፍጠር ይቻል እንደነበር ያምናሉ ። ነገር ግን ኢህአዴግ 4ክልሎFቹን ወደ አንድ ለማምጣት በወሰደው የዘፈቀደ እርምጃ በተለያዩ የክልሉ አካባቢዎች የልማት ማዕከሎች እንዳይፈጠሩ እንቅፋት በመሆን ክልሉም ሕዝቡም ። ተጎድቷል • ያልተነገረለት የኮንሶ ጥያቄ ከሃ አንጻር ለተቀሩት የክልሉ አካባቢዎች በፍትሐዊነት ሊከፋፈልና ሊዳረስ የሚገባው ሐብት በሐዋሳ ላይ ብቻ እንዲፈስና እንዲከማች በማድረግ ሌሎቹ አካባቢዎች በተመጣጣኝ ሁኔታ እንዳያድጉ እንቅፋት መሆኑን ይናገራሉ ። በደቡብ ክልል ውስጥ የቦታ ይገባኛል እንዲሁም ክልል እና ዞን ለመሆን በርካታ ጥያቄዎች በተለያዩ የክልሉ ማኅበረሰብ አባላት በዚህም ሲቀርቡና ሽኩቻና ውዝግብ የነበረ መሆኑን የሚናገሩት ፕሮፌሰር በየነ ፤ የእነዚህ ምክንያቶች ደግሞ የመልካም አስተዳደርና የሕግ የበላይነት መጥፋት ያመጣው እንደሆነ ያምናሉ ። ነገር ግን ይህ " ሁሉም ጋር ያለ መናቆር ነው " ደቡብ ውስጥ እነዚህ አ ምስት ክልሎች በአንድ በመዋቀራቸው ሎች ክልሎች ከታዩት ችግሮች የተለየ ነገር ክልል የመሆን ጥያቄዎች ምላሽ ቢያገኙ በሃገሪቱ አንድነት ላይ የሚፈጥሩት ውጤት የለም ። እንደ እርሳቸው አተያይ ዋነኛው ተግዳሮት የሚሆነው " በእነዚህ ቦታዎች ላይ ከሚያጋጥመው ኢኮኖሚያዊ ውስንነት ውጪ ክልልም ሆኑ ዞን ፣ በኢትዮጵያ ማዕቀፍ ውስጥ ድረስ እስካሉ ከስም ለውጥ ባሻገር የሚኖር ጉልህ ለውጥ የለም ። " ከአሉታዊው ውጤት ባሻገር ከተጠቀሱት ክልሉ ውስጥ የሚታዩ ውስጣዊ መሻኮቶችና መገፋፋቶች ባሻገር ከኢትዮጵያዊነትና ከኢትዮጵያ ህልውና አንጻር ሲታይ ሰፊ ቁጥር ያላቸው ሕዝቦች በአንድ ክልል ውስጥ መተዳደር እንደሚችሉ ትልቅ ማሳያ ሊሆን ይችላል ይላሉ ደቡብ ክልልን ። " ለዚህም ነው ደቡብ ሲነሳ ዘወትር ትንሿ ኢትዮጵያ እስከመባል የተደረሰው " ሲሉ ሀሳባቸውን ያጠናክራሉ ። የክልሎቹ መዋሃድና ውጤቱ ከት አስርት ዓመታት በፊት የተወሰነው ክልሎቹን ያለሕዝቡ ፈቃድ vየመቀላቀkል በየጊዜው ውሳኔ በተለያዩ ደረጃዎች ራስን የማስተዳደር ጥያቄዎች ደጋግመው እንዲከሰቱ አድርጓል አሁንም ። አስር የሚደርሱ የክልሉ አካባቢዎች ክልል እንሁን የሚል ጥያቄን ይዘው ምላሽ እየጠበቁ ነው ። ፕሮፌሰር aበየHነም " ሕግን በመጣስ አምሰቱን ክልሎች ወደ አንድ ሲያጠቃልሏቸው ፖለቲካዊ ውሳኔ ነበር ። ይህም ለዛሬው ጥያቄና ችግር ዋነኛ ምክንያት ነው " በማለት gምናQ ። አካባቢዎች ሌሎችም የመሆን ክልል ጥያቄ አንስተዋል ፤ ይህ ተግባራዊ ቢሆን ትናንሽ ክልሎች ከመመስረት ባሻገር በኢትዮጵያ ሃገራዊ ህልውና ላይ ተጽእኖ ይኖራቸዋል ብለው አያስቡም ። Lበ7ርካቶች ክልል የመሆን ጥ ያቄን ያቀረቡት አካባቢዎች ሁሉም አወን ታዊ ምላሽ ቢያገኙ በሚጠበቅባቸው ደረጃ ኃላፊነታቸውን መወጣት ይችላሉ ወይ የሚል ጥያቄ ይነሳል ። ፕሮፌሰር በ የነም " እነዚህ አዲስ ክልል የሚሆኑት አካባቢዎች ከውስጣቸው በቂ ሐብትና ገቢ ማመንጨት ወይ ይችላሉ? በራሳቸውስ በቂ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ማድረግና መተዳደር ይችላሉ ወይ? የሚሉና ሌሎች ጥያቄዎች በቅድሚያ አለባቸው መለ ። " ባይ ናቸው ። ከሌሎች የሃገሪቱ ክልሎች በተለየ የክልል በርካታ እንሁን ጥያቄዎች የቀረቡለት የደ ክልል ምላሽ ለ% 6ጠት የተቸገረ ይመስላል ። የክልሉ ገዢ ፓ6kም ከመቀመጫው ሐዋሳ ርቆ አዲስ አበባ ውስጥ በጥያቄዎቹ ዙሪያ ለቀናት ተወያይቶ ያወጣው መግለጫ ነገርን ተጨ አላቀረበም ። • ያልጠገገው የሀዋሳ ቁስል ጥያቄዎቹ አዎንታዊ ምላሽን አግኝተው ቢያንስ አንድ ክልል መመስረቱ እንደማይቀር የበርካቶች እምነት ሲሆን ይህ ውጤትም በደቡብ ክልል ላይ በተለይ በዋና ከተማዋ ሐዋሳ ላይ የራሱ የሆነ ውጤት ሊኖረው እንደሚችል ይሰጋሉ ። ከዚህ አንጻርም አዳዲስ የሚከሰቱ የቦታ ይገባኛልና የድንበር ጥያቄዎች በሚፈጠሩትና በነባር ክ ልሎች Kካከz ሊከሰቱ እንደሚችሉ አንዳንዶች ቢሰጉም ፕሮፌሰር በየነ ግን " የሚባሉት ውዝግቦችና ግጭቶች አሁንም ያሉ ናቸው ነገር ግን በሰከነና በተረጋጋ በሕግ ሁኔታ አግባብ መፍታት ብቻ ነው የሚያስፈልገው " በማለት ከአዳዲስ ጥያቄዎች ባሻ0ገር9ም የነበሩ ጥያቄዎች ወደ ፊት መምጣታቸው አይቀርም ይላሉ ።
36
መንግሥቱ ኃይለማርያም፣ የካቲት 12/1970 ዓ.ም ሞስኮ ግንቦት 8 ቀን ነው፤ ማክሰኞ 'ለታ ድንገት ጄ/ል ደምሴ ቡልቶ ቢሮ በአስቸኳይ ትፈለጋለህ ተባልኩ። መኪናዬን አስነስቼ እሳቸው ቢሮ ሄድኩ። እኔ ስደርስ ብ/ጄ ካሳዬ ጨመዳ ውስጥ ነበሩ፤ እሳቸው ሲወጡ እኔ ገባሁ። ‹‹አቤት ጌታዬ!›› አልኳቸው። ‹‹አዲስ አበባ ትንሽ ግርግር አለ፤ ሁለት ብርጌድ ጦር ይዘህ ሄደህ በአስቸኳይ አረጋጋ›› አሉኝ። ጄ/ል ቁምላቸው ተጨማሪ ትዕዛዝ ይሰጥኻል ተባልኩ። ጄ/ል ቁምላቸው ቢሮ ስደርስ፣ ‹‹መጣህ ካሳዬ! በል ተከተለኝ›› ብለው መኪናቸውን አስነሱ። ከኋላ ከኋላ ስከተላቸው፣ ስከተላቸው አሥመራ አየር ኃይል ደረስን። ፊት ለፊታችን ራሺያዎች ለመንግሥቱ በሽልማት የሰጧቸው አውሮፕላን ቆማለች። በዚህ አውሮፕላን አዲስ አበባ እንሄዳለን አሉኝ። ‹‹ልብስና ማስታወሻ አልያዝኩም እኮ፣ ጌታዬ›› ስላቸው፣ ‹‹…በል በሚቀጥለው አውሮፕላን ድረስብን›› ብለውኝ ገቡ። ቶሎ ቤት በርሬ ልብስና ማስታወሻ ይዤ ስመለስ አውሮፕላኗ ሳትነሳ ደረስኩ። አውሮፕላኗ ውስጥ 70 የሚሆኑ ሰዎች ተሳፍረዋል። አየር ወለዶች ደግሞ በአራት አንቶኖቭ ተጭነው ተከትለውን ይመጣሉ። አውሮፕላኗ ወደ ምጽዋ አቅጣጫ ያዘችና ከዚያ ወደ ቃሩራ ሄደች። ከዚያም ተመለሰችና ልክ መረብን ስንሻገር ይመስለኛል ጄ/ል ቁምላቸው ብድግ ብለው ተነሱና አንዲት ወረቀት ይዘው ማንበብ ጀመሩ። የትግራይና የኤርትራ ሕዝብ የሚደርስበትን ችግርና መከራ አወሩና ሲያበቁ...መጨረሻ ላይ አስደነገጡን። እኔም በደንብ ትዝ የምትለኝ መጨረሻ ላይ የተናገሯት ነገር ናት…። ‹‹ኮ/ል መንግሥቱ ተገድለው ከሥልጣን ተወግደዋል!›› አሉ። በጣም ነው የደነገጥኩት፤ እኔ ከአሥመራ ስነሳ የማውቀው ነገር አልነበረማ። በአውሮፕላኑ ላይ የነበርነው በአጠቃላይ 73 እንሆናለን። ያ ሁሉ ሰው ሲያጨበጭብ እኔ ግን ፈዝዤ፣ ደንዝዤ ቀረሁ። እንደመባነን ብዬ ነው ማጨብጨብ የጀመርኩት። ኢምፔሪያሊዝምን በመቃወም በአብዮት አደባባይ ሚያዚያ 23/1969 የተደረገ ሰልፍ፣ አዲስ አበባ የሚቀበለን አጣን እኛ 11 ሰዓት ተኩል ላይ ኤርፖርት ደርሰን ስልክ ብንደውል፣ ብንደውል ማን ያንሳ። ሬዲዮ ብናደርግ ማን ያናግረን። መከላከያ ደወልን፤ ማንም ስልክ አያነሳም። ምድር ጦር ደወልን፤ ማንም የለም። ግንኙነቱ ሁሉ ተቋርጧል። ለካንስ እኛ ከመድረሳችን በፊት ነገሩ ሁሉ ተበለሻሽቷል። ለምን በለኝ…፣ በ9፡30 አካባቢ ጄ/ል አበራም ሚኒስትሩን ጄ/ል ኃይለጊዮርጊስን ገድሎ አምልጧል። እኛ ይሄን ሁሉ አናውቅም። እኛ የምናውቀው ኮ/ል መንግሥቱ መገደላቸውን ነው። በዚያ ሰዓት እኛ ይዘነው የመጣነውን ጦር የሚያስተባብር ሰው አልነበረም። እኛ ገና ሳንደርስ ነው ከልዩ ጥበቃ ብርጌድ ታንክ መጥቶ መከላከያን የከበበው። እንደነገርኩህ እኛ ይሄን አናውቅልህም። እኛ የምናውቀው መንግሥቱ መገደሉን ነው። • መንግሥቱ እና የኮሎኔል አጥናፉ ኑዛዜ ብቻ ምናለፋህ…ተከታትሎ የመጣውን አየር ወለድ ግማሹ እዚያ ኤርፖርት ዙርያ ጥበቃ ማድረግ ጀመረ። ሌላው አቃቂ ቃሊቲ ፍተሻ ጣቢያ ላይ ተመድቦ ከውጭም ከውስጥም ሰውም ሆነ ተሸከርካሪ እንዳይገባ እንዳይወጣ አደረገ። የቀረነው ወደ ምድር ጦር አቪየሽን ግቢ ሄድን። ከጦላይ የመጣ 'ስፓርታ' ጦርም እዚያው ተቀላቀለን። የግንቦት 8 አመሻሽ- በጎማ ቁጠባ አካባቢ እየመሸ ሲሄድ ግራ ተጋባን። ጄ/ል ቁምላቸው ጠሩኝና «በቃ ወደ መከላከያ እንሂድ» አሉኝ። ምንም እንኳ ግንኙነታችን ቢቋረጥም አመጣጣችን እዚያ መከላከያ ሚኒስቴር ለሚገኙ የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች ከለላ መስጠት ስለነበር ነው ወደዚያው ያመራነው። አንድ ሻለቃ ጦር ይዘን በምድር ጦር መሐንዲስ፣ በባልቻ ሆስፒታል ላይኛው በኩል፣ አድርገን በአምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ አልፈን ጤና ጥበቃ ጋ ደረስን። አንድ ሻለቃ ጦር ይዘናል። እዚያው ጎማ ቁጠባ ጋ አስቀመጥናቸውና እኛ ለቅኝት ወደ መከላከያ ተጠጋን። እንደነገርኩህ መሽቷል። እንዲያውም እኩለ ሌሊት አልፏል…። ግን ጨረቃዋ ድምቅ ብላ ወጥታ ነበር። የሚገርምህ ያን ምሽት ሁሉ ነገር ማየት ትችላለህ። በቃ ምን ልበልህ ልክ እንደ ፀሐይ ነበር የምታበራው። ከላይ ከጎማ ቁጠባ መጥቼ ብሔራዊ ቲያትር አደባባዩ ጋ ለቅኝት ስቀርብልህ ከኢትዮጵያ ሆቴል በታች ትራፊክ መብራት አለ አይደል? ወደ ፍልዉሃ መሄጃ…? እዚያ አንድ ታንክ ቱሬቱን እያዘቀዘቀ ወደኔ ጂፕ እያስተካከለ ሲመጣ አየሁት። እኔ መትረየስ ጂፕ ላይ ነው የነበርኩት። ቶሎ ቀኝ ወደኋላ ተጠምዘዝ አልኩት ሾፌሩን። እንደገና በላይ በኩል ዞረን ለማየት ስንል ከፒያሳ በኩል ሌላ አንድ ታንክ ቱሬንቱን ወደኛ እያስተካከለ ሊመታን ተዘጋጀ። ምናልባት አንድ ነገር ቢያጋጥም ለመተኮስ ነውኮ ወደኛ የሚያነጣጥረው። በቃ ተመልሼ ወደ ጎማ ቁጠባ ሄድኩ። እኛ እስከዚህ ሰዓት ድረስ መከላከያ ውስጥ ምን እየተካሄደ እንደሆነ አናውቅም። መፈንቅለ መንግሥቱ መክሸፉንም አልሰማንም። እነ ጄ/ል መርዕድም በሕይወት ያሉ ነው የመሰለን። መንግሥቱ ኃይለማርያም መወገዱን ብቻ ነው የምናውቀው። ቢቢሲ፡ መሣሪያ ታጥቃችኋል? እኔና ቁምላቸው ይዘነው የመጣነው ሠራዊት ሁለት አሞርካ አለው። አራት አፈሙዝ ያለው አሞርካ። እሱንም ቢሆን ያንኑ ምሽት ከልዩ ጥበቃ ብርጌድ የማረክነው ነው። ቢቢሲ፡ ይቅርታ ግን ኮ/ል፣ አሞርካ ምንድነው? አሞርካ የኮሪያ ባለሁለት አፈሙዝ፣ ሽልካ የመሰለ ሁለት አፈሙዝ ያለው የዙ 23 ጥይት የሚጎርስ ከባድ መሣሪያ ነው። ሁለት ነበሩ ከልዩ ጥበቃ ብርጌድ የመጡ። ምድር ጦር ሲገቡ ወታደሮቹን ማረፊያ ወስደን ማረክናቸውና ሾፌር መድበን፣ ተኳሾቹን ከአየር ወለድ ጨምረን ነው ወደ ጎማ ቁጠባ አካባቢ የሄድነው። ከዚያ ከጄ/ል ቁምላቸው ጋር ወደ አምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ሄደን ስልክ አግኝተን መደወል ጀመርን። መከላከያ ስልክ የሚያነሳ ሰው የለም። አር-ፒ-ጂ የለ፤ ታንኩን በምን እንምታው? በቃ ጧት መልሶ ማጥቃት እናደርጋለን ብለን ያን ሌሊት ከጎማ ቁጠባ ወደ ምድር ጦር ተመለስን። • የቀድሞዎቹ መሪዎች ኃይለማርያም ደሳለኝና ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ተገናኙ እዛ ስንደርስ ጄ/ል ቁምላቸው መጣሁ ብለውኝ ሄዱ። ከዚያ ወዲያ ተያይተን አናውቅም። ብሔራዊ ባንክ አካባቢ፣ አዲስ አበባ፣ 1960ዎቹ «ጓድ መንግሥቱ ኃይለማርያ እንባቸው መጣ» የታሠርነው ቤተ መንግሥት ነበር። እዚያ ትልቅ አዳራሽ አለ፤ የንግሥት ዘውዲቱ ጠጅ መጥመቂያ የነበረ ነው። የአሥመራ ሞካሪዎችም በአሰቃቂ ሁኔታ የፊጢኝ ታስረው እየጮኹ ሲቀላቀሉን ትዝ ይለኛል። 112 እንሆን ነበር። ታስረን እያለን ጓድ መንግሥቱ ሁለት ጊዜ ጎብኝተውናል። የመጀመርያ ቀን የመጡት አብዮት አደባባይ ለሕዝብ ንግግር ያደረጉ ቀን ነው። ግንቦት 10 ይሁን 11 ብቻ ረሳሁት። ከአብዮት አደባባይ በቀጥታ እኛ ጋ መጡ። እኛ ደግሞ ያኔ ፖሊሶች ተመድበውልን ቃል እንሰጥ ነበር። ያን ቀን መጥተው ዝም ብለው አይተውን ሄዱ። ከዚያ ደግሞ ሰኔ 11፣1981 ቀን ተመልሰው መጡ። ያኔ ወደ 118 መኮንኖች እንሆናለን በንግሥት ዘውዲቱ ጠጅ መጥመቂያ አዳራሹ ውስጥ የታሰርነው። አዳራሹ አንድ በር ብቻ አለችው። ምንም ብርሃን የለውም። የምታየው አንዳች ነገር የለም። እርግጥ ጧትና ማታ ለአንድ ሰዓት ፀሐይ እንሞቃለን። ሰኔ 11 ቀን ለሁለተኛው ጊዜ ሲመጡ ታዲያ ፀሐይ እየሞቅን ነበር። ተሰብሰቡ ተባለ። ግማሹ ጋቢ ለብሷል። ግማሹ ጭንቅላቱ ላይ ጠምጥሟል። ከዚያች ዕለት ትዝ የሚለኝን ልንገርህ…? መንግሥቱ ዞር ዞር ብለው አዩን፤ ከዛ ወደ ጄ/ል አብዱላሂ ዞረው፣ ‹‹አብዱላሂ!» አሉ። የመከላከያ ሚኒስትር አስተዳደር የነበሩት ጄ/ል አብዱላሂ፣ «አቤት ጌታዬ» አሉ፤ "አንተ የአዲስ አበባ ዙርያ ጦር ጥበቃ 6 ወር ደመወዝ እንዳልተከፈለው ታውቅ የለም እንዴ?" አሏቸው። ‹‹አዎን አውቃለሁ ጌታዬ›› ብለው መለሱ። ‹‹ይሄ በኔ ላይ ሴራ ለመጠንሰስ ያደረከው አይደለም?? አይደለም ወይ…?!›› ከዚያ ደግሞ ዞር ሲሉ ሰለሞን በጋሻውን አዩ። ጄ/ል ሰለሞን የአየር ኃይል ኢታማዦር ሹም ነበሩ። "ሰለሞን! እናንተ በሂሊኮፕተር ሽርሽር ስትሄዱ እኔ ፈንጂ ውስጥ በእግሬ እዞር ነበር፤ ይሄን ታውቃለህ...?" አሉ። በዚህን ጊዜ ጄ/ል ሰለሞን ጥያቄ ለመጠየቅ [መልስ ለመስጠት] እጃቸውን አወጡ። ልክ ከመናገራቸው በፊት ግን ጓድ መንግሥቱ ኃይለማርያም እንባቸው ግጥም ሲል ታየኝ። ፊት ለፊታቸው ነበርኩ። እንባቸው የመጣው…እልህ ይዟቸው ይመስለኛል። እንባ ሊቀድማቸው እንደሆነ ሲያውቁ 360 ዲግሪ ዞሩና ወጥተው ሄዱ። በኛ ፊት ሲያለቅሱ መታየት አልፈለጉ ይሆናል። ከዚያ በኋላ ጓድ መንግሥቱን አይተናቸው አናውቅም። ጓድ መንግሥቱ ኃይለማርያም በአፍሪካ አንድነት ድርጅት ጉባኤ ንግግር ሲያደርጉ-ኀዳር 21፣ 1980 ዓ.ም ሞት የሚጠባበቁ ታሳሪዎች ምን ይሉ ነበር? አብረውኝ የታሠሩት ሁሉም መፈንቅለ መንግሥት ሞካሪዎች ናቸው። ከጄ/ል እስከ ሚሊሻ። እኔ እንዳውም ከኮ/ል በታች ላሉት 'ካቦ' ነበርኩ። ደርግ ተገለበጠ ሲባል እልል ብለህ መሬት ስመኻል ተብሎ የታሰረ ሚሊሻም አብሮን ነበር። እነ ጄ/ል ኃይሉ ገ/ሚካኤል (የምድር ጦር አዛዥ)፣ ምክትሉ ሜ/ጄ/ል ዓለማየሁ ደስታ፣ የፖሊስ አዛዡ ሜ/ጄ ወርቁ ዘውዴ ሌሎችም ከአሥመራው አሰቃቂ ግድያ የተረፉት በሙሉ አብረውን አሉ። ጄ/ል ፋንታ በላይ ግን ሦስተኛው ቀን መጡና ወዲያው ደግሞ ማዕከላዊ ሄዱ ተባለ። እዚያ አዳራሽ ውስጥ ቁጭት ነበረ። ሰለሞን በጋሻውና ጄ/ል ተስፉ ለምሳሌ ይቆጩ ነበር። ብርጋዴር ጄኔራል ተስፉ ደስታ የአየር ኃይል የዘመቻ መኮንን ነበር። ብርጋዴር ጄኔራል ሰለሞን በጋሻው ደግሞ የአየር ኃይል ምክትል አዛዥ ነበር። ከእኔ አጠገብ ነበር የሚተኙት። እሰማቸዋለሁ። ማታም ጠዋትም ‹‹ይሄ ሰውዬ አይለቀንም፤ ምናለ በለኝ ይገድለናል›› ይሉኝ ነበር። ያው የፈሩት አልቀረም። ሁለቱም የሚቆጩበት አንድ ነጥብ ምን ነበር መሰለህ? ያኔ ኮ/ል መንግሥቱ [ወደ ምሥራቅ ጀርመን] ለጉብኝት በሚሄዱበት ጊዜ አውሮፕላኑ ሲነሳ ቀይ ባሕር ላይ እንዲመታ ተብሎ ነበር የተዘጋጀው። እና እነሱ ያ አለመደረጉ [ይቆጫቸው ይመስለኛል]። ቢቢሲ፡ ኮ/ል አሁን በ74 ዓመትዎ ሲያስቡት መፈንቅለ መንግሥቱ ተሳክቶ በሆነ ብለው ይቆጫሉ? እኔ ምንም እንደዛ አላስብም። ምክንያቱም እኔ ያለውን ሁኔታ ሳየው መንግሥቱም አጠፋ ብዬ በሱ የምፈርደው ነገር የለም። ምንም አላደረገም። ለኢትዮጵያ ጥሩ ነገር ነው የሠራው። እስር ቤት ሳለንም እነሱ ፊት እከራከር ነበር። የደርግ ደጋፊም ነበርኩ። መንግሥቱ ምን አደረገ? መቼም አገሪቱ ውጊያ ላይ ብትሆንም፣ ጦርነት ቢበዛም፣ እሱም የኢትዮጵያን አንድነት ነው ይዞ የተነሳው። አገር እንዳይቆረስ ነው የታገለው። እኛ መኮንኖቹ ያጠፋነው ጥፋት ነው ለዚህ የዳረገን። አብዛኛውን ውጊያ ቦታ ላይ ለመሸነፍም የበቃነው ከአመራር ስህትት ነው። መረጃ ሾልኮ እየወጣ ነው። ችግሩ ከኛ ነበር እንጂ ከመንግሥቱ አልነበረም። ሚያዚያ 23/1969 ዓ.ም ወታደሮች መስቀል አደባባይ ላይ በተካሄደ ሰልፍ ኢምፔሪያሊዝምን እያወገዙ ከሞት መንጋጋ ስለመትረፍ እስር ቤት ሆነን እነ ጄኔራል ደምሴ ቡልቶ አሥመራ ላይ የደረሰባቸውን ስንሰማ አዘንን፤ እኛ ጋ ታስረው የመጡ መኮንኖች ናቸው የነገሩን። ያው በዚያ መንገድ መሞታቸው አግባብ አልነበረም። በሕግ ነበር መቀጣት የነበረባቸው። ሁላችንም በቡድን በቡድን ተከፋፍለን ቤተ መንግሥት ውስጥ የተቋቋመ ወታደራዊ ፍርድ ቤት ነበር የምንቀርበው። እነሱ ሰኔ 12፣1982 ለውሳኔ ተቀጠሩ። ሰኔ 11 ብርጋዴር ጄነራል ተስፉ ደስታ (የአየር ኃይል ዘመቻ ኃላፊ) ይናገር የነበረው ትዝ ይለኛል። ‹‹ዛሬ የመጨረሻችን ነው። ካሳዬ [ምናለ በለኝ] እኛ አንመለስም›› ይል ነበር። ተሰነባብተን ነው የተለያየነው። እነሱም አንመለስም ይገድለናል ብለው ነው ተሰናብተውን የወጡት። ግንቦት 11 ቀን ነው። አብረን ነው ያደርነው። እነሱ ወደ ችሎተ ሄዱ፤ ምናልባት ይመጣሉ ብለን ስንጠብቅ ቀሩ። ሞትን ቁጭ ብሎ መጠበቅ ምን ይመስላል? እነሱ በተገደሉ በዓመቱ ግንቦት 23 ለውሳኔ ተቀጠርን። ከእኛ በፊት ግንቦት 15፣1983 ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለውሳኔ የሚቀርቡ ጓደኞቻችን ነበሩ። ያው እነሱ ሳይመለሱ ሲቀሩ እኛም ተመሳሳይ ነገር እንደሚመጣ ነው የምንጠብቀው፤ በእውነቱ እንወጣለን እንድናለን ብለን የምንለው ነገር አልነበረም። ያው የሞት ፍርድ ይፈረድብናል ብለን ነበር እንጠብቅ የነበረው። በመሀሉ ግንቦት 13፣ መንግሥቱ ከአገር ወጡ ተባለና በተአምር ተረፍን። ይኸው በሕይወት አለን... የስንብት ጥያቄዎች ለኮ/ል ካሳዬ ታደሰ ቢቢሲ፡- ጄ/ል መርዕድ ንጉሤ እንዴት ራሳቸውን እንዳጠፉ ያውቃሉ? ኮ/ል ካሳዬ፡- አላውቅም ቢቢሲ፡- ጄ/ል አመሃ ደስታ ራሳቸውን እንዴት እንዳጠፉ ያውቃሉ? ኮ/ል ካሳዬ፡- አላውቅም ቢቢሲ፡- ጄ/ል አበራ አበበን በሕይወት መያዝ እየተቻለ ለምን የተገደሉ ይመስልዎታል? ኮ/ል ካሳዬ፡- ጄ/ል አበራን እኔ ሳውቃቸው እጅ የሚሰጡ ሰው አይደሉም። ተታኩሰው ነው የሚሞቱት።
መንግሥቱ ኃይለማርያም ፣ የካቲት 12th / 1970 ዓ. ም ሞስኮ 8 ግንቦት ቀን ነው ፤ ማክ ሰኞ ' ለታ ድንገት ጄ / ል ደምሴ ቡልቶ ቢሮ በአስቸኳይ ትፈለጋለህ ተባልኩ ። መኪናዬን አስነስቼ እሳቸው ቢሮ ሄድኩ ። እኔ ስደርስ ብ / ጄ ካሳዬ ጨመዳ ውስጥ ነበሩ ፤ እሳቸው ሲወጡ እኔ ገባሁ ። ‹ ‹ አቤት ጌታዬ! › › አልኳቸው ። ‹ ‹ አዲስ አበባ ትንሽ ግርግር አለ ፤ ሁለት ብርጌድ ጦር ይዘህ ሄደህ በአስቸኳይ አረጋጋ › › አሉኝ ። ጄ / ል ቁምላቸው ተጨማሪ ትዕዛዝ ይaጥjል ተባልኩ ። ጄ / ል ቁምላቸው ቢሮ ስደርስ ፣ ‹ ‹ መጣህ ካሳዬ! በል ተከተለኝ › › ብለው መኪናቸውን አስነሱ ። ከኋላ ከኋላ ስከተላቸው ፣ ስከተላቸው አሥመራ አየር ኃይል ደረስን ። ፊት ለፊታችን ራሺያዎች ለመንግሥቱ በሽልማት የሰጧቸው አውሮፕላን ቆማለች ። በዚህ አውሮፕላን አዲስ አበባ እንሄዳለን አሉኝ ። ‹ ‹ ልብስና ማስታወሻ አልያዝኩም እኮ ፣ ጌታዬ › › ስላቸው ፣ ‹ ‹ … በል በሚቀጥለው አውሮፕላን ድረስብን › › ብለውኝ ገቡ ። ቶሎ ቤት በርሬ ልብስና ማvስታወ + ሻ ይዤ ስመለስ አውሮፕላኗ ሳትነሳ ደረስኩ ። አውሮፕላኗ ውስጥ 70s የሚሆኑ ሰዎች ተሳፍረዋል ። አየር ወለዶች ደግሞ በአራት አንቶኖቭ ተጭነው ተከትለውን ይመጣሉ ። አውሮፕላኗ ወደ ምጽዋ አቅጣጫ ያዘችና ከዚያ ወደ ቃሩራ ሄደች ። ተመለሰችና ከዚያም ልክ መረ ብን ስንሻገር ይመስለኛል ጄ / ል ቁምላቸው ብድግ ብለው ተነሱና አንዲት ወ ረቀት ይዘው ማንበብ ጀመሩ ። የራይና የኤርትራ ሕዝብ የሚደርስበትን ችግርና መከራ አወሩና ሲያበቁ. .. sመጨረaሻ ላይ አስደነገጡን ። እኔም በደንብ ትዝ የምትለኝ መጨረሻ ላይ የተናገሯት ነገር ናት … ። ‹ ‹ ኮ / ል መንግሥቱ ተገድለው ከሥልጣን ተወግደዋል! › › አሉ ። በጣም ነው የደነገጥኩት ፤ እኔ ከአሥመራ ስነሳ የማውቀው ነገር አልነበረማ ። በአውሮፕላኑ ላይ የነበርነው በአጠቃላይ 73 እንሆናለን ። ያ ሁሉ ሰው ሲያጨበጭብ እኔ ግን ፈዝዤ ፣ ደንዝዤ ቀረሁ ። እንደመባነን ብዬ ነው ማጨብጨብ የጀመርኩት ። ኢምፔሪያሊዝምን በመቃወም በአብዮት አደባባይ ሚ ያዚያ 23 / 1969 የተደረገ ሰልፍ ፣ አዲስ አበባ የሚቀበለን አጣን እኛ eleven ሰዓት ተኩል ላይ ኤርፖርት ደርሰን ስልክ ብንደውል ፣ ብንደውል ማን ያንሳ ። ሬዲዮ ብናደርግ ማን ያናግረን ። መከላከያ ደወልን ፤ ማንም ስልክ አያነሳም ። ምድር ጦር ደወልን ፤ ማንም የለም ። ግንኙነቱ ሁሉ ተቋርጧል ። ለካንስ እኛ ከመድረሳችን በፊት ነገሩ ሁሉ ተበለሻሽቷል ። ለምን በለኝ … ፣ በ9 ፡ 30 አካባቢ ጄ / ል አበራም ሚኒስትሩን ጄ / ል ኃይለጊዮርጊስን አምልጧል ገድሎ ። እኛ ይሄን ሁሉ አናውቅም ። እኛ የምናውቀው ኮ / ል መንግሥቱ መገደላቸውን ነው ። በዚያ ሰዓት እኛ ይዘነው የመጣነውን ጦር የሚያስተባብር ሰው አልነበረም ። እኛ ገና ሳንደርስ ነው ከልዩ ጥበቃ ብርጌድ ታንክ መጥቶ መከላከያን የከበበው ። እንደነገርኩህ እኛ ይሄን አናውቅልህም ። እኛ የምናውቀው መንግሥቱ መገደሉን ነው ። • መንግሥቱ እና የኮሎኔል አጥናፉ ኑዛዜ ብቻ ምናለፋህ … ተከታትሎ የመጣውን አየር ወለድ ግማሹ እዚያ ኤርt @ ት ዙርያ ጥበቃ ጀመረ ማድረግ ። ሌላው አቃቂ ቃሊቲ ፍተሻ ጣቢያ ላይ ተመድቦ ከውጭም ከውስጥም ሰውም ሆነ ተሸከርካሪ እንዳይ እንዳይወጣ አደረገ ። የቀረነው ወደ ምድር ጦር አቪየሽን ግቢ ሄድን ። ከጦላይ የመጣ ' ' ስፓርታ ጦርም እዚያው ተቀላቀለን ። የግንቦት 8 አመሻሽ - በጎማ ቁጠባ አካባቢ እየመሸ ሲሄድ ግራ ተጋ ባን ። ጄ / ል ቁምላቸው ጠሩኝና « በቃ ወደ መከላከያ እንሂድ » አሉኝ ። ምንም እንኳ ግንኙነታችን ቢቋረጥም አመጣጣችን እዚያ መከላከያ ሚኒስቴር ለሚገኙ የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች ከለላ መስጠት ስለነበር ነው ወደዚያው ያመራነው ። አንድ ሻለቃ ጦር ይዘን በምድር ጦር መሐንዲስ ፣ በባልቻ ሆስፒታል ላይኛው በኩል ፣ አድርገን በአምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ አልፈን ጤና ጥበቃ ጋ ደረስን ። አንድ ሻለቃ ጦር ይዘናል ። እዚያው ጎማ ቁጠባ ጋ አስቀመጥናቸውና እኛ ለቅኝት ወደ መከላከያ ተጠጋን ። እንደነገርኩህ መሽቷል ። እንዲያውም እኩለ ሌሊት አልፏል … ። ግን ጨረቃዋ ድምቅ ብላ ወጥታ ነበር ። የሚገርምህ ያን ምሽት ሁሉ ነገር ማየት ትችህ ። በቃ ምን ልበልህ ልክ እንደ ፀሐይ ነበር የTምታበvራው ። ከላይ ከጎማ ቁጠባ መጥቼ ብሔራዊ ቲያትር አደባባዩ ጋ ለቅኝት ስቀርብልህ ከኢትዮጵያ ሆቴል በታች ትራፊክ መብራት አለ አይደል? ወደ ፍልዉሃ … መሄጃ? እዚያ አንድ ታንክ ቱሬቱን እያዘቀዘቀ ወደኔ ጂፕ እያስተካከለ ሲመጣ አየሁት ። እኔ መትረየስ ጂፕ ላይ ነው የነበርኩት ። ቶሎ ቀኝ ወደኋላ ተጠምዘዝ አልኩት ሾፌሩን ። እንደገና በላይ በኩል ዞረን ለማየት ስንል ከፒያሳ በኩል ሌላ አንድ ታንክ ቱሬንቱን ወደኛ Gያpተካpለ ሊመታን ተዘጋጀ ። ምናልባት አንድ ነገር ቢያጋጥም ለመተኮስ ነውኮ ወደኛ የሚያነጣጥረው ። በቃ ተመልሼ ወደ ጎማ ቁጠባ ሄድኩ ። እኛ እስከዚህ ሰዓት ድረስ መከላከያ ውስጥ ምን እየተካሄደ እንደሆነ አናውቅም ። መፈንቅለ መንግሥቱ መክሸፉንም አgልwሰማንም ። እነ ጄ / ል መርዕድም በሕይወት ያሉ ነው የመሰለን ። መንግሥቱ ኃይለማርያም መወገዱን ነው ብቻ የምናውቀው ። ቢቢሲ ፡ መሣሪያ ታጥቃችኋል? እኔና ቁምላቸው ይዘነው የመጣነው ሠራዊት ሁለት አሞርካ አለው ። አራት አፈሙዝ ያለው አሞ ። እሱንም ቢሆን ያንኑ ምሽት ከልዩ ጥበቃ ብርጌድ የማረክነው ነው ። ቢቢሲ ፡ ይቅርታ ግን ኮ / ል ፣ አሞርካ ምንድነው? አሞርካ ባለሁለት ኮያ አፈሙዝ ፣ ሽልካ የመሰለ ሁለት አፈሙዝ ያለው የዙ 23 ጥይት የሚጎርስ ከባድ መሣሪያ ነው ። ሁለት ነበሩ ከልዩ ጥበቃ ብርጌድ የመጡ ። ምድር ጦር ሲገቡ ወታደሮቹን ማረፊያ ወስደን ማረክናቸውና ሾፌር መድበን ፣ ከአየር ተኳሾቹን ወለድ ጨምረን ነው ወደ ጎማ ቁጠባ አካባቢ የሄድነው ። ከዚያ ከጄ / ል ቁምላቸው ጋር ወደ አምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ሄደን ስልክ አግኝተን መደወል ጀመርን ። መከላከያ ስልክ የሚያነሳ ሰው የለም ። አር - ፒ - ጂ የለ ፤ # ታRንኩን እንምታው በምን? በቃ ጧት መልሶ ማጥቃት እናደርጋለን ብለን ያን ሌሊት ከጎማ ቁጠባ ወደ ምድር ጦር ተመለስን ። • የቀድሞዎቹ መሪዎች ኃይለማርያም ደሳለኝና ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ተገናኙ እዛ ስንደH) ጄ / ል ቁምላቸው መጣሁ ብለውኝ ሄዱ ። ከዚያ ወዲያ ተያይተን አናውቅም ። ብሔራዊ ባንክ አካባቢ ፣ አዲስ አበባ ፣ 1960ዎቹ « መንግሥቱ ጓድ ኃይለማርያ እንባቸው መጣ » የታሠርነው ቤተ Gንግት ነበር ። እዚያ ትልቅ አዳራሽ አለ ፤ የንግሥት ዘውዲቱ ጠጅ መጥመቂያ የነበረ ነው ። የአሥመራ ሞካሪዎችም በአሰቃቂ ሁኔታ የፊጢኝ ታስረው እየጮኹ ሲቀላቀሉን ትዝ ይለኛል ። 112 እንሆን ነበር ። ታስረን እያለን ጓድ መንግሥቱ ሁለት ጊዜ ጎብኝተውናል ። የመጀመርያ ቀን የመጡት አብዮት አደባባይ ለሕዝብ ንግግር ያደረጉ ቀን ነው ። ግንቦት 10 ይሁን 11 ብቻ ረሳሁት ። ከአብዮት አደባባይ በቀጥታ እኛ ጋ መጡ ። እኛ ደግሞ ያኔ ፖሊሶች ተመድበውልን ቃል እንሰጥ ነበር ። ያን ቀን መጥ ዝም ብለው አይተውን ሄዱ ። ከዚያ ደግሞ ሰኔ 11am ፣ 1981 ቀን ተመልሰው መጡ ። ያኔ ወደ 118 መኮንኖች እንሆናለን በንግሥት ዘውዲቱ ጠጅ መጥመቂያ አዳራሹ ውስጥ የታሰርነው ። አዳራሹ አንድ በር ብቻ ngችው ። Dbሃን ምንም የለውም ። የምታየው አንዳች ነገር የለም ። Bር8ጥ ጧትና ማታ ለ9ንn ሰዓት ፀሐይ እንሞቃለን ። ሰኔ eleven ቀን ለሁለተኛው ጊዜ ሲመጡ ታዲያ እየሞቅን ፀሐይ ነበር ። ተሰብሰቡ ተባለ ። ግማሹ ጋቢ ለብሷል ። ግማሹ ጭንቅላቱ ላይ ጠምጥሟል ። ከዚያች ዕለት ትዝ የሚለኝን ልንገርህ …? መንግሥቱ ዞር ዞር ብለው አዩን ፤ ከዛ ወደ ጄ / ል አብT (ሂ ዞረው ፣ ‹ ‹ አብዱላሂ! » አሉ ። የመከላከያ ሚኒስትር አስተዳደር የነበሩት ጄ / ል አብዱላሂ ፣ « አቤት ጌታዬ » አሉ ፤ " አንተ የአዲስ አበባ ዙርያ ጦር ጥበቃ 6 ወር ደመወዝ እንዳልተከፈለው ታውቅ የለም እንዴ? " አሏቸው ። ‹ ‹ አውቃለሁ አዎን ጌታዬ › › ብለው መለሱ ። ‹ ‹ ይሄ በኔ ሴራ ላይ ለመጠንሰስ ያደረከው አይደለም? ? አይደለም ወይ …? ! › › ከዚያ ደግሞ ዞር ሲሉ ሰለሞን በጋ ሻውን አዩ ። ጄ / ል ሰለሞን የአየር ኃይል ኢታማዦር ሹም ነበሩ ። " ሰለሞን! ናተ በሂሊኮፕተር ሽርሽር ስትሄዱ እኔ ፈንጂ ውስጥ በእግሬ እዞር ነበር ፤ ይሄን ታውቃለህ. .. ? " አሉ ። ዚህ ጊዜ ጄ / ል ሰለሞን ጥያቄ ለመጠየቅ [መልስ ለመስጠት] እጃቸውን አወጡ ። ልክ ከመናገራቸው በፊት ግን ጓድ መንግሥቱ ኃይለማርያም እንባቸው ግጥም ሲል ታየኝ ። ፊት ለፊታቸው ነበርኩ ። እንባቸው የመጣው … እልህ ይዟቸው ይመስለኛል ። እንባ ሊቀድማቸው እንደሆነ ሲያውቁ 360 ዲግሪ ዞሩና ወጥተው ሄዱ ። በኛ ፊት ሲያለቅሱ መታየት አልፈለጉ ይሆናል ። ከዚያ በኋላ ጓድ መንግሥቱን አይተናቸው አናውቅም ። ጓድ መንግሥቱ ኃይለማርያም አንድነት በአፍሪካ ድርጅት ጉባኤ ንግግር ሲያደርጉ - ኀዳር 21 ፣ 1980 ዓ. ም ሞት የሚጠባበቁ ታሳሪዎች ምን ይሉ ነበር? አብረውኝ የታሠሩት ሁሉም መፈንቅለ መንግሥት ሞካሪዎች ናቸው ። ከጄ / ል እስከ ሚሊሻ ። እኔ እንዳውም ከኮ / ል በታች ላሉት ' ካቦ ' ነበርኩ ። ደርግ ተገለበጠ ሲባል እልል ብለህ መሬት ስመኻል ተብሎ የታሰረ ሚሊሻም አብሮን ነበር ። እነ ጄ / ል ኃይሉ ገ / ሚካኤል (የምድር ጦር አዛዥ) ፣ ምክትሉ ሜ / ጄ / ል ዓለማየሁ ፣ ደስታ የፖሊስ አዛዡ ሜ / ጄ ወርቁ ዘውዴ ሌሎችም ከአሥመራው አሰቃቂ ግድያ የተረፉት በሙሉ አብረውን አሉ ። ጄ / ል ፋንታ በላይ ግን ሦስተኛው ቀን መጡና ወዲያው ደግሞ ማዕከላዊ ሄዱ ተባለ ። እዚያ አዳXራcሽ ውስጥ ቁጭት ነበረ ። ሰለሞን በጋሻውና ጄ / ል ተስፉ ለምሳሌ ይቆጩ ነበር ። ብርጋዴር ጄኔራል ተስፉ ደስታ የአየር ኃይል የዘመቻ መኮንን ነበር ። ብርጋዴር ጄኔራል ሰለሞን በጋሻው ደግሞ የአየር ኃይል ምክትል አዛዥ ነበር ። ከእኔ አጠገብ ነበር የሚተኙት ። እሰማቸዋለሁ ። ማታም ጠዋትም ‹ ‹ ይሄ ሰውዬ አይለቀንም ፤ ምናለ በለኝ ይገድለናል › › ይሉኝ ነበር ። ያው የፈሩት አልቀረም ። ሁለቱም የሚቆጩበት አንድ ነጥብ ምን ነበር መሰለህ? ያኔ ኮ / ል መንግሥቱ [ወደ ምሥራቅ ጀርመን] ለጉብኝት በሚሄዱበት ጊዜ አውሮፕላኑ ሲነሳ ቀይ ባሕር ላይ እንዲመታ ተብሎ ነበር የተዘጋጀው ። እና እነሱ አለመደረጉ ያ [ይቆጫቸው ይመስለኛል] ። ቢቢሲ ፡ ኮ / ል አሁን በ74 ዓመትዎ ሲያስቡት መፈንቅለ መንግሥቱ ተሳክቶ በሆነ ብለው ይቆጫሉ? እኔ ምንም እንደዛ አላስብም ። ምክንያቱም እኔ ያለውን ሁኔታ ሳየው መንግሥቱም አጠፋ ብዬ በሱ የምፈርደው ነገር የለም ። ምንም አላደረገም ። ለኢትዮጵያ ጥሩ ነገር ነው የሠራው ። እስር ቤት ሳለንም እነሱ ፊት እከራከር ነበር ። የደርግ ደጋፊም ነበርኩ ። መንግሥቱ ምን አደረገ? መቼም አገሪቱ ውጊያ ላይ ብትሆንም ፣ ጦርነት ቢበዛም ፣ እሱም የኢትዮጵያን አንድነት ነው ይዞ የተነሳው ። አገር እNንዳ $ ይSቆረስ ነው የታ ገለው ። እኛ መኮንኖቹ ያጠፋነው ጥፋት ነው ለዚህ የዳረገን ። አብዛኛውን ውጊያ ቦታ ላይ ለመሸነፍም የ በቃነው ከአመራር ስ ህትት ነው ። መረጃ ሾልኮ እየወጣ ነው ። ችግሩ ከኛ ነበር እንጂ ከመንግሥቱ አልነበረም ። ሚ3ዚb 23 / 1969 ዓ. ም ወታደሮች መስቀል አደባባይ ላይ በተካሄደ ሰልፍ ኢምፔሪያሊዝምን እያወገዙ ከሞት ጋጋ ስለመትረፍ እስር ቤት ሆነን እነ ጄኔራል ደምሴ ቡልቶ አሥመራ ላይ ስንሰማ የደረሰባቸውን አዘንን ፤ እኛ ጋ ታስረው የመጡ መኮንኖች ናቸው የነገሩን ። ያው በዚያ Sመንገ @ ድ መሞታቸው አግባብ አልነበረም ። በሕግ ነበር መቀጣት የነበረባቸው ። ሁላችንም በቡድን በቡድን ተከፋፍለን ቤተ መንግሥት ውስጥ የተቋቋመ ወታደራዊ ፍርድ ቤት ነበር የምንቀርበው ። እነሱ ሰኔ 12 ፣ 1982 ለውሳኔ ተቀጠሩ ። ሰኔ eleven ብርጋዴር የነበረው ትዝ ይለኛል ። ‹ ‹ ዛሬ የመጨረሻችን ነው ። ካሳዬ [ምናለ በለኝ] እኛ አንመለስም › › ይል ነበር ። ተሰነባብተን ነው የተለያየነው ። እነሱም አንመለስም ይገድለናል ብለው ነው ተሰናብተውን የወጡት ። ግንቦት 11am ቀን ነው ። አgብ8ረን ነው ያደርነው ። እነሱ ወደ ችሎተ ሄዱ ፤ ምናልባት ይመጣሉ ብለን ስንጠብቅ ቀሩ ። ሞትን ቁጭ ብሎ መጠበቅ ምን ይመስላል? እነሱ በተገደሉ በዓመቱ ግንቦት 23 ለውሳኔ ተቀ ጠርን ። ከእኛ በፊት ግንቦት $ 15 ፣ 1083 ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለውሳኔ የሚቀርቡ ጓደኞቻችን ነበሩ ። ያው እነሱ ሳይመለሱ ሲቀሩ እኛም ተመሳሳይ ነገር እንደሚመጣ ነው የምንጠብቀው ፤ በእውነቱ እንወጣለን እንድናለን ብለን የምንለው ነገር አልነበረም ። ያው የሞት ፍርድ ይፈረድብናል ብለን ነበር እንጠብቅ የነበረው ። በመሀሉ ግንቦት thirteen ፣ መንግሥቱ ከአገር ተባለና ወጡ በተአምር ተረፍን ። ይኸው በሕይወት አለን. .. የስንብት ጥያቄዎች ለኮ / ል ካሳዬ ታደሰ ቢቢሲ ፡ - ጄ / ል መርዕድ ንጉሤ እንዴት ራሳቸውን እንዳጠፉ ያውቃሉ? ኮ / ል ካሳዬ ፡ - አላውቅም ቢቢሲ ፡ - ጄ / ል አመሃ ደስታ ራሳቸውን እንዴት እንዳጠፉ ያውቃሉ? ኮ / ል ካሳዬ ፡ - አላውቅም ቢቢሲ ፡ - ጄ / ል አበራ አበበን በሕይወት መያዝ እየተቻለ ለምን የተገደሉ ይመስልዎታል? ኮ / ል ካሳዬ ፡ - ጄ / ል አበራን እኔ ሳውቃቸው እጅ የሚሰጡ ሰው አይደሉም ። ተታኩሰው ነው የሚሞቱት ።
37
መንግሥቱ ኃይለማርያም፣ የካቲት 12/1970 ዓ.ም ሞስኮ ግንቦት 8 ቀን ነው፤ ማክሰኞ 'ለታ ድንገት ጄ/ል ደምሴ ቡልቶ ቢሮ በአስቸኳይ ትፈለጋለህ ተባልኩ። መኪናዬን አስነስቼ እሳቸው ቢሮ ሄድኩ። እኔ ስደርስ ብ/ጄ ካሳዬ ጨመዳ ውስጥ ነበሩ፤ እሳቸው ሲወጡ እኔ ገባሁ። ‹‹አቤት ጌታዬ!›› አልኳቸው። ‹‹አዲስ አበባ ትንሽ ግርግር አለ፤ ሁለት ብርጌድ ጦር ይዘህ ሄደህ በአስቸኳይ አረጋጋ›› አሉኝ። ጄ/ል ቁምላቸው ተጨማሪ ትዕዛዝ ይሰጥኻል ተባልኩ። ጄ/ል ቁምላቸው ቢሮ ስደርስ፣ ‹‹መጣህ ካሳዬ! በል ተከተለኝ›› ብለው መኪናቸውን አስነሱ። ከኋላ ከኋላ ስከተላቸው፣ ስከተላቸው አሥመራ አየር ኃይል ደረስን። ፊት ለፊታችን ራሺያዎች ለመንግሥቱ በሽልማት የሰጧቸው አውሮፕላን ቆማለች። በዚህ አውሮፕላን አዲስ አበባ እንሄዳለን አሉኝ። ‹‹ልብስና ማስታወሻ አልያዝኩም እኮ፣ ጌታዬ›› ስላቸው፣ ‹‹…በል በሚቀጥለው አውሮፕላን ድረስብን›› ብለውኝ ገቡ። ቶሎ ቤት በርሬ ልብስና ማስታወሻ ይዤ ስመለስ አውሮፕላኗ ሳትነሳ ደረስኩ። አውሮፕላኗ ውስጥ 70 የሚሆኑ ሰዎች ተሳፍረዋል። አየር ወለዶች ደግሞ በአራት አንቶኖቭ ተጭነው ተከትለውን ይመጣሉ። አውሮፕላኗ ወደ ምጽዋ አቅጣጫ ያዘችና ከዚያ ወደ ቃሩራ ሄደች። ከዚያም ተመለሰችና ልክ መረብን ስንሻገር ይመስለኛል ጄ/ል ቁምላቸው ብድግ ብለው ተነሱና አንዲት ወረቀት ይዘው ማንበብ ጀመሩ። የትግራይና የኤርትራ ሕዝብ የሚደርስበትን ችግርና መከራ አወሩና ሲያበቁ...መጨረሻ ላይ አስደነገጡን። እኔም በደንብ ትዝ የምትለኝ መጨረሻ ላይ የተናገሯት ነገር ናት…። ‹‹ኮ/ል መንግሥቱ ተገድለው ከሥልጣን ተወግደዋል!›› አሉ። በጣም ነው የደነገጥኩት፤ እኔ ከአሥመራ ስነሳ የማውቀው ነገር አልነበረማ። በአውሮፕላኑ ላይ የነበርነው በአጠቃላይ 73 እንሆናለን። ያ ሁሉ ሰው ሲያጨበጭብ እኔ ግን ፈዝዤ፣ ደንዝዤ ቀረሁ። እንደመባነን ብዬ ነው ማጨብጨብ የጀመርኩት። ኢምፔሪያሊዝምን በመቃወም በአብዮት አደባባይ ሚያዚያ 23/1969 የተደረገ ሰልፍ፣ አዲስ አበባ የሚቀበለን አጣን እኛ 11 ሰዓት ተኩል ላይ ኤርፖርት ደርሰን ስልክ ብንደውል፣ ብንደውል ማን ያንሳ። ሬዲዮ ብናደርግ ማን ያናግረን። መከላከያ ደወልን፤ ማንም ስልክ አያነሳም። ምድር ጦር ደወልን፤ ማንም የለም። ግንኙነቱ ሁሉ ተቋርጧል። ለካንስ እኛ ከመድረሳችን በፊት ነገሩ ሁሉ ተበለሻሽቷል። ለምን በለኝ…፣ በ9፡30 አካባቢ ጄ/ል አበራም ሚኒስትሩን ጄ/ል ኃይለጊዮርጊስን ገድሎ አምልጧል። እኛ ይሄን ሁሉ አናውቅም። እኛ የምናውቀው ኮ/ል መንግሥቱ መገደላቸውን ነው። በዚያ ሰዓት እኛ ይዘነው የመጣነውን ጦር የሚያስተባብር ሰው አልነበረም። እኛ ገና ሳንደርስ ነው ከልዩ ጥበቃ ብርጌድ ታንክ መጥቶ መከላከያን የከበበው። እንደነገርኩህ እኛ ይሄን አናውቅልህም። እኛ የምናውቀው መንግሥቱ መገደሉን ነው። • መንግሥቱ እና የኮሎኔል አጥናፉ ኑዛዜ ብቻ ምናለፋህ…ተከታትሎ የመጣውን አየር ወለድ ግማሹ እዚያ ኤርፖርት ዙርያ ጥበቃ ማድረግ ጀመረ። ሌላው አቃቂ ቃሊቲ ፍተሻ ጣቢያ ላይ ተመድቦ ከውጭም ከውስጥም ሰውም ሆነ ተሸከርካሪ እንዳይገባ እንዳይወጣ አደረገ። የቀረነው ወደ ምድር ጦር አቪየሽን ግቢ ሄድን። ከጦላይ የመጣ 'ስፓርታ' ጦርም እዚያው ተቀላቀለን። የግንቦት 8 አመሻሽ- በጎማ ቁጠባ አካባቢ እየመሸ ሲሄድ ግራ ተጋባን። ጄ/ል ቁምላቸው ጠሩኝና «በቃ ወደ መከላከያ እንሂድ» አሉኝ። ምንም እንኳ ግንኙነታችን ቢቋረጥም አመጣጣችን እዚያ መከላከያ ሚኒስቴር ለሚገኙ የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች ከለላ መስጠት ስለነበር ነው ወደዚያው ያመራነው። አንድ ሻለቃ ጦር ይዘን በምድር ጦር መሐንዲስ፣ በባልቻ ሆስፒታል ላይኛው በኩል፣ አድርገን በአምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ አልፈን ጤና ጥበቃ ጋ ደረስን። አንድ ሻለቃ ጦር ይዘናል። እዚያው ጎማ ቁጠባ ጋ አስቀመጥናቸውና እኛ ለቅኝት ወደ መከላከያ ተጠጋን። እንደነገርኩህ መሽቷል። እንዲያውም እኩለ ሌሊት አልፏል…። ግን ጨረቃዋ ድምቅ ብላ ወጥታ ነበር። የሚገርምህ ያን ምሽት ሁሉ ነገር ማየት ትችላለህ። በቃ ምን ልበልህ ልክ እንደ ፀሐይ ነበር የምታበራው። ከላይ ከጎማ ቁጠባ መጥቼ ብሔራዊ ቲያትር አደባባዩ ጋ ለቅኝት ስቀርብልህ ከኢትዮጵያ ሆቴል በታች ትራፊክ መብራት አለ አይደል? ወደ ፍልዉሃ መሄጃ…? እዚያ አንድ ታንክ ቱሬቱን እያዘቀዘቀ ወደኔ ጂፕ እያስተካከለ ሲመጣ አየሁት። እኔ መትረየስ ጂፕ ላይ ነው የነበርኩት። ቶሎ ቀኝ ወደኋላ ተጠምዘዝ አልኩት ሾፌሩን። እንደገና በላይ በኩል ዞረን ለማየት ስንል ከፒያሳ በኩል ሌላ አንድ ታንክ ቱሬንቱን ወደኛ እያስተካከለ ሊመታን ተዘጋጀ። ምናልባት አንድ ነገር ቢያጋጥም ለመተኮስ ነውኮ ወደኛ የሚያነጣጥረው። በቃ ተመልሼ ወደ ጎማ ቁጠባ ሄድኩ። እኛ እስከዚህ ሰዓት ድረስ መከላከያ ውስጥ ምን እየተካሄደ እንደሆነ አናውቅም። መፈንቅለ መንግሥቱ መክሸፉንም አልሰማንም። እነ ጄ/ል መርዕድም በሕይወት ያሉ ነው የመሰለን። መንግሥቱ ኃይለማርያም መወገዱን ብቻ ነው የምናውቀው። ቢቢሲ፡ መሣሪያ ታጥቃችኋል? እኔና ቁምላቸው ይዘነው የመጣነው ሠራዊት ሁለት አሞርካ አለው። አራት አፈሙዝ ያለው አሞርካ። እሱንም ቢሆን ያንኑ ምሽት ከልዩ ጥበቃ ብርጌድ የማረክነው ነው። ቢቢሲ፡ ይቅርታ ግን ኮ/ል፣ አሞርካ ምንድነው? አሞርካ የኮሪያ ባለሁለት አፈሙዝ፣ ሽልካ የመሰለ ሁለት አፈሙዝ ያለው የዙ 23 ጥይት የሚጎርስ ከባድ መሣሪያ ነው። ሁለት ነበሩ ከልዩ ጥበቃ ብርጌድ የመጡ። ምድር ጦር ሲገቡ ወታደሮቹን ማረፊያ ወስደን ማረክናቸውና ሾፌር መድበን፣ ተኳሾቹን ከአየር ወለድ ጨምረን ነው ወደ ጎማ ቁጠባ አካባቢ የሄድነው። ከዚያ ከጄ/ል ቁምላቸው ጋር ወደ አምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ሄደን ስልክ አግኝተን መደወል ጀመርን። መከላከያ ስልክ የሚያነሳ ሰው የለም። አር-ፒ-ጂ የለ፤ ታንኩን በምን እንምታው? በቃ ጧት መልሶ ማጥቃት እናደርጋለን ብለን ያን ሌሊት ከጎማ ቁጠባ ወደ ምድር ጦር ተመለስን። • የቀድሞዎቹ መሪዎች ኃይለማርያም ደሳለኝና ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ተገናኙ እዛ ስንደርስ ጄ/ል ቁምላቸው መጣሁ ብለውኝ ሄዱ። ከዚያ ወዲያ ተያይተን አናውቅም። ብሔራዊ ባንክ አካባቢ፣ አዲስ አበባ፣ 1960ዎቹ «ጓድ መንግሥቱ ኃይለማርያ እንባቸው መጣ» የታሠርነው ቤተ መንግሥት ነበር። እዚያ ትልቅ አዳራሽ አለ፤ የንግሥት ዘውዲቱ ጠጅ መጥመቂያ የነበረ ነው። የአሥመራ ሞካሪዎችም በአሰቃቂ ሁኔታ የፊጢኝ ታስረው እየጮኹ ሲቀላቀሉን ትዝ ይለኛል። 112 እንሆን ነበር። ታስረን እያለን ጓድ መንግሥቱ ሁለት ጊዜ ጎብኝተውናል። የመጀመርያ ቀን የመጡት አብዮት አደባባይ ለሕዝብ ንግግር ያደረጉ ቀን ነው። ግንቦት 10 ይሁን 11 ብቻ ረሳሁት። ከአብዮት አደባባይ በቀጥታ እኛ ጋ መጡ። እኛ ደግሞ ያኔ ፖሊሶች ተመድበውልን ቃል እንሰጥ ነበር። ያን ቀን መጥተው ዝም ብለው አይተውን ሄዱ። ከዚያ ደግሞ ሰኔ 11፣1981 ቀን ተመልሰው መጡ። ያኔ ወደ 118 መኮንኖች እንሆናለን በንግሥት ዘውዲቱ ጠጅ መጥመቂያ አዳራሹ ውስጥ የታሰርነው። አዳራሹ አንድ በር ብቻ አለችው። ምንም ብርሃን የለውም። የምታየው አንዳች ነገር የለም። እርግጥ ጧትና ማታ ለአንድ ሰዓት ፀሐይ እንሞቃለን። ሰኔ 11 ቀን ለሁለተኛው ጊዜ ሲመጡ ታዲያ ፀሐይ እየሞቅን ነበር። ተሰብሰቡ ተባለ። ግማሹ ጋቢ ለብሷል። ግማሹ ጭንቅላቱ ላይ ጠምጥሟል። ከዚያች ዕለት ትዝ የሚለኝን ልንገርህ…? መንግሥቱ ዞር ዞር ብለው አዩን፤ ከዛ ወደ ጄ/ል አብዱላሂ ዞረው፣ ‹‹አብዱላሂ!» አሉ። የመከላከያ ሚኒስትር አስተዳደር የነበሩት ጄ/ል አብዱላሂ፣ «አቤት ጌታዬ» አሉ፤ "አንተ የአዲስ አበባ ዙርያ ጦር ጥበቃ 6 ወር ደመወዝ እንዳልተከፈለው ታውቅ የለም እንዴ?" አሏቸው። ‹‹አዎን አውቃለሁ ጌታዬ›› ብለው መለሱ። ‹‹ይሄ በኔ ላይ ሴራ ለመጠንሰስ ያደረከው አይደለም?? አይደለም ወይ…?!›› ከዚያ ደግሞ ዞር ሲሉ ሰለሞን በጋሻውን አዩ። ጄ/ል ሰለሞን የአየር ኃይል ኢታማዦር ሹም ነበሩ። "ሰለሞን! እናንተ በሂሊኮፕተር ሽርሽር ስትሄዱ እኔ ፈንጂ ውስጥ በእግሬ እዞር ነበር፤ ይሄን ታውቃለህ...?" አሉ። በዚህን ጊዜ ጄ/ል ሰለሞን ጥያቄ ለመጠየቅ [መልስ ለመስጠት] እጃቸውን አወጡ። ልክ ከመናገራቸው በፊት ግን ጓድ መንግሥቱ ኃይለማርያም እንባቸው ግጥም ሲል ታየኝ። ፊት ለፊታቸው ነበርኩ። እንባቸው የመጣው…እልህ ይዟቸው ይመስለኛል። እንባ ሊቀድማቸው እንደሆነ ሲያውቁ 360 ዲግሪ ዞሩና ወጥተው ሄዱ። በኛ ፊት ሲያለቅሱ መታየት አልፈለጉ ይሆናል። ከዚያ በኋላ ጓድ መንግሥቱን አይተናቸው አናውቅም። ጓድ መንግሥቱ ኃይለማርያም በአፍሪካ አንድነት ድርጅት ጉባኤ ንግግር ሲያደርጉ-ኀዳር 21፣ 1980 ዓ.ም ሞት የሚጠባበቁ ታሳሪዎች ምን ይሉ ነበር? አብረውኝ የታሠሩት ሁሉም መፈንቅለ መንግሥት ሞካሪዎች ናቸው። ከጄ/ል እስከ ሚሊሻ። እኔ እንዳውም ከኮ/ል በታች ላሉት 'ካቦ' ነበርኩ። ደርግ ተገለበጠ ሲባል እልል ብለህ መሬት ስመኻል ተብሎ የታሰረ ሚሊሻም አብሮን ነበር። እነ ጄ/ል ኃይሉ ገ/ሚካኤል (የምድር ጦር አዛዥ)፣ ምክትሉ ሜ/ጄ/ል ዓለማየሁ ደስታ፣ የፖሊስ አዛዡ ሜ/ጄ ወርቁ ዘውዴ ሌሎችም ከአሥመራው አሰቃቂ ግድያ የተረፉት በሙሉ አብረውን አሉ። ጄ/ል ፋንታ በላይ ግን ሦስተኛው ቀን መጡና ወዲያው ደግሞ ማዕከላዊ ሄዱ ተባለ። እዚያ አዳራሽ ውስጥ ቁጭት ነበረ። ሰለሞን በጋሻውና ጄ/ል ተስፉ ለምሳሌ ይቆጩ ነበር። ብርጋዴር ጄኔራል ተስፉ ደስታ የአየር ኃይል የዘመቻ መኮንን ነበር። ብርጋዴር ጄኔራል ሰለሞን በጋሻው ደግሞ የአየር ኃይል ምክትል አዛዥ ነበር። ከእኔ አጠገብ ነበር የሚተኙት። እሰማቸዋለሁ። ማታም ጠዋትም ‹‹ይሄ ሰውዬ አይለቀንም፤ ምናለ በለኝ ይገድለናል›› ይሉኝ ነበር። ያው የፈሩት አልቀረም። ሁለቱም የሚቆጩበት አንድ ነጥብ ምን ነበር መሰለህ? ያኔ ኮ/ል መንግሥቱ [ወደ ምሥራቅ ጀርመን] ለጉብኝት በሚሄዱበት ጊዜ አውሮፕላኑ ሲነሳ ቀይ ባሕር ላይ እንዲመታ ተብሎ ነበር የተዘጋጀው። እና እነሱ ያ አለመደረጉ [ይቆጫቸው ይመስለኛል]። ቢቢሲ፡ ኮ/ል አሁን በ74 ዓመትዎ ሲያስቡት መፈንቅለ መንግሥቱ ተሳክቶ በሆነ ብለው ይቆጫሉ? እኔ ምንም እንደዛ አላስብም። ምክንያቱም እኔ ያለውን ሁኔታ ሳየው መንግሥቱም አጠፋ ብዬ በሱ የምፈርደው ነገር የለም። ምንም አላደረገም። ለኢትዮጵያ ጥሩ ነገር ነው የሠራው። እስር ቤት ሳለንም እነሱ ፊት እከራከር ነበር። የደርግ ደጋፊም ነበርኩ። መንግሥቱ ምን አደረገ? መቼም አገሪቱ ውጊያ ላይ ብትሆንም፣ ጦርነት ቢበዛም፣ እሱም የኢትዮጵያን አንድነት ነው ይዞ የተነሳው። አገር እንዳይቆረስ ነው የታገለው። እኛ መኮንኖቹ ያጠፋነው ጥፋት ነው ለዚህ የዳረገን። አብዛኛውን ውጊያ ቦታ ላይ ለመሸነፍም የበቃነው ከአመራር ስህትት ነው። መረጃ ሾልኮ እየወጣ ነው። ችግሩ ከኛ ነበር እንጂ ከመንግሥቱ አልነበረም። ሚያዚያ 23/1969 ዓ.ም ወታደሮች መስቀል አደባባይ ላይ በተካሄደ ሰልፍ ኢምፔሪያሊዝምን እያወገዙ ከሞት መንጋጋ ስለመትረፍ እስር ቤት ሆነን እነ ጄኔራል ደምሴ ቡልቶ አሥመራ ላይ የደረሰባቸውን ስንሰማ አዘንን፤ እኛ ጋ ታስረው የመጡ መኮንኖች ናቸው የነገሩን። ያው በዚያ መንገድ መሞታቸው አግባብ አልነበረም። በሕግ ነበር መቀጣት የነበረባቸው። ሁላችንም በቡድን በቡድን ተከፋፍለን ቤተ መንግሥት ውስጥ የተቋቋመ ወታደራዊ ፍርድ ቤት ነበር የምንቀርበው። እነሱ ሰኔ 12፣1982 ለውሳኔ ተቀጠሩ። ሰኔ 11 ብርጋዴር ጄነራል ተስፉ ደስታ (የአየር ኃይል ዘመቻ ኃላፊ) ይናገር የነበረው ትዝ ይለኛል። ‹‹ዛሬ የመጨረሻችን ነው። ካሳዬ [ምናለ በለኝ] እኛ አንመለስም›› ይል ነበር። ተሰነባብተን ነው የተለያየነው። እነሱም አንመለስም ይገድለናል ብለው ነው ተሰናብተውን የወጡት። ግንቦት 11 ቀን ነው። አብረን ነው ያደርነው። እነሱ ወደ ችሎተ ሄዱ፤ ምናልባት ይመጣሉ ብለን ስንጠብቅ ቀሩ። ሞትን ቁጭ ብሎ መጠበቅ ምን ይመስላል? እነሱ በተገደሉ በዓመቱ ግንቦት 23 ለውሳኔ ተቀጠርን። ከእኛ በፊት ግንቦት 15፣1983 ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለውሳኔ የሚቀርቡ ጓደኞቻችን ነበሩ። ያው እነሱ ሳይመለሱ ሲቀሩ እኛም ተመሳሳይ ነገር እንደሚመጣ ነው የምንጠብቀው፤ በእውነቱ እንወጣለን እንድናለን ብለን የምንለው ነገር አልነበረም። ያው የሞት ፍርድ ይፈረድብናል ብለን ነበር እንጠብቅ የነበረው። በመሀሉ ግንቦት 13፣ መንግሥቱ ከአገር ወጡ ተባለና በተአምር ተረፍን። ይኸው በሕይወት አለን... የስንብት ጥያቄዎች ለኮ/ል ካሳዬ ታደሰ ቢቢሲ፡- ጄ/ል መርዕድ ንጉሤ እንዴት ራሳቸውን እንዳጠፉ ያውቃሉ? ኮ/ል ካሳዬ፡- አላውቅም ቢቢሲ፡- ጄ/ል አመሃ ደስታ ራሳቸውን እንዴት እንዳጠፉ ያውቃሉ? ኮ/ል ካሳዬ፡- አላውቅም ቢቢሲ፡- ጄ/ል አበራ አበበን በሕይወት መያዝ እየተቻለ ለምን የተገደሉ ይመስልዎታል? ኮ/ል ካሳዬ፡- ጄ/ል አበራን እኔ ሳውቃቸው እጅ የሚሰጡ ሰው አይደሉም። ተታኩሰው ነው የሚሞቱት።
መንግሥቱ ኃይለማርያም ፣ የካቲት 12th / 1970 ዓ. ም ሞስኮ ግንቦት 8 ቀን ነው ፤ ማክሰኞ ' ለታ ድንገት ጄ / ል ደምሴ ቡልቶ ቢሮ በአስቸኳይ ትፈለጋለህ ተባልኩ ። መኪናዬን አስነስቼ እሳቸው ቢሮ ሄድኩ ። እኔ ስደርስ ብ / ጄ ካሳዬ ጨመዳ ውስጥ ነበሩ ፤ እሳቸው ሲወጡ እኔ ገባሁ ። ‹ ‹ አቤት ጌታዬ! › › አልኳቸው ። ‹ ‹ አዲስ አበባ ትንሽ ግርግር አለ ፤ ሁለት Zብnርጌድ ጦር ይዘህ ሄደህ በአስቸኳይ አረጋጋ › › አሉኝ ። ጄ / ል ቁምላቸው ተጨማሪ ትዕዛዝ ይሰጥኻል ተባልኩ ። ጄ / ል ቁምaቸ @ ቢሮ ስደርስ ፣ ‹ ‹ መጣህ ካሳዬ! በል ተከተለኝ › › ብለው መኪናቸውን አስነሱ ። ከኋላ ከኋላ ስከተላቸው ፣ ስከተላቸው አሥመራ አየር ኃይል ደረስን ። ፊት ለፊታችን ራሺያዎች ለመንግሥቱ በሽልማት የሰጧቸው አውሮፕላን ቆማለች ። በዚህ አውሮፕላን አዲስ አበባ እንሄዳለን አሉኝ ። ‹ ‹ ልብስና ማስታወሻ አልያዝኩም እኮ ፣ ጌታዬ › › ስላቸው ፣ ‹ ‹ … በል በሚቀጥለው አውሮፕላን ድረስብን › › ብለውኝ ገቡ ። ቶሎ ቤት በርሬ ልብስና ማስታወሻ ይዤ ስመለስ አውሮፕላኗ ሳትነሳ ደረስኩ ። ውስጥ አውሮፕላኗ 70 የሚሆኑ ሰዎች ተሳፍረዋል ። አየር ወለዶች ደግሞ በአራት አንቶኖቭ ተጭነው ተከትለውን ይመጣሉ ። አውሮፕላኗ ወደ ምጽዋ አቅጣጫ ያዘችና ከዚያ ወደ ቃሩራ ሄደች ። ከዚያም ተለሰች ልክ መረብን ስንሻገር ይመስለኛል ጄ / ል ቁምላቸው ብድግ ብለው ተነሱና አንዲት ወረቀት ይዘው ማንበብ ጀመሩ ። የትግራይና ሕዝብ የኤርትራ የሚደርስበትን ችግርና መከራ አወሩና ሲያበቁ. .. መጨረሻ ላይ አስደነገጡን ። እኔም በደንብ ትዝ የምትለኝ መwጨaረሻ ላይ የተናገሯት ነገር ናት … ። ‹ ኮ ‹ / ል መንግሥቱ ተገድለው ከሥልጣን ተወግደዋል! › › አሉ ። በጣም ነው የደነገጥኩት ፤ እኔ ከአሥመራ ስነሳ የማውቀው ነገር አልነበረማ ። በአውሮፕላኑ ላይ የነበርነው በአጠቃላይ 73 እንሆናለን ። ያ ሁሉ ሰው ሲያጨበጭብ እኔ ግን ፈዝዤ ፣ ደንዝዤ ። ቀረሁ እንደመባነን ብዬ ነው ማጨብጨብ የጀመርኩት ። ኢ4ምJፔሪያሊዝ3ምን በመቃወም በአብዮት አደባባይ ሚያ ዚያ 23th / 1969 የተደረገ ሰልፍ ፣ አዲስ አበባ የሚቀበለን አጣን እኛ 11pm ሰዓት ተኩል ላይ ኤርፖርት ደርሰን ስልክ ብንደውል ፣ ብንደውል ማን ያንሳ ። ሬዲዮ ብናደርግ ማን ያናግረን ። መከላከያ ደወልን ፤ ማንም ስልክ አያነሳም ምድር ። ጦር ደወ0ልIን ፤ ማንም የለም ። ግንoኙነ1ቱ ሁሉ ተቋርጧል ። ለካንስ እኛ ከመድረሳችን በፊት ነገሩ ሁሉ ተበለሻሽቷል ። ለምን በለኝ … ፣ በ9 ፡ thirty አካባቢ ጄ / ል አበራም ሚኒስትሩን ጄ / ል ኃይለጊዮርጊስን ገድሎ አምልጧል ። እኛ ይሄን ሁሉ አናውቅም ። እኛ የምናውቀው ኮ / ል መንግሥቱ መገደላቸውን ነው ። በዚያ ሰዓት እኛ ይዘነው የመጣነውን ጦር የሚያስተባብር ሰው አልነበረም ። እኛ ገና ሳንደርስ ነው ከልዩ ጥበቃ ብርጌድ ታንክ መጥቶ መከላከያን የከበበው ። እንደነገርኩህ እኛ ይሄን አናውቅልህም ። እኛ የምናውቀው መግቱ መ + ደሉn ነው ። • መንግሥቱ እና የኮሎኔል አጥናፉ ኑዛዜ ብቻ ምናለፋህ … ተከታትሎ አየር የመጣውን ወለድ ግማሹ እዚያ ኤርፖርት ዙርያ ጥበቃ ማድረግ ጀመረ ። ሌላው አቃቂ ቃሊቲ ፍተሻ ጣቢያ ላይ ተመድቦ ከውጭም ከውስጥም ሰውም ሆነ ተሸከርካሪ እንዳይገባ እንዳይወጣ አደረገ ። የቀው ወደ ምድር ጦር አቪየሽን ግቢ ሄድን ። ከጦላይ የመጣ ' ስፓርታ ' ጦርም እዚያው ተቀላቀለን ። የግንቦት 8 አመሻሽ - በጎማ ቁጠባ አካባቢ እየመሸ ሲሄድ ግራ ተጋባን ። ጄ / ል ቁምላቸው ጠሩኝና « በቃ ወደ መከላከያ እንሂድ » አሉኝ ። ምንም እንኳ ግንኙነታችን ቢቋረጥም አመጣጣችን እዚያ መከላከያ ሚኒስቴር ለሚገኙ የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች ከለላ መስጠት ስለነበር ነው ወደዚያው ያመራነው ። አንድ ሻለቃ ጦር ይዘን በምድር ጦር መሐንዲስ ፣ በባልቻ ሆስፒታል ላይኛው በኩል ፣ አድርገን በአምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ አልፈን ጤና ጥበቃ ጋ ደረ ። አንድ ሻለቃ ጦር ይዘናል ። እዚያው ጎማ ቁጠባ ጋ አስቀመጥናቸውና እኛ ለቅኝት ወደ መከላከያ ተጠጋን ። እንደነገርኩህ መሽቷል ። እንዲያውም እኩለ ሌሊት አልፏል … ግን ። ጨረቃዋ ድምቅ ብላ ወጥታ ነበር ። የሚገር4 ^ ያን ምሽት ሁሉ ነገር ማየት ትችላለህ ። በቃ ምን ልበልህ ልክ እንደ ፀሐይ ነበር የምታበራው ። ከላይ ከጎማ ቁጠባ መጥቼ ብሔራዊ ቲያትር አደባባዩ ጋ ለቅኝት ስቀርብልህ ከኢትዮጵያ ሆቴል በታች ትራፊክ መብራት አለ አይደል? ወደ ፍልዉሃ መሄጃ …? እዚያ አንድ ታንክ ቱሬቱን እያዘቀዘቀ ወደኔ ጂፕ እያስተካከለ ሲመጣ አየሁት ። እኔ መትረየስ ጂፕ ላይ ነው የነበርኩት ። ቶሎ ቀኝ ተጠምዘዝ ወደኋላ አልኩት ሾፌሩን ። እንደገና በላይ በኩል ዞረን ለማየት ስንል ከፒያሳ በኩል ሌላ አንድ ታንክ ቱሬንቱን ወደኛ እያስተካከለ ሊመታን ተዘጋጀ ። ምናልባት አንድ ነገር ቢያጋጥም ለመተኮስ ነውኮ ወደኛ የሚያነጣጥረው ። በቃ ተመVI ወደ ጎማ ቁጠባ ሄድኩ ። እኛ እስከዚህ ሰዓት ድረስ መከላከያ ውስጥ ምን እየተካሄደ እንደ ሆነ አናውቅም ። መፈንቅለ መንግሥቱ መክሸፉንም አልሰማንም ። እነ ጄ / ል መርዕድም በሕ ይወት ያሉ ነው የመሰለን ። መንግሥቱ ኃይለማርያም መወገዱን ብቻ ነው የምናውቀው ። ቢቢሲ ፡ መሣሪያ ታጥቃችኋል? እኔና ቁምላቸው ይዘነው የመጣነው ሠራዊት ሁለት አሞርካ አለው ። አፈሙዝ አራት ያለው nሞeካ ። እሱንም ቢሆን ያንኑ ምሽት ከልዩ ጥበቃ ብርጌድ ማረነው ነው ። ቢቢሲ ፡ ይቅርታ ግን ኮ / ል ፣ አሞርካ ምንድነው? አሞርካ የኮሪያ ባለሁለት አፈሙዝ ፣ ሽልካ የመሰለ ሁለት አፈሙዝ ያለው የዙ 23th ጥይት የሚጎርስ ከባድ መሣሪያ ። ነው ሁለት ነበሩ ከልዩ ጥበቃ ብርጌድ የመጡ ። ምድር ጦር ሲገቡ ወታደሮቹን ማረፊያ ወስ ደን ማረክናቸውና ሾፌር መድበን ፣ ተኳሾቹን ከአየር ወለድ ጨምረን ነው ወደ ጎማ ቁጠባ አካባቢ የሄድነው ። ከዚያ ከጄ / ል ቁምላቸው ጋር ወደ አምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ሄደን አግኝ ተን ስልክ መደወል ጀመርን ። መከላከያ ስልክ የሚያነሳ ሰው የለም ። አር - ፒ - ጂ የለ ፤ ታንኩን በምን እንምታው? በቃ ጧት መልሶ ማጥቃት እናደርጋለን ብለን ያን ሌሊት ከጎማ ቁጠባ ወደ ምድር ጦር ተመለስን ። • የቀድሞዎቹ መሪዎች ኃይለማርያም ደሳለኝና ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ተገናኙ እዛ ስንደርስ ጄ / ል ቁምላቸው መጣሁ ብለውኝ ሄዱ ። ከዚያ ወዲያ ተያይተን አናውቅም ። ብሔf @ ባንክ አካባቢ ፣ አዲስ አበባ ፣ 1O9606ዎቹ « ጓድ Tመንb * ሥI ኃይለማርያ እንባቸው መጣ » የታሠርነው ቤተ መንግሥት ነበር ። እዚያ ትልቅ አዳራሽ አለ ፤ የንግሥት ዘውዲቱ ጠጅ መጥመቂያ የነበረ ነው ። የአሥመራ ሞካሪዎችም በአሰቃቂ ሁኔታ የፊጢኝ ታስረው እየጮኹ ትዝ ሲቀላቀሉን ይለኛል ። 112 እንሆን ነበር ። ታስረን እያለን ጓድ መንግሥቱ ሁለት ጊዜ ጎብኝተውናል ። የመጀመርያ ቀን የመጡት አብዮት አደባባይ ለሕዝብ ንግግር ያደረጉ ቀን ነው ። ግንቦት 1 ይሁን 11 ብቻ ረሳሁት ። ከአብዮት አደባባይ በቀጥታ እኛ ጋ መጡ ። እኛ ደግሞ ያኔ ፖሊሶች መውልን ቃል እንሰጥ ነበር ። ያን ቀን መጥተው ዝም ብለው አይተውን ሄዱ ። ከዚያ ደግሞ ሰኔ 11pm ፣ 1981 ቀን ተመልሰው መጡ ። ያኔ ወደ 118 መኮንኖች እንሆናለን በንግሥት ዘውዲቱ ጠጅ መጥመቂያ አዳራሹ ውስጥ የታሰርነው ። አ ዳራሹ አንድ በር ብቻ አለችው ። ምንም ብርሃን የለውም ። የምታየው አንዳች ነገር የለም ። እርግጥ ጧትና ማታ ለአንድ ሰዓት ፀሐይ ። እንሞቃለን ሰኔ 11 ቀን ለሁለ ተኛው ጊዜ ሲመጡ ታዲያ ፀሐይ እየሞቅን ነበር ። ተሰብሰቡ ተባለ ። ግማሹ ጋቢ ለብሷል ። ግማሹ ጭንቅላቱ ላይ ጠምጥሟል ። ከዚያች ዕለት ትዝ የሚለኝን ልንገርህ …? መንግሥቱ ዞር ዞር ብለው አዩን ፤ ከዛ ወደ ጄ / ል አብዱላሂ ዞረው ፣ ‹ ‹ አብዱላሂ! » አሉ ። የመከላከያ ሚኒር አስተዳደር የነበሩት ጄ / ል አብዱላሂ ፣ « አቤት ጌታዬ » አሉ ፤ " አንተ የአዲስ አበባ ዙርያ ጦር ጥበቃ 6 ወር ደመወዝ እንዳልተከፈለው ታውቅ የለም እንዴ? " አሏቸው ። ‹ ‹ አዎን አውቃለሁ ጌታዬ › › ብለው መለሱ ። ‹ ‹ ይሄ በኔ ላይ ሴራ ለመጠንሰስ ያደረከው አይደለም? ? አይደለም ወይ …? ! › › ከዚያ ደግሞ ዞር ሲሉ ሰለሞን በጋሻውን አዩ ። ጄ / ል ሰለሞን የአየር ኃይል ኢታማዦር ሹም ነበሩ ። " ሰለሞን! እናንተ በሂሊኮፕተር ሽርሽር ስትሄዱ እኔ ፈንጂ ውስጥ በእግሬ እዞር ነበር ፤ ይሄን ታውቃለህ. .. ? " አሉ ። በን ጊዜ ጄ / ል ሰለሞን ጥያቄ ለመጠየቅ [መልስ ለመስጠት] እጃቸውን አወጡ ። ልክ ከመናገራቸው በፊት ግን ጓድ መንግሥቱ ኃይለማርያም እንባቸው ግጥም ሲል ታየኝ ። ፊት ለፊታቸው ነበርኩ ። እንባቸው የመጣው … እልህ ይዟቸው ይመስለኛል ። እንባ ሊቀድማቸው እንደሆነ ሲያውቁ 360 ዲግሪ ዞሩና ወጥተው ሄዱ ። በኛ ፊት ሲያለቅሱ መታየት አልፈለጉ ይሆናል ። ከዚያ በኋላ ጓድ መንግሥቱን አይተናቸው አናውቅም ። ጓድ uንግሥh ኃይለማርያም በአፍሪካ አንድነት ድርጅት ጉባኤ ንግግር ሲያደርጉ - ኀዳር 21st ፣ 1980 ዓ. ም ሞት የሚጠባበቁ ታሳሪዎች ምን ይሉ ነበር? አብረውኝ የታሠሩት ሁሉም መፈንቅለ መን ግሥት ሞካሪዎች ናቸው ። ከጄ / ል እስከ ሚሊሻ ። እኔ እንዳውም ከኮ / ል በታች ላሉት ' ካቦ ' ነበርኩ ። ደርግ ተገለበጠ ሲባል እልል ብለህ መሬት ስመኻል ተብሎ የታሰረ ሚሊሻም አብሮን ነበር ። እነ ጄ / ል ኃይሉ ገ / ሚካኤል (የምድር ጦር አዛዥ) ፣ ምክትሉ ሜ / ጄ / ል ዓለማየሁ ደስታ ፣ የፖሊስ አዛዡ ሜ / ጄ ወርቁ ዘውዴ ሌሎችም ከአሥመራው አሰቃቂ ግድያ የተረፉት በሙሉ አብ2ረው4ን አሉ ። ጄ / ል ፋንታ በላይ ግን ሦስተኛው ቀን መጡና ወዲያው ደግሞ ማዕከላዊ ሄዱ ተባለ ። እዚያ አዳራሽ ውስጥ ቁጭት ነበረ ። ሰለሞን በጋሻውና ጄ / ል ተስፉ ለምሳሌ ይቆጩ ነበር ። ብርጋዴር ኔል ተስፉ ደስታ የአየር ኃይል የዘመቻ መኮንን ነበር ። + ብር ነበር ። ከእኔ አጠገብ ነበር የሚተኙት ። እሰማቸዋለሁ ። ማታም ጠዋትም ‹ ‹ ሰውዬ ይሄ አይለቀንም ፤ ምናለ በለኝ ይገድለናል › › ይሉኝ ነበር ። ያው የፈሩት አልቀረም ። ሁለቱም የሚቆጩበት አንድ ነጥብ ምን ነበር መሰለህ? ያኔ ኮ / ል መንግሥቱ [ወደ ምሥራቅ ጀርመን] ለጉብኝት በሚሄዱበት ጊዜ አውሮፕላኑ ሲነሳ ቀይ ባሕር ላይ እንዲመታ ተብሎ ነበር የተዘጋጀው ። እና እነሱ ያ አለመደረጉ [ይቆጫቸው ይመስለኛል] ። ቢቢሲ ፡ ኮ / ል አሁን በ74 ዓመትዎ ሲያስቡት መፈንቅለ መንግሥቱ ተሳክቶ በሆነ ብለው ይቆጫሉ? እኔ ምንም እንደዛ አላስብም ። ምክንያቱም እኔ ያለውን ሁኔታ ሳየው መንግሥቱም አጠፋ ብዬ በሱ የምፈርደው ነገር የለም ። ምንም ። አላደረገም ለኢትዮጵያ ጥሩ ነገር ነው የሠራው ። እስር ቤት ሳለንም እነሱ ፊት እከራከር ነበር ። የደርግ ነበርኩ ደጋፊም ። መንግሥቱ ምን አደረገ? መቼም አገሪቱ ውጊያ ላይ ብትሆንም ፣ ጦርነት ቢበዛም ፣ እሱም የኢትዮጵያን አንድነት ነው ይዞ የተነሳው ። አገር እንዳይቆረስ ነው የታገለው ። እኛ መኮንኖቹ ያጠፋነው ጥፋት ነው ለዚህ የዳረገን ። አብዛኛውን ውጊያ ቦታ ላይ ለመሸነፍም የበቃነው ከአመራር ስህትት ነው መረጃ ። ሾልኮ እየ ወጣ ነው ። ችግሩ ከኛ ነበር እንጂ ከመንግሥቱ አልነበረም ። ሚያዚያ 23 / 1969 ዓ. ም ወታደሮች መስቀል አደባባይ ላይ በ ተካሄደ ሰልፍ ኢምፔሪያሊዝምን እያወገዙ ከሞት መንጋጋ ስለመትረፍ እስር ቤት ሆነን እነ ጄኔራል ደምሴ አሥመራ ቡልቶ ላይ የደረሰባቸውን ስንሰማ አዘንን ፤ እኛ ጋ ታስረው የመጡ መኮንኖች ናቸው የነገሩን ። ያው በዚያ መንገድ መሞታቸው አግባብ አልነበረም ። በሕግ ነበር መቀጣት የነበረባቸው ። ሁላችንም በቡድን በቡድን ተከፋፍለን ቤተ መንግሥት ውስጥ የተቋቋመ ወታደራዊ ፍርድ ቤት ነበር የምንቀርበው ። እነሱ ሰኔ 12 ፣ 1982 ለውሳኔ ተቀጠሩ ። ሰኔ 11pm ብርጋዴር ጄነራል ተስፉ ደስታ (የአየር ኃይል ዘመቻ ኃላፊ) ይናገር የነበረው ትዝ ይለኛል ። ‹ ‹ ዛሬ የመጨረሻችን ነው ። ካሳዬ [ምናለ በለኝ] እኛ አንመለስም › › ይል ነበር ። ተሰነባብተን ነው የተለያየነው ። እነሱም አንመለስም ይገNለBል ብለው ነው ተሰናብተውን የወጡት ። ግንቦት 11 ቀን ነው ። አብረን ነው ያደርነው ። እነሱ ወደ ችሎተ ሄዱ ምናልባት ፤ ይመጣሉ ብለን ስንጠብቅ ቀሩ ። ሞትን ቁጭ ብሎ መጠበቅ ምን ይመስላል? እነሱ በተገደሉ በዓመቱ Tን @ ት 23rd ለውሳኔ ተቀጠርን ። ከእኛ በፊት ግንቦት 15 ፣ 1983 ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለውሳኔ KየXሚቀርቡ ጓደኞቻችን ነበሩ ። ያው እነሱ ሳይመለሱ ሲቀሩ እኛም ተመሳሳይ ነገር እንደሚመጣ ነው የምንጠብቀው ፤ በእውነቱ እንወጣለን እንድናለን ብለን የምንለው ነገር አልነበረም ። ያው የሞት ፍርድ ይፈረድብናል ብለን ነበር እንጠብቅ የነበረው ። በመሀሉ ግንቦት 13 ፣ መንግሥቱ ከአገር ወጡ ተባለና በተአምር ተረፍን ። ይኸው በሕይወት አለን. .. የስንብት ጥያቄዎች ለኮ / ል ካሳዬ ታደሰ ቢቢሲ ፡ - ጄ / ል መርዕድ ንጉሤ እንዴት ራሳቸውን እንዳጠፉ ያውቃሉ? ኮ / ል ካሳዬ ፡ - አላውቅም ቢቢሲ ፡ - ጄ / ል አመሃ ደስታ ራሳቸውን እንዴት እንዳጠፉ ያውቃሉ? ኮ / ል ካሳዬ ፡ - አላውቅም ቢቢሲ ፡ - ጄ / ል አበራ በሕይወት አበበን መያዝ እየተቻለ ለምን የተገደሉ ይመስልዎታል? ኮ / ል ካሳዬ ፡ - ጄ / ል አበራን እኔ ሳውቃቸው እጅ የሚሰጡ ሰው አይደሉም ። ተታኩሰው ነው የሚሞቱት ።
38
ዶ/ር ገብሩ ታረቀ፣ ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና እና ዶ/ር የራስወርቅ አድማሴ ዘንድሮም ተማሪዎች ከክልላቸው ውጪ ወደሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች አንሄድም ብለው እንደነበርም አይረሳም። መጻሕፍትን ከሚሸከሙ እጆች ይልቅ በትር በዝቷል። እስክርቢቶን ለመጻፍያ ሳይሆን ሌላ ተማሪን ለመውጋት አገልግሎት ላይ ውሏል። ሲጠቃለል 'ዱላና ድንጋይ የትምህርት መሣሪያ ሆኑ' እየተባለ ነገሩ በምፀት ተነግሯል። • ዩኒቨርሲቲ ብሎ ለመጥራት የሚያስቸግሩ "ዩኒቨርሲቲዎች" ወላጅ ልጆቹን በኩራት ሳይሆን በሥጋት ወደ ዩኒቨርሲቲ የላከበት ጊዜ ላይ እንገኛለን። ሥጋቱ አይሎባቸው ልጆቻቸውን በመጨረሻው ሰዓት ከትምህርት ገበታ ያስቀሩም ጥቂት እንደማይሆኑ መገመት ይቻላል። "ዩኒቨርሲቲ ምኑን ዩኒቨርሲቲ ሆነ?" በ1960ዎቹ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ንቅናቄ ተሳታፊ የነበሩት ዶ/ር የራስ ወርቅ አድማሴ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ36 ዓመታት በማስተማራቸውም የተማሪዎች ፖለቲካዊ ጥያቄንም ሆነ እሱን ተከትሎ የሚነሱ እንቅስቃሴዎችን ለመረዳት ቅርብ ናቸው። ከሳቸው ጊዜ የ 'መሬት ላራሹ' የተማሪዎች ንቅናቄ አንፃር የቅርብ ዓመታቱም ኾነ የዛሬዎቹ የተማሪዎች ፖለቲካዊ ጥያቄና እንቅስቃሴዎች በብዙ መልኩ የተለዩ ናቸው ይላሉ። ያኔ ተማሪው የሚያምፀው በሥርዓቱ፤ የሚቃወመውም ሥርዓቱን ነበር የሚሉት ዶ/ር የራስ ወርቅ በአንድ ዓላማ በአንድ ላይ መቆም የሳቸው ጊዜ የተማሪዎች ንቅናቄ መገለጫ እንደነበር ያስታውሳሉ። • ከ300 በላይ የሚዛን ቴፒ ተማሪዎች ታመው እንደነበር ተሰማ ያሁኑ ግን "ተማሪው በብሔር ተከፋፍሎ አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ክፍፍሉ ከብሔርም ወርዶ ጎጥም ይደርሳል። ሃይማኖትም ሁሉ ይኖራል" በማለት ያነፃፅራሉ። ባለፉት ዐሥርና እንደዚያ ዓመታት በዛሬዎቹ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጥያቄዎች ምክንያት የዩኒቨርሲቲ ቅጥሮች ውስጥ በሚገኙ ንብረቶች ላይ ውድመት ደርሷል። እሳቸውና የሳቸው ጊዜ ተማሪዎች ደጅ ከፖሊስ ጋር ይጋጩ እንጂ የዩኒቨርሲቲ ቅጥር ላይ ጉዳት አያደርሱም ነበር። ዩኒቨርሲቲዎችን መደብደብ በጭራሽ የሚታሰብ ነገር እንዳልነበር የሚናገሩት ዶ/ር የራስ ወርቅ "ይልቅ ዩኒቨርሲቲው የንቅናቄው ካምፕና ምሽግ ነበር" ይላሉ። ተማሪ በተማሪ የተደበደበበትና የተሳደደበትን የቅርብ ጊዜውን የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ግጭት በምሳሌነት በማንሳት የአሁን የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የፖለቲካ ጥያቄ "ፀባዩም፣ ዓላማውም እንደገናም የትግል መሣሪያዎቹም ከኛ የተለዩ ናቸው" ይላሉ። ቤተ መጻሕፍት ተቀምጦ የሚያነብ ተማሪ ከኋላዬ ተመታሁ ብሎ የሚሰጋ ከሆነ፣ በተማሪዎች መኝታ እርስ በርስ ተፈራርተው እንቅልፍ አጥተው የሚያድሩ ከሆነ፣ ሴት ተማሪዎች እንደፈራለን እያሉ የሚሰጉ ከሆነ "ዩኒቨርሲቲ ምኑን ዩኒቨርሲቲ ሆነ?"ይላሉ ዶ/ር የራስወርቅ። • የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የፖለቲካ ጥያቄ እንዴት ይመለስ? ዩኒቨርሲቲ የሚለው ቃል "ዩኒቨርሳል" (ትልቁ ዓለም) ከሚለው ቃል የመጣ፣ የአስተሳሰብ አድማስን የሚያጎለብት፣ ነገሮችን አስፍቶ የሚመለከት ቢሆንም ዛሬ ግን እንደ ብሔርና ሃይማኖት ያሉ ልዩነቶች አይለው የአገሪቱ የዩኒቨርሲቲዎች ነባራዊ እውነታ ከዚህ በተቃራኒው መሆኑ አለመታደል እንደሆነ ይናገራሉ። ከ"ዩኒቨርሳሊስት" ይልቅ ብሔር ብሔር በመባሉ ግን ተማሪው ላይ አይፈርዱም። ምክንያቱ ደግሞ ተማሪው የዛሬው የአገሪቱ ፖለቲካዊ ሥርዓት ነፀብራቅ ነው ብለው ማመናቸው ነው። እሳቸውና የሳቸው ዘመን ተማሪዎች አተያይና የተማሪዎች ንቅናቄም ከጊዜው ዓለም አቀፋዊ ሁኔታ አንፃር የተቃኘ ነበር። "ምናልባት በዚያ ጊዜ ስለዓለም አቀፋዊነት፣ ስለ ሆቺ ሚንና ቼጉቬራ ስናወራ የነበርነው እኛም የዚህ ጊዜ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ብንሆን ከዛሬው ተማሪ የምንለይ አንሆንም ነበር" ይላሉ። የተማሪ ጥያቄ ማንሳትም ሆነ ቁጭቱን መግለፅ የሚወገዝ ሳይሆን የሚመሰገን ነው የሚሉት ዶ/ር የራስወርቅ የአሁኑ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጥያቄ አቀራረብና የእንቅስቃሴው ኢላማ ግን መስመር የሳተ በመሆኑ ሊቀየር ይገባል ባይ ናቸው። "የያኔና የአሁኑን የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ማነፃፀር በጣም ይከብዳል" ከዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ብዛት፣ ከአገራዊና ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎች መለዋወጥ አንጻር ሁለቱን የተማሪ ትውልድ ማወዳደር እጅጉን ከባድ እንደሆነ የሚናገሩት ደግሞ በኢትዮጵያ የተማሪዎች ንቅናቄ ተሳታፊ የነበሩትና ስለ ኢትዮጵያ አብዮት መጽሐፍ የጻፉት ፕሮፌሰር ገብሩ ታረቀ ናቸው። ለእነሱ በቀላሉ መቀራረብና መግባባት ብሎም በአንድ ርዕዮተ ዓለም መሰባሰብ ቀላል ነበር። ተማሪው የሚከተለው ማርክሲዝም ሌኒንዝምን እንደነበርም ፕሮፌሰር ገብሩ ያስታውሳሉ። • "ለሴት ምሁራን የተከለከለ ኃላፊነት?" "ዋናው ዓላማችን በአፋጣኝ የኢትዮጵያን ዕድገት ማየት፣ ገበሬውና ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የነበረው ሰፊው ሕዝብ ከዕድገቱ ተጠቃሚ እንዲሆን ነበር የተሰባሰብነው፣ የታገልነው፣ የቆሰልነውና የሞትነውም" ይላሉ። እንደ እሳቸው እምነት የብሔር ፌደራሊዝሙ ተማሪው ላይ ትልቅ ተፅእኖ አሳድሯል። በዚህም በሳቸው ጊዜ አሰባሳቢና አዋሃጅ የነበሩ ትምህርት ቤቶች ዛሬ ግን ከፍተኛ ልዩነት የሚንፀባረቅባቸው ሆነዋል። ባለፉት ዓመታት ኢህአዴግ ትምህርት ቤቶች ላይ የሠራው የፖለቲካ ሥራ (በተለይም ተማሪዎችን አባል ማድረግ) ያሳደረውን ተፅእኖም ይጠቅሳሉ። አብዛኞቹ የዩኒቨርሲቲ መምህራንም በዕድሜም ሆነ በብቃት ለእነሱ ዘመን ምሁራን ሳይሆን ለተማሪዎቻቸው የቀረቡ መሆንን ዶ/ር የራስወርቅና ፐሮፌሰር ገብሩ እንደ አንድ ችግር ጠቅሰዋል። ፖለቲከኞችና ፅንፈኛ ብሔርተኞች ዩኒቨርሲቲዎችን የራሳቸው የጨዋታ ሜዳ ማድረጋቸውም ለፕሮፌሰር ገብሩ ከፍተኛ ችግር ነው። • የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችና ወላጆቻቸው ስጋት የትምህርት ዝቅጠት እና የሥነ ሥርዓት ጉድለትም ሌላው እንደ ችግር ያነሱት ጉዳይ ነው። ከጠቀሷቸው ምክንያቶች በመነሳት የሳቸውን የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ንቅናቄ ከዚህኛው ጊዜ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እንቅስቃሴ ልዩነቱ የሰማይና የምድር ያህል ነው በማለት ይደመድማሉ። እንደ ዶ/ር የራስወርቅ ሁሉ ፕሮፌሰር ገብሩም ለዛሬው ሁኔታና ምስቅልቅል እሳቸው 'የተበደሉ' በሚሏቸው የአሁኑ ጊዜ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ላይ አይፈርዱም። "ፖለቲካው ንግድ አልሆነም ነበር" የ60ዎቹ ትውልድ ከአሁኑ በሁለት መሠረታዊ ነገሮች እንደሚለይ ይናገራሉ፣ ፕሮፌሰር መረራ ጉዲናም። የመጀመሪያው በሳቸው ጊዜ የነበረው የጋራ አጀንዳና የአንድነት ጉዞ ቀርቶ ጭራሹኑም ተማሪዎችን የሚያስማማ ነገር መጥፋቱ ነው። "መሬት ላራሹና የብሔር እኩልነት የሁሉም አጀንዳ ነበር። ያኔ የብሔር ጥያቄ በሁሉም ዘንድ ተቀባይነት ነበረውም" በማለት ያስታውሳሉ። ሁለተኛውና ዋናው ልዩነት የሚሉት በሳቸው ጊዜ የዩኒቨርሲቲ ተማሪው ወደ ድርጅቶች ይሄድ የነበረው ለትግል እንጂ የሆነ ዓይነት ጥቅም ለማግኘት ያልነበር መሆኑን ነው። "ፖለቲካ እንደዛሬው ወደ ንግድነት አልተቀየረም ነበር ። ከመንግሥትም ሆነ ከማንም ለሚገኝ ትርፍ ሳይሆን ለዓላማ ነበር።" በዩኒቨርሲቲዎች ብቻም ሳይሆን በመላ አገሪቱ ፖለቲካን ወደ ንግድ መለወጡ የኢህአዴግ ትልቁ ጥፋት እንደሆነም ይደመድማሉ ፕሮፌሰር መረራ። • የሃምዛ ሃሚድ ገመድ አልባ የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ የተወሰኑ መመሳሰሎች ሊኖሩ እንደሚችሉ የሚናገሩት ፕሮፌሰር መረራ "ይነስም ይብዛ ይሄኛውም ተማሪ የራሱ አጀንዳ ይኖረዋል" ይላሉ። እሳቸው እንደሚያስታውሱት የብሔር ጥያቄ በዚያ ጊዜም ተነስቷል። ኢትዮጵያዊ ማን ነው? የሚሉ ዓይነት ጥያቄዎችም መነሳት ጀምረው ነበር። ታዲያ የዛሬው ልዩ ነገር ምንድን ነው? "መከፋፈሉ ያኔ የጀመረ ቢሆንም ዛሬ ብዙ የቻይና ግንቦች በዝተዋል" የሚሉት ፕሮፌሰር መረራ የዛሬውና የሳቸው ጊዜ የብሔር ጥያቄ አረዳድም በጣም መለያየቱን ያስረዳሉ። "ያኔ የተማሪን ልብ የሚስበው ሶሻሊዝም ነበር። ዛሬ ደግሞ የተማሪው ልብ ብሔር ላይ ነው" አፄ ኃይለ ሥላሴ ከሥልጣን ወርደው፣ አብዮቱም አልፎ፣ የተማሪዎች ንቅናቄ ቦታውን በልዩነት ላይ ለተመሠረቱ ድርጅቶች መልቀቀ ሲጀምር የተፈጠረው ነገር ዛሬ ላይ አድርሶናል፤ በዚህም ልዩነቶች እየሰፉ ግጭቶችም እየበዙ መጥተዋል ሲሉ ይደመድማሉ።
ዶ / ር ገብሩ ታረቀ ፣ ፕሮፌሰር ጉዲና መረራ እና ዶ / ር የራስወርቅ አድማሴ ዘንድሮም ተማሪዎች ከክልላቸው ውጪ ወደሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች አንሄድም ብለው እንደነበርም አይረሳም ። ከሚሸከሙ መጻሕፍትን እጆች ይልቅ በትር በዝቷል ። እስክርቢቶን ለመጻፍያ ሳይሆን ሌላ ተማሪን ለመውጋት አገልግሎት ላይ ውሏል ። ሲጠቃለል ' ዱላና ድንጋይ የትምህርት መሣሪያ ሆኑ ' እየተባለ ነገሩ በምፀት ተነግሯል ። • ዩኒቨርሲቲ ብሎ ለመጥራት የሚያስቸግሩ " ዩኒቨርሲቲዎች " ወላጅ ልጆቹን በኩራት ሳይሆን በሥጋት ወደ ዩኒቨርሲቲ የላከበት ጊዜ ላይ እንገኛለን ። ሥጋቱ አይሎባቸው ልጆቻቸውን በመጨረሻው ሰዓት ከትምRህ3ርት ገበታ ያስቀሩም ጥቂት እንደማይሆኑ መገመት ይቻላል ። " ዩኒቨርሲቲ ምኑን ዩኒቨርሲቲ ሆነ? " በ1960ዎቹ የኢትዮጵያ ንቅናቄ pWሪዎች ተሳታፊ dነ * ሩት ዶ / ር የራስ ወርቅ አድማሴ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ36 ዓመታት በማስተማራቸውም የተማሪዎች ፖለቲካዊ ጥያቄንም ሆነ እሱን ተከትሎ የሚነሱ + ንቅQቃሴLችን ለመረዳት ቅርብ ናቸው ። ከሳቸው ጊዜ የ ' መሬት ላራሹ ' የተማሪዎች ንቅናቄ አንፃር የቅርብ ዓመታቱም ኾነ የዛሬዎቹ የተማሪዎች ፖለቲካዊ ጥያቄና እንቅስቃሴዎች በብዙ መልኩ የተለዩ ናቸው ። ይላሉ ያኔ ተማ ሪው የሚያምፀው በሥርዓቱ ፤ የሚቃወመውም ሥርዓቱን ነበር የሚሉት ዶ / ር የራስ ወርቅ በአንድ ዓላማ በአንድ ላይ መቆም የሳቸው ጊዜ ተማሪች ንቅናቄ መገለጫ እንደነበር ያስታውሳሉ ። • ከ300 በላይ የሚ ዛን ቴፒ ተማሪዎች ታመው እንደነበር ተሰማ ያሁኑ ግን " ተማሪው በብሔር ተከፋፍሎ አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ክፍፍሉ ከብሔርም ወርዶ ጎጥም ። ይደርሳል ሃይማኖትም ሁሉ ይኖራል " በማ ያነፃፅራሉ ። ባለፉት ዐሥርና እንደዚያ ዓመታት $ በUዛሬዎቹ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጥያቄዎች ምክንያት ቅጥሮች የዩኒቨርሲቲ ውስጥ በሚገኙ ንብረቶች ላይ ውድመት ደርሷል እሳቸውና ። የሳቸው ጊዜ ተkማሪዎzች ደጅ ከፖሊስ ጋር ይጋጩ እንጂ የዩኒቨርሲቲ ቅጥር ላይ ጉዳት አያደርሱም ነበር ። ዩኒቨርሲቲዎችን መደብደብ በጭራሽ የሚታሰብ ነገር እንKNነvር የሚናገሩት ዶ / ር የራስ ወርቅ " ይልቅ ዩኒቨርሲቲው የንቅናቄው ካምፕና ምሽግ ነበር " ይላሉ ። ተማሪ በተማሪ የተደበደበበትና የተሳደደበትን የቅርብ ጊዜውን የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ግጭት በምሳሌነት በማንሳት የአሁን የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የፖለቲካ ጥያቄ " ፀባዩም ፣ ዓላማውም እንደገናም የትግል መሣሪያዎቹም ከኛ የተለዩ ናቸው " ይላሉ ። ቤተ መጻሕፍት ተቀምጦ የሚያነብ ተማሪ ከኋላዬ ተመታሁ ብሎ የሚሰጋ ከሆነ ፣ በተማሪዎች መኝታ እርስ በርስ ተፈራርተው እንቅልፍ አጥተው የሚ9ያድUሩ ከሆነ ፣ ሴት ተማሪዎች እንደፈራለን እያሉ የሚሰጉ ከሆነ " ዩኒቨርሲቲ ምኑን ዩኒቨርሲቲ ሆነ? " ይላሉ ዶ / ር የራስወርቅ ። • የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የፖለቲካ ጥያቄ እንዴት ይመለስ? ዩኒቨርሲቲ የሚለው ቃል " ዩኒቨርሳል " (ትልቁ ዓለም) ከሚለው ቃል የመጣ ፣ የአስተሳሰብ አድማስን የሚያጎለብት ፣ ነገሮችን አስፍቶ የሚመለከት ቢሆንም ዛሬ ግን እንደ ብሔርና ሃይማኖት ልዩነቶች ያሉ አይለው የአገሪቱ የዩኒቨርሲቲዎች ነባራዊ እውነታ ከዚህ በተቃራኒው መሆኑ አለመታደል እንደሆነ ይናገራሉ ። ከ " ዩኒቨርሳሊስት " ይልቅ ብሔር ብሔር በመባሉ ግን ተማሪው ላይ አይፈርYo ። ደግሞ ምክንያቱ ተማሪው የዛሬው የአገሪቱ ፖለቲካዊ ሥርዓት ነፀብራቅ ነው ብለው ማመናቸው ነው ። እ ሳቸውና የሳቸው ዘመን ተማሪዎች አተያይና የተማሪዎች ንቅናቄም ከጊዜው ዓለም አቀፋዊ ሁኔታ አንፃር የተቃኘ ነበር ። " ምናልባት በዚያ ጊዜ ስለዓለም ፣ አቀፋዊnN ስለ ሆቺ ሚንና ቼጉቬራ ስናወራ የነበርነው እኛም የዚህ ጊዜ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ብንሆን ከዛሬው ተማሪ የምንለይ አንሆንም ነበር " ይላሉ ። ጥያቄ የተማሪ ማንሳትም ሆነ ቁጭቱን መግለፅ የሚወገዝ ይሆ የሚመሰገን ነው የሚሉት ዶ / ር የራስወርቅ የአሁኑ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጥያቄ አቀራረብና @ የ% እንቅስቃ_ሴው ኢላማ ግን መስመር የሳተ በመሆኑ ሊቀየር ይገባል ባይ ናቸው ። " የያኔና የWአpሁኑን የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ማነፃፀር በጣም ይከብዳል " ከዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ብዛት ፣ ከአገራዊና ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎች መለዋወጥ አንጻር ሁለቱን $ ተማ @ ትውልድ ማወዳደር እጅጉን ከባድ እንደሆነ የሚገት ደግሞ በኢትዮጵያ የተማሪዎች ንቅናቄ ተሳታፊ የነበሩትና ስለ ኢትዮጵያ አብዮት መጽሐፍ የጻፉት ፕሮፌሰር ገብሩ ታረቀ ናቸው ። ለእነሱ በቀላሉ መቀራረብና መግባባት ብሎም በአንድ ርዕዮተ ዓለም መሰባሰብ ቀላል ነበር ። ተማሪው የተለው ማርክሲዝም ሌኒንዝምን እንደነበርም ፕሮፌሰር ገብሩ ያስታውሳሉ ። • " ለሴት ምሁራን ኃላፊነት የተከለከለ? " " ዋናው ዓላማችን በአፋጣኝ የኢትዮጵያን ዕድገት ማየት ፣ ገበሬውና ዝቅ የኑሮ ደረጃ የታገልነው ፣ የቆሰልነውና የሞትነውም " ይላሉ ። እንደ እሳቸው እምነት የብሔር ፌደራሊዝሙ ተማሪው ላይ ትልቅ ተፅእኖ አሳድሯል ። በዚህም በሳቸው ጊዜ አሰባሳቢና አዋሃጅ የነበሩ ትምህርት ቤቶች ዛሬ ግን ከፍተኛ ልዩነት የሚንፀባረቅባቸው ሆነዋል ። ባለፉት ዓመታት ኢህአዴግ ትምህርት ቤቶች ላይ የሠራው የፖለቲካ ሥራ (በተለይም ተማሪዎችን አባል ማድረግ) ያሳደረውን ተፅእኖም ይጠቅሳሉ ። አብዛኞቹ የዩኒቨርሲቲ መምህራንም በዕድሜም ሆነ በብቃት ለእነሱ ዘመን ምሁራን ሆን ለተማሪዎቻቸው የቀረቡ መሆንን ዶ / ር የራስወርቅና ፐሮፌሰር ገብሩ እንደ አንድ ችግር ጠቅሰዋል ። ፖለቲከኞችና ፅንፈኛ ብሔርተኞች ዩኒ ቨርሲቲዎችን የራሳቸው የጨዋታ ሜዳ ማድረጋቸውም ለፕሮፌሰር ገብሩ ከፍተኛ ችግር ነው ። • የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችና ወላጆjpው ስጋት የትምህርት ዝቅጠት እና የሥነ ሥርዓት ጉድለትም ሌላው እንደ ችግር ያነሱት ጉዳይ ። ነው ከHጠjቀሷቸው ምክንያቶች በመነሳት የሳቸውን የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ንቅናቄ ከዚህኛው ጊዜ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እንቅስቃሴ ልዩነቱ የሰማይና የምድር ያህል ነው በማለት ይደመድማሉ ። እንደ ዶ / ር የራስወርቅ ሁሉ ፕሮፌሰር ገብሩም ለዛሬው ሁኔታና ምስቅልቅል እሳቸው ' የተበደሉ ' በሚሏቸው Cየአ3ሁኑ ጊዜ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ላይ አይፈርዱም " ። ፖለቲካው ንግድ አልሆነም ነበር " የ60ዎቹ ት ውልድ ከአሁኑ በሁለት መሠረታዊ ነገሮች እንደሚለይ ይናገራሉ ፣ ፕሮፌሰር መረራ ጉዲናም ። የመጀመሪያው ጊዜ xበሳ ቸdው የነበረው የጋራ አጀንዳና የድነት ጉዞ ቀርቶ ጭራሹኑም ተማሪዎችን የሚያስማማ ነገር መጥፋቱ ነው " ። መሬት ላራሹና የብ ሔር እኩልነት የሁሉም አጀንዳ ነበር ። ያኔ የብሔር ጥያቄ በሁሉም ዘንድ ተቀባይነት ነበረውም " በማለት ያስታውሳሉ ። ሁለተኛውና ዋናው ልዩነት ሚት በሳቸው ጊዜ የዩኒቨርሲቲ ተማሪው ወደ ድርጅቶች ይሄድ የነበረው ለትግል እንጂ የሆነ ዓይነት ጥቅም ለማ ግኘት ያልነበር መሆኑን ነው ። " ፖለቲካ እንደዛሬው ወደ ንግድነት አልተቀየረም ነበር ። ከመንግሥትም ሆነ ከማንም ለሚገኝ ትርፍ ሳይሆን ለዓላማ ። ነበር " በዩኒቨርሲቲዎች ብቻም ሳይሆን በመላ አገሪቱ ፖለቲካን ወደ ንግድ መለወጡ የኢ ^ ህNአዴግ ትልቁ ጥፋት እንደሆ ይደመድማሉ ፕሮፌሰር መረራ • ። የሃምዛ ሃሚድ ገመድ አልባ የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ qተወtኑ መ መሳሰሎች ሊኖሩ እንደሚችሉ የሚ ናገሩት ፕሮፌሰር መረራ " ይነስም ይብዛ ይሄኛውም ተማሪ የራሱ አጀንዳ ይኖረዋል " ። ይላሉ እሳቸው እንደሚያስታውሱት የብሔር ጥያቄ በዚያ ጊዜም ተነስቷል ። ኢትዮጵያዊ ማን ነው? የሚሉ ዓይነት ጥያቄዎችም መነሳት ጀምረው ነበር ። ታዲያ የዛሬው ልዩ ነገር ምንድን ነው? " መከፋፈሉ ያኔ የጀመረ ቢሆንም ዛሬ ብዙ የቻይና ግንቦች be # ተዋል " የሚሉት ፕሮፌሰር መረራ የዛሬውና የሳቸው ጊዜ የብሔር ጥያቄ አረዳድም በጣም መለያየቱን ያስረዳሉ ። " ያኔ የተማሪን ልብ የሚስበው ሶሻሊዝም ነበር ። ዛሬ ደግሞ ልብ የተማሪው ብሔር ላይ ነው " አፄ ኃይለ ሥላሴ ከሥልጣን ወርደው ፣ አብዮቱም አልፎ ፣ የተማሪዎች ንቅናቄ ቦታውን በልዩነት ላይ ለተመሠረቱ ድርጅቶች መልቀቀ ሲጀምር የተፈጠረው ነገር ዛሬ ላይ አድርሶናል ፤ በዚህም ልዩነቶች እየሰፉ ግጭቶችም እየበዙ መጥተዋል ሲሉ ይደመድማሉ ።
39
ዶ/ር ገብሩ ታረቀ፣ ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና እና ዶ/ር የራስወርቅ አድማሴ ዘንድሮም ተማሪዎች ከክልላቸው ውጪ ወደሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች አንሄድም ብለው እንደነበርም አይረሳም። መጻሕፍትን ከሚሸከሙ እጆች ይልቅ በትር በዝቷል። እስክርቢቶን ለመጻፍያ ሳይሆን ሌላ ተማሪን ለመውጋት አገልግሎት ላይ ውሏል። ሲጠቃለል 'ዱላና ድንጋይ የትምህርት መሣሪያ ሆኑ' እየተባለ ነገሩ በምፀት ተነግሯል። • ዩኒቨርሲቲ ብሎ ለመጥራት የሚያስቸግሩ "ዩኒቨርሲቲዎች" ወላጅ ልጆቹን በኩራት ሳይሆን በሥጋት ወደ ዩኒቨርሲቲ የላከበት ጊዜ ላይ እንገኛለን። ሥጋቱ አይሎባቸው ልጆቻቸውን በመጨረሻው ሰዓት ከትምህርት ገበታ ያስቀሩም ጥቂት እንደማይሆኑ መገመት ይቻላል። "ዩኒቨርሲቲ ምኑን ዩኒቨርሲቲ ሆነ?" በ1960ዎቹ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ንቅናቄ ተሳታፊ የነበሩት ዶ/ር የራስ ወርቅ አድማሴ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ36 ዓመታት በማስተማራቸውም የተማሪዎች ፖለቲካዊ ጥያቄንም ሆነ እሱን ተከትሎ የሚነሱ እንቅስቃሴዎችን ለመረዳት ቅርብ ናቸው። ከሳቸው ጊዜ የ 'መሬት ላራሹ' የተማሪዎች ንቅናቄ አንፃር የቅርብ ዓመታቱም ኾነ የዛሬዎቹ የተማሪዎች ፖለቲካዊ ጥያቄና እንቅስቃሴዎች በብዙ መልኩ የተለዩ ናቸው ይላሉ። ያኔ ተማሪው የሚያምፀው በሥርዓቱ፤ የሚቃወመውም ሥርዓቱን ነበር የሚሉት ዶ/ር የራስ ወርቅ በአንድ ዓላማ በአንድ ላይ መቆም የሳቸው ጊዜ የተማሪዎች ንቅናቄ መገለጫ እንደነበር ያስታውሳሉ። • ከ300 በላይ የሚዛን ቴፒ ተማሪዎች ታመው እንደነበር ተሰማ ያሁኑ ግን "ተማሪው በብሔር ተከፋፍሎ አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ክፍፍሉ ከብሔርም ወርዶ ጎጥም ይደርሳል። ሃይማኖትም ሁሉ ይኖራል" በማለት ያነፃፅራሉ። ባለፉት ዐሥርና እንደዚያ ዓመታት በዛሬዎቹ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጥያቄዎች ምክንያት የዩኒቨርሲቲ ቅጥሮች ውስጥ በሚገኙ ንብረቶች ላይ ውድመት ደርሷል። እሳቸውና የሳቸው ጊዜ ተማሪዎች ደጅ ከፖሊስ ጋር ይጋጩ እንጂ የዩኒቨርሲቲ ቅጥር ላይ ጉዳት አያደርሱም ነበር። ዩኒቨርሲቲዎችን መደብደብ በጭራሽ የሚታሰብ ነገር እንዳልነበር የሚናገሩት ዶ/ር የራስ ወርቅ "ይልቅ ዩኒቨርሲቲው የንቅናቄው ካምፕና ምሽግ ነበር" ይላሉ። ተማሪ በተማሪ የተደበደበበትና የተሳደደበትን የቅርብ ጊዜውን የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ግጭት በምሳሌነት በማንሳት የአሁን የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የፖለቲካ ጥያቄ "ፀባዩም፣ ዓላማውም እንደገናም የትግል መሣሪያዎቹም ከኛ የተለዩ ናቸው" ይላሉ። ቤተ መጻሕፍት ተቀምጦ የሚያነብ ተማሪ ከኋላዬ ተመታሁ ብሎ የሚሰጋ ከሆነ፣ በተማሪዎች መኝታ እርስ በርስ ተፈራርተው እንቅልፍ አጥተው የሚያድሩ ከሆነ፣ ሴት ተማሪዎች እንደፈራለን እያሉ የሚሰጉ ከሆነ "ዩኒቨርሲቲ ምኑን ዩኒቨርሲቲ ሆነ?"ይላሉ ዶ/ር የራስወርቅ። • የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የፖለቲካ ጥያቄ እንዴት ይመለስ? ዩኒቨርሲቲ የሚለው ቃል "ዩኒቨርሳል" (ትልቁ ዓለም) ከሚለው ቃል የመጣ፣ የአስተሳሰብ አድማስን የሚያጎለብት፣ ነገሮችን አስፍቶ የሚመለከት ቢሆንም ዛሬ ግን እንደ ብሔርና ሃይማኖት ያሉ ልዩነቶች አይለው የአገሪቱ የዩኒቨርሲቲዎች ነባራዊ እውነታ ከዚህ በተቃራኒው መሆኑ አለመታደል እንደሆነ ይናገራሉ። ከ"ዩኒቨርሳሊስት" ይልቅ ብሔር ብሔር በመባሉ ግን ተማሪው ላይ አይፈርዱም። ምክንያቱ ደግሞ ተማሪው የዛሬው የአገሪቱ ፖለቲካዊ ሥርዓት ነፀብራቅ ነው ብለው ማመናቸው ነው። እሳቸውና የሳቸው ዘመን ተማሪዎች አተያይና የተማሪዎች ንቅናቄም ከጊዜው ዓለም አቀፋዊ ሁኔታ አንፃር የተቃኘ ነበር። "ምናልባት በዚያ ጊዜ ስለዓለም አቀፋዊነት፣ ስለ ሆቺ ሚንና ቼጉቬራ ስናወራ የነበርነው እኛም የዚህ ጊዜ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ብንሆን ከዛሬው ተማሪ የምንለይ አንሆንም ነበር" ይላሉ። የተማሪ ጥያቄ ማንሳትም ሆነ ቁጭቱን መግለፅ የሚወገዝ ሳይሆን የሚመሰገን ነው የሚሉት ዶ/ር የራስወርቅ የአሁኑ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጥያቄ አቀራረብና የእንቅስቃሴው ኢላማ ግን መስመር የሳተ በመሆኑ ሊቀየር ይገባል ባይ ናቸው። "የያኔና የአሁኑን የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ማነፃፀር በጣም ይከብዳል" ከዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ብዛት፣ ከአገራዊና ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎች መለዋወጥ አንጻር ሁለቱን የተማሪ ትውልድ ማወዳደር እጅጉን ከባድ እንደሆነ የሚናገሩት ደግሞ በኢትዮጵያ የተማሪዎች ንቅናቄ ተሳታፊ የነበሩትና ስለ ኢትዮጵያ አብዮት መጽሐፍ የጻፉት ፕሮፌሰር ገብሩ ታረቀ ናቸው። ለእነሱ በቀላሉ መቀራረብና መግባባት ብሎም በአንድ ርዕዮተ ዓለም መሰባሰብ ቀላል ነበር። ተማሪው የሚከተለው ማርክሲዝም ሌኒንዝምን እንደነበርም ፕሮፌሰር ገብሩ ያስታውሳሉ። • "ለሴት ምሁራን የተከለከለ ኃላፊነት?" "ዋናው ዓላማችን በአፋጣኝ የኢትዮጵያን ዕድገት ማየት፣ ገበሬውና ዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የነበረው ሰፊው ሕዝብ ከዕድገቱ ተጠቃሚ እንዲሆን ነበር የተሰባሰብነው፣ የታገልነው፣ የቆሰልነውና የሞትነውም" ይላሉ። እንደ እሳቸው እምነት የብሔር ፌደራሊዝሙ ተማሪው ላይ ትልቅ ተፅእኖ አሳድሯል። በዚህም በሳቸው ጊዜ አሰባሳቢና አዋሃጅ የነበሩ ትምህርት ቤቶች ዛሬ ግን ከፍተኛ ልዩነት የሚንፀባረቅባቸው ሆነዋል። ባለፉት ዓመታት ኢህአዴግ ትምህርት ቤቶች ላይ የሠራው የፖለቲካ ሥራ (በተለይም ተማሪዎችን አባል ማድረግ) ያሳደረውን ተፅእኖም ይጠቅሳሉ። አብዛኞቹ የዩኒቨርሲቲ መምህራንም በዕድሜም ሆነ በብቃት ለእነሱ ዘመን ምሁራን ሳይሆን ለተማሪዎቻቸው የቀረቡ መሆንን ዶ/ር የራስወርቅና ፐሮፌሰር ገብሩ እንደ አንድ ችግር ጠቅሰዋል። ፖለቲከኞችና ፅንፈኛ ብሔርተኞች ዩኒቨርሲቲዎችን የራሳቸው የጨዋታ ሜዳ ማድረጋቸውም ለፕሮፌሰር ገብሩ ከፍተኛ ችግር ነው። • የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችና ወላጆቻቸው ስጋት የትምህርት ዝቅጠት እና የሥነ ሥርዓት ጉድለትም ሌላው እንደ ችግር ያነሱት ጉዳይ ነው። ከጠቀሷቸው ምክንያቶች በመነሳት የሳቸውን የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ንቅናቄ ከዚህኛው ጊዜ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እንቅስቃሴ ልዩነቱ የሰማይና የምድር ያህል ነው በማለት ይደመድማሉ። እንደ ዶ/ር የራስወርቅ ሁሉ ፕሮፌሰር ገብሩም ለዛሬው ሁኔታና ምስቅልቅል እሳቸው 'የተበደሉ' በሚሏቸው የአሁኑ ጊዜ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ላይ አይፈርዱም። "ፖለቲካው ንግድ አልሆነም ነበር" የ60ዎቹ ትውልድ ከአሁኑ በሁለት መሠረታዊ ነገሮች እንደሚለይ ይናገራሉ፣ ፕሮፌሰር መረራ ጉዲናም። የመጀመሪያው በሳቸው ጊዜ የነበረው የጋራ አጀንዳና የአንድነት ጉዞ ቀርቶ ጭራሹኑም ተማሪዎችን የሚያስማማ ነገር መጥፋቱ ነው። "መሬት ላራሹና የብሔር እኩልነት የሁሉም አጀንዳ ነበር። ያኔ የብሔር ጥያቄ በሁሉም ዘንድ ተቀባይነት ነበረውም" በማለት ያስታውሳሉ። ሁለተኛውና ዋናው ልዩነት የሚሉት በሳቸው ጊዜ የዩኒቨርሲቲ ተማሪው ወደ ድርጅቶች ይሄድ የነበረው ለትግል እንጂ የሆነ ዓይነት ጥቅም ለማግኘት ያልነበር መሆኑን ነው። "ፖለቲካ እንደዛሬው ወደ ንግድነት አልተቀየረም ነበር ። ከመንግሥትም ሆነ ከማንም ለሚገኝ ትርፍ ሳይሆን ለዓላማ ነበር።" በዩኒቨርሲቲዎች ብቻም ሳይሆን በመላ አገሪቱ ፖለቲካን ወደ ንግድ መለወጡ የኢህአዴግ ትልቁ ጥፋት እንደሆነም ይደመድማሉ ፕሮፌሰር መረራ። • የሃምዛ ሃሚድ ገመድ አልባ የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ የተወሰኑ መመሳሰሎች ሊኖሩ እንደሚችሉ የሚናገሩት ፕሮፌሰር መረራ "ይነስም ይብዛ ይሄኛውም ተማሪ የራሱ አጀንዳ ይኖረዋል" ይላሉ። እሳቸው እንደሚያስታውሱት የብሔር ጥያቄ በዚያ ጊዜም ተነስቷል። ኢትዮጵያዊ ማን ነው? የሚሉ ዓይነት ጥያቄዎችም መነሳት ጀምረው ነበር። ታዲያ የዛሬው ልዩ ነገር ምንድን ነው? "መከፋፈሉ ያኔ የጀመረ ቢሆንም ዛሬ ብዙ የቻይና ግንቦች በዝተዋል" የሚሉት ፕሮፌሰር መረራ የዛሬውና የሳቸው ጊዜ የብሔር ጥያቄ አረዳድም በጣም መለያየቱን ያስረዳሉ። "ያኔ የተማሪን ልብ የሚስበው ሶሻሊዝም ነበር። ዛሬ ደግሞ የተማሪው ልብ ብሔር ላይ ነው" አፄ ኃይለ ሥላሴ ከሥልጣን ወርደው፣ አብዮቱም አልፎ፣ የተማሪዎች ንቅናቄ ቦታውን በልዩነት ላይ ለተመሠረቱ ድርጅቶች መልቀቀ ሲጀምር የተፈጠረው ነገር ዛሬ ላይ አድርሶናል፤ በዚህም ልዩነቶች እየሰፉ ግጭቶችም እየበዙ መጥተዋል ሲሉ ይደመድማሉ።
ዶ / ር ገብሩ ታረቀ ፣ ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና እና ዶ / የራስወርቅ ር አድማሴ ዘንድሮም ተማሪዎች ከክልላቸው ውጪ ወደሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች አ (ሄ0ም ብለው እንደነበርም አይረሳም ። መጻሕፍትን ከሚሸከሙ እጆች ይልቅ በትር በዝቷል ። እስክርቢቶን ለመጻፍያ ሳይሆን ሌላ ተማሪን ለመውጋት አገልግሎት ላይ ውሏል ። ሲጠቃለል ' ዱላና ድንጋይ የትምህርት መሣሪያ ሆኑ ' እየተባለ ነገሩ በምፀት ተነግሯል ። • ዩኒቨርሲቲ ብሎ ለመጥራት የሚያስቸግሩ " ዩኒቨርሲቲዎች " ወላጅ ልጆቹን በኩራት ሳይሆን በሥጋት ወደ ዩኒቨርሲቲ የላከበት ጊዜ ላይ እንገኛለን ። ሥጋቱ ልጆቻቸውን አይሎባቸው በመጨረሻው ሰዓት ከትምህርት ገበታ ያስቀሩም ጥቂት እንደማይሆኑ መገመት ይቻላል ። " ዩኒቨርሲቲ ምኑን ዩኒj_ሲቲ ሆነ? " በ1960ዎቹ ተማሪዎች የኢትዮጵያ ንቅናቄ ተሳታፊ የነበሩት ዶ / ር የራስ ወርቅ አድማሴ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ36 ዓመታት በማስተማራቸውም የተማሪዎች ፖለቲካዊ ጥያቄንም ሆነ እሱን ተከትሎ የሚነሱ እንቅስቃሴዎችን ለመረዳት ቅርብ ናቸው ። ከሳቸው ጊዜ የ ' መሬት ላራሹ ' የተማሪዎች ንቅናቄ አንፃር የቅርብ ዓመታቱም ኾነ የዛሬዎቹ የተማሪዎች ፖለቲካዊ ጥያቄና እንቅስቃሴዎች በብዙ መልኩ የተለዩ ናቸው ይላሉ ያኔ ። ተማሪው የሚያምፀው በሥርዓቱ ፤ የሚቃወመውም ሥርዓቱን ነበር የሚሉት ዶ / ር የራስ ወርቅ በአንድ ዓላማ በአንድ ላይ መቆም ጊዜ የሳቸው Xየተማ9ሪዎች ንቅናቄ መገለጫ እንደነበር ያስታውሳሉ ። • ከ300 በላይ የሚዛን ቴፒ ተማሪዎች ታመው እንደነበር ተሰማ ያሁኑ ግን " ተ3ሪk በብሔር ተከፋፍሎ አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ክፍፍሉ ከብሔርም ወርዶ ጎጥም ይሳል ። ሃይማኖትም ሁሉ ይኖራል " በማለት ያነፃፅራሉ ። ባለፉት ዐሥርና እንደዚያ ዓመታት በዛሬዎቹ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጥያቄዎች ምክንያት የዩኒቨርሲቲ ቅጥሮች ውስጥ በሚገኙ ንብረቶች ላይ ውድመት ደርሷል ። ሳቸና የሳቸው ጊዜ ተማሪዎች ደጅ ከፖሊስ ጋር ይጋጩ እንጂ የዩኒቨርሲቲ ቅጥር ላይ ጉዳት አያደርሱም ነበር ። መደብደብ ዩኒቨርሲቲዎችን በጭራሽ የሚታሰብ ነገር እንዳልነበር የሚ ናገሩት ዶ / ር የራስ ወርቅ " ይልቅ ዩኒቨርሲቲው የንቅናቄው ካምፕና ምሽግ ነበር " ይላሉ ። ተማሪ በተማሪ የተደበደበበትና የተሳደደበትን የቅርብ የቡሌ ጊዜውን ሆራ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ግጭት በምሳሌነት በማንሳት የአሁን የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የፖለቲካ ጥያቄ " ፀባዩም ፣ ዓላማውም እንደገናም የትግል መሣሪያዎቹም ከኛ የተለዩ ናቸው " ይላሉ ። ቤተ መጻሕፍት ቀጦ የሚያነብ ተማሪ ከኋላዬ ተመታሁ ብሎ የሚሰጋ ከሆነ በተማሪዎች ፣ መኝታ እርስ በርስ ተፈራርተው እንቅልፍ አጥተው የሚያድሩ ከሆነ ፣ ሴት ተማሪዎች እንደፈራለን እያሉ የሚሰጉ ከሆነ " ዩኒቨርሲቲ ምኑን ዩኒቨርሲቲ ሆነ? " ይላሉ ዶ / ር የራስወርቅ ። • የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የፖለቲካ ጥያቄ እንዴት ይመለስ? ዩኒቨርሲቲ የሚለው ቃል " ዩኒቨርሳል " (ትልቁ ዓለም) ከሚለው ቃል የመጣ ፣ የአስተሳሰብ አድማስን የሚያጎለብት ፣ ነገሮችን አስፍቶ የሚመለከት ቢሆንም ዛሬ ግን እንደ ብሔርና ሃይማኖት ያሉ ልዩነቶች አይለው የአገሪቱ የዩኒ $ ቨርሲ8ቲዎrች ነባራዊ እውነታ ከዚህ በተቃራኒው መሆኑ አለመታደል እንደሆነ ይናገራሉ ። ከ " ዩኒቨርሳሊስት " ይልቅ ብሔር ብሔር በ መባሉ ግን ተማሪው ላይ አይፈ # sም ። ደግሞ ምክንያቱ ተማሪው የዛሬው አገሪ ፖለቲካዊ ሥርዓት ነፀብራቅ ነው ብለው ማመናቸው ነው ። እሳቸውና የሳቸው ዘመን ተማሪዎች አተያይና የተማሪዎች ንቅናቄም ከጊዜው ዓለም አቀፋዊ ሁኔታ አንፃር የ_ተቃsኘ ነበር ። " ምናልባት በዚያ ጊዜ ስለዓለም አቀፋዊነት ፣ ስለ ሆቺ ሚንና ቼጉቬራ ስ ናወራ የነበርነው እኛም ጊዜ የዚህ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ብንሆን ከዛሬው ተማሪ የምንለይ አንሆንም ነበር " ይላሉ ። የተማሪ ጥያቄ ማንሳትም ሆነ ቁጭቱን መግለፅ የሚICዝ ሳይሆን የሚመሰገን የሚሉት ነው ዶ / የራስወርቅ ር የአሁኑ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጥያቄ አቀራረብና የእንቅስቃሴው ኢላማ ግን መስመር የሳተ በመሆኑ ሊቀየር ይገባል ባይ ናቸው ። " የያኔና የአሁኑን የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ማነፃፀር በጣም ይከብዳል " ከዩኒቨርሲቲ ብዛት ተ ማሪዎች ፣ ከአገራዊና ዓለም አቀፋዊ ሁdኔታ2ዎች መለዋወጥ አንጻር ሁለቱን የተማሪ ትውልድ ማወዳደር እጅጉን ከባድ እንደሆነ የሚናገሩት ደግሞ በኢትዮጵያ የተማሪዎች ንቅናቄ ተሳታፊ & ነበሩትQ ስለ ኢትዮጵያ አብዮት VመጽTሐፍ የጻፉት ፕሮፌሰር ገብሩ ታረቀ ናቸው ። ለእነሱ በቀላሉ መቀራረብና መግባባት ብሎም በአንድ ርዕዮተ ዓለም መሰባሰብ ቀላል ነበር ። ተማሪው የሚከተለው ማርክሲዝም ሌኒንዝምን እንደነበርም ፕሮፌሰር ገብሩ ያስታውሳሉ ። • " ለሴት ምሁራን የተከለከለ ኃላፊነት? " " ዋናው ዓላማችን በአፋጣኝ የኢትዮጵያን ዕድገት ማየት ፣ ገበሬውና ዝቅ02 የኑሮ ደረጃ የነበረው ላይ ሰፊው ሕዝብ ከዕድገቱ ተጠቃሚ Tንዲjን ነበር የተሰባሰብነው ፣ ^ ታገልrው ፣ የቆሰልነውና የሞትነውም " ይላሉ ። እንደ እሳቸው እምነት የብሔር ፌ6ደራሊዝMሙ ተማሪው ላይ ትልቅ ተፅእኖ አሳድሯል ። በዚህም በሳቸው ጊዜ አሰባሳቢና አዋ ሃጅ የነበሩ ትምህርት ቤቶች ዛሬ ግን ከፍተኛ ልዩነት የሚንፀባረቅባቸው ሆነዋል ። ባለፉት ዓመታት ኢህአዴግ ትምህርት ቤቶች ላይ የፖለቲካ የሠራው ሥራ (በተም ተማሪዎችን አባል ማድረግ) ያሳደረውን ተፅእኖም ይጠቅሳሉ ። አብዛኞቹ የዩኒቨርሲቲ መምህራንም በድሜ ሆነ በብቃት ለእነሱ ዘመን ምሁራን ሳይሆን ለተማሪዎቻቸው የቀረቡ መሆንን ዶ / ር የራስወርቅና ፐሮ ፌሰር ገብሩ እንደ አንድ ችግር ጠቅሰዋል ። ፖለቲከኞችና ፅንፈኛ ብሔርተኞች ዩኒቨርሲቲዎችን የራሳቸው የጨዋታ ሜዳ ማድረጋቸውም ለፕሮፌሰር ገብሩ ከፍተኛ ችግር ነው ። • የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎችና ወላጆቻቸው ስጋት የትህት ዝቅጠት እና የሥነ ሥርዓት ጉድለትም ሌላው እንደ ችግር ያነሱት ጉዳይ ነው ። ከጠቀሷቸው ምክንያቶች በመነሳት የሳቸውን የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ንቅናቄ ከዚህኛው ጊዜ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እንቅስቃሴ ልዩነቱ የሰማይና የምድር ያህል ነው በማለት ይደመድማሉ ። እንደ ዶ / ር የራስወርቅ ሁሉ ፕሮፌሰር ገብሩም ለዛሬው ሁኔታና ምስቅልቅል እሳቸው ' የተበደሉ ' በሚሏቸው የአሁኑ ጊዜ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ላይ አይፈርዱም ። " ፖለቲካው ንግድ አልሆነም ነበር " የ60ዎቹ ትውልድ ከአሁኑ በለ ነገሮች መሠረታዊ እንደሚለይ ይናገራሉ ፣ ፕሮፌሰር መረራ ጉዲናም ። የመጀመሪያው የሚያስማማ ነገር መጥ ነው ። " መሬት ላራሹና የብሔር እኩልነት የሁሉም አጀንዳ ነበር ። ያኔ የብ ሔር ጥያቄ በሁሉም ዘንድ ተቀባይነት ነበረውም " በማለት ያስታውሳሉ ። ሁለተኛውና ዋናው ልነ የሚሉት በሳቸው ጊዜ የዩኒቨርሲቲ ተማሪው ወደ ድርጅቶች ይሄድ የነበረው ለትግል እንጂ የሆነ ዓይነት ጥቅም ለማግኘት ያል5ነበjር መሆኑን ነው " ። ፖለቲካ እንደዛሬው ወደ ንግድነት አልተቀየረም ነበር ። ከመ_ን6ግሥት $ ም ሆነ ከማንም ለሚገኝ ትርፍ ለዓላማ ሳይሆን ነበር ። " በዩኒቨርሲቲዎች ብቻም ሳይሆን በመላ አገሪቱ ፖPለ2ቲካን ወደ ንግድ መለወጡ የኢህአዴግ ትልቁ ጥፋት እንደሆነም DደYድማሉ ፕሮፌሰር መረራ ። • የሃምዛ ሃሚድ ገመድ አልባ የኤሌክትሪክ ማስተላለፊያ የተወሰኑ መመሳሰሎች ሊኖሩ እንደሚችሉ የሚናገሩት ፕሮፌሰር መረራ " ይነስም ይብዛ ይሄኛውም ተማሪ የራሱ አጀንዳ ይኖረዋል " ይላሉ ። እሳቸው እንደሚያስታውሱት የብሔር ጥያቄ በዚያ ጊዜም ተነስቷል ። ኢትዮጵያዊ ማን ነው? የሚሉ ዓ ይነት ጥያቄዎችም መነሳት ጀምረው ነበር ። ታዲያ የዛሬው ልዩ ነገር ምንድን ነው? " መከፋፈሉ ያኔ የጀመረ ቢሆንም ዛሬ ብዙ የቻይና ግንቦች በዝተዋል " የሚሉት ፕሮፌሰር መረራ የዛሬውና የሳቸው ጊዜ የብሔር ጥያቄ አረዳድም በጣም መለያየቱን ያWስረዳ mሉ ። " ያኔ የተማሪን ልብ የሚስበው ሶሻሊዝም ነበር ። ዛሬ ደግሞ የተማሪው ልብ ብሔር ላይ ነው " አፄ ኃይለ ሥላሴ ከሥልጣን ወርደው ፣ አብዮቱም አልፎ ፣ የተማሪዎች ንቅናቄ ቦታውን በልዩነት ላይ ለተመሠረቱ ድርጅቶች መልቀቀ ሲጀምር የተፈጠረው ነገር ዛሬ አ ድርሶናል ላይ ፤ በዚህም ልዩነቶች ግጭቶችም እየሰፉ እየበዙ መጥተዋል ሲሉ ይደመድማሉ ።
40
አውሮፕላኑ 149 ሰዎችን እንዲሁም 8 የበረራ ሰራተኞችን አሳፍሮ እንደነበርና ከተነሳ ከ ስድስት ደቂቃ በኋላ ግንኙነት መቋረጡን ፋና ዘግቧል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአንድ ሰዓት በፊት ባወጣው የአደጋ ሪፖርት ጠዋት 2፡38 ከአዲስ አበባ አውሮፕላን ማረፊያ የተነሳው አውሮፕላን የተከሰከሰው ደብረዘይት አካባቢ እንደሆነ አስታውቋል። ምን ያህል ሰው ሞተ ወይም ተረፈ ስለሚለው የታወቀ ነገር እንደሌለና የተሳፋሪዎችን ማንነት የሚያጣራ የመረጃ ማእከል በመክፈት ላይ መሆኑን አየር መንገዱ አስታውቋል። እስካሁን ስለ አደጋው መንስኤ የተባለ ነገር የለም። ወሎ በነዳጅ 'ልትባረክ' ይሆን?
አውሮፕላኑ 149 ሰዎችን እንዲሁም 8 የበረራ ሰራተኞችን አሳፍሮ እንደነበርና ከተነሳ ከ ስድስት ደቂቃ በኋላ ግንኙነት መቋረጡን ፋና ዘግቧል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአንድ ሰዓት በፊት ባወጣው የአደጋ ሪፖርት ጠዋት 2፡38 ከአዲስ አበባ አውሮፕላን ማረፊያ የተነሳው አውሮፕላን የተከሰከሰው ደብረዘይት አካባቢ እንደሆነ አስታውቋል። ምን ያህል ሰው ሞተ ወይም ተረፈ ስለሚለው የታወቀ ነገር እንደሌለና የተሳፋሪዎችን ማንነት የሚያጣራ የመረጃ ማእከል በመክፈት ላይ መሆኑን አየር መንገዱ አስታውቋል። እስካሁን ስለ አደጋው መንስኤ የተባለ ነገር የለም። ወሎ በነዳጅ 'ልትባረክ' ይሆን?
41
አውሮፕላኑ 149 ሰዎችን እንዲሁም 8 የበረራ ሰራተኞችን አሳፍሮ እንደነበርና ከተነሳ ከ ስድስት ደቂቃ በኋላ ግንኙነት መቋረጡን ፋና ዘግቧል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአንድ ሰዓት በፊት ባወጣው የአደጋ ሪፖርት ጠዋት 2፡38 ከአዲስ አበባ አውሮፕላን ማረፊያ የተነሳው አውሮፕላን የተከሰከሰው ደብረዘይት አካባቢ እንደሆነ አስታውቋል። ምን ያህል ሰው ሞተ ወይም ተረፈ ስለሚለው የታወቀ ነገር እንደሌለና የተሳፋሪዎችን ማንነት የሚያጣራ የመረጃ ማእከል በመክፈት ላይ መሆኑን አየር መንገዱ አስታውቋል። እስካሁን ስለ አደጋው መንስኤ የተባለ ነገር የለም። ወሎ በነዳጅ 'ልትባረክ' ይሆን?
አውPፕ1ኑ 149 SሰJ & እንዲሁም ችን 8pm የበረራ ራተችን yአgሳፍሮ ከqተ ነdሳ ከ እንደነበ ርና ደቂቃ በኋላ t cስት መቋረጡን ግንኙነት ፋና ዘግቧል 6የኢ0ትዮuያ ። አየር (ከአንCድ መንገድ ሰዓት የአደu በፊት ባወጣው ሪ ፖርት ጠዋት 3 ፡ 38 አበባ ከአ ዲስ አውሮፕላን eqፊያ የ ተነሳው አውሮፕላን የተከ @ Ygው ደብረዘ ይት አካባቢ ንደነ ስታ ቋል ። ምን ሰው ያህል ሞተ ወይም Fስ7ለሚለው ተረፈ የታወቀ ነገር & & ንደሌለ ^ የተvlሪዎiን የሚጣ mነት UየFf ማእከል በመክፈት ላይ መሆኑን አየር መን ገዱ * አ_ስታ ። በ ነዳጅ KልትባWረክ ' ይሆን?
42
መጨባበጥ ከሰው ልጅ ባሕል ጋር እንደተጨባበጠ እነሆ ስንት ዘመኑ! ሰዎች አዲስ ሰው ሲተዋወቁ ይጨባበጣሉ፤ ከሚያውቁት ሰው ጋር ይጨባበጣሉ። ቢሊየነሮች የንግድ ሥምምነት ተፈጣጥመው ይጨባበጣሉ። አጫራች አሸናፊውን ተጫራች ማሸነፉን የሚያውጅለት እጁን በመጨበጥ ነው። መንግሥታት በጦርነት ከተቋሰሉ በኋላ "ይቅር ለእግዜር" የሚባባሉት በመጨባበጥ ነው። መጨባበጥ እንደ መተንፈስ ያለ ነው። ሕይወታችንን ተቆጣጥሮታል። እንኳንስ እኛ የአሜሪካ ፕሬዝዳንትም የነጩ ቤተ መንግሥት የግዛት ዘመኑን ሩብ የሚያጠፋው በመጨባበጥ ነው። አንድ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በዓመት በአማካይ ስንት ሰው የሚጨብጥ ይመስልዎታል? 65 ሺህ ሰዎችን! ታዲያ ከመጨባበጥ ጋር በቀላሉ የምንፋታ ይመስልዎታል? ለመሆኑ ማን ጀመረው? እንዴት ይታወቃል ይሄ? አይታወቅም። ኾኖም መላምቶች አሉ። ጥንታዊ ግሪኮች መሣሪያ ይሸከሙ ስለነበር አንዱ ሌላውን ለማጥቃት እንዳልመጣ ለማሳየት ይጨባበጡ ነበር። አውሮፓዊያንም ጀምረውት ይሆናል። ድሮ በመካከለኛው ዘመን በነፍስ የሚፈላለጉ የመሳፍንትና የመኳንንት ቤተሰቦች እርስ በርስ የሚጨባበጡበት ዋናው ምክንያት አንዱ ሌላውን ሊጎዳ የሚችል መሣሪያ እንዳልታጠቀ እጁን በማርገፍገፍ ለማጣራት ነበር። መጨባበጥን እንደ የኮይኮር ክርስቲያኖች ያስፋፋው ግን የለም። ኮይኮሮች በ17ኛው ክፍለ ዘመን የነበሩ የክርስቲያን ወንድማችነት ማኅበር አባላት ናቸው። ማንኛውም መልክ ያለው ጦርነትን ይጸየፋሉ። እነርሱ በሰው ልጆች እኩልነት ከማመናቸው ጋር ተያይዞ ይሆናል ከማጎንበስ ይልቅ መጨባበጥ እኩልነትን ይገልጣል ብለው ያስባሉ። እንዲያ በማመናቸው ነው ሰመል መጨባበጥን አጠናክረው ገፉበት። ክርስቲን ላጋር በቴክሳስ ኦስተን ዩኒቨርስቲ የሥነ ልቡና ሳይንስ ፕሮፌሰር ናት። መጨባበጥ የሰው ልጆች ትሁትነት የሚገለጥበት፤ ልብ ለልብ መናበባቸውን በጥቂቱም ቢሆን የሚንጸባረቅበት ጥበብ ነው። "የሰው ልጅ በጊዜ ርዝማኔ እንዴት ማኅበራዊ ፍጡር እየሆነ እንደመጣም ማሳያ ነው" ትላለች ፕሮፌሰር ክሪስቲን። በተለይም ሰው በንክኪ ራሱን የሚገልጽ እንሰሳ ስለመሆኑም ሌላ ማረጋገጫ ነው። መጨባበጥ የብዙ ዓለም ጥግ ረቂቅ ቋንቋ ነው። ለዚያም ነው አቁሙት ስንባል ግራ የገባን። ለዚያም ነው በእግር ተጨባበጡ ሲባል ፌዝ የሆነብን። ለዚያም ነው መሪዎች ስንት ጊዜ መመሪያ እየረሱ ሲጨባበጡ የነበረው። ለዚያም ነው በክርን ተጨባበጡ ሲባል "እረ ወዲያ!" ያልነው። ፕሮፌሰር ላጋር እንደምትለው "መጨባበጥ ብቻም ሳይሆን መነካካት ጠንካራው የስሜታችን ቋንቋ ነው፤ ልናጣው አንፈልግም።" በሳይንስ እኛን ይቀርባሉ የሚባሉት "አጎቶቻችን" እነ ቺምፓዚም ከእኛ የባሱ ናቸው። እጅግ ይተቃቀፋሉ። ሰላምታ ሲሰጣጡ አጠገባቸው ያለውን ዛፍም ቢሆን ያቅፉታል እንጂ የእግዜር ሰላምታን ቸል አይሉም። አንዳንዴ ከመተቃቀፍም አልፈው ይሳሳማሉ። በ1960ዎቹ ምርምሩን ይፋ ያደረገው አሜሪካዊው የሥነ ልቦና ሳይንስ ሊቅ ሃሪ ሀርሎ የዝንጀሮ ልጆች ለዕድገታቸው እጅግ አስፈላጊ ከሆኑ ጉዳዮች አንዱ መነካት አንደሆነ ደርሶበታል። መተሻሸት፣ መታቀፍ። ቀጭኔዎችም እንደኛው ናቸው። ሁለት ሜትር በሚረዝመው መቃ አንገታቸው አንዱ የአንደኛውን አንገት ይጨብጣል። መጨባበጥን ለምን አንተካውም? ይሄ መጨባበጥ የሚሉት ነገር ምንም ያህል ወሳኝ የስሜት መግለጫችን ቢሆንም አማራጭ አልባ አይደለም። ለምሳሌ ሁለት መዳፎቻችንን በማገናኘት እጃችንን ከደረታችን አስደግፈን ከወገብ ሸብረክ ብንልስ? ደስ አይልም? ሕንዶች "ናመስቴ" ይሉታል። ወይም ደግሞ እንደ ሳሞአ ደሴት ነዋሪዎች በዓይን ጥቅሻ ሰላም ብንባባልስ? እነዚህ ከአውስትራሊያ ማዶ በትንሽ ደሴት የሚኖሩ ሕዝቦች ሁነኛ ሰላምታ አሰጣጣቸው ሞቅ ካለ ፈገግታ ጋር የዐይን ሽፋሽፍታቸውን ከፍ ዝቅ በማድረግ ነው። ወይም ደግሞ በሙስሊም አገራት እንደሚዘወተረው አንድ እጅን ወደ ልብ አስጠግቶ በማሳየት በፈገግታ ብቻ ሰላም ብንባባልስ? ወይም ደግሞ እንደ ሃዋይ ሰዎች ሦስቱን የመሐል ጣቶች አጥፎ አውራ ጣትንና ትንሽ ጣትን ዘርግቶ እደውልልኻለው አይነት ምልክት በማሳየት ሰላም መባባልም ይቻላል። ዝርዝሩ ብዙ ነው። አንዳቸውም ግን እንደ መጨባበጥ አርኪ አይመስሉም። የባሕሪና ተያያዥ ጉዳዮች ሳይንቲስት ቫል ከርቲስ እንደምትለው ሰዎችን ስንጨብጥ የጥርጣሬ ግንብን እያፈረስን ነው። መጨባበጥን መርሳት እንችላለን? መጨባበጥ ከኮቪድ-19 ወዲህ ብቻ አይደለም ዘመቻ የተከፈተበት። በ1920ዎቹ በወጡ የጥናት ወረቀቶች መጨባበጥ ክፉ ተህዋሲያንን የምናዛምትበት ሁነኛው መንገድ እንደሆነ ተደርሶበት ነበር። አሜሪካኖች ታዲያ በዚያ ጊዜ መጨባበጥን ትተን እንደ ቻይናዎች የራሳችንን እጆች በማጨባበጥ ሰላምታን እንለዋወጥ የሚል ዘመቻ ተከፍቶ ነበር። በፈረንጆች 2015 በሎሳንጀለስ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ ሆስፒታል ቅጥር ግቢ አንድም ሰው እንዳይጨባበጥ መመሪያ አውጥቶ ነበር። ይህም የተደረገው በተለይ በጽኑ ሕሙማን ሕክምና ክፍል አካባቢ ነበር። ሆኖም ይህ መመሪያ መቆየት የቻለው ለ6 ወራት ብቻ ነበር። በነገራችሁ ላይ በብዙ የዓለም ክፍል የሚገኙ ሙስሊም ሴቶች በአመዛኙ የቅርብ ቤተሰብ ካልሆነ በስተቀር ወንድ ለመጨበጥ አይፈቅዱም። ይህም ከሐይማኖት መመሪያ ጋር የተያያዘ ምክንያት ያለው ነው። ይህ ሁሉ ሐይማኖታዊና ሳይንሳዊ ጫና የደረሰበት የመጨባበጥ ባሕል ሁሉን አሸንፎ በመላው ዓለም እጅግ ተመራጩ የሰላምታ መንገድ ሆኖ ለኮሮናቫይረስ ዘመን በቅቷል። ሰዎች ለምን ይጨባበጣሉ፤ ስሜታቸውስ ምን ይመስላል ሲሉ የጠየቁና መጨባበጥን ያጠኑ ሳይንቲስቶች፤ የሰው ልጆች አእምሮ ልክ አመርቂ ወሲባዊ ተራክቦ፣ ወይም ጥሩ ምግብ አልያም ጥሩ መጠጥ ሲያገኝ የሚሰማው ስሜት ዓይነት በመጨባበጥም ተመሳሳዩ የአእምሮ ክፍል እንደሚነቃቃ ደርሰውበታል። ወደፊት እንጨባበጣለን? አብዛኛዎቹ የአሜሪካ ግዛቶች በራቸውን እየከፈቱ ወደ ቀድሞ እንቅስቃሴያቸው እየተመለሱ ቢሆንም መጨባበጥ ግን ከዚህ በኋላ ተመልሶ ስለመምጣቱ እርግጠኛ መሆን አልተቻለም። ዶ/ር አንተኒ ፋውቺ የአሜሪካ ተቀዳሚው የኅብረተሰብ ጤና ጉዳዮች መሪ ናቸው። በአሜሪካ ምድር ከትራምፕ በላይ ይታመናሉ፤ ይሰማሉ። ስለ መጨባበጥ ጉዳይ በተጠየቁ ጊዜ እንዲህ ብለዋል። "እውነቱን ተናገር ካላችሁኝ ከዚህ በኋላ መቼም ቢሆን ወደ መጨበጥ የምንመለስ አይመስለኝም። ያ ዘመን ላይመለስ አልፏል።" ዶ/ር ፋውቺ መጨባበጡ ፈጽሞ እንዲቀር የሻቱት ኮሮናቫይረስን ለማቆም ብቻ ሳይሆን በአሜሪካ በርካታ ሰዎች በኢንፍሉዌንዛ ስለሚሞቱም ጭምር ነው። ኢንፍሉዌንዛው በዋናነት ከሰው ወደ ሰው እየተላለፈ ያለው ደግሞ በመጨባበጥ እንደሆነ በዘመናት ልምዳቸው ያውቁታል። ምናልባት በድኅረ-ኮሮና ሁለት ዓይነት ሕዝቦች ሊፈጠሩ ይችላሉ። የሚጨባበጡና የማይጨባበጡ። መነካካት የሚፈልጉና የማይፈልጉ። ይህ ደግሞ የሰው ልጅን በሥነ ልቦና የሚሰባብር ይሆናል። ዶ/ር ስትዋርት ዎልፍ በዚህ ረገድ የሰጡት አስተያየት በተለይ በኮቪድ-19 ዘመን ያደጉ ወጣቶች ምናልባት ያለመጨባበጡን ነገር ሊገፉበት እንደሚችሉ የሚጠቁም ነው። የተቀረው ሕዝብ ግን መነካካት ደሙ ውስጥ የተቀበረ ያህል የተላመደው ስለሆነ በዋዛ እንዲሁ እርግፍ አድርጎ ሊተው አይችልም። መነካካትን ምንም አይተካውም? ፕሮፌሰር ክሪስ ላጋር "የዚህ የኮቪድ-19 ዘመን ምጸት ምን መሰላችሁ?" ትልና ትጠይቃለች። "ምጸቱ አትነካኩ የተባልነው እጅግ መነካካት በምንሻበት ወቅት መሆኑ ነው።" ፕሮፌሰር ላጋር ለዚህ ሐሳቧ ማጠናከሪያ በሐዘን ላይ ያለንን ስሜት እንድንፈትሽ በመጋበዝ ነው። "እስኪ ሐዘን ላይ ባላችሁበት ጊዜ ማን ስሜታችሁን ይበልጥ እንደሚነካው አስታውሱ። ከልቡ እቅፍ የሚያደርገን ሰው ለልባችን በጣም የቀረበው ነው። ወይ ደግሞ አጠገባችን ሆኖ ትከሻችንን የሚያቅፈንን ወዳጃችን ስሜታችንን እጅጉኑ ይነካዋል። ይህ ስለእኛ የሚነግረን አንድ ነገር ቢኖር እኛ የሰው ልጆች በንክኪ የምንግባባ ዳሳሽ እንሳሳት መሆናችንን ነው።" ደሊያና ጋሪሺያ በኅብረተሰብ ጤና ዘርፍ የተሰማራች ስለሆነ በተቻለ መጠን ንክኪን ታስወግዳለች። ነገር ግን ልማድ ክፉ ነውና ሰው እቅፍ በማድረግ ሱስ የተጠመደች ናት። "85 ዓመት የሆነችውን እናቴን ሁልጊዜም ፍቅሬን የምገልጽላት በማቀፍ ነው። እቅፍ ሳደርጋት ነው ደስ የሚለኝ። እቅፍ አድርጋ ነው ያሳደገችኝ። አሁን አትነካኩ ሲባል ከእናቴ ጋር የነጠሉኝ ያህል ነው የተሰማኝ። አሁንም ቢሆን ስትጠጋኝ እቀፊያት እቀፊያት ይለኛል።" ለማንኛውም ከኮሮናቫይረስ በኋላ መጨባበጥ አይጠፋ ይሆናል፤ እጃችንን ስንዘረጋላቸው ግን የሚያሳፍሩን ሰዎች አይጠፉም።
መጨባበጥ ከሰው ልጅ ባሕል ጋር እንደተጨባበጠ እነሆ ስንት ዘመኑ! ሰዎች አዲስ ሰው ሲተዋወቁ ይጨባበጣሉ ፤ ከሚያውቁት ሰው ጋር ይጨባበጣሉ ። ቢሊየነሮች የንግድ ሥምምነት ተፈጣጥመው ይጨባበጣሉ ። አጫራች አሸናፊውን ተ ጫራች ማሸነፉን የሚያውጅለት እጁን በመጨ ነው ። መንግሥታት በጦርነት ከተቋሰሉ በኋላ " ይቅር ለእግዜር " የሚባባሉት ነው በ መጨባበጥ ። መጨባበጥ እንደ ያለ መተንፈስ ነው ። ሕይወታችንን ተቆጣጥሮታል ። እንኳንስ እኛ የአሜሪካ ፕሬዝዳንትም የነጩ ቤተ መንግሥት የግዛት ዘመኑን ሩብ የሚያጠፋው በመጨባበጥ ነው ። አንድ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት hበዓመVት Zበአማካ + ይ ስንት ሰው የሚጨብጥ ይመስልዎታል? 65 ሺህ ሰዎችን! ታዲያ ከመጨባበጥ ጋር በቀላሉ የምንፋታ ይመስልዎታል? ለመሆኑ ማን ጀመረው? እንዴት ይታወቃል ይሄ? አይታወቅም ። ኾኖም መላምቶች አሉ ። ጥንታዊ ግሪኮች መሣሪያ ይሸከሙ ስለነበር አንዱ ሌላውን ለማጥቃት እንዳልመጣ ለማሳየት ይጨባበጡ ነበር ። አውሮፓዊያንም ጀምረ ውት ይሆናል ። ድሮ በመካከለ ኛው ዘመን በነፍስ የሚፈላለጉ የመሳፍንትና የመኳንንት ቤተሰቦች እርስ በርስ የሚጨባበጡበት ዋናው ምክንያት አንዱ ሌላውን ሊጎዳ የሚችል መሣሪያ እንዳልታጠቀ እጁን በማርገፍገፍ ለማጣራት ነበር ። መጨባበጥን እንደ የኮይኮር ክርስቲያኖች ያስፋፋው ግን አባላት ናቸው ። ማንኛውም መልክ ያለው ጦርነትን ይጸየፋሉ ። እነርሱ በሰው ልጆች እኩልነት ከማመናቸው ተያይዞ ጋር ይሆናል ከማጎንበስ ይልቅ መጨባበጥ aእኩልነ ^ ትን ይገልጣል ብለው ያስባሉ ። እንዲያ በማመናቸው ነው ሰመል መጨባበጥን አጠናክረው ገፉበት ። ክርስቲን ላጋር በቴክሳስ ኦስተን ዩኒቨርስቲ የሥነ ልቡና ሳይንስ ፕሮፌሰር ናት ። መጨባበጥ የሰው ልጆች ትሁትነት የሚገለጥበት ፤ ልብ ለልብ መባውን በጥቂቱም ቢሆን የሚንጸባረቅበት ጥበብ ነው ። " የሰው ልጅ በጊዜ ርዝማኔ እንዴት ማኅበራዊ ፍጡር እየሆነ እንደመጣም ማሳያ ነው " ትላለች ፕሮፌሰር ክሪስቲን ። በተለይም ሰው በንክኪ ራሱን የሚገልጽ እንሰሳ ሌላ ስለመሆኑም ማ ረጋገጫ ነው ። መጨ ባበጥ የብዙ ዓለም ጥግ ረቂቅ ቋንቋ ነው ። ለዚያም ነው አቁሙት ስንባል ግራ የገባን ። ለዚያም ነው በእግር ተጨ ባበጡ ሲባል ፌዝ የሆነብን ። ለዚmh ነው መሪዎች ስንት ጊዜ መመሪያ እየረሱ ሲባበ የነበረው ። ለዚያም ነው በክርን ተጨባበጡ ሲባል " እረ ወዲያ! " ያYነy ። ፕሮፌሰር ላጋር እንደምትለው " መጨባበጥ ብቻም ሳ) ይaሆን መነካካት ጠንካራው የስoሜታgችን ቋንቋ ነው ፤ ልናጣው አንፈልግም ። " በሳይንስ እኛን ይቀርባሉ የሚባሉት " አጎቶቻችን " እነ ቺምፓዚም ከእኛ የባሱ ናቸው ። እጅግ ይተቃቀፋሉ ። ሰላምታ ሲሰጣጡ አጠገባቸው ያለውን ዛፍም ቢሆን ያቅፉታል እንጂ የእግዜር ሰላምታን ቸል አይሉም ። አንዳንዴ ከመተቃቀፍም አልፈው ይሳሳማሉ ። በ1960ዎቹ ምርምሩን ይፋ ያደረገው አሜሪካዊው የሥነ ልቦና ሳይንስ ሊቅ ሀርሎ ሃሪ የዝንጀሮ ልጆች ለዕድገታቸው እጅግ አስፈላጊ ከሆኑ Iጉዳዮgች አንዱ መነካት ደርሶበታል አንደሆነ ። መተሻሸት ፣ መታቀፍ ቀጭኔዎችም ። እንደኛው ናቸው ሁለት ። ሜትር በሚረዝመው መቃ አንገታቸው አንዱ የአንደኛውን አKገx ጨብጣ ። መጨባበጥን ለምን አንተካውም? ይሄ መጨባበጥ ሚሉ ነገር ምንም ያህል ወሳኝ የስሜት መግለጫችን ቢሆንም አiማSራጭ አልባ አይደለም ። ለምሳሌ ሁለት መዳፎቻችንን በማገ ናኘት እጃችንን ከደረታችን ስግፈን ከወገብ ሸብረክ ብንልስ? ደስ አይልም? ሕንዶች " ናመስቴ " ይሉታል ። ወይም ደግሞ እንደ ሳሞአ ደሴት ነዋሪዎች በዓይን ጥቅሻ ሰላም ብንባባ ልስ? እነዚህ ከአውስትራሊያ ማዶ በትንሽ ደሴት የሚኖሩ ሕዝቦች ሰላምታ ሁነኛ አሰጣጣቸው ሞቅ ካለ ፈገግታ ጋር የዐይን ሽፋሽፍታቸውን ከፍ ዝቅ በማድረግ ነው ። ወይም ደግሞ በሙስሊም አገራት እንደሚዘወተረው አንድ እጅን ወደ ልብ አስጠy $ በማሳየት በፈገግታ ብቻ ሰላም ብንባባልስ? ወይም ደግሞ እንደ ሃዋይ ሰዎች ሦስቱን የመሐል ጣቶች አጥፎ አውራ ጣ ትንና ትንሽ ጣትን ዘርግቶ እደውልልኻለው አይነት ምልክት በማሳየት ሰላም መባባልም ይቻላል ። ዝርዝሩ ብዙ ነው ። አንዳቸውም ግን እንደ መጨባበጥ አርኪ አይመስሉም ። የባሕሪና ተያያዥ ጉዳዮች ሳይንቲስት ቫል ከርቲስ እንደምትለው ሰዎችን ስንጨብጥ የጥርጣሬ ግንብን እያፈረስን ነው ። መጨባበጥን መርሳት እንችላለን? Sጨባ (ጥ ከኮቪድ 19 - ወዲህ ብቻ አይደለም ዘመቻ የተከፈተበት ። በ1920ዎቹ በወጡ የጥናት ወረቀቶች መጨባበጥ ክፉ ተህዋሲያንን የምናዛምትበት ሁነኛው መንገድ እንደሆነ ተደርሶበት ነበር ። አሜሪካኖች ታዲያ በዚያ ጊዜ መጨባበጥን ትተን ቻይናዎች እንደ የራሳችንን እጆች በማጨባበጥ ሰላምታን እንለዋወጥ የሚል ዘመቻ ተከፍቶ ነበር ። በፈረንጆች 2015 በሎሳንጀለስ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ ሆስፒታል ቅጥር ግቢ አንድም ሰው እንዳይጨባበጥ መመሪያ Uአውጥ @ ቶ ነበር ። ይህም የተደረገው በተለይ በጽኑ ሕሙማን ሕክምና ክፍል አካባቢ ነበር ። ሆኖም ይህ መመሪያ መቆየት የቻለው ለ6 ወራት ብቻ ነበር ። በነገራችሁ ላይ በብዙ የዓለም ክፍል የሚገኙ ሙስሊም ሴቶች በአመዛኙ የቅርብ ቤተሰብ ካልሆነ በስተቀር ወንድ ለመጨበጥ አይፈቅዱም ። ይህም ከሐይማኖት cመLያ ጋር የተያያዘ ምክንያት ያለው ነው ። ይህ ሐይማኖታዊና ሁሉ ሳይንሳዊ ጫና it ረሰበት ^ የመጨባበጥ ባሕል ሁሉን አሸንፎ በመላው ዓለም እጅግ ተመራጩ የሰላምታ መንገድ ሆኖ ለኮሮናቫይረስ ዘመን በቅቷል ። ሰዎች ለምን ይጨባበጣሉ ፤ ስሜታቸውስ ምን ይመስላል ሲሉ የጠየቁና መጨባበጥን ያጠኑ ሳይንቲስቶች ፤ የሰው ልጆች አእምሮ ልክ አመርቂ ወሲባዊ ተራክቦ ፣ ወይም ጥሩ ምግብ አልያም ጥሩ መጠጥ ሲያገኝ የሚሰማው ስሜት ዓይነት በመጨባበጥም ተመሳሳዩ የአእምሮ ክፍል ደርሰውበታል እንደሚነቃቃ ። ወደፊት እንጨባበጣለን? አብዛኛዎቹ የአሜሪካ ግዛቶች በራቸውን እየከፈቱ ወደ ቀድሞ እንቅስቃሴያቸው እየተመለሱ ቢሆንም መጨባበጥ ግን ከዚህ በኋላ ተመልሶ ስለመምጣቱ እርግጠኛ መሆን አልተቻለም ። ዶ / ር አንተኒ ፋውቺ የአሜሪካ ተቀዳሚው የኅብረተሰብ ጤና ጉዳዮች መሪ ናቸው ። (Nሜሪካ ምድር ከትራምፕ በላይ ይታመናሉ ፤ ይሰማሉ ። ስለ መጨባበጥ ጉዳይ በተጠየቁ ጊዜ እንዲህ ብለዋል ። " እውነቱን ተናገር ካላችሁኝ ከዚህ በኋላ መቼም ቢሆን ወደ መጨበጥ የምንመለስ አይመስለኝም ። ያ ዘመን ላይመለስ አልፏል ። " ዶ / ር ፋውቺ መጨባበጡ ፈጽሞ እንዲቀር የሻቱት ኮሮናቫይረስን ለማቆም ብቻ ሳይሆን በአሜሪካ በርካታ ሰዎች በኢንፍሉዌንዛ ስለሚሞቱም ጭምር ነው ። ኢንፍሉዌንዛው በዋናነት ከሰው ወደ ሰው Bእየ_ተላለፈ ያለው ደግሞ በመጨባበጥ እንደሆነ በዘመናት ልምዳቸው ያውቁታል ። ምናልባት በድኅረ - ኮሮና ሁለት ዓይነት ዝች ሊፈጠሩ ይችላሉ ። የሚጨባበጡና የማይጨባበጡ ። መነካካት የሚፈልጉና የማይፈልጉ ። ይህ ደግሞ የሰው ልጅን በሥነ ልቦና የሚሰባብር ይሆናል ። ዶ / ስትዋርት ር በዚህ ዎልፍ ረገድ የሰጡት አስተያየት በተለይ በኮቪድ - 19 ዘመን ያደጉ ወጣቶች ምናልባት ያለመጨባበጡን ነገር ሊገፉበት እንደሚችሉ የሚጠቁም ነው ። የተቀረው ሕዝብ ግን መነካካት ደሙ ውስጥ የተቀበረ ያህል የተላመደው ስለሆነ በዋዛ እንዲሁ እርግፍ አድርጎ ሊተው አይችልም ። መነካካትን ምንም አይተካውም? ፕሮፌሰር ክሪስ ላጋር " የዚህ የኮቪድ - 19 ዘመን ምጸት ምን መሰላችሁ? " ትልና ትጠይቃለች ። " ምጸቱ አትነካኩ የተባልነው እጅግ መነካካት በwንGበት ወቅት መሆኑ ነው ። " ፕሮፌሰር ላጋር ለዚህ ሐሳቧ ማጠናከሪያ በሐዘን ላይ ያለንን ስሜት እንድንፈትሽ በመጋበዝ ነው ። " እስኪ ሐዘን ላይ ባላችሁበት ጊዜ ማን ስሜታችሁን ይበልጥ እንደሚነካው አስታውሱ ። ከልቡ እቅፍ የሚያደርገን ሰው ለልባችን በጣም የቀረበው ነው ። ወይ ደግሞ አጠገባችን ሆኖ ትከሻች የሚያቅፈንን ወዳጃችን ስሜታችንን እጅጉኑ ። ይነካዋል ይህ ስለእኛ የሚነግረን አንድ ነገር ቢኖር እኛ የሰው ልጆች በንክኪ የምንግባባ ዳሳሽ እንሳሳት መሆናችንን ነው ። " ደሊያና ጋሪሺያ በኅብረተሰብ ጤና ዘርፍ የተሰማራች ስለሆነ በተቻለ መጠን ንክኪን ታስወግዳለች ። ነገር ግን ልማድ ክፉ ነውና ሰው እቅፍ በማድረግ ሱስ የተጠመደች ናት ። " ዓመት 85 የሆነችውን እናቴን ሁልጊዜም ፍቅሬን የምገልጽላት በማቀፍ ነው ። እቅፍ ሳደርጋት ነው ደስ የሚለኝ ። እቅፍ አድርጋ ነው ያሳደች ። አሁን አትነካኩ ሲባል ከቴ ጋር የነጠሉኝ ያህል ነው የተሰማኝ ። አሁንም ቢሆን ስትጠጋኝ እቀፊያት እቀፊያት ይለኛል ። " ለማንኛውም ከኮሮናቫይረስ በኋላ መጨባበጥ አይጠፋ ይሆናል ፤ እጃችንን ስንዘረጋላቸው ግን የሚያPሳ @ ፍሩBን ሰዎች አይጠፉም ።
43
መጨባበጥ ከሰው ልጅ ባሕል ጋር እንደተጨባበጠ እነሆ ስንት ዘመኑ! ሰዎች አዲስ ሰው ሲተዋወቁ ይጨባበጣሉ፤ ከሚያውቁት ሰው ጋር ይጨባበጣሉ። ቢሊየነሮች የንግድ ሥምምነት ተፈጣጥመው ይጨባበጣሉ። አጫራች አሸናፊውን ተጫራች ማሸነፉን የሚያውጅለት እጁን በመጨበጥ ነው። መንግሥታት በጦርነት ከተቋሰሉ በኋላ "ይቅር ለእግዜር" የሚባባሉት በመጨባበጥ ነው። መጨባበጥ እንደ መተንፈስ ያለ ነው። ሕይወታችንን ተቆጣጥሮታል። እንኳንስ እኛ የአሜሪካ ፕሬዝዳንትም የነጩ ቤተ መንግሥት የግዛት ዘመኑን ሩብ የሚያጠፋው በመጨባበጥ ነው። አንድ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በዓመት በአማካይ ስንት ሰው የሚጨብጥ ይመስልዎታል? 65 ሺህ ሰዎችን! ታዲያ ከመጨባበጥ ጋር በቀላሉ የምንፋታ ይመስልዎታል? ለመሆኑ ማን ጀመረው? እንዴት ይታወቃል ይሄ? አይታወቅም። ኾኖም መላምቶች አሉ። ጥንታዊ ግሪኮች መሣሪያ ይሸከሙ ስለነበር አንዱ ሌላውን ለማጥቃት እንዳልመጣ ለማሳየት ይጨባበጡ ነበር። አውሮፓዊያንም ጀምረውት ይሆናል። ድሮ በመካከለኛው ዘመን በነፍስ የሚፈላለጉ የመሳፍንትና የመኳንንት ቤተሰቦች እርስ በርስ የሚጨባበጡበት ዋናው ምክንያት አንዱ ሌላውን ሊጎዳ የሚችል መሣሪያ እንዳልታጠቀ እጁን በማርገፍገፍ ለማጣራት ነበር። መጨባበጥን እንደ የኮይኮር ክርስቲያኖች ያስፋፋው ግን የለም። ኮይኮሮች በ17ኛው ክፍለ ዘመን የነበሩ የክርስቲያን ወንድማችነት ማኅበር አባላት ናቸው። ማንኛውም መልክ ያለው ጦርነትን ይጸየፋሉ። እነርሱ በሰው ልጆች እኩልነት ከማመናቸው ጋር ተያይዞ ይሆናል ከማጎንበስ ይልቅ መጨባበጥ እኩልነትን ይገልጣል ብለው ያስባሉ። እንዲያ በማመናቸው ነው ሰመል መጨባበጥን አጠናክረው ገፉበት። ክርስቲን ላጋር በቴክሳስ ኦስተን ዩኒቨርስቲ የሥነ ልቡና ሳይንስ ፕሮፌሰር ናት። መጨባበጥ የሰው ልጆች ትሁትነት የሚገለጥበት፤ ልብ ለልብ መናበባቸውን በጥቂቱም ቢሆን የሚንጸባረቅበት ጥበብ ነው። "የሰው ልጅ በጊዜ ርዝማኔ እንዴት ማኅበራዊ ፍጡር እየሆነ እንደመጣም ማሳያ ነው" ትላለች ፕሮፌሰር ክሪስቲን። በተለይም ሰው በንክኪ ራሱን የሚገልጽ እንሰሳ ስለመሆኑም ሌላ ማረጋገጫ ነው። መጨባበጥ የብዙ ዓለም ጥግ ረቂቅ ቋንቋ ነው። ለዚያም ነው አቁሙት ስንባል ግራ የገባን። ለዚያም ነው በእግር ተጨባበጡ ሲባል ፌዝ የሆነብን። ለዚያም ነው መሪዎች ስንት ጊዜ መመሪያ እየረሱ ሲጨባበጡ የነበረው። ለዚያም ነው በክርን ተጨባበጡ ሲባል "እረ ወዲያ!" ያልነው። ፕሮፌሰር ላጋር እንደምትለው "መጨባበጥ ብቻም ሳይሆን መነካካት ጠንካራው የስሜታችን ቋንቋ ነው፤ ልናጣው አንፈልግም።" በሳይንስ እኛን ይቀርባሉ የሚባሉት "አጎቶቻችን" እነ ቺምፓዚም ከእኛ የባሱ ናቸው። እጅግ ይተቃቀፋሉ። ሰላምታ ሲሰጣጡ አጠገባቸው ያለውን ዛፍም ቢሆን ያቅፉታል እንጂ የእግዜር ሰላምታን ቸል አይሉም። አንዳንዴ ከመተቃቀፍም አልፈው ይሳሳማሉ። በ1960ዎቹ ምርምሩን ይፋ ያደረገው አሜሪካዊው የሥነ ልቦና ሳይንስ ሊቅ ሃሪ ሀርሎ የዝንጀሮ ልጆች ለዕድገታቸው እጅግ አስፈላጊ ከሆኑ ጉዳዮች አንዱ መነካት አንደሆነ ደርሶበታል። መተሻሸት፣ መታቀፍ። ቀጭኔዎችም እንደኛው ናቸው። ሁለት ሜትር በሚረዝመው መቃ አንገታቸው አንዱ የአንደኛውን አንገት ይጨብጣል። መጨባበጥን ለምን አንተካውም? ይሄ መጨባበጥ የሚሉት ነገር ምንም ያህል ወሳኝ የስሜት መግለጫችን ቢሆንም አማራጭ አልባ አይደለም። ለምሳሌ ሁለት መዳፎቻችንን በማገናኘት እጃችንን ከደረታችን አስደግፈን ከወገብ ሸብረክ ብንልስ? ደስ አይልም? ሕንዶች "ናመስቴ" ይሉታል። ወይም ደግሞ እንደ ሳሞአ ደሴት ነዋሪዎች በዓይን ጥቅሻ ሰላም ብንባባልስ? እነዚህ ከአውስትራሊያ ማዶ በትንሽ ደሴት የሚኖሩ ሕዝቦች ሁነኛ ሰላምታ አሰጣጣቸው ሞቅ ካለ ፈገግታ ጋር የዐይን ሽፋሽፍታቸውን ከፍ ዝቅ በማድረግ ነው። ወይም ደግሞ በሙስሊም አገራት እንደሚዘወተረው አንድ እጅን ወደ ልብ አስጠግቶ በማሳየት በፈገግታ ብቻ ሰላም ብንባባልስ? ወይም ደግሞ እንደ ሃዋይ ሰዎች ሦስቱን የመሐል ጣቶች አጥፎ አውራ ጣትንና ትንሽ ጣትን ዘርግቶ እደውልልኻለው አይነት ምልክት በማሳየት ሰላም መባባልም ይቻላል። ዝርዝሩ ብዙ ነው። አንዳቸውም ግን እንደ መጨባበጥ አርኪ አይመስሉም። የባሕሪና ተያያዥ ጉዳዮች ሳይንቲስት ቫል ከርቲስ እንደምትለው ሰዎችን ስንጨብጥ የጥርጣሬ ግንብን እያፈረስን ነው። መጨባበጥን መርሳት እንችላለን? መጨባበጥ ከኮቪድ-19 ወዲህ ብቻ አይደለም ዘመቻ የተከፈተበት። በ1920ዎቹ በወጡ የጥናት ወረቀቶች መጨባበጥ ክፉ ተህዋሲያንን የምናዛምትበት ሁነኛው መንገድ እንደሆነ ተደርሶበት ነበር። አሜሪካኖች ታዲያ በዚያ ጊዜ መጨባበጥን ትተን እንደ ቻይናዎች የራሳችንን እጆች በማጨባበጥ ሰላምታን እንለዋወጥ የሚል ዘመቻ ተከፍቶ ነበር። በፈረንጆች 2015 በሎሳንጀለስ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ ሆስፒታል ቅጥር ግቢ አንድም ሰው እንዳይጨባበጥ መመሪያ አውጥቶ ነበር። ይህም የተደረገው በተለይ በጽኑ ሕሙማን ሕክምና ክፍል አካባቢ ነበር። ሆኖም ይህ መመሪያ መቆየት የቻለው ለ6 ወራት ብቻ ነበር። በነገራችሁ ላይ በብዙ የዓለም ክፍል የሚገኙ ሙስሊም ሴቶች በአመዛኙ የቅርብ ቤተሰብ ካልሆነ በስተቀር ወንድ ለመጨበጥ አይፈቅዱም። ይህም ከሐይማኖት መመሪያ ጋር የተያያዘ ምክንያት ያለው ነው። ይህ ሁሉ ሐይማኖታዊና ሳይንሳዊ ጫና የደረሰበት የመጨባበጥ ባሕል ሁሉን አሸንፎ በመላው ዓለም እጅግ ተመራጩ የሰላምታ መንገድ ሆኖ ለኮሮናቫይረስ ዘመን በቅቷል። ሰዎች ለምን ይጨባበጣሉ፤ ስሜታቸውስ ምን ይመስላል ሲሉ የጠየቁና መጨባበጥን ያጠኑ ሳይንቲስቶች፤ የሰው ልጆች አእምሮ ልክ አመርቂ ወሲባዊ ተራክቦ፣ ወይም ጥሩ ምግብ አልያም ጥሩ መጠጥ ሲያገኝ የሚሰማው ስሜት ዓይነት በመጨባበጥም ተመሳሳዩ የአእምሮ ክፍል እንደሚነቃቃ ደርሰውበታል። ወደፊት እንጨባበጣለን? አብዛኛዎቹ የአሜሪካ ግዛቶች በራቸውን እየከፈቱ ወደ ቀድሞ እንቅስቃሴያቸው እየተመለሱ ቢሆንም መጨባበጥ ግን ከዚህ በኋላ ተመልሶ ስለመምጣቱ እርግጠኛ መሆን አልተቻለም። ዶ/ር አንተኒ ፋውቺ የአሜሪካ ተቀዳሚው የኅብረተሰብ ጤና ጉዳዮች መሪ ናቸው። በአሜሪካ ምድር ከትራምፕ በላይ ይታመናሉ፤ ይሰማሉ። ስለ መጨባበጥ ጉዳይ በተጠየቁ ጊዜ እንዲህ ብለዋል። "እውነቱን ተናገር ካላችሁኝ ከዚህ በኋላ መቼም ቢሆን ወደ መጨበጥ የምንመለስ አይመስለኝም። ያ ዘመን ላይመለስ አልፏል።" ዶ/ር ፋውቺ መጨባበጡ ፈጽሞ እንዲቀር የሻቱት ኮሮናቫይረስን ለማቆም ብቻ ሳይሆን በአሜሪካ በርካታ ሰዎች በኢንፍሉዌንዛ ስለሚሞቱም ጭምር ነው። ኢንፍሉዌንዛው በዋናነት ከሰው ወደ ሰው እየተላለፈ ያለው ደግሞ በመጨባበጥ እንደሆነ በዘመናት ልምዳቸው ያውቁታል። ምናልባት በድኅረ-ኮሮና ሁለት ዓይነት ሕዝቦች ሊፈጠሩ ይችላሉ። የሚጨባበጡና የማይጨባበጡ። መነካካት የሚፈልጉና የማይፈልጉ። ይህ ደግሞ የሰው ልጅን በሥነ ልቦና የሚሰባብር ይሆናል። ዶ/ር ስትዋርት ዎልፍ በዚህ ረገድ የሰጡት አስተያየት በተለይ በኮቪድ-19 ዘመን ያደጉ ወጣቶች ምናልባት ያለመጨባበጡን ነገር ሊገፉበት እንደሚችሉ የሚጠቁም ነው። የተቀረው ሕዝብ ግን መነካካት ደሙ ውስጥ የተቀበረ ያህል የተላመደው ስለሆነ በዋዛ እንዲሁ እርግፍ አድርጎ ሊተው አይችልም። መነካካትን ምንም አይተካውም? ፕሮፌሰር ክሪስ ላጋር "የዚህ የኮቪድ-19 ዘመን ምጸት ምን መሰላችሁ?" ትልና ትጠይቃለች። "ምጸቱ አትነካኩ የተባልነው እጅግ መነካካት በምንሻበት ወቅት መሆኑ ነው።" ፕሮፌሰር ላጋር ለዚህ ሐሳቧ ማጠናከሪያ በሐዘን ላይ ያለንን ስሜት እንድንፈትሽ በመጋበዝ ነው። "እስኪ ሐዘን ላይ ባላችሁበት ጊዜ ማን ስሜታችሁን ይበልጥ እንደሚነካው አስታውሱ። ከልቡ እቅፍ የሚያደርገን ሰው ለልባችን በጣም የቀረበው ነው። ወይ ደግሞ አጠገባችን ሆኖ ትከሻችንን የሚያቅፈንን ወዳጃችን ስሜታችንን እጅጉኑ ይነካዋል። ይህ ስለእኛ የሚነግረን አንድ ነገር ቢኖር እኛ የሰው ልጆች በንክኪ የምንግባባ ዳሳሽ እንሳሳት መሆናችንን ነው።" ደሊያና ጋሪሺያ በኅብረተሰብ ጤና ዘርፍ የተሰማራች ስለሆነ በተቻለ መጠን ንክኪን ታስወግዳለች። ነገር ግን ልማድ ክፉ ነውና ሰው እቅፍ በማድረግ ሱስ የተጠመደች ናት። "85 ዓመት የሆነችውን እናቴን ሁልጊዜም ፍቅሬን የምገልጽላት በማቀፍ ነው። እቅፍ ሳደርጋት ነው ደስ የሚለኝ። እቅፍ አድርጋ ነው ያሳደገችኝ። አሁን አትነካኩ ሲባል ከእናቴ ጋር የነጠሉኝ ያህል ነው የተሰማኝ። አሁንም ቢሆን ስትጠጋኝ እቀፊያት እቀፊያት ይለኛል።" ለማንኛውም ከኮሮናቫይረስ በኋላ መጨባበጥ አይጠፋ ይሆናል፤ እጃችንን ስንዘረጋላቸው ግን የሚያሳፍሩን ሰዎች አይጠፉም።
መጨባበጥ ከሰው ልጅ ባሕል ጋር እንደተጨባበጠ እነሆ ስንት ዘመኑ! ሰዎች አዲስ ሰው ሲተዋወቁ ይጨባበጣሉ፤ ከሚያውቁት ሰው ጋር ይጨባበጣሉ። ቢሊየነሮች የንግድ ሥምምነት ተፈጣጥመው ይጨባበጣሉ። አጫራች አሸናፊውን ተጫራች ማሸነፉን የሚያውጅለት እጁን በመጨበጥ ነው። መንግሥታት በጦርነት ከተቋሰሉ በኋላ "ይቅር ለእግዜር" የሚባባሉት በመጨባበጥ ነው። መጨባበጥ እንደ መተንፈስ ያለ ነው። ሕይወታችንን ተቆጣጥሮታል። እንኳንስ እኛ የአሜሪካ ፕሬዝዳንትም የነጩ ቤተ መንግሥት የግዛት ዘመኑን ሩብ የሚያጠፋው በመጨባበጥ ነው። አንድ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት በዓመት በአማካይ ስንት ሰው የሚጨብጥ ይመስልዎታል? 65 ሺህ ሰዎችን! ታዲያ ከመጨባበጥ ጋር በቀላሉ የምንፋታ ይመስልዎታል? ለመሆኑ ማን ጀመረው? እንዴት ይታወቃል ይሄ? አይታወቅም። ኾኖም መላምቶች አሉ። ጥንታዊ ግሪኮች መሣሪያ ይሸከሙ ስለነበር አንዱ ሌላውን ለማጥቃት እንዳልመጣ ለማሳየት ይጨባበጡ ነበር። አውሮፓዊያንም ጀምረውት ይሆናል። ድሮ በመካከለኛው ዘመን በነፍስ የሚፈላለጉ የመሳፍንትና የመኳንንት ቤተሰቦች እርስ በርስ የሚጨባበጡበት ዋናው ምክንያት አንዱ ሌላውን ሊጎዳ የሚችል መሣሪያ እንዳልታጠቀ እጁን በማርገፍገፍ ለማጣራት ነበር። መጨባበጥን እንደ የኮይኮር ክርስቲያኖች ያስፋፋው ግን የለም። ኮይኮሮች በ17ኛው ክፍለ ዘመን የነበሩ የክርስቲያን ወንድማችነት ማኅበር አባላት ናቸው። ማንኛውም መልክ ያለው ጦርነትን ይጸየፋሉ። እነርሱ በሰው ልጆች እኩልነት ከማመናቸው ጋር ተያይዞ ይሆናል ከማጎንበስ ይልቅ መጨባበጥ እኩልነትን ይገልጣል ብለው ያስባሉ። እንዲያ በማመናቸው ነው ሰመል መጨባበጥን አጠናክረው ገፉበት። ክርስቲን ላጋር በቴክሳስ ኦስተን ዩኒቨርስቲ የሥነ ልቡና ሳይንስ ፕሮፌሰር ናት። መጨባበጥ የሰው ልጆች ትሁትነት የሚገለጥበት፤ ልብ ለልብ መናበባቸውን በጥቂቱም ቢሆን የሚንጸባረቅበት ጥበብ ነው። "የሰው ልጅ በጊዜ ርዝማኔ እንዴት ማኅበራዊ ፍጡር እየሆነ እንደመጣም ማሳያ ነው" ትላለች ፕሮፌሰር ክሪስቲን። በተለይም ሰው በንክኪ ራሱን የሚገልጽ እንሰሳ ስለመሆኑም ሌላ ማረጋገጫ ነው። መጨባበጥ የብዙ ዓለም ጥግ ረቂቅ ቋንቋ ነው። ለዚያም ነው አቁሙት ስንባል ግራ የገባን። ለዚያም ነው በእግር ተጨባበጡ ሲባል ፌዝ የሆነብን። ለዚያም ነው መሪዎች ስንት ጊዜ መመሪያ እየረሱ ሲጨባበጡ የነበረው። ለዚያም ነው በክርን ተጨባበጡ ሲባል "እረ ወዲያ!" ያልነው። ፕሮፌሰር ላጋር እንደምትለው "መጨባበጥ ብቻም ሳይሆን መነካካት ጠንካራው የስሜታችን ቋንቋ ነው፤ ልናጣው አንፈልግም።" በሳይንስ እኛን ይቀርባሉ የሚባሉት "አጎቶቻችን" እነ ቺምፓዚም ከእኛ የባሱ ናቸው። እጅግ ይተቃቀፋሉ። ሰላምታ ሲሰጣጡ አጠገባቸው ያለውን ዛፍም ቢሆን ያቅፉታል እንጂ የእግዜር ሰላምታን ቸል አይሉም። አንዳንዴ ከመተቃቀፍም አልፈው ይሳሳማሉ። በ1960ዎቹ ምርምሩን ይፋ ያደረገው አሜሪካዊው የሥነ ልቦና ሳይንስ ሊቅ ሃሪ ሀርሎ የዝንጀሮ ልጆች ለዕድገታቸው እጅግ አስፈላጊ ከሆኑ ጉዳዮች አንዱ መነካት አንደሆነ ደርሶበታል። መተሻሸት፣ መታቀፍ። ቀጭኔዎችም እንደኛው ናቸው። ሁለት ሜትር በሚረዝመው መቃ አንገታቸው አንዱ የአንደኛውን አንገት ይጨብጣል። መጨባበጥን ለምን አንተካውም? ይሄ መጨባበጥ የሚሉት ነገር ምንም ያህል ወሳኝ የስሜት መግለጫችን ቢሆንም አማራጭ አልባ አይደለም። ለምሳሌ ሁለት መዳፎቻችንን በማገናኘት እጃችንን ከደረታችን አስደግፈን ከወገብ ሸብረክ ብንልስ? ደስ አይልም? ሕንዶች "ናመስቴ" ይሉታል። ወይም ደግሞ እንደ ሳሞአ ደሴት ነዋሪዎች በዓይን ጥቅሻ ሰላም ብንባባልስ? እነዚህ ከአውስትራሊያ ማዶ በትንሽ ደሴት የሚኖሩ ሕዝቦች ሁነኛ ሰላምታ አሰጣጣቸው ሞቅ ካለ ፈገግታ ጋር የዐይን ሽፋሽፍታቸውን ከፍ ዝቅ በማድረግ ነው። ወይም ደግሞ በሙስሊም አገራት እንደሚዘወተረው አንድ እጅን ወደ ልብ አስጠግቶ በማሳየት በፈገግታ ብቻ ሰላም ብንባባልስ? ወይም ደግሞ እንደ ሃዋይ ሰዎች ሦስቱን የመሐል ጣቶች አጥፎ አውራ ጣትንና ትንሽ ጣትን ዘርግቶ እደውልልኻለው አይነት ምልክት በማሳየት ሰላም መባባልም ይቻላል። ዝርዝሩ ብዙ ነው። አንዳቸውም ግን እንደ መጨባበጥ አርኪ አይመስሉም። የባሕሪና ተያያዥ ጉዳዮች ሳይንቲስት ቫል ከርቲስ እንደምትለው ሰዎችን ስንጨብጥ የጥርጣሬ ግንብን እያፈረስን ነው። መጨባበጥን መርሳት እንችላለን? መጨባበጥ ከኮቪድ-19 ወዲህ ብቻ አይደለም ዘመቻ የተከፈተበት። በ1920ዎቹ በወጡ የጥናት ወረቀቶች መጨባበጥ ክፉ ተህዋሲያንን የምናዛምትበት ሁነኛው መንገድ እንደሆነ ተደርሶበት ነበር። አሜሪካኖች ታዲያ በዚያ ጊዜ መጨባበጥን ትተን እንደ ቻይናዎች የራሳችንን እጆች በማጨባበጥ ሰላምታን እንለዋወጥ የሚል ዘመቻ ተከፍቶ ነበር። በፈረንጆች 2015 በሎሳንጀለስ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ ሆስፒታል ቅጥር ግቢ አንድም ሰው እንዳይጨባበጥ መመሪያ አውጥቶ ነበር። ይህም የተደረገው በተለይ በጽኑ ሕሙማን ሕክምና ክፍል አካባቢ ነበር። ሆኖም ይህ መመሪያ መቆየት የቻለው ለ6 ወራት ብቻ ነበር። በነገራችሁ ላይ በብዙ የዓለም ክፍል የሚገኙ ሙስሊም ሴቶች በአመዛኙ የቅርብ ቤተሰብ ካልሆነ በስተቀር ወንድ ለመጨበጥ አይፈቅዱም። ይህም ከሐይማኖት መመሪያ ጋር የተያያዘ ምክንያት ያለው ነው። ይህ ሁሉ ሐይማኖታዊና ሳይንሳዊ ጫና የደረሰበት የመጨባበጥ ባሕል ሁሉን አሸንፎ በመላው ዓለም እጅግ ተመራጩ የሰላምታ መንገድ ሆኖ ለኮሮናቫይረስ ዘመን በቅቷል። ሰዎች ለምን ይጨባበጣሉ፤ ስሜታቸውስ ምን ይመስላል ሲሉ የጠየቁና መጨባበጥን ያጠኑ ሳይንቲስቶች፤ የሰው ልጆች አእምሮ ልክ አመርቂ ወሲባዊ ተራክቦ፣ ወይም ጥሩ ምግብ አልያም ጥሩ መጠጥ ሲያገኝ የሚሰማው ስሜት ዓይነት በመጨባበጥም ተመሳሳዩ የአእምሮ ክፍል እንደሚነቃቃ ደርሰውበታል። ወደፊት እንጨባበጣለን? አብዛኛዎቹ የአሜሪካ ግዛቶች በራቸውን እየከፈቱ ወደ ቀድሞ እንቅስቃሴያቸው እየተመለሱ ቢሆንም መጨባበጥ ግን ከዚህ በኋላ ተመልሶ ስለመምጣቱ እርግጠኛ መሆን አልተቻለም። ዶ/ር አንተኒ ፋውቺ የአሜሪካ ተቀዳሚው የኅብረተሰብ ጤና ጉዳዮች መሪ ናቸው። በአሜሪካ ምድር ከትራምፕ በላይ ይታመናሉ፤ ይሰማሉ። ስለ መጨባበጥ ጉዳይ በተጠየቁ ጊዜ እንዲህ ብለዋል። "እውነቱን ተናገር ካላችሁኝ ከዚህ በኋላ መቼም ቢሆን ወደ መጨበጥ የምንመለስ አይመስለኝም። ያ ዘመን ላይመለስ አልፏል።" ዶ/ር ፋውቺ መጨባበጡ ፈጽሞ እንዲቀር የሻቱት ኮሮናቫይረስን ለማቆም ብቻ ሳይሆን በአሜሪካ በርካታ ሰዎች በኢንፍሉዌንዛ ስለሚሞቱም ጭምር ነው። ኢንፍሉዌንዛው በዋናነት ከሰው ወደ ሰው እየተላለፈ ያለው ደግሞ በመጨባበጥ እንደሆነ በዘመናት ልምዳቸው ያውቁታል። ምናልባት በድኅረ-ኮሮና ሁለት ዓይነት ሕዝቦች ሊፈጠሩ ይችላሉ። የሚጨባበጡና የማይጨባበጡ። መነካካት የሚፈልጉና የማይፈልጉ። ይህ ደግሞ የሰው ልጅን በሥነ ልቦና የሚሰባብር ይሆናል። ዶ/ር ስትዋርት ዎልፍ በዚህ ረገድ የሰጡት አስተያየት በተለይ በኮቪድ-19 ዘመን ያደጉ ወጣቶች ምናልባት ያለመጨባበጡን ነገር ሊገፉበት እንደሚችሉ የሚጠቁም ነው። የተቀረው ሕዝብ ግን መነካካት ደሙ ውስጥ የተቀበረ ያህል የተላመደው ስለሆነ በዋዛ እንዲሁ እርግፍ አድርጎ ሊተው አይችልም። መነካካትን ምንም አይተካውም? ፕሮፌሰር ክሪስ ላጋር "የዚህ የኮቪድ-19 ዘመን ምጸት ምን መሰላችሁ?" ትልና ትጠይቃለች። "ምጸቱ አትነካኩ የተባልነው እጅግ መነካካት በምንሻበት ወቅት መሆኑ ነው።" ፕሮፌሰር ላጋር ለዚህ ሐሳቧ ማጠናከሪያ በሐዘን ላይ ያለንን ስሜት እንድንፈትሽ በመጋበዝ ነው። "እስኪ ሐዘን ላይ ባላችሁበት ጊዜ ማን ስሜታችሁን ይበልጥ እንደሚነካው አስታውሱ። ከልቡ እቅፍ የሚያደርገን ሰው ለልባችን በጣም የቀረበው ነው። ወይ ደግሞ አጠገባችን ሆኖ ትከሻችንን የሚያቅፈንን ወዳጃችን ስሜታችንን እጅጉኑ ይነካዋል። ይህ ስለእኛ የሚነግረን አንድ ነገር ቢኖር እኛ የሰው ልጆች በንክኪ የምንግባባ ዳሳሽ እንሳሳት መሆናችንን ነው።" ደሊያና ጋሪሺያ በኅብረተሰብ ጤና ዘርፍ የተሰማራች ስለሆነ በተቻለ መጠን ንክኪን ታስወግዳለች። ነገር ግን ልማድ ክፉ ነውና ሰው እቅፍ በማድረግ ሱስ የተጠመደች ናት። "85 ዓመት የሆነችውን እናቴን ሁልጊዜም ፍቅሬን የምገልጽላት በማቀፍ ነው። እቅፍ ሳደርጋት ነው ደስ የሚለኝ። እቅፍ አድርጋ ነው ያሳደገችኝ። አሁን አትነካኩ ሲባል ከእናቴ ጋር የነጠሉኝ ያህል ነው የተሰማኝ። አሁንም ቢሆን ስትጠጋኝ እቀፊያት እቀፊያት ይለኛል።" ለማንኛውም ከኮሮናቫይረስ በኋላ መጨባበጥ አይጠፋ ይሆናል፤ እጃችንን ስንዘረጋላቸው ግን የሚያሳፍሩን ሰዎች አይጠፉም።
44
ታላቋ አሜሪካ ባለፉት 44 ዓመታት የዓለም ፖሊስ ነበረች። ጦርነት ያልገጠመችበት አህጉር፣ ያልቧጠጠችው ተራራ፣ ቦምብ ያላዘነበችበት ዋሻ የለም። ቶራቦራ ድረስ ሰምጣ ገብታለች። አገር አፍርሳ አገር ሠርታለች። ለምሳሌ ኢራቅን። ለምሳሌ አፍጋኒስታንን። በአፍጋኒስታን ጦርነት ከ30 ሺህ በላይ የአገሬው ዜጎች ሞተዋል፤ የሞቱት የአሜሪካ ወታደሮች ግን 2 ሺህ ናቸው። በኢራቅ ለ10 ዓመታት ጦር አስቀምጣ ነበር። በዚያ ጦርነት የሞቱ ኢራቃዊያን 50 ሺህ ይጠጋሉ። በዚህ ሁሉ ዘመን አሜሪካ የሞተባት የወታደር ቁጥር 4 ሺህ 500 ብቻ ነው። ለ16 ዓመት በቆየው የቬትናም ጦርነት አሜሪካ 58 ሺህ ወታደር ነው የገበረችው። ለሦስት ዓመት በቆየው የኮሪያ ጦርነትና ኢትዮጵያም የሰላም አስከባሪ ወታደር በላከችበት ውጊያ ላይ አሜሪካ 36 ሺህ ወታደሮችን አጥታለች። ይህ ባለፉት 44 ዓመታት በጦርነት የጠፋውን ሕይወት ያህል በአራት ወራት ይጠፋል ማን አለ? ያውም በደቂቅ ረቂቅ ተህዋስ? ለዚህም ምክንያቱ የፕሬዝዳንቷ እንዝህላልነት ነው የሚሉ አሉ። ትራምፕና ኮሮናቫይረስ ትራምፕ ኮቪድ-19ን መጥፎ የቻይና ስጦታ ሲሉ ነው የሚጠሩት። ስማቸው ከዚህ ተህዋስ ጋር ባይነሳ ይመርጣሉ። ለዚህም ነው ለተህዋሱ መፈጠር ጥፋተኛዋ ቻይና ወይም የዓለም ጤና ድርጅት እንጂ እኔና አሜሪካ የለንበትም የሚሉት። ኮቪድ-19 ከመሪዎች ሁሉ እንደ ትራምፕ አፈር ከድሜ ያስጋጠው ፕሬዝዳንት አለ ለማለት ያስቸግራል። ለምሳሌ ከዚህ ወረርሽኝ በፊት በአሜሪካ የሥራ አጥ ቁጥር መሬት ነክቶ ነበር፤ በኮቪድ-19 ዘመን ግን ሰማይ ነካ። ምጣኔ ሀብቱ ተመንድጎ ነበር፤ በኮቪድ ዘመን ሽባ ሆነ። አሁን ከ30 ሚሊዮን አሜሪካዊያን በላይ ከመንግሥታቸው ድጎማ ጠባቂዎች ናቸው። ይህን የትራምፕን በዋይት ሐውስ ዘመን አንድ ስኬት (ሥራ ፈጣሪነትን) ወረርሽኙ ጠራርጎ ወስዶታል። ከዚህ በኋላ ዶናልድ ትራምፕ ሕዝባቸውን ታላቅ ፕሬዝዳንት እንደሆኑ ለማሳመን ነገሩ አልጋ በአልጋ አይሆንላቸውም። ምን ሊሉ ነው? ታላቅ አድርጊያችሁ ነበር ቫይረሱ ወሰደብኝ? ትራምፕ በዚህ ተህዋስ አሜሪካዊ አይሞትም፣ ቢሞትም ከ20 ወይ ከ30 ሺህ አይበልጥም ብለው ነበር። ቀጥለው ቁጥሩን ወደ 50 ሺህ አሳደጉት። ቀጥለው ወደ 60 እና 70 ሺህ። አሁን ግን መቶ ሺህን አልፏል። የተያዙት ዜጎች ደግሞ ወደ 2 ሚሊዮን እየተጠጉ ነው። ይህ ደግሞ ትምፕን እየገዘገዘ የሚጥል እውነታ ነው። የሚገርመው በዚህ ሁሉ ውጥንቅጥ ውስጥ ትራምፕ ቀን ተሌት የሚያወሩት እርሳቸው ቶሎ እርምጃ ባይወስዱ ኖሮ 2 ሚሊዮን አሜሪካዊያን ሊሞቱ ይችሉ እንደነበረ ነው። ከሞቱባቸው ዜጎቻቸው ይልቅ በእርሳቸው አመራር ያዳኗቸውን ሰዎች እንዲመለከት ሕዝባቸውን ይወተውቱታል። ሌት ተቀን። ትራምፕ አንድ በበጎ የሚነሳላቸው ነገር በጥር ወር መጨረሻ አሜሪካዊ ያልሆኑ ከቻይና ወደ አሜሪካ ምድር እንዳይገቡ ማድረጋቸው ነው። ያ እርምጃ ብዙ አማካሪዎቻቸውን ቸል ብለው ያደረጉት በመሆኑ ይሞገሱበታል። በእርግጥ ትራምፕ ያን ጊዜ የውጭ ዜጎችን ብቻ ሳይሆን የገዛ ዜጎቻቸውን ጭምር ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ ማድረግ ነበረባቸው ብለው የሚተቿቸው አሉ። እርሳቸው ግን "እንዴት ዜጎችን ወደ አገራችሁ መግባት አትችሉም" እላለሁ ሲሉ ይከራከራሉ። ትራምፕ ይህን እርምጃ መውሰዳቸው ቢያስመሰግናቸውም በየካቲት ወር ላይ ፈዘው መቀመጣቸው ከሁሉ በላይ ያስተቻቸዋል። የካቲት ወር በአሜሪካ የመመርመሪያ መሣሪያዎች ቢሰሩበት፣ ቬንትሌተር ቢመረትበት ሁሉን አቀፍ ርብርብ ቢካሄድበት ኖሮ አሁን ያለቀው ሕዝብ ግማሹ እንኳ አያልቅም ነበር ይላሉ የማኅበረሰብ ጤና ባለሞያዎች። አንዲት ጋዜጠኛ ትራምፕ ስለሞቱት ሳይሆን ስለዳኑት እያወሩ ሲያስቸግሯት "በየካቲት ወር የት ነበሩ? ምን ሲሰሩ ነበር?" ብላ አፋጠጠቻቸው። እርሳቸው ወደ ጥር ወር መለሷት "በጥር መጨረሻ ድንበር ባልዘጋ ኖሮ…" በማለት። "እኔ እየጠየክዎ ያለሁት ስለ የካቲት ነው…" አለቻቸው። ሰውየው ተመልሰው "ጥር ላይ ማንም ሳይደግፈኝ፣ ዶ/ር ፋውቺ እንኳ እየተቃወመኝ ድንበር እንዲዘጋ የወሰንኩ ድንቅ ሰው ነኝ" ይላሉ። "የተከበሩ ፕሬዝዳንት በድጋሚ እጠይቅዎታለሁ፤ በየካቲት ወር ምን ሰሩ?" "ምን ያልሰራሁት አለ? እንቅልፋሙ ጆ ባይደን ምን ሲሰራ ነበር?…" "እኔ ስለ ጆ ባይደን አልጠየክዎትም ክቡር ፕሬዝዳንት…" "አንቺ ፌክ ነሽ፤ ከፌክ ኒውስ ነሽ! ጨርሰናል!" ዶናልድ ትራምፕ ምን ብለው ነበር? እርግጥ ነው ጋዜጠኛዋ ያነሳችው ጥያቄ መሠረታዊ ነበር። በዚያ ወር ብዙ ሊሠራ ሲችል አልተሰራም። መመርመሪያ መሣሪያ አልተዘጋጀም፤ ቬንትሌተር ማምረት አልተጀመረም፣ መሠረታዊ የሕክምና መሣሪያዎች አልተዘጋጁም፣ የዓለም ጤና ደኅንነት ክፍልን ትራምፕ አፍርሰውት ነበር፣ ለአንዲህ ዓይነት ጊዜ ይጠቅም የነበረ ፈንድ ወደ ሌላ ተዘዋውሯል። እነዚህ ናቸው የሚያስተቿቸው። በአነዚህ ወራት ዶናልድ ትራምፕ ምን ሲናገሩ እንደነበር እናስታውስ… ጥር 22፡ "ከቻይና ቫይረስ ተሸክሞ የገባው አንድ ሰው ነው። ተቆጣጥረነዋል። ሁሉም ነገር ሰላም ነው።" የካቲት 2፡ "ሁሉም ነገር ጥርቅም ተደርጎ ተዘግቷል። ቫይረሱ በየት አድርጎ ይገባል?" የካቲት 10፡ "ያው እንደምታውቁት በሚያዚያ ሙቀት ስለሚሆን ቫይረሱ ብን ብሎ ነው የሚጠፋው፤ ልክ እንደ ተአምር። ይህ እውነት ይሆናል ብዬ እጠብቃለሁ። ከቻይናው አቻዬ ሺ ዢን ፒንግ ጋር በስልክ አውርቻለሁ፤ ጥሩ እየሰራ ነው። ሁሉም ነገር በመልካም ሁኔታ እየሄደ ነው።" የካቲት 11፡ "በአገራችን 12 ሰዎች ብቻ ናቸው በቫይረሱ የተያዙት፤ እነሱም እያገገሙ ናቸው፤ የሚያሳስብ ነገር የለም። ኧረ እንዲያውም 12ትም አይሞሉም!" የካቲት 24፡ "ኮሮናቫይረስን በአሜሪካ በቁጥጥር ሥር አውለነዋል። ከሚመለከታቸው ጋር እየተነጋገርን ነው፡፡ ሲዲሲ እና የዓለም ጤና ድርጅት እጅና ጓንት ሆነው እየሰሩ ነው። የአክስዮን ገበያው ሞቅ ደመቅ ብሏል።" የካቲት 26፡ "አሜሪካንን በሚያህል ትልቅ አገር 15 ታማሚዎች ብቻ ሲኖሩና እነሱም በቀጣይ ቀናት ሲያገግሙ ቁጥሩ ወደ ዜሮ ይወርዳል። እኛ እንዲህ እጹብ ድንቅ ሥራ የምንሠራ ሰዎች ነን።" መጋቢት ወር መጣ። ሁሉም ነገር ወደ ሐዘን ተቀየረ።ሰዎች በቫይረሱ ይያዛሉ፤ ከማን እንደተያዙ ግን አያውቁም። ዜጎች ለሆስፒታሎች ድረሱልን አሉ። ሆስፒታሎች ለመንግሥት ድረስልን አሉ። የጭምብል ያለህ፣ የቬንትሌተር ያለህ፣ የጓንት ያለህ…! ሞት ከነአጀቡ በዋሺንግተን አድርጎ ኒውዮርክ ገባ። በኤልሜርሀስት ሆስፒታል ሬሳ ከመብዛቱ የተነሳ የሬሳ ፍሪጅ ያላቸው የጭነት መኪናዎች ደጅ ላይ በተጠንቀቅ መቆም ጀመሩ። ኒው ዮርክ ውስጥ ሬሳ ማስቀመጫ ቦታ ጠፍቶ ፍሪጅ ያላቸው የጭነት መኪኖች ጥቅም ላይ ውለዋል አሜሪካዊያን መቀበርያ አጥተው የጅምላ መቃብር ተቆፈረላቸው። ነርሶች ተገቢ የሕክምና እቃ የሚያቀርብላቸው አጥተው ጽኑ ሕሙማን ክፍል የሚገቡት የቆሻሻ ማጠራቀሚያ ፌስታል ላስቲክ ለብሰው ነበር። በታላቋ አሜሪካ ይህ ይሆናል ያለ አልነበረም። በሕዝብ አሰፋፈሯ ጥቅጥቅ እጭቅ ያለች ናት። ትራምፕ ያደጉባት ኒውዮርክ፤ የዓለም ደማቋ ከተማ ኒውዮርክ፣ የዓለም ሀብታሟ ከተማ ኒውዮርክ ድንገት የሞት አውድማ ሆነች። መጀመሪያ ሟቾች ስም ነበራቸው፤ ከዚያ ቁጥር ሆኑ። መጀመርያ የሟቾች ቁጥር ያስደነግጥ ነበር፤ ቀጥሎ ቁጥር ቁጥርን እንጂ ሰውን መወከል አቆመ። ስሜት መስጠት ተወ። ሺህዎች ረገፉ። በዚህ እጅግ አስከፊ ወቅት አንድ ጀግና ብቅ አሉ። የኒው ዮርክ ገዢ አንድሩ ኩሞ። ትራምፕ በኒው ዮርክ ኪዊንስ ውስጥ አድገው በማንሃታን ነግደው የናጠጠ ሀብታም ሆነው ይሆናል። እውነተኛ የኒው ዮርክ ልጅ መሆናቸውን ያስመሰከሩት ግን አንድሩ ኩሞ ናቸው። ኩሞ እንደ ዶናልድ ትራምፕ ሟቾችን አፈር ምሰው ቀብረው በሬሳቸው ላይ የእርሳቸውን ስኬት፣ የእርሳቸውን ዝና አይዘምሩም። ማዘን ሲኖርባቸው ያዝናሉ፤ ማልቀስ ካለባቸው ያለቅሳሉ፤ ሲቆጡም ተቆጡ ነው። በአጭሩ ሰው ናቸው ይሏቸዋል። ከሕዝብ ጋር ናቸው። ኒው ዮርካዊያን በወረርሽኝ እየወደቁ በመሀሉ በእርሳቸው ፍቅር ትንሽ ትንሽ ወደቁ። የኒው ዮርክ ገዢ አንድሩ ኩሞ ልክ እንደ ዩኒቨርስቲ ፕሮፌሰር ዲጂታል ሰሌዳቸው ላይ ሰንጠረዥ እየዘረጉ አስተዳደራቸው ምን እየሰራ እንደሆነ ብቻ ሳይሆን፤ ምን እንዳልሰራ፣ የትኛው መድኃኒት፣ የትኛው የሕክምና መሣሪያ እንደጎደለው፤ ነዋሪዎች ምን ማድረግ እንዳለባቸው/እንደሌለባቸው ይተነትናሉ። የእርሳቸውን የቲቪ መግለጫ ሰዎች እንደ ተከታታይ ድራማ ይመለከቱታል። ይህ ትራምፕን አስኮረፈ። ትራምፕም የእራሳቸውን "ሾው" ጀመሩ። ልዩነቱ እርሳቸው ስለእራሳቸው ብቻ ያወራሉ። ኩሞ ግን ስለ ኒው ዮርካዊያን ያወራል። ዶናልድ የሚናገሩት ሁሉ ይተናነቃል። አንድሩ ኩሞ የሚናገሩት ግን ጠብ አይልም። ሁለቱም በኒው ዮርክ የኩዊንስ ሰፈር ልጆች ናቸው። ሆኖም በባህሪም በሥራም አልተገናኝቶም ናቸው። ኩሞ ስለራሳቸው ቁጥብ ናቸው፤ ጊዜያቸውን በአልባሌ ዝባዝንኬ አያጠፉም። ሁልጊዜም እጥር ምጥን ያለና ወደ መሠረታዊ ጉዳይ ያተኮረ መግለጫን ይመርጣሉ። ኩሞ ከዶናልድ ትራምፕ ጋር አንድ ሁለት ተባብለው ያውቃሉ። ያ ጸብ ግን ኩሞ ትራምፕን ማመሰገን ባለባቸው ጊዜ እንዳያመሰግኗቸው አላደረገም። ትራምፕ በኩሞ መደነቅን እጅግ ይወዳሉ። "ኩሞም አድንቆናል" ብለው በቪዲዮ አቀናብረው፣ ጋዜጠኛ ጠርተው እዩልኝ ብለው ያውቃሉ። አንድሩ ኩሞ የኮሮናቫይረስ ምርመራ ሲደረግላቸው የኒው ዮርኩ ገዢ የሰው ልብ ላይ የገቡበት ጥልቀት አስደናቂ ነው። ከልጅነት እስከ እውቀት ዲሞክራት ሆነው የኖሩት አንድሩ ኩሞ በሪፐብሊካኖች ከዶናልድ ትራምፕ ይልቅ መወደዳቸው የአደባባይ ሚስጢር ነው። ዲሞክራቶችማ ውስጥ ውስጡን ምነው በቀጣይ ምርጫ ጆ ባይደን ቀርቶብን አንድሩ ኩሞ በወከለን ይላሉ። የሚደንቀው የአንድሮ ኩሞ የ45 ደቂቃ ዕለታዊ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደ ጎበዝ የዩኒቨርስቲ ፕሮፌሰር ጥፍጥ ያለች ናት። በተመሳሳይ ዕለታዊ መግለጫ የሚሰጡት ዶናልድ ትራምፕ 'ሲነሽጣቸው' እስከ 2 ሰዓትና ከዚያ በላይ ካሜራ ደቅነው ሊያወሩ ይችላሉ። ሁሉም ጋዜጣዊ መግለጫቸው ሲጨመቅ ግን ከሚከተለው ጭብጥ አያልፍም። • እኔ ብዙ ሚሊዮን አሜሪካዊያንን ከሞት ባልታደግ ኖሮ ይቺ አገር አብቅቶላት ነበር • እኔ አሜሪካንን በኢኮኖሚ በታሪኳ አይታው የማታውቀው ከፍታ ላይ አስቀምጫታለሁ • እንቅልፋሙ ጆ ባይደን እኔን ማሸነፍ አይችልም • እኔ አሜሪካንን በቬንትሌተር እራሷን እንድትችል አድርጊያታለሁ • ናንሲ ፒሎሲ አስቀያሚ ሴት ናት • ብዙ ርዕሳነ መንግሥታት እየደወሉ ያደንቁኛል • ሲኤንኤን ሐሰተኛ ሚዲያ ነው • ዲሞክራቶች በእኔ ላይ እያሴሩ ነው • አገረ አሜሪካንን ዘግተን ልንቀመጥ አንችልም፤ በራችሁን ክፈቱ ዶናልድ ትራምፕ ይህ ተህዋስ ድብርት ውስጥ እንደከተታቸው ግልጽ ነው። ቢያንስ ሁለት እጅግ የሚወዱትን ነገር አሳጥቷቸዋል። አንዱ የጎልፍ ጨዋታ ነው። ሌላው ደግሞ የደጋፊዎቻቸው የፖለቲካ ስብሰባ ጩኸት። ትራምፕ በደጋፊዎቻቸው ተከበው ዲሞክራቶች ላይ መሳለቅ ነፍሳቸው ነው። ደማቸው የሚሞቀው ስማቸው እየተጠራ በደጋፊዎቻቸው ሲዘመርላቸው ነው ይሏቸዋል። ይህ ክፉ ደዌ ከመጣ ወዲህ ግን በየቁኑ ከፊታቸው የሚደቀኑት ደጋፊዎቻቸው ሳይሆኑ እንደ ደመኛ የሚያይዋቸው ጋዜጠኞችና ካሜራዎቻቸው ናቸው። ስለዚህ በየጊዜው ድብርት ተጭኗቸው ነው መግለጫ የሚሰጡት። የአሜሪካ ታማሚ ሕዝብ የኦክሲጂን ቬንትሌተር ይሻል፤ ትራምፕ ለመተንፈስ የደጋፊ ጭብጨባና ጩኸት ይሻሉ። ይህ ክፉ ተህዋስ ይህንን አሳጥቷቸዋል። ምክትል ፕሬዝዳንት ማይክ ፔንስ ከፕሬዝዳንት ትራም ጋር የትራምፕ ምክትል "ብልጡ" ማይክ ፔንስ ሌላው በዚህ ወረርሽኝ ቁልፉ ተዋናይ ምክትል ፕሬዝዳንት ማይክ ፔንስ ናቸው። እሳቸው የማይመሩት ግብረ ኃይል የለም። በትራምፕ የሚዋቀር ነገር በሙሉ በበላይነት ፔንስ ይመሩታል። በትራምፕና በተቋማት መሀል ያሉት ድልድይ ፔንስ ናቸው፤ በትራምፕና በ50ዎቹ ግዛት ገዢዎች መሀል ያሉት ድልድይ እሳቸው ናቸው። ቆፍጣና ሰው ናቸው። ምንም ነገር ቢረሱ ሁለት ነገር አይረሱም። አንዱ ትራምፕን ማድነቅ ነው። ለሁሉም ስኬቶች የአለቃቸውን የትራምፕን ስም ይጠራሉ። ውድቀት ካለም የእሳቸው ጥፋት እንጂ የአለቃቸው እንዳልሆነ ይናገራሉ። ማይክ ፔንስ ሌላ የማይረሱት ነገር ለቅሶ መድረስን ነው። ንግግሩን በትራምፕ ስም ከቀደሱ በኋላ ሕይወታቸው ላጡ አሜሪካዊያን ሐዘናቸውን መግለጽ በፍጹም አይረሱም። በዚህ ረገድ አለቃቸው ትራምፕ ደካማ ናቸው። ለፖለቲካ ሲሉ እንኳ ማዘን አይችሉም። ዶ/ር አንቶኒ ፋውቺ ከፕሬዝዳንት ትራም ጋር ክቡር ዶ/ር አንቶኒ ፋውቺ ሌላው የኮቪድ-19 አለቃ ዶ/ር አንቶኒ ፋውቺ ናቸው። የጤና ግብረ ኃሉን በሞያ የሚመሩ ናቸው። የእርሳቸው ሚና ለትራምፕ ሳይንሳዊ ድጋፍ መስጠት ነው። ሆኖም አልተሳካላቸውም። እርሳቸው የገነቡትን ትራምፕ ያፈርሱታል። የአሜሪካ ሕዝብ ከዶናልድ ትራምፕ ይልቅ ዶ/ር ፋውቺ የሚሉትን ቢሰማ ይመርጣል። ሆኖም ትራምፕ የሚቃረናቸውን ሰው ቀይ ካርድ ነው የሚሰጡት። ለዶ/ር ፋውቺም ተደጋጋሚ ቢጫ ካርድ አሳይተዋቸዋል። ዶናልድ ትራምፕ እንደ ቸርችል የጦር ጊዜ ጀግና መሪ ለመሆን ይሞክራሉ። የቢቢሲ ዘጋቢ ጆን ሶፔል እንደሚለው ግነ "በአብዛኛዎቹ ጋዜጣዊ መግለጫዎቻቸው ላይ ተገኝቻለው። ትራምፕ በጭራሽ የጦርነት ጊዜ መሪ ተክለስብዕና የላቸውም" ይላል። ከመግለጫዎቹ ሁሉ የከፋው ለ2 ሰዓት የቆየው ነው። 45 ደቂቃ የምርጫ ቅስቀሳ አደረጉ። ለሌለ ብዙ ደቂቃ እንዴት ታላቅ መሪ እንደሆኑ ደሰኮሩ፤ ለሌላ ደቂቃዎች የአሜሪካ ሚዲያ እርሳቸው ላይ እንደሚጨክን ተናገሩ፤ ለሌላ ደቂቃ በታሪክ ስኬታማው መሪ እርሳቸው እንደሆኑ ለማሳመን ሞከሩ። በዚህ ዘለግ ባለ መግለጫ ለአንድ ደቂቃ እንኳ ስለሚሞተው ሕዝባቸው ግድ ሰጥቷቸው አንዲት የሐዘን ቃል አልወጣቸውም። ያም ሆኖ ትራምፕ ከአገር መሪነት ይልቅ የመድረክ ሰው ተደርገው ስለሚታሰቡ ይሆናል ሕዝብ አይጨክንባቸውም፤ ሚዲያውም ለፌዝ ካልሆነ አያመርባቸው ይሆናል። እርሳቸው ግን ይናገራሉ። እንደ አሜሪካ አንድም አገር የጅምላ ምርመራ አላደረገም ይላሉ። "It's not even close" (ጭራሽ ከእኛ ጫፍ የሚደርስም የለም) በጣም የሚወዷት ሀረግ ናት። እርሳቸው ግን ይናገራሉ፤ አንድም አገር እንደኛ ቬንትሌተር ያለው የለም ይላሉ። ሁሉም አገር ያለው ቬንትሌተር ቢደመር የእኛን አያህልም ይላሉ፤ "not even close" የሚወዷት ሀረግ ናት። እርሳቸው ግን ይናገራሉ፤ " የሌሎች አገር መሪዎች በእኛ ይቀናሉ፤ ቬንትሌተር አውሰን ይሉኛል፤ አንዳቸውም የእኛን ያህል አላመረቱም።" "not even close." ጀርመኖች ናቸው በአሜሪካ የሚቀኑት? ደቡብ ኮሪያ ትሆን? ነው ታይዋንና ኒውዚላንድ? ትራምፕ እውነታቸውን ይሆናል፤ አሜሪካ አንደኛ ናት! በሟቾች ቁጥርም የሚያህላት የለም። "Not even close."
ታላቋ አሜሪካ ባለፉት 44 ዓመታት የዓለም ፖሊስ ነበረች። ጦርነት ያልገጠመችበት አህጉር፣ ያልቧጠጠችው ተራራ፣ ቦምብ ያላዘነበችበት ዋሻ የለም። ቶራቦራ ድረስ ሰምጣ ገብታለች። አገር አፍርሳ አገር ሠርታለች። ለምሳሌ ኢራቅን። ለምሳሌ አፍጋኒስታንን። በአፍጋኒስታን ጦርነት ከ30 ሺህ በላይ የአገሬው ዜጎች ሞተዋል፤ የሞቱት የአሜሪካ ወታደሮች ግን 2 ሺህ ናቸው። በኢራቅ ለ10 ዓመታት ጦር አስቀምጣ ነበር። በዚያ ጦርነት የሞቱ ኢራቃዊያን 50 ሺህ ይጠጋሉ። በዚህ ሁሉ ዘመን አሜሪካ የሞተባት የወታደር ቁጥር 4 ሺህ 500 ብቻ ነው። ለ16 ዓመት በቆየው የቬትናም ጦርነት አሜሪካ 58 ሺህ ወታደር ነው የገበረችው። ለሦስት ዓመት በቆየው የኮሪያ ጦርነትና ኢትዮጵያም የሰላም አስከባሪ ወታደር በላከችበት ውጊያ ላይ አሜሪካ 36 ሺህ ወታደሮችን አጥታለች። ይህ ባለፉት 44 ዓመታት በጦርነት የጠፋውን ሕይወት ያህል በአራት ወራት ይጠፋል ማን አለ? ያውም በደቂቅ ረቂቅ ተህዋስ? ለዚህም ምክንያቱ የፕሬዝዳንቷ እንዝህላልነት ነው የሚሉ አሉ። ትራምፕና ኮሮናቫይረስ ትራምፕ ኮቪድ-19ን መጥፎ የቻይና ስጦታ ሲሉ ነው የሚጠሩት። ስማቸው ከዚህ ተህዋስ ጋር ባይነሳ ይመርጣሉ። ለዚህም ነው ለተህዋሱ መፈጠር ጥፋተኛዋ ቻይና ወይም የዓለም ጤና ድርጅት እንጂ እኔና አሜሪካ የለንበትም የሚሉት። ኮቪድ-19 ከመሪዎች ሁሉ እንደ ትራምፕ አፈር ከድሜ ያስጋጠው ፕሬዝዳንት አለ ለማለት ያስቸግራል። ለምሳሌ ከዚህ ወረርሽኝ በፊት በአሜሪካ የሥራ አጥ ቁጥር መሬት ነክቶ ነበር፤ በኮቪድ-19 ዘመን ግን ሰማይ ነካ። ምጣኔ ሀብቱ ተመንድጎ ነበር፤ በኮቪድ ዘመን ሽባ ሆነ። አሁን ከ30 ሚሊዮን አሜሪካዊያን በላይ ከመንግሥታቸው ድጎማ ጠባቂዎች ናቸው። ይህን የትራምፕን በዋይት ሐውስ ዘመን አንድ ስኬት (ሥራ ፈጣሪነትን) ወረርሽኙ ጠራርጎ ወስዶታል። ከዚህ በኋላ ዶናልድ ትራምፕ ሕዝባቸውን ታላቅ ፕሬዝዳንት እንደሆኑ ለማሳመን ነገሩ አልጋ በአልጋ አይሆንላቸውም። ምን ሊሉ ነው? ታላቅ አድርጊያችሁ ነበር ቫይረሱ ወሰደብኝ? ትራምፕ በዚህ ተህዋስ አሜሪካዊ አይሞትም፣ ቢሞትም ከ20 ወይ ከ30 ሺህ አይበልጥም ብለው ነበር። ቀጥለው ቁጥሩን ወደ 50 ሺህ አሳደጉት። ቀጥለው ወደ 60 እና 70 ሺህ። አሁን ግን መቶ ሺህን አልፏል። የተያዙት ዜጎች ደግሞ ወደ 2 ሚሊዮን እየተጠጉ ነው። ይህ ደግሞ ትምፕን እየገዘገዘ የሚጥል እውነታ ነው። የሚገርመው በዚህ ሁሉ ውጥንቅጥ ውስጥ ትራምፕ ቀን ተሌት የሚያወሩት እርሳቸው ቶሎ እርምጃ ባይወስዱ ኖሮ 2 ሚሊዮን አሜሪካዊያን ሊሞቱ ይችሉ እንደነበረ ነው። ከሞቱባቸው ዜጎቻቸው ይልቅ በእርሳቸው አመራር ያዳኗቸውን ሰዎች እንዲመለከት ሕዝባቸውን ይወተውቱታል። ሌት ተቀን። ትራምፕ አንድ በበጎ የሚነሳላቸው ነገር በጥር ወር መጨረሻ አሜሪካዊ ያልሆኑ ከቻይና ወደ አሜሪካ ምድር እንዳይገቡ ማድረጋቸው ነው። ያ እርምጃ ብዙ አማካሪዎቻቸውን ቸል ብለው ያደረጉት በመሆኑ ይሞገሱበታል። በእርግጥ ትራምፕ ያን ጊዜ የውጭ ዜጎችን ብቻ ሳይሆን የገዛ ዜጎቻቸውን ጭምር ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ ማድረግ ነበረባቸው ብለው የሚተቿቸው አሉ። እርሳቸው ግን "እንዴት ዜጎችን ወደ አገራችሁ መግባት አትችሉም" እላለሁ ሲሉ ይከራከራሉ። ትራምፕ ይህን እርምጃ መውሰዳቸው ቢያስመሰግናቸውም በየካቲት ወር ላይ ፈዘው መቀመጣቸው ከሁሉ በላይ ያስተቻቸዋል። የካቲት ወር በአሜሪካ የመመርመሪያ መሣሪያዎች ቢሰሩበት፣ ቬንትሌተር ቢመረትበት ሁሉን አቀፍ ርብርብ ቢካሄድበት ኖሮ አሁን ያለቀው ሕዝብ ግማሹ እንኳ አያልቅም ነበር ይላሉ የማኅበረሰብ ጤና ባለሞያዎች። አንዲት ጋዜጠኛ ትራምፕ ስለሞቱት ሳይሆን ስለዳኑት እያወሩ ሲያስቸግሯት "በየካቲት ወር የት ነበሩ? ምን ሲሰሩ ነበር?" ብላ አፋጠጠቻቸው። እርሳቸው ወደ ጥር ወር መለሷት "በጥር መጨረሻ ድንበር ባልዘጋ ኖሮ…" በማለት። "እኔ እየጠየክዎ ያለሁት ስለ የካቲት ነው…" አለቻቸው። ሰውየው ተመልሰው "ጥር ላይ ማንም ሳይደግፈኝ፣ ዶ/ር ፋውቺ እንኳ እየተቃወመኝ ድንበር እንዲዘጋ የወሰንኩ ድንቅ ሰው ነኝ" ይላሉ። "የተከበሩ ፕሬዝዳንት በድጋሚ እጠይቅዎታለሁ፤ በየካቲት ወር ምን ሰሩ?" "ምን ያልሰራሁት አለ? እንቅልፋሙ ጆ ባይደን ምን ሲሰራ ነበር?…" "እኔ ስለ ጆ ባይደን አልጠየክዎትም ክቡር ፕሬዝዳንት…" "አንቺ ፌክ ነሽ፤ ከፌክ ኒውስ ነሽ! ጨርሰናል!" ዶናልድ ትራምፕ ምን ብለው ነበር? እርግጥ ነው ጋዜጠኛዋ ያነሳችው ጥያቄ መሠረታዊ ነበር። በዚያ ወር ብዙ ሊሠራ ሲችል አልተሰራም። መመርመሪያ መሣሪያ አልተዘጋጀም፤ ቬንትሌተር ማምረት አልተጀመረም፣ መሠረታዊ የሕክምና መሣሪያዎች አልተዘጋጁም፣ የዓለም ጤና ደኅንነት ክፍልን ትራምፕ አፍርሰውት ነበር፣ ለአንዲህ ዓይነት ጊዜ ይጠቅም የነበረ ፈንድ ወደ ሌላ ተዘዋውሯል። እነዚህ ናቸው የሚያስተቿቸው። በአነዚህ ወራት ዶናልድ ትራምፕ ምን ሲናገሩ እንደነበር እናስታውስ… ጥር 22፡ "ከቻይና ቫይረስ ተሸክሞ የገባው አንድ ሰው ነው። ተቆጣጥረነዋል። ሁሉም ነገር ሰላም ነው።" የካቲት 2፡ "ሁሉም ነገር ጥርቅም ተደርጎ ተዘግቷል። ቫይረሱ በየት አድርጎ ይገባል?" የካቲት 10፡ "ያው እንደምታውቁት በሚያዚያ ሙቀት ስለሚሆን ቫይረሱ ብን ብሎ ነው የሚጠፋው፤ ልክ እንደ ተአምር። ይህ እውነት ይሆናል ብዬ እጠብቃለሁ። ከቻይናው አቻዬ ሺ ዢን ፒንግ ጋር በስልክ አውርቻለሁ፤ ጥሩ እየሰራ ነው። ሁሉም ነገር በመልካም ሁኔታ እየሄደ ነው።" የካቲት 11፡ "በአገራችን 12 ሰዎች ብቻ ናቸው በቫይረሱ የተያዙት፤ እነሱም እያገገሙ ናቸው፤ የሚያሳስብ ነገር የለም። ኧረ እንዲያውም 12ትም አይሞሉም!" የካቲት 24፡ "ኮሮናቫይረስን በአሜሪካ በቁጥጥር ሥር አውለነዋል። ከሚመለከታቸው ጋር እየተነጋገርን ነው፡፡ ሲዲሲ እና የዓለም ጤና ድርጅት እጅና ጓንት ሆነው እየሰሩ ነው። የአክስዮን ገበያው ሞቅ ደመቅ ብሏል።" የካቲት 26፡ "አሜሪካንን በሚያህል ትልቅ አገር 15 ታማሚዎች ብቻ ሲኖሩና እነሱም በቀጣይ ቀናት ሲያገግሙ ቁጥሩ ወደ ዜሮ ይወርዳል። እኛ እንዲህ እጹብ ድንቅ ሥራ የምንሠራ ሰዎች ነን።" መጋቢት ወር መጣ። ሁሉም ነገር ወደ ሐዘን ተቀየረ።ሰዎች በቫይረሱ ይያዛሉ፤ ከማን እንደተያዙ ግን አያውቁም። ዜጎች ለሆስፒታሎች ድረሱልን አሉ። ሆስፒታሎች ለመንግሥት ድረስልን አሉ። የጭምብል ያለህ፣ የቬንትሌተር ያለህ፣ የጓንት ያለህ…! ሞት ከነአጀቡ በዋሺንግተን አድርጎ ኒውዮርክ ገባ። በኤልሜርሀስት ሆስፒታል ሬሳ ከመብዛቱ የተነሳ የሬሳ ፍሪጅ ያላቸው የጭነት መኪናዎች ደጅ ላይ በተጠንቀቅ መቆም ጀመሩ። ኒው ዮርክ ውስጥ ሬሳ ማስቀመጫ ቦታ ጠፍቶ ፍሪጅ ያላቸው የጭነት መኪኖች ጥቅም ላይ ውለዋል አሜሪካዊያን መቀበርያ አጥተው የጅምላ መቃብር ተቆፈረላቸው። ነርሶች ተገቢ የሕክምና እቃ የሚያቀርብላቸው አጥተው ጽኑ ሕሙማን ክፍል የሚገቡት የቆሻሻ ማጠራቀሚያ ፌስታል ላስቲክ ለብሰው ነበር። በታላቋ አሜሪካ ይህ ይሆናል ያለ አልነበረም። በሕዝብ አሰፋፈሯ ጥቅጥቅ እጭቅ ያለች ናት። ትራምፕ ያደጉባት ኒውዮርክ፤ የዓለም ደማቋ ከተማ ኒውዮርክ፣ የዓለም ሀብታሟ ከተማ ኒውዮርክ ድንገት የሞት አውድማ ሆነች። መጀመሪያ ሟቾች ስም ነበራቸው፤ ከዚያ ቁጥር ሆኑ። መጀመርያ የሟቾች ቁጥር ያስደነግጥ ነበር፤ ቀጥሎ ቁጥር ቁጥርን እንጂ ሰውን መወከል አቆመ። ስሜት መስጠት ተወ። ሺህዎች ረገፉ። በዚህ እጅግ አስከፊ ወቅት አንድ ጀግና ብቅ አሉ። የኒው ዮርክ ገዢ አንድሩ ኩሞ። ትራምፕ በኒው ዮርክ ኪዊንስ ውስጥ አድገው በማንሃታን ነግደው የናጠጠ ሀብታም ሆነው ይሆናል። እውነተኛ የኒው ዮርክ ልጅ መሆናቸውን ያስመሰከሩት ግን አንድሩ ኩሞ ናቸው። ኩሞ እንደ ዶናልድ ትራምፕ ሟቾችን አፈር ምሰው ቀብረው በሬሳቸው ላይ የእርሳቸውን ስኬት፣ የእርሳቸውን ዝና አይዘምሩም። ማዘን ሲኖርባቸው ያዝናሉ፤ ማልቀስ ካለባቸው ያለቅሳሉ፤ ሲቆጡም ተቆጡ ነው። በአጭሩ ሰው ናቸው ይሏቸዋል። ከሕዝብ ጋር ናቸው። ኒው ዮርካዊያን በወረርሽኝ እየወደቁ በመሀሉ በእርሳቸው ፍቅር ትንሽ ትንሽ ወደቁ። የኒው ዮርክ ገዢ አንድሩ ኩሞ ልክ እንደ ዩኒቨርስቲ ፕሮፌሰር ዲጂታል ሰሌዳቸው ላይ ሰንጠረዥ እየዘረጉ አስተዳደራቸው ምን እየሰራ እንደሆነ ብቻ ሳይሆን፤ ምን እንዳልሰራ፣ የትኛው መድኃኒት፣ የትኛው የሕክምና መሣሪያ እንደጎደለው፤ ነዋሪዎች ምን ማድረግ እንዳለባቸው/እንደሌለባቸው ይተነትናሉ። የእርሳቸውን የቲቪ መግለጫ ሰዎች እንደ ተከታታይ ድራማ ይመለከቱታል። ይህ ትራምፕን አስኮረፈ። ትራምፕም የእራሳቸውን "ሾው" ጀመሩ። ልዩነቱ እርሳቸው ስለእራሳቸው ብቻ ያወራሉ። ኩሞ ግን ስለ ኒው ዮርካዊያን ያወራል። ዶናልድ የሚናገሩት ሁሉ ይተናነቃል። አንድሩ ኩሞ የሚናገሩት ግን ጠብ አይልም። ሁለቱም በኒው ዮርክ የኩዊንስ ሰፈር ልጆች ናቸው። ሆኖም በባህሪም በሥራም አልተገናኝቶም ናቸው። ኩሞ ስለራሳቸው ቁጥብ ናቸው፤ ጊዜያቸውን በአልባሌ ዝባዝንኬ አያጠፉም። ሁልጊዜም እጥር ምጥን ያለና ወደ መሠረታዊ ጉዳይ ያተኮረ መግለጫን ይመርጣሉ። ኩሞ ከዶናልድ ትራምፕ ጋር አንድ ሁለት ተባብለው ያውቃሉ። ያ ጸብ ግን ኩሞ ትራምፕን ማመሰገን ባለባቸው ጊዜ እንዳያመሰግኗቸው አላደረገም። ትራምፕ በኩሞ መደነቅን እጅግ ይወዳሉ። "ኩሞም አድንቆናል" ብለው በቪዲዮ አቀናብረው፣ ጋዜጠኛ ጠርተው እዩልኝ ብለው ያውቃሉ። አንድሩ ኩሞ የኮሮናቫይረስ ምርመራ ሲደረግላቸው የኒው ዮርኩ ገዢ የሰው ልብ ላይ የገቡበት ጥልቀት አስደናቂ ነው። ከልጅነት እስከ እውቀት ዲሞክራት ሆነው የኖሩት አንድሩ ኩሞ በሪፐብሊካኖች ከዶናልድ ትራምፕ ይልቅ መወደዳቸው የአደባባይ ሚስጢር ነው። ዲሞክራቶችማ ውስጥ ውስጡን ምነው በቀጣይ ምርጫ ጆ ባይደን ቀርቶብን አንድሩ ኩሞ በወከለን ይላሉ። የሚደንቀው የአንድሮ ኩሞ የ45 ደቂቃ ዕለታዊ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደ ጎበዝ የዩኒቨርስቲ ፕሮፌሰር ጥፍጥ ያለች ናት። በተመሳሳይ ዕለታዊ መግለጫ የሚሰጡት ዶናልድ ትራምፕ 'ሲነሽጣቸው' እስከ 2 ሰዓትና ከዚያ በላይ ካሜራ ደቅነው ሊያወሩ ይችላሉ። ሁሉም ጋዜጣዊ መግለጫቸው ሲጨመቅ ግን ከሚከተለው ጭብጥ አያልፍም። • እኔ ብዙ ሚሊዮን አሜሪካዊያንን ከሞት ባልታደግ ኖሮ ይቺ አገር አብቅቶላት ነበር • እኔ አሜሪካንን በኢኮኖሚ በታሪኳ አይታው የማታውቀው ከፍታ ላይ አስቀምጫታለሁ • እንቅልፋሙ ጆ ባይደን እኔን ማሸነፍ አይችልም • እኔ አሜሪካንን በቬንትሌተር እራሷን እንድትችል አድርጊያታለሁ • ናንሲ ፒሎሲ አስቀያሚ ሴት ናት • ብዙ ርዕሳነ መንግሥታት እየደወሉ ያደንቁኛል • ሲኤንኤን ሐሰተኛ ሚዲያ ነው • ዲሞክራቶች በእኔ ላይ እያሴሩ ነው • አገረ አሜሪካንን ዘግተን ልንቀመጥ አንችልም፤ በራችሁን ክፈቱ ዶናልድ ትራምፕ ይህ ተህዋስ ድብርት ውስጥ እንደከተታቸው ግልጽ ነው። ቢያንስ ሁለት እጅግ የሚወዱትን ነገር አሳጥቷቸዋል። አንዱ የጎልፍ ጨዋታ ነው። ሌላው ደግሞ የደጋፊዎቻቸው የፖለቲካ ስብሰባ ጩኸት። ትራምፕ በደጋፊዎቻቸው ተከበው ዲሞክራቶች ላይ መሳለቅ ነፍሳቸው ነው። ደማቸው የሚሞቀው ስማቸው እየተጠራ በደጋፊዎቻቸው ሲዘመርላቸው ነው ይሏቸዋል። ይህ ክፉ ደዌ ከመጣ ወዲህ ግን በየቁኑ ከፊታቸው የሚደቀኑት ደጋፊዎቻቸው ሳይሆኑ እንደ ደመኛ የሚያይዋቸው ጋዜጠኞችና ካሜራዎቻቸው ናቸው። ስለዚህ በየጊዜው ድብርት ተጭኗቸው ነው መግለጫ የሚሰጡት። የአሜሪካ ታማሚ ሕዝብ የኦክሲጂን ቬንትሌተር ይሻል፤ ትራምፕ ለመተንፈስ የደጋፊ ጭብጨባና ጩኸት ይሻሉ። ይህ ክፉ ተህዋስ ይህንን አሳጥቷቸዋል። ምክትል ፕሬዝዳንት ማይክ ፔንስ ከፕሬዝዳንት ትራም ጋር የትራምፕ ምክትል "ብልጡ" ማይክ ፔንስ ሌላው በዚህ ወረርሽኝ ቁልፉ ተዋናይ ምክትል ፕሬዝዳንት ማይክ ፔንስ ናቸው። እሳቸው የማይመሩት ግብረ ኃይል የለም። በትራምፕ የሚዋቀር ነገር በሙሉ በበላይነት ፔንስ ይመሩታል። በትራምፕና በተቋማት መሀል ያሉት ድልድይ ፔንስ ናቸው፤ በትራምፕና በ50ዎቹ ግዛት ገዢዎች መሀል ያሉት ድልድይ እሳቸው ናቸው። ቆፍጣና ሰው ናቸው። ምንም ነገር ቢረሱ ሁለት ነገር አይረሱም። አንዱ ትራምፕን ማድነቅ ነው። ለሁሉም ስኬቶች የአለቃቸውን የትራምፕን ስም ይጠራሉ። ውድቀት ካለም የእሳቸው ጥፋት እንጂ የአለቃቸው እንዳልሆነ ይናገራሉ። ማይክ ፔንስ ሌላ የማይረሱት ነገር ለቅሶ መድረስን ነው። ንግግሩን በትራምፕ ስም ከቀደሱ በኋላ ሕይወታቸው ላጡ አሜሪካዊያን ሐዘናቸውን መግለጽ በፍጹም አይረሱም። በዚህ ረገድ አለቃቸው ትራምፕ ደካማ ናቸው። ለፖለቲካ ሲሉ እንኳ ማዘን አይችሉም። ዶ/ር አንቶኒ ፋውቺ ከፕሬዝዳንት ትራም ጋር ክቡር ዶ/ር አንቶኒ ፋውቺ ሌላው የኮቪድ-19 አለቃ ዶ/ር አንቶኒ ፋውቺ ናቸው። የጤና ግብረ ኃሉን በሞያ የሚመሩ ናቸው። የእርሳቸው ሚና ለትራምፕ ሳይንሳዊ ድጋፍ መስጠት ነው። ሆኖም አልተሳካላቸውም። እርሳቸው የገነቡትን ትራምፕ ያፈርሱታል። የአሜሪካ ሕዝብ ከዶናልድ ትራምፕ ይልቅ ዶ/ር ፋውቺ የሚሉትን ቢሰማ ይመርጣል። ሆኖም ትራምፕ የሚቃረናቸውን ሰው ቀይ ካርድ ነው የሚሰጡት። ለዶ/ር ፋውቺም ተደጋጋሚ ቢጫ ካርድ አሳይተዋቸዋል። ዶናልድ ትራምፕ እንደ ቸርችል የጦር ጊዜ ጀግና መሪ ለመሆን ይሞክራሉ። የቢቢሲ ዘጋቢ ጆን ሶፔል እንደሚለው ግነ "በአብዛኛዎቹ ጋዜጣዊ መግለጫዎቻቸው ላይ ተገኝቻለው። ትራምፕ በጭራሽ የጦርነት ጊዜ መሪ ተክለስብዕና የላቸውም" ይላል። ከመግለጫዎቹ ሁሉ የከፋው ለ2 ሰዓት የቆየው ነው። 45 ደቂቃ የምርጫ ቅስቀሳ አደረጉ። ለሌለ ብዙ ደቂቃ እንዴት ታላቅ መሪ እንደሆኑ ደሰኮሩ፤ ለሌላ ደቂቃዎች የአሜሪካ ሚዲያ እርሳቸው ላይ እንደሚጨክን ተናገሩ፤ ለሌላ ደቂቃ በታሪክ ስኬታማው መሪ እርሳቸው እንደሆኑ ለማሳመን ሞከሩ። በዚህ ዘለግ ባለ መግለጫ ለአንድ ደቂቃ እንኳ ስለሚሞተው ሕዝባቸው ግድ ሰጥቷቸው አንዲት የሐዘን ቃል አልወጣቸውም። ያም ሆኖ ትራምፕ ከአገር መሪነት ይልቅ የመድረክ ሰው ተደርገው ስለሚታሰቡ ይሆናል ሕዝብ አይጨክንባቸውም፤ ሚዲያውም ለፌዝ ካልሆነ አያመርባቸው ይሆናል። እርሳቸው ግን ይናገራሉ። እንደ አሜሪካ አንድም አገር የጅምላ ምርመራ አላደረገም ይላሉ። "It's not even close" (ጭራሽ ከእኛ ጫፍ የሚደርስም የለም) በጣም የሚወዷት ሀረግ ናት። እርሳቸው ግን ይናገራሉ፤ አንድም አገር እንደኛ ቬንትሌተር ያለው የለም ይላሉ። ሁሉም አገር ያለው ቬንትሌተር ቢደመር የእኛን አያህልም ይላሉ፤ "not even close" የሚወዷት ሀረግ ናት። እርሳቸው ግን ይናገራሉ፤ " የሌሎች አገር መሪዎች በእኛ ይቀናሉ፤ ቬንትሌተር አውሰን ይሉኛል፤ አንዳቸውም የእኛን ያህል አላመረቱም።" "not even close." ጀርመኖች ናቸው በአሜሪካ የሚቀኑት? ደቡብ ኮሪያ ትሆን? ነው ታይዋንና ኒውዚላንድ? ትራምፕ እውነታቸውን ይሆናል፤ አሜሪካ አንደኛ ናት! በሟቾች ቁጥርም የሚያህላት የለም። "Not even close."
45
ታላቋ አሜሪካ ባለፉት 44 ዓመታት የዓለም ፖሊስ ነበረች። ጦርነት ያልገጠመችበት አህጉር፣ ያልቧጠጠችው ተራራ፣ ቦምብ ያላዘነበችበት ዋሻ የለም። ቶራቦራ ድረስ ሰምጣ ገብታለች። አገር አፍርሳ አገር ሠርታለች። ለምሳሌ ኢራቅን። ለምሳሌ አፍጋኒስታንን። በአፍጋኒስታን ጦርነት ከ30 ሺህ በላይ የአገሬው ዜጎች ሞተዋል፤ የሞቱት የአሜሪካ ወታደሮች ግን 2 ሺህ ናቸው። በኢራቅ ለ10 ዓመታት ጦር አስቀምጣ ነበር። በዚያ ጦርነት የሞቱ ኢራቃዊያን 50 ሺህ ይጠጋሉ። በዚህ ሁሉ ዘመን አሜሪካ የሞተባት የወታደር ቁጥር 4 ሺህ 500 ብቻ ነው። ለ16 ዓመት በቆየው የቬትናም ጦርነት አሜሪካ 58 ሺህ ወታደር ነው የገበረችው። ለሦስት ዓመት በቆየው የኮሪያ ጦርነትና ኢትዮጵያም የሰላም አስከባሪ ወታደር በላከችበት ውጊያ ላይ አሜሪካ 36 ሺህ ወታደሮችን አጥታለች። ይህ ባለፉት 44 ዓመታት በጦርነት የጠፋውን ሕይወት ያህል በአራት ወራት ይጠፋል ማን አለ? ያውም በደቂቅ ረቂቅ ተህዋስ? ለዚህም ምክንያቱ የፕሬዝዳንቷ እንዝህላልነት ነው የሚሉ አሉ። ትራምፕና ኮሮናቫይረስ ትራምፕ ኮቪድ-19ን መጥፎ የቻይና ስጦታ ሲሉ ነው የሚጠሩት። ስማቸው ከዚህ ተህዋስ ጋር ባይነሳ ይመርጣሉ። ለዚህም ነው ለተህዋሱ መፈጠር ጥፋተኛዋ ቻይና ወይም የዓለም ጤና ድርጅት እንጂ እኔና አሜሪካ የለንበትም የሚሉት። ኮቪድ-19 ከመሪዎች ሁሉ እንደ ትራምፕ አፈር ከድሜ ያስጋጠው ፕሬዝዳንት አለ ለማለት ያስቸግራል። ለምሳሌ ከዚህ ወረርሽኝ በፊት በአሜሪካ የሥራ አጥ ቁጥር መሬት ነክቶ ነበር፤ በኮቪድ-19 ዘመን ግን ሰማይ ነካ። ምጣኔ ሀብቱ ተመንድጎ ነበር፤ በኮቪድ ዘመን ሽባ ሆነ። አሁን ከ30 ሚሊዮን አሜሪካዊያን በላይ ከመንግሥታቸው ድጎማ ጠባቂዎች ናቸው። ይህን የትራምፕን በዋይት ሐውስ ዘመን አንድ ስኬት (ሥራ ፈጣሪነትን) ወረርሽኙ ጠራርጎ ወስዶታል። ከዚህ በኋላ ዶናልድ ትራምፕ ሕዝባቸውን ታላቅ ፕሬዝዳንት እንደሆኑ ለማሳመን ነገሩ አልጋ በአልጋ አይሆንላቸውም። ምን ሊሉ ነው? ታላቅ አድርጊያችሁ ነበር ቫይረሱ ወሰደብኝ? ትራምፕ በዚህ ተህዋስ አሜሪካዊ አይሞትም፣ ቢሞትም ከ20 ወይ ከ30 ሺህ አይበልጥም ብለው ነበር። ቀጥለው ቁጥሩን ወደ 50 ሺህ አሳደጉት። ቀጥለው ወደ 60 እና 70 ሺህ። አሁን ግን መቶ ሺህን አልፏል። የተያዙት ዜጎች ደግሞ ወደ 2 ሚሊዮን እየተጠጉ ነው። ይህ ደግሞ ትምፕን እየገዘገዘ የሚጥል እውነታ ነው። የሚገርመው በዚህ ሁሉ ውጥንቅጥ ውስጥ ትራምፕ ቀን ተሌት የሚያወሩት እርሳቸው ቶሎ እርምጃ ባይወስዱ ኖሮ 2 ሚሊዮን አሜሪካዊያን ሊሞቱ ይችሉ እንደነበረ ነው። ከሞቱባቸው ዜጎቻቸው ይልቅ በእርሳቸው አመራር ያዳኗቸውን ሰዎች እንዲመለከት ሕዝባቸውን ይወተውቱታል። ሌት ተቀን። ትራምፕ አንድ በበጎ የሚነሳላቸው ነገር በጥር ወር መጨረሻ አሜሪካዊ ያልሆኑ ከቻይና ወደ አሜሪካ ምድር እንዳይገቡ ማድረጋቸው ነው። ያ እርምጃ ብዙ አማካሪዎቻቸውን ቸል ብለው ያደረጉት በመሆኑ ይሞገሱበታል። በእርግጥ ትራምፕ ያን ጊዜ የውጭ ዜጎችን ብቻ ሳይሆን የገዛ ዜጎቻቸውን ጭምር ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ ማድረግ ነበረባቸው ብለው የሚተቿቸው አሉ። እርሳቸው ግን "እንዴት ዜጎችን ወደ አገራችሁ መግባት አትችሉም" እላለሁ ሲሉ ይከራከራሉ። ትራምፕ ይህን እርምጃ መውሰዳቸው ቢያስመሰግናቸውም በየካቲት ወር ላይ ፈዘው መቀመጣቸው ከሁሉ በላይ ያስተቻቸዋል። የካቲት ወር በአሜሪካ የመመርመሪያ መሣሪያዎች ቢሰሩበት፣ ቬንትሌተር ቢመረትበት ሁሉን አቀፍ ርብርብ ቢካሄድበት ኖሮ አሁን ያለቀው ሕዝብ ግማሹ እንኳ አያልቅም ነበር ይላሉ የማኅበረሰብ ጤና ባለሞያዎች። አንዲት ጋዜጠኛ ትራምፕ ስለሞቱት ሳይሆን ስለዳኑት እያወሩ ሲያስቸግሯት "በየካቲት ወር የት ነበሩ? ምን ሲሰሩ ነበር?" ብላ አፋጠጠቻቸው። እርሳቸው ወደ ጥር ወር መለሷት "በጥር መጨረሻ ድንበር ባልዘጋ ኖሮ…" በማለት። "እኔ እየጠየክዎ ያለሁት ስለ የካቲት ነው…" አለቻቸው። ሰውየው ተመልሰው "ጥር ላይ ማንም ሳይደግፈኝ፣ ዶ/ር ፋውቺ እንኳ እየተቃወመኝ ድንበር እንዲዘጋ የወሰንኩ ድንቅ ሰው ነኝ" ይላሉ። "የተከበሩ ፕሬዝዳንት በድጋሚ እጠይቅዎታለሁ፤ በየካቲት ወር ምን ሰሩ?" "ምን ያልሰራሁት አለ? እንቅልፋሙ ጆ ባይደን ምን ሲሰራ ነበር?…" "እኔ ስለ ጆ ባይደን አልጠየክዎትም ክቡር ፕሬዝዳንት…" "አንቺ ፌክ ነሽ፤ ከፌክ ኒውስ ነሽ! ጨርሰናል!" ዶናልድ ትራምፕ ምን ብለው ነበር? እርግጥ ነው ጋዜጠኛዋ ያነሳችው ጥያቄ መሠረታዊ ነበር። በዚያ ወር ብዙ ሊሠራ ሲችል አልተሰራም። መመርመሪያ መሣሪያ አልተዘጋጀም፤ ቬንትሌተር ማምረት አልተጀመረም፣ መሠረታዊ የሕክምና መሣሪያዎች አልተዘጋጁም፣ የዓለም ጤና ደኅንነት ክፍልን ትራምፕ አፍርሰውት ነበር፣ ለአንዲህ ዓይነት ጊዜ ይጠቅም የነበረ ፈንድ ወደ ሌላ ተዘዋውሯል። እነዚህ ናቸው የሚያስተቿቸው። በአነዚህ ወራት ዶናልድ ትራምፕ ምን ሲናገሩ እንደነበር እናስታውስ… ጥር 22፡ "ከቻይና ቫይረስ ተሸክሞ የገባው አንድ ሰው ነው። ተቆጣጥረነዋል። ሁሉም ነገር ሰላም ነው።" የካቲት 2፡ "ሁሉም ነገር ጥርቅም ተደርጎ ተዘግቷል። ቫይረሱ በየት አድርጎ ይገባል?" የካቲት 10፡ "ያው እንደምታውቁት በሚያዚያ ሙቀት ስለሚሆን ቫይረሱ ብን ብሎ ነው የሚጠፋው፤ ልክ እንደ ተአምር። ይህ እውነት ይሆናል ብዬ እጠብቃለሁ። ከቻይናው አቻዬ ሺ ዢን ፒንግ ጋር በስልክ አውርቻለሁ፤ ጥሩ እየሰራ ነው። ሁሉም ነገር በመልካም ሁኔታ እየሄደ ነው።" የካቲት 11፡ "በአገራችን 12 ሰዎች ብቻ ናቸው በቫይረሱ የተያዙት፤ እነሱም እያገገሙ ናቸው፤ የሚያሳስብ ነገር የለም። ኧረ እንዲያውም 12ትም አይሞሉም!" የካቲት 24፡ "ኮሮናቫይረስን በአሜሪካ በቁጥጥር ሥር አውለነዋል። ከሚመለከታቸው ጋር እየተነጋገርን ነው፡፡ ሲዲሲ እና የዓለም ጤና ድርጅት እጅና ጓንት ሆነው እየሰሩ ነው። የአክስዮን ገበያው ሞቅ ደመቅ ብሏል።" የካቲት 26፡ "አሜሪካንን በሚያህል ትልቅ አገር 15 ታማሚዎች ብቻ ሲኖሩና እነሱም በቀጣይ ቀናት ሲያገግሙ ቁጥሩ ወደ ዜሮ ይወርዳል። እኛ እንዲህ እጹብ ድንቅ ሥራ የምንሠራ ሰዎች ነን።" መጋቢት ወር መጣ። ሁሉም ነገር ወደ ሐዘን ተቀየረ።ሰዎች በቫይረሱ ይያዛሉ፤ ከማን እንደተያዙ ግን አያውቁም። ዜጎች ለሆስፒታሎች ድረሱልን አሉ። ሆስፒታሎች ለመንግሥት ድረስልን አሉ። የጭምብል ያለህ፣ የቬንትሌተር ያለህ፣ የጓንት ያለህ…! ሞት ከነአጀቡ በዋሺንግተን አድርጎ ኒውዮርክ ገባ። በኤልሜርሀስት ሆስፒታል ሬሳ ከመብዛቱ የተነሳ የሬሳ ፍሪጅ ያላቸው የጭነት መኪናዎች ደጅ ላይ በተጠንቀቅ መቆም ጀመሩ። ኒው ዮርክ ውስጥ ሬሳ ማስቀመጫ ቦታ ጠፍቶ ፍሪጅ ያላቸው የጭነት መኪኖች ጥቅም ላይ ውለዋል አሜሪካዊያን መቀበርያ አጥተው የጅምላ መቃብር ተቆፈረላቸው። ነርሶች ተገቢ የሕክምና እቃ የሚያቀርብላቸው አጥተው ጽኑ ሕሙማን ክፍል የሚገቡት የቆሻሻ ማጠራቀሚያ ፌስታል ላስቲክ ለብሰው ነበር። በታላቋ አሜሪካ ይህ ይሆናል ያለ አልነበረም። በሕዝብ አሰፋፈሯ ጥቅጥቅ እጭቅ ያለች ናት። ትራምፕ ያደጉባት ኒውዮርክ፤ የዓለም ደማቋ ከተማ ኒውዮርክ፣ የዓለም ሀብታሟ ከተማ ኒውዮርክ ድንገት የሞት አውድማ ሆነች። መጀመሪያ ሟቾች ስም ነበራቸው፤ ከዚያ ቁጥር ሆኑ። መጀመርያ የሟቾች ቁጥር ያስደነግጥ ነበር፤ ቀጥሎ ቁጥር ቁጥርን እንጂ ሰውን መወከል አቆመ። ስሜት መስጠት ተወ። ሺህዎች ረገፉ። በዚህ እጅግ አስከፊ ወቅት አንድ ጀግና ብቅ አሉ። የኒው ዮርክ ገዢ አንድሩ ኩሞ። ትራምፕ በኒው ዮርክ ኪዊንስ ውስጥ አድገው በማንሃታን ነግደው የናጠጠ ሀብታም ሆነው ይሆናል። እውነተኛ የኒው ዮርክ ልጅ መሆናቸውን ያስመሰከሩት ግን አንድሩ ኩሞ ናቸው። ኩሞ እንደ ዶናልድ ትራምፕ ሟቾችን አፈር ምሰው ቀብረው በሬሳቸው ላይ የእርሳቸውን ስኬት፣ የእርሳቸውን ዝና አይዘምሩም። ማዘን ሲኖርባቸው ያዝናሉ፤ ማልቀስ ካለባቸው ያለቅሳሉ፤ ሲቆጡም ተቆጡ ነው። በአጭሩ ሰው ናቸው ይሏቸዋል። ከሕዝብ ጋር ናቸው። ኒው ዮርካዊያን በወረርሽኝ እየወደቁ በመሀሉ በእርሳቸው ፍቅር ትንሽ ትንሽ ወደቁ። የኒው ዮርክ ገዢ አንድሩ ኩሞ ልክ እንደ ዩኒቨርስቲ ፕሮፌሰር ዲጂታል ሰሌዳቸው ላይ ሰንጠረዥ እየዘረጉ አስተዳደራቸው ምን እየሰራ እንደሆነ ብቻ ሳይሆን፤ ምን እንዳልሰራ፣ የትኛው መድኃኒት፣ የትኛው የሕክምና መሣሪያ እንደጎደለው፤ ነዋሪዎች ምን ማድረግ እንዳለባቸው/እንደሌለባቸው ይተነትናሉ። የእርሳቸውን የቲቪ መግለጫ ሰዎች እንደ ተከታታይ ድራማ ይመለከቱታል። ይህ ትራምፕን አስኮረፈ። ትራምፕም የእራሳቸውን "ሾው" ጀመሩ። ልዩነቱ እርሳቸው ስለእራሳቸው ብቻ ያወራሉ። ኩሞ ግን ስለ ኒው ዮርካዊያን ያወራል። ዶናልድ የሚናገሩት ሁሉ ይተናነቃል። አንድሩ ኩሞ የሚናገሩት ግን ጠብ አይልም። ሁለቱም በኒው ዮርክ የኩዊንስ ሰፈር ልጆች ናቸው። ሆኖም በባህሪም በሥራም አልተገናኝቶም ናቸው። ኩሞ ስለራሳቸው ቁጥብ ናቸው፤ ጊዜያቸውን በአልባሌ ዝባዝንኬ አያጠፉም። ሁልጊዜም እጥር ምጥን ያለና ወደ መሠረታዊ ጉዳይ ያተኮረ መግለጫን ይመርጣሉ። ኩሞ ከዶናልድ ትራምፕ ጋር አንድ ሁለት ተባብለው ያውቃሉ። ያ ጸብ ግን ኩሞ ትራምፕን ማመሰገን ባለባቸው ጊዜ እንዳያመሰግኗቸው አላደረገም። ትራምፕ በኩሞ መደነቅን እጅግ ይወዳሉ። "ኩሞም አድንቆናል" ብለው በቪዲዮ አቀናብረው፣ ጋዜጠኛ ጠርተው እዩልኝ ብለው ያውቃሉ። አንድሩ ኩሞ የኮሮናቫይረስ ምርመራ ሲደረግላቸው የኒው ዮርኩ ገዢ የሰው ልብ ላይ የገቡበት ጥልቀት አስደናቂ ነው። ከልጅነት እስከ እውቀት ዲሞክራት ሆነው የኖሩት አንድሩ ኩሞ በሪፐብሊካኖች ከዶናልድ ትራምፕ ይልቅ መወደዳቸው የአደባባይ ሚስጢር ነው። ዲሞክራቶችማ ውስጥ ውስጡን ምነው በቀጣይ ምርጫ ጆ ባይደን ቀርቶብን አንድሩ ኩሞ በወከለን ይላሉ። የሚደንቀው የአንድሮ ኩሞ የ45 ደቂቃ ዕለታዊ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደ ጎበዝ የዩኒቨርስቲ ፕሮፌሰር ጥፍጥ ያለች ናት። በተመሳሳይ ዕለታዊ መግለጫ የሚሰጡት ዶናልድ ትራምፕ 'ሲነሽጣቸው' እስከ 2 ሰዓትና ከዚያ በላይ ካሜራ ደቅነው ሊያወሩ ይችላሉ። ሁሉም ጋዜጣዊ መግለጫቸው ሲጨመቅ ግን ከሚከተለው ጭብጥ አያልፍም። • እኔ ብዙ ሚሊዮን አሜሪካዊያንን ከሞት ባልታደግ ኖሮ ይቺ አገር አብቅቶላት ነበር • እኔ አሜሪካንን በኢኮኖሚ በታሪኳ አይታው የማታውቀው ከፍታ ላይ አስቀምጫታለሁ • እንቅልፋሙ ጆ ባይደን እኔን ማሸነፍ አይችልም • እኔ አሜሪካንን በቬንትሌተር እራሷን እንድትችል አድርጊያታለሁ • ናንሲ ፒሎሲ አስቀያሚ ሴት ናት • ብዙ ርዕሳነ መንግሥታት እየደወሉ ያደንቁኛል • ሲኤንኤን ሐሰተኛ ሚዲያ ነው • ዲሞክራቶች በእኔ ላይ እያሴሩ ነው • አገረ አሜሪካንን ዘግተን ልንቀመጥ አንችልም፤ በራችሁን ክፈቱ ዶናልድ ትራምፕ ይህ ተህዋስ ድብርት ውስጥ እንደከተታቸው ግልጽ ነው። ቢያንስ ሁለት እጅግ የሚወዱትን ነገር አሳጥቷቸዋል። አንዱ የጎልፍ ጨዋታ ነው። ሌላው ደግሞ የደጋፊዎቻቸው የፖለቲካ ስብሰባ ጩኸት። ትራምፕ በደጋፊዎቻቸው ተከበው ዲሞክራቶች ላይ መሳለቅ ነፍሳቸው ነው። ደማቸው የሚሞቀው ስማቸው እየተጠራ በደጋፊዎቻቸው ሲዘመርላቸው ነው ይሏቸዋል። ይህ ክፉ ደዌ ከመጣ ወዲህ ግን በየቁኑ ከፊታቸው የሚደቀኑት ደጋፊዎቻቸው ሳይሆኑ እንደ ደመኛ የሚያይዋቸው ጋዜጠኞችና ካሜራዎቻቸው ናቸው። ስለዚህ በየጊዜው ድብርት ተጭኗቸው ነው መግለጫ የሚሰጡት። የአሜሪካ ታማሚ ሕዝብ የኦክሲጂን ቬንትሌተር ይሻል፤ ትራምፕ ለመተንፈስ የደጋፊ ጭብጨባና ጩኸት ይሻሉ። ይህ ክፉ ተህዋስ ይህንን አሳጥቷቸዋል። ምክትል ፕሬዝዳንት ማይክ ፔንስ ከፕሬዝዳንት ትራም ጋር የትራምፕ ምክትል "ብልጡ" ማይክ ፔንስ ሌላው በዚህ ወረርሽኝ ቁልፉ ተዋናይ ምክትል ፕሬዝዳንት ማይክ ፔንስ ናቸው። እሳቸው የማይመሩት ግብረ ኃይል የለም። በትራምፕ የሚዋቀር ነገር በሙሉ በበላይነት ፔንስ ይመሩታል። በትራምፕና በተቋማት መሀል ያሉት ድልድይ ፔንስ ናቸው፤ በትራምፕና በ50ዎቹ ግዛት ገዢዎች መሀል ያሉት ድልድይ እሳቸው ናቸው። ቆፍጣና ሰው ናቸው። ምንም ነገር ቢረሱ ሁለት ነገር አይረሱም። አንዱ ትራምፕን ማድነቅ ነው። ለሁሉም ስኬቶች የአለቃቸውን የትራምፕን ስም ይጠራሉ። ውድቀት ካለም የእሳቸው ጥፋት እንጂ የአለቃቸው እንዳልሆነ ይናገራሉ። ማይክ ፔንስ ሌላ የማይረሱት ነገር ለቅሶ መድረስን ነው። ንግግሩን በትራምፕ ስም ከቀደሱ በኋላ ሕይወታቸው ላጡ አሜሪካዊያን ሐዘናቸውን መግለጽ በፍጹም አይረሱም። በዚህ ረገድ አለቃቸው ትራምፕ ደካማ ናቸው። ለፖለቲካ ሲሉ እንኳ ማዘን አይችሉም። ዶ/ር አንቶኒ ፋውቺ ከፕሬዝዳንት ትራም ጋር ክቡር ዶ/ር አንቶኒ ፋውቺ ሌላው የኮቪድ-19 አለቃ ዶ/ር አንቶኒ ፋውቺ ናቸው። የጤና ግብረ ኃሉን በሞያ የሚመሩ ናቸው። የእርሳቸው ሚና ለትራምፕ ሳይንሳዊ ድጋፍ መስጠት ነው። ሆኖም አልተሳካላቸውም። እርሳቸው የገነቡትን ትራምፕ ያፈርሱታል። የአሜሪካ ሕዝብ ከዶናልድ ትራምፕ ይልቅ ዶ/ር ፋውቺ የሚሉትን ቢሰማ ይመርጣል። ሆኖም ትራምፕ የሚቃረናቸውን ሰው ቀይ ካርድ ነው የሚሰጡት። ለዶ/ር ፋውቺም ተደጋጋሚ ቢጫ ካርድ አሳይተዋቸዋል። ዶናልድ ትራምፕ እንደ ቸርችል የጦር ጊዜ ጀግና መሪ ለመሆን ይሞክራሉ። የቢቢሲ ዘጋቢ ጆን ሶፔል እንደሚለው ግነ "በአብዛኛዎቹ ጋዜጣዊ መግለጫዎቻቸው ላይ ተገኝቻለው። ትራምፕ በጭራሽ የጦርነት ጊዜ መሪ ተክለስብዕና የላቸውም" ይላል። ከመግለጫዎቹ ሁሉ የከፋው ለ2 ሰዓት የቆየው ነው። 45 ደቂቃ የምርጫ ቅስቀሳ አደረጉ። ለሌለ ብዙ ደቂቃ እንዴት ታላቅ መሪ እንደሆኑ ደሰኮሩ፤ ለሌላ ደቂቃዎች የአሜሪካ ሚዲያ እርሳቸው ላይ እንደሚጨክን ተናገሩ፤ ለሌላ ደቂቃ በታሪክ ስኬታማው መሪ እርሳቸው እንደሆኑ ለማሳመን ሞከሩ። በዚህ ዘለግ ባለ መግለጫ ለአንድ ደቂቃ እንኳ ስለሚሞተው ሕዝባቸው ግድ ሰጥቷቸው አንዲት የሐዘን ቃል አልወጣቸውም። ያም ሆኖ ትራምፕ ከአገር መሪነት ይልቅ የመድረክ ሰው ተደርገው ስለሚታሰቡ ይሆናል ሕዝብ አይጨክንባቸውም፤ ሚዲያውም ለፌዝ ካልሆነ አያመርባቸው ይሆናል። እርሳቸው ግን ይናገራሉ። እንደ አሜሪካ አንድም አገር የጅምላ ምርመራ አላደረገም ይላሉ። "It's not even close" (ጭራሽ ከእኛ ጫፍ የሚደርስም የለም) በጣም የሚወዷት ሀረግ ናት። እርሳቸው ግን ይናገራሉ፤ አንድም አገር እንደኛ ቬንትሌተር ያለው የለም ይላሉ። ሁሉም አገር ያለው ቬንትሌተር ቢደመር የእኛን አያህልም ይላሉ፤ "not even close" የሚወዷት ሀረግ ናት። እርሳቸው ግን ይናገራሉ፤ " የሌሎች አገር መሪዎች በእኛ ይቀናሉ፤ ቬንትሌተር አውሰን ይሉኛል፤ አንዳቸውም የእኛን ያህል አላመረቱም።" "not even close." ጀርመኖች ናቸው በአሜሪካ የሚቀኑት? ደቡብ ኮሪያ ትሆን? ነው ታይዋንና ኒውዚላንድ? ትራምፕ እውነታቸውን ይሆናል፤ አሜሪካ አንደኛ ናት! በሟቾች ቁጥርም የሚያህላት የለም። "Not even close."
ታላቋ አሜሪካ ባለፉት 44 ዓመታት የዓለም ፖሊስ ነበረች። ጦርነት ያልገጠመችበት አህጉር፣ ያልቧጠጠችው ተራራ፣ ቦምብ ያላዘነበችበት ዋሻ የለም። ቶራቦራ ድረስ ሰምጣ ገብታለች። አገር አፍርሳ አገር ሠርታለች። ለምሳሌ ኢራቅን። ለምሳሌ አፍጋኒስታንን። በአፍጋኒስታን ጦርነት ከ30 ሺህ በላይ የአገሬው ዜጎች ሞተዋል፤ የሞቱት የአሜሪካ ወታደሮች ግን 2 ሺህ ናቸው። በኢራቅ ለ10 ዓመታት ጦር አስቀምጣ ነበር። በዚያ ጦርነት የሞቱ ኢራቃዊያን 50 ሺህ ይጠጋሉ። በዚህ ሁሉ ዘመን አሜሪካ የሞተባት የወታደር ቁጥር 4 ሺህ 500 ብቻ ነው። ለ16 ዓመት በቆየው የቬትናም ጦርነት አሜሪካ 58 ሺህ ወታደር ነው የገበረችው። ለሦስት ዓመት በቆየው የኮሪያ ጦርነትና ኢትዮጵያም የሰላም አስከባሪ ወታደር በላከችበት ውጊያ ላይ አሜሪካ 36 ሺህ ወታደሮችን አጥታለች። ይህ ባለፉት 44 ዓመታት በጦርነት የጠፋውን ሕይወት ያህል በአራት ወራት ይጠፋል ማን አለ? ያውም በደቂቅ ረቂቅ ተህዋስ? ለዚህም ምክንያቱ የፕሬዝዳንቷ እንዝህላልነት ነው የሚሉ አሉ። ትራምፕና ኮሮናቫይረስ ትራምፕ ኮቪድ-19ን መጥፎ የቻይና ስጦታ ሲሉ ነው የሚጠሩት። ስማቸው ከዚህ ተህዋስ ጋር ባይነሳ ይመርጣሉ። ለዚህም ነው ለተህዋሱ መፈጠር ጥፋተኛዋ ቻይና ወይም የዓለም ጤና ድርጅት እንጂ እኔና አሜሪካ የለንበትም የሚሉት። ኮቪድ-19 ከመሪዎች ሁሉ እንደ ትራምፕ አፈር ከድሜ ያስጋጠው ፕሬዝዳንት አለ ለማለት ያስቸግራል። ለምሳሌ ከዚህ ወረርሽኝ በፊት በአሜሪካ የሥራ አጥ ቁጥር መሬት ነክቶ ነበር፤ በኮቪድ-19 ዘመን ግን ሰማይ ነካ። ምጣኔ ሀብቱ ተመንድጎ ነበር፤ በኮቪድ ዘመን ሽባ ሆነ። አሁን ከ30 ሚሊዮን አሜሪካዊያን በላይ ከመንግሥታቸው ድጎማ ጠባቂዎች ናቸው። ይህን የትራምፕን በዋይት ሐውስ ዘመን አንድ ስኬት (ሥራ ፈጣሪነትን) ወረርሽኙ ጠራርጎ ወስዶታል። ከዚህ በኋላ ዶናልድ ትራምፕ ሕዝባቸውን ታላቅ ፕሬዝዳንት እንደሆኑ ለማሳመን ነገሩ አልጋ በአልጋ አይሆንላቸውም። ምን ሊሉ ነው? ታላቅ አድርጊያችሁ ነበር ቫይረሱ ወሰደብኝ? ትራምፕ በዚህ ተህዋስ አሜሪካዊ አይሞትም፣ ቢሞትም ከ20 ወይ ከ30 ሺህ አይበልጥም ብለው ነበር። ቀጥለው ቁጥሩን ወደ 50 ሺህ አሳደጉት። ቀጥለው ወደ 60 እና 70 ሺህ። አሁን ግን መቶ ሺህን አልፏል። የተያዙት ዜጎች ደግሞ ወደ 2 ሚሊዮን እየተጠጉ ነው። ይህ ደግሞ ትምፕን እየገዘገዘ የሚጥል እውነታ ነው። የሚገርመው በዚህ ሁሉ ውጥንቅጥ ውስጥ ትራምፕ ቀን ተሌት የሚያወሩት እርሳቸው ቶሎ እርምጃ ባይወስዱ ኖሮ 2 ሚሊዮን አሜሪካዊያን ሊሞቱ ይችሉ እንደነበረ ነው። ከሞቱባቸው ዜጎቻቸው ይልቅ በእርሳቸው አመራር ያዳኗቸውን ሰዎች እንዲመለከት ሕዝባቸውን ይወተውቱታል። ሌት ተቀን። ትራምፕ አንድ በበጎ የሚነሳላቸው ነገር በጥር ወር መጨረሻ አሜሪካዊ ያልሆኑ ከቻይና ወደ አሜሪካ ምድር እንዳይገቡ ማድረጋቸው ነው። ያ እርምጃ ብዙ አማካሪዎቻቸውን ቸል ብለው ያደረጉት በመሆኑ ይሞገሱበታል። በእርግጥ ትራምፕ ያን ጊዜ የውጭ ዜጎችን ብቻ ሳይሆን የገዛ ዜጎቻቸውን ጭምር ወደ አገር ውስጥ እንዳይገቡ ማድረግ ነበረባቸው ብለው የሚተቿቸው አሉ። እርሳቸው ግን "እንዴት ዜጎችን ወደ አገራችሁ መግባት አትችሉም" እላለሁ ሲሉ ይከራከራሉ። ትራምፕ ይህን እርምጃ መውሰዳቸው ቢያስመሰግናቸውም በየካቲት ወር ላይ ፈዘው መቀመጣቸው ከሁሉ በላይ ያስተቻቸዋል። የካቲት ወር በአሜሪካ የመመርመሪያ መሣሪያዎች ቢሰሩበት፣ ቬንትሌተር ቢመረትበት ሁሉን አቀፍ ርብርብ ቢካሄድበት ኖሮ አሁን ያለቀው ሕዝብ ግማሹ እንኳ አያልቅም ነበር ይላሉ የማኅበረሰብ ጤና ባለሞያዎች። አንዲት ጋዜጠኛ ትራምፕ ስለሞቱት ሳይሆን ስለዳኑት እያወሩ ሲያስቸግሯት "በየካቲት ወር የት ነበሩ? ምን ሲሰሩ ነበር?" ብላ አፋጠጠቻቸው። እርሳቸው ወደ ጥር ወር መለሷት "በጥር መጨረሻ ድንበር ባልዘጋ ኖሮ…" በማለት። "እኔ እየጠየክዎ ያለሁት ስለ የካቲት ነው…" አለቻቸው። ሰውየው ተመልሰው "ጥር ላይ ማንም ሳይደግፈኝ፣ ዶ/ር ፋውቺ እንኳ እየተቃወመኝ ድንበር እንዲዘጋ የወሰንኩ ድንቅ ሰው ነኝ" ይላሉ። "የተከበሩ ፕሬዝዳንት በድጋሚ እጠይቅዎታለሁ፤ በየካቲት ወር ምን ሰሩ?" "ምን ያልሰራሁት አለ? እንቅልፋሙ ጆ ባይደን ምን ሲሰራ ነበር?…" "እኔ ስለ ጆ ባይደን አልጠየክዎትም ክቡር ፕሬዝዳንት…" "አንቺ ፌክ ነሽ፤ ከፌክ ኒውስ ነሽ! ጨርሰናል!" ዶናልድ ትራምፕ ምን ብለው ነበር? እርግጥ ነው ጋዜጠኛዋ ያነሳችው ጥያቄ መሠረታዊ ነበር። በዚያ ወር ብዙ ሊሠራ ሲችል አልተሰራም። መመርመሪያ መሣሪያ አልተዘጋጀም፤ ቬንትሌተር ማምረት አልተጀመረም፣ መሠረታዊ የሕክምና መሣሪያዎች አልተዘጋጁም፣ የዓለም ጤና ደኅንነት ክፍልን ትራምፕ አፍርሰውት ነበር፣ ለአንዲህ ዓይነት ጊዜ ይጠቅም የነበረ ፈንድ ወደ ሌላ ተዘዋውሯል። እነዚህ ናቸው የሚያስተቿቸው። በአነዚህ ወራት ዶናልድ ትራምፕ ምን ሲናገሩ እንደነበር እናስታውስ… ጥር 22፡ "ከቻይና ቫይረስ ተሸክሞ የገባው አንድ ሰው ነው። ተቆጣጥረነዋል። ሁሉም ነገር ሰላም ነው።" የካቲት 2፡ "ሁሉም ነገር ጥርቅም ተደርጎ ተዘግቷል። ቫይረሱ በየት አድርጎ ይገባል?" የካቲት 10፡ "ያው እንደምታውቁት በሚያዚያ ሙቀት ስለሚሆን ቫይረሱ ብን ብሎ ነው የሚጠፋው፤ ልክ እንደ ተአምር። ይህ እውነት ይሆናል ብዬ እጠብቃለሁ። ከቻይናው አቻዬ ሺ ዢን ፒንግ ጋር በስልክ አውርቻለሁ፤ ጥሩ እየሰራ ነው። ሁሉም ነገር በመልካም ሁኔታ እየሄደ ነው።" የካቲት 11፡ "በአገራችን 12 ሰዎች ብቻ ናቸው በቫይረሱ የተያዙት፤ እነሱም እያገገሙ ናቸው፤ የሚያሳስብ ነገር የለም። ኧረ እንዲያውም 12ትም አይሞሉም!" የካቲት 24፡ "ኮሮናቫይረስን በአሜሪካ በቁጥጥር ሥር አውለነዋል። ከሚመለከታቸው ጋር እየተነጋገርን ነው፡፡ ሲዲሲ እና የዓለም ጤና ድርጅት እጅና ጓንት ሆነው እየሰሩ ነው። የአክስዮን ገበያው ሞቅ ደመቅ ብሏል።" የካቲት 26፡ "አሜሪካንን በሚያህል ትልቅ አገር 15 ታማሚዎች ብቻ ሲኖሩና እነሱም በቀጣይ ቀናት ሲያገግሙ ቁጥሩ ወደ ዜሮ ይወርዳል። እኛ እንዲህ እጹብ ድንቅ ሥራ የምንሠራ ሰዎች ነን።" መጋቢት ወር መጣ። ሁሉም ነገር ወደ ሐዘን ተቀየረ።ሰዎች በቫይረሱ ይያዛሉ፤ ከማን እንደተያዙ ግን አያውቁም። ዜጎች ለሆስፒታሎች ድረሱልን አሉ። ሆስፒታሎች ለመንግሥት ድረስልን አሉ። የጭምብል ያለህ፣ የቬንትሌተር ያለህ፣ የጓንት ያለህ…! ሞት ከነአጀቡ በዋሺንግተን አድርጎ ኒውዮርክ ገባ። በኤልሜርሀስት ሆስፒታል ሬሳ ከመብዛቱ የተነሳ የሬሳ ፍሪጅ ያላቸው የጭነት መኪናዎች ደጅ ላይ በተጠንቀቅ መቆም ጀመሩ። ኒው ዮርክ ውስጥ ሬሳ ማስቀመጫ ቦታ ጠፍቶ ፍሪጅ ያላቸው የጭነት መኪኖች ጥቅም ላይ ውለዋል አሜሪካዊያን መቀበርያ አጥተው የጅምላ መቃብር ተቆፈረላቸው። ነርሶች ተገቢ የሕክምና እቃ የሚያቀርብላቸው አጥተው ጽኑ ሕሙማን ክፍል የሚገቡት የቆሻሻ ማጠራቀሚያ ፌስታል ላስቲክ ለብሰው ነበር። በታላቋ አሜሪካ ይህ ይሆናል ያለ አልነበረም። በሕዝብ አሰፋፈሯ ጥቅጥቅ እጭቅ ያለች ናት። ትራምፕ ያደጉባት ኒውዮርክ፤ የዓለም ደማቋ ከተማ ኒውዮርክ፣ የዓለም ሀብታሟ ከተማ ኒውዮርክ ድንገት የሞት አውድማ ሆነች። መጀመሪያ ሟቾች ስም ነበራቸው፤ ከዚያ ቁጥር ሆኑ። መጀመርያ የሟቾች ቁጥር ያስደነግጥ ነበር፤ ቀጥሎ ቁጥር ቁጥርን እንጂ ሰውን መወከል አቆመ። ስሜት መስጠት ተወ። ሺህዎች ረገፉ። በዚህ እጅግ አስከፊ ወቅት አንድ ጀግና ብቅ አሉ። የኒው ዮርክ ገዢ አንድሩ ኩሞ። ትራምፕ በኒው ዮርክ ኪዊንስ ውስጥ አድገው በማንሃታን ነግደው የናጠጠ ሀብታም ሆነው ይሆናል። እውነተኛ የኒው ዮርክ ልጅ መሆናቸውን ያስመሰከሩት ግን አንድሩ ኩሞ ናቸው። ኩሞ እንደ ዶናልድ ትራምፕ ሟቾችን አፈር ምሰው ቀብረው በሬሳቸው ላይ የእርሳቸውን ስኬት፣ የእርሳቸውን ዝና አይዘምሩም። ማዘን ሲኖርባቸው ያዝናሉ፤ ማልቀስ ካለባቸው ያለቅሳሉ፤ ሲቆጡም ተቆጡ ነው። በአጭሩ ሰው ናቸው ይሏቸዋል። ከሕዝብ ጋር ናቸው። ኒው ዮርካዊያን በወረርሽኝ እየወደቁ በመሀሉ በእርሳቸው ፍቅር ትንሽ ትንሽ ወደቁ። የኒው ዮርክ ገዢ አንድሩ ኩሞ ልክ እንደ ዩኒቨርስቲ ፕሮፌሰር ዲጂታል ሰሌዳቸው ላይ ሰንጠረዥ እየዘረጉ አስተዳደራቸው ምን እየሰራ እንደሆነ ብቻ ሳይሆን፤ ምን እንዳልሰራ፣ የትኛው መድኃኒት፣ የትኛው የሕክምና መሣሪያ እንደጎደለው፤ ነዋሪዎች ምን ማድረግ እንዳለባቸው/እንደሌለባቸው ይተነትናሉ። የእርሳቸውን የቲቪ መግለጫ ሰዎች እንደ ተከታታይ ድራማ ይመለከቱታል። ይህ ትራምፕን አስኮረፈ። ትራምፕም የእራሳቸውን "ሾው" ጀመሩ። ልዩነቱ እርሳቸው ስለእራሳቸው ብቻ ያወራሉ። ኩሞ ግን ስለ ኒው ዮርካዊያን ያወራል። ዶናልድ የሚናገሩት ሁሉ ይተናነቃል። አንድሩ ኩሞ የሚናገሩት ግን ጠብ አይልም። ሁለቱም በኒው ዮርክ የኩዊንስ ሰፈር ልጆች ናቸው። ሆኖም በባህሪም በሥራም አልተገናኝቶም ናቸው። ኩሞ ስለራሳቸው ቁጥብ ናቸው፤ ጊዜያቸውን በአልባሌ ዝባዝንኬ አያጠፉም። ሁልጊዜም እጥር ምጥን ያለና ወደ መሠረታዊ ጉዳይ ያተኮረ መግለጫን ይመርጣሉ። ኩሞ ከዶናልድ ትራምፕ ጋር አንድ ሁለት ተባብለው ያውቃሉ። ያ ጸብ ግን ኩሞ ትራምፕን ማመሰገን ባለባቸው ጊዜ እንዳያመሰግኗቸው አላደረገም። ትራምፕ በኩሞ መደነቅን እጅግ ይወዳሉ። "ኩሞም አድንቆናል" ብለው በቪዲዮ አቀናብረው፣ ጋዜጠኛ ጠርተው እዩልኝ ብለው ያውቃሉ። አንድሩ ኩሞ የኮሮናቫይረስ ምርመራ ሲደረግላቸው የኒው ዮርኩ ገዢ የሰው ልብ ላይ የገቡበት ጥልቀት አስደናቂ ነው። ከልጅነት እስከ እውቀት ዲሞክራት ሆነው የኖሩት አንድሩ ኩሞ በሪፐብሊካኖች ከዶናልድ ትራምፕ ይልቅ መወደዳቸው የአደባባይ ሚስጢር ነው። ዲሞክራቶችማ ውስጥ ውስጡን ምነው በቀጣይ ምርጫ ጆ ባይደን ቀርቶብን አንድሩ ኩሞ በወከለን ይላሉ። የሚደንቀው የአንድሮ ኩሞ የ45 ደቂቃ ዕለታዊ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደ ጎበዝ የዩኒቨርስቲ ፕሮፌሰር ጥፍጥ ያለች ናት። በተመሳሳይ ዕለታዊ መግለጫ የሚሰጡት ዶናልድ ትራምፕ 'ሲነሽጣቸው' እስከ 2 ሰዓትና ከዚያ በላይ ካሜራ ደቅነው ሊያወሩ ይችላሉ። ሁሉም ጋዜጣዊ መግለጫቸው ሲጨመቅ ግን ከሚከተለው ጭብጥ አያልፍም። • እኔ ብዙ ሚሊዮን አሜሪካዊያንን ከሞት ባልታደግ ኖሮ ይቺ አገር አብቅቶላት ነበር • እኔ አሜሪካንን በኢኮኖሚ በታሪኳ አይታው የማታውቀው ከፍታ ላይ አስቀምጫታለሁ • እንቅልፋሙ ጆ ባይደን እኔን ማሸነፍ አይችልም • እኔ አሜሪካንን በቬንትሌተር እራሷን እንድትችል አድርጊያታለሁ • ናንሲ ፒሎሲ አስቀያሚ ሴት ናት • ብዙ ርዕሳነ መንግሥታት እየደወሉ ያደንቁኛል • ሲኤንኤን ሐሰተኛ ሚዲያ ነው • ዲሞክራቶች በእኔ ላይ እያሴሩ ነው • አገረ አሜሪካንን ዘግተን ልንቀመጥ አንችልም፤ በራችሁን ክፈቱ ዶናልድ ትራምፕ ይህ ተህዋስ ድብርት ውስጥ እንደከተታቸው ግልጽ ነው። ቢያንስ ሁለት እጅግ የሚወዱትን ነገር አሳጥቷቸዋል። አንዱ የጎልፍ ጨዋታ ነው። ሌላው ደግሞ የደጋፊዎቻቸው የፖለቲካ ስብሰባ ጩኸት። ትራምፕ በደጋፊዎቻቸው ተከበው ዲሞክራቶች ላይ መሳለቅ ነፍሳቸው ነው። ደማቸው የሚሞቀው ስማቸው እየተጠራ በደጋፊዎቻቸው ሲዘመርላቸው ነው ይሏቸዋል። ይህ ክፉ ደዌ ከመጣ ወዲህ ግን በየቁኑ ከፊታቸው የሚደቀኑት ደጋፊዎቻቸው ሳይሆኑ እንደ ደመኛ የሚያይዋቸው ጋዜጠኞችና ካሜራዎቻቸው ናቸው። ስለዚህ በየጊዜው ድብርት ተጭኗቸው ነው መግለጫ የሚሰጡት። የአሜሪካ ታማሚ ሕዝብ የኦክሲጂን ቬንትሌተር ይሻል፤ ትራምፕ ለመተንፈስ የደጋፊ ጭብጨባና ጩኸት ይሻሉ። ይህ ክፉ ተህዋስ ይህንን አሳጥቷቸዋል። ምክትል ፕሬዝዳንት ማይክ ፔንስ ከፕሬዝዳንት ትራም ጋር የትራምፕ ምክትል "ብልጡ" ማይክ ፔንስ ሌላው በዚህ ወረርሽኝ ቁልፉ ተዋናይ ምክትል ፕሬዝዳንት ማይክ ፔንስ ናቸው። እሳቸው የማይመሩት ግብረ ኃይል የለም። በትራምፕ የሚዋቀር ነገር በሙሉ በበላይነት ፔንስ ይመሩታል። በትራምፕና በተቋማት መሀል ያሉት ድልድይ ፔንስ ናቸው፤ በትራምፕና በ50ዎቹ ግዛት ገዢዎች መሀል ያሉት ድልድይ እሳቸው ናቸው። ቆፍጣና ሰው ናቸው። ምንም ነገር ቢረሱ ሁለት ነገር አይረሱም። አንዱ ትራምፕን ማድነቅ ነው። ለሁሉም ስኬቶች የአለቃቸውን የትራምፕን ስም ይጠራሉ። ውድቀት ካለም የእሳቸው ጥፋት እንጂ የአለቃቸው እንዳልሆነ ይናገራሉ። ማይክ ፔንስ ሌላ የማይረሱት ነገር ለቅሶ መድረስን ነው። ንግግሩን በትራምፕ ስም ከቀደሱ በኋላ ሕይወታቸው ላጡ አሜሪካዊያን ሐዘናቸውን መግለጽ በፍጹም አይረሱም። በዚህ ረገድ አለቃቸው ትራምፕ ደካማ ናቸው። ለፖለቲካ ሲሉ እንኳ ማዘን አይችሉም። ዶ/ር አንቶኒ ፋውቺ ከፕሬዝዳንት ትራም ጋር ክቡር ዶ/ር አንቶኒ ፋውቺ ሌላው የኮቪድ-19 አለቃ ዶ/ር አንቶኒ ፋውቺ ናቸው። የጤና ግብረ ኃሉን በሞያ የሚመሩ ናቸው። የእርሳቸው ሚና ለትራምፕ ሳይንሳዊ ድጋፍ መስጠት ነው። ሆኖም አልተሳካላቸውም። እርሳቸው የገነቡትን ትራምፕ ያፈርሱታል። የአሜሪካ ሕዝብ ከዶናልድ ትራምፕ ይልቅ ዶ/ር ፋውቺ የሚሉትን ቢሰማ ይመርጣል። ሆኖም ትራምፕ የሚቃረናቸውን ሰው ቀይ ካርድ ነው የሚሰጡት። ለዶ/ር ፋውቺም ተደጋጋሚ ቢጫ ካርድ አሳይተዋቸዋል። ዶናልድ ትራምፕ እንደ ቸርችል የጦር ጊዜ ጀግና መሪ ለመሆን ይሞክራሉ። የቢቢሲ ዘጋቢ ጆን ሶፔል እንደሚለው ግነ "በአብዛኛዎቹ ጋዜጣዊ መግለጫዎቻቸው ላይ ተገኝቻለው። ትራምፕ በጭራሽ የጦርነት ጊዜ መሪ ተክለስብዕና የላቸውም" ይላል። ከመግለጫዎቹ ሁሉ የከፋው ለ2 ሰዓት የቆየው ነው። 45 ደቂቃ የምርጫ ቅስቀሳ አደረጉ። ለሌለ ብዙ ደቂቃ እንዴት ታላቅ መሪ እንደሆኑ ደሰኮሩ፤ ለሌላ ደቂቃዎች የአሜሪካ ሚዲያ እርሳቸው ላይ እንደሚጨክን ተናገሩ፤ ለሌላ ደቂቃ በታሪክ ስኬታማው መሪ እርሳቸው እንደሆኑ ለማሳመን ሞከሩ። በዚህ ዘለግ ባለ መግለጫ ለአንድ ደቂቃ እንኳ ስለሚሞተው ሕዝባቸው ግድ ሰጥቷቸው አንዲት የሐዘን ቃል አልወጣቸውም። ያም ሆኖ ትራምፕ ከአገር መሪነት ይልቅ የመድረክ ሰው ተደርገው ስለሚታሰቡ ይሆናል ሕዝብ አይጨክንባቸውም፤ ሚዲያውም ለፌዝ ካልሆነ አያመርባቸው ይሆናል። እርሳቸው ግን ይናገራሉ። እንደ አሜሪካ አንድም አገር የጅምላ ምርመራ አላደረገም ይላሉ። "It's not even close" (ጭራሽ ከእኛ ጫፍ የሚደርስም የለም) በጣም የሚወዷት ሀረግ ናት። እርሳቸው ግን ይናገራሉ፤ አንድም አገር እንደኛ ቬንትሌተር ያለው የለም ይላሉ። ሁሉም አገር ያለው ቬንትሌተር ቢደመር የእኛን አያህልም ይላሉ፤ "not even close" የሚወዷት ሀረግ ናት። እርሳቸው ግን ይናገራሉ፤ " የሌሎች አገር መሪዎች በእኛ ይቀናሉ፤ ቬንትሌተር አውሰን ይሉኛል፤ አንዳቸውም የእኛን ያህል አላመረቱም።" "not even close." ጀርመኖች ናቸው በአሜሪካ የሚቀኑት? ደቡብ ኮሪያ ትሆን? ነው ታይዋንና ኒውዚላንድ? ትራምፕ እውነታቸውን ይሆናል፤ አሜሪካ አንደኛ ናት! በሟቾች ቁጥርም የሚያህላት የለም። "Not even close."
46
በሺዎች የሚቆጠሩ ኢራቃዊያን የጀነራሉን አስክሬን ለመሸኘት አደባባይ ተገኝተዋል የጀነራሉን አስክሬን ለመሸኘት በሺዎች የሚቆጠሩ ኢራቃዊያን አደባባይ የወጡ ሲሆን፤ ''ሞት ለአሜሪካ'' ሲሉም ድምጻቸውን አሰምተዋል። የጀነራሉ አስክሬን ወደ ኢራን ከተሸኘ በኋላ በተወለዱበት ከተማ ገብዓተ መሬታቸው የፊታችን ማክሰኞ ይፈጸማል ተብሏል። ኢራቃዊያኑ አስክሬኑን ለመሸኘት ከንጋት ጀምሮ ነበር ወደ አደባባይ መትመም የጀመሩት። ብዙዎቹም የኢራቅን ሰንደቅ ዓላማ፣ የጀነራል ሱሊማኒን እና የኢራናዊውን የሃይማኖት መሪ አያቶላህ አሊ ካህሜኒን ምስል ይዘው ነበር። የአሜሪካው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ፤ ጀነራል ቃሲም ሱሊማኒ የተገደለው ጦርነት ለማስቆም እንጂ ለማስጀመር አይደለም ማለታቸው ይታወሳል። በኢራን እና በመካከለኛው ምስራቅ ከፍተኛ ተጽእኖ ፈጣሪ የነበሩት ጀነራል ቃሲም ሱሊማኒ በፕሬዝደንት ትራምፕ ትዕዛዝ እንዲገደሉ ከተደረገ በኋላ፤ ትራምፕ 'ሦስተኛውን የዓለም ጦርነት አስጀመሩ' ያሉ በርካቶች ነበሩ። ፕሬዝደንት ትራምፕ ግን የሱሊማኒ ''የዓመታት የሽብር አገዛዝ አብቅቶለታል" ብለዋል። ፕሬዝደንት ትራምፕ ከፍሎሪዳ ግዛት ሆነው በሰጡት መግለጫ፤ "የአሜሪካ ወታደሮች በቅንጅት ባካሄደው ኦፕሬሽን፤ ቁጥር አንድ የዓለማችንን አሸባሪ ገድለዋል" ብለዋል። "ሱሊማኒ በማንኛውም ሰዓት ሊቃጣ የሚችል የሽብር ሴራ በአሜሪካ ዲፕሎማቶች እና የጦር መኮንኖች ላይ ሲያሴር ነበር። ይህንን ሲፈጽም ያዝነው፤ አስወገድነው" ሲሉም ተደምጠዋል። በሌላ ዜና ጀነራሉ ከተገደሉ ከ24 ሰዓታት በኋላ አሜሪካ ዛሬ ጠዋት ሌላ የአየር ጥቃት በኢራቅ ፈጽማ እንደነበር የኢራቅ ብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ ዘግቧል። ምንም እንኳን ይህ ዜና በአሜሪካ በኩል ባይረጋገጥም ብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያው ቅዳሜ ንጋት ላይ በተፈጸመው የአየር ጥቃት ተጨማሪ 6 ሰዎች ተገድለዋል ብሏል። ጀነራል ቃሲም ሱሊማኒ፤ የኢራን አብዮታዊ ጥበቃ ኩድስ ኃይል አዛዥ በትራምፕ ትዕዛዝ ከተገደሉ በኋላ በቀጠና አሜሪካ ጠል እንቅስቃሴዎች ተንሰራፍተዋል። ይህንን ተከትሎም የትራምፕ አስተዳደር በቀጠናው ለሚገኙ ዲፕሎማቶች እና አጋሮቿ ደህንነት ሲባል ተጨማሪ 3000 ወታደሮች ወደ መካከለኛው ምስራቅ እንደሚልኩ አስታውቀዋል። ጀነራል ቃሲም ሱሊማኒ በመካከለኛው ምስራቅ ሃገራት ውስጥ ቁንጮ ከሚባሉ ግለሰቦች መካከል አንዱ ነበሩ። ፔንታጎን (የአሜሪካ የመከላከያ ዋና መሥሪያ ቤት) ጀነራል ሱሊማኒ "በፕሬዝደንቱ ትዕዛዝ" ተገድለዋል ሲል ማረጋገጫ ሰጥቷል። ጀነራሉ የተገደሉት አሜሪካ በኢራቅ ዋና ከተማ ባግዳድ አየር ማረፊያ ላይ በወሰደችው የጦር እርምጃ መሆኑ ታውቋል። ጀነራል ቃሲም ሱሊማኒ የኢራን ምላሽ ሃይማኖታዊ መሪው አያቶላ አሊ ካሃሜኒ በአሜሪካ ላይ አጸፋዊ እርምጃ ይወሰዳል ሲሉ ዝተዋል። የጀነራሉ መገደል በአሜሪካ እና ኢራን መካከል ያለውን ውጥረት ከፍ አድርጎታል። የኢራን የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ጃቪድ ዛሪፍ በትዊተር ገጻቸው ላይ አይኤስ፣ አል ኑስራህ፣ አል-ቃይዳ የመሳሰሉ የሽብር ቡድኖችን ሲዋጋ የነበረውን ጀነራል የመግደል እርምጃ እጅግ አደገኛ እና የሞኝ ውሳኔ ነው ብለውታል። አሜሪካ ሙሉ ኃላፊነቱን ትወስዳለችም ተብሏል። አሜሪካ ዜጎች በፍጥነት ኢራቅን ለቀው እንዲወጡ አሳሰበች ጀነራሉ በትራምፕ ትዕዛዝ ከተገደሉ በኋላ በአሜሪካ እና በኢራን መካከል ውጥረት አይሏል። በባግዳድ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ፤ ዜጎች በተቻላቸው ፍጥነት ከኢራቅ ለቀው እንዲወጡ አሳስቧል። ኤምባሲው በቅርቡ በተቃዋሚዎች የደረሰበትን ጥቃት ተከትሎ ምንም አይነት አገልግሎት እንደማይሰጥ አስታውሶ፤ የአሜሪካ ዜጎች ወደ ኤምባሲው በፍጹም እንዳይቀርቡ አሳስቧል። ከተቻላቸው በአየር ካልሆነ ደግሞ ወደ ጎረቤት ሃገራት በየብስ ከኢራቅ እንዲወጡ አስጠንቅቋል። ኢራቅ፤ በኢራን፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ ጆርዳን፣ ሶሪያ እና ቱርክ ትዋሰናለች። ከኢራቅ በአየር መውጣት የማይችሉ አሜሪካዊያን፤ በየብስ ሳዑዲ ሁነኛ አማራጫቸው እንደሆነች ይታመናል። የእስራኤል ጦር በተጠንቀቅ ላይ ይገኛል የጀነራሉን ግድያ ተከትሎ የእስራኤል ጦር በተጠንቀቅ ላይ እንደሚገኝ ተጠቁሟል። ኢራን የጀነራሏን ግድያ ተከትሎ በመካከለኛው ምስራቅ የአሜሪካ አጋር በሆነችው እስራኤል ላይ በሌሎች ቡድኖች አማካኝነት ጥቃት ልትሰነዝር ትችላለች የሚል ግምት አለ። በሂዝቦላ ወይም ሃማስ አማካኝነት አልያም ደግሞ ኢስላሚክ ጅሃድ በተሰኘው ቡድን በጋዛ በኩል እስራኤል ላይ የአጸፋ እርምጃ ሊወሰድ ይችላል የሚሉት ግምቶች ከፍ ያሉ ናቸው። የእስራኤል የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር እና መከላከያ ሚንስትሮች እስራኤል በተጠንቀቅ ላይ እንዳለች ይፋ አድርገዋል። ጠቅላይ ሚንስትር ቤይናሚን ኔታኒያሁ በግሪክ የነበራቸውን ጉብኝት አቋርጠው ወደ ሃገር ቤት መመለሳቸውም ተነግሯል። ጀነራል ሱሊማኒ በኢራን መንግሥት ውስጥ ሁለተኛው ተጽእኖ ፈጣሪ ሰው ነበሩ። እርሳቸው የሚመሩት ኃይል ተጠሪነቱ በቀጥታ ለሃይማኖታዊ መሪው አያቶላ አሊ ካሃሜኒ ሲሆን ጀነራሉ በኢራናውያን ዘንድ እንደ ጀግና ነው የሚታዩት። አያቶላ የጀነራሉን ግድያ ተከትሎ በኢራን የሦስት ቀናት ብሔራዊ ሃዘን አውጀዋል። ፕሬዝደንት ትራምፕ በጉዳዩ ላይ ምንም አይነት አስተያየት ሰሳይሰጡ የአሜሪካን ባንዲራን በትዊተር ገጻቸው ላይ ለጥፈው ቆይተው ነበር። የተፈጠረው ምን ነበር? ፔንታጎን ባወጣው የጽሑፍ መግለጫ "በፕሬዝደንቱ ትዕዛዝ፤ ከሃገር ውጪ የሚኖሩ አሜሪካዊያንን ደህንነት ለመጠበቅ የአሜሪካ ጦር በወሰደው የመከላከል እርምጃ ቃሲም ሶሌኢማኒን ገድሏል" ብሏል። "ጥቃቱ ኢላማ ያደረገው የወደፊት የኢራንን ጥቃት ለማስወገድ ነው። አሜሪካ ዜጎቿን እና ጥቅሞቿን ለማስጠበቅ በማንኛውም አካል ላይ፤ በየትኛውም የዓለማችን ሥፍራ ቢገኙ አስፈላጊውን እርምጃ መውሰዷን ትቀጥላለች" ይላል የፔንታጎን መግለጫ። ፔንታጎን ከዚህ በተጨማሪም፤ ጀነራሉ በኢራቅ የሚገኙ የአሜሪካ ዲፕሎማቶችን ለመግደል ሲያሴር ነበር ብሏል። አሜሪካ ይህን ጥቃት የሰነዘረችው አደባባይ በወጡ ሰልፈኞች ባግዳድ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ላይ ጥቃት ከተሰነዘረ በኋላ ነበር። በወቅቱ የኤምባሲው አሜሪካዊያን ጠባቂዎች ከሰልፈኞቹ ጋር ተጋጭተው ነበር። ፔንታጎን እንደሚለው ከሆነ ጀነራል ሱሊማኒ በኤምባሲው ላይ ጥቃቱ እንዲቃጣ ፍቃድ ሰጥተዋል። ባግዳድ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ አሜሪካ በአየር ማረፊያው በወሰደችው ጥቃት ከጀነራሉ በተጨማሪ የኢራቅ ሚሊሻ መሪ አቡ ማሃዲ አል-ሙሃንዲስ እንደተገደሉ የኢራን አብዮት ጥበቃ አስታውቋል። የኢራን አብዮታዊ ጥበቃ፤ ከፍተኛ የጦር ኃላፊዎቹ የተገደሉት የአሜሪካ ሄሊኮፕተሮች በወሰዱት እርምጃ ነው ብሏል። የጀነራሉን ግድያ ተከትሎ የተሰጡ አስተያየቶች፡ አሜሪካ የጀነራል ሱሊማኒ ግድያ በአሜሪካ ሁለት ጎራዎችን ፈጥሯል። የፕሬዝደንት ትራምፕ የፖለቲካ አጋር የሆኑት ሪፐብሊካኖች 'ሱሊማኒ የአሜሪካ ጠላት ነው' በማለት ግድያውን ደግፈዋል። የውጪ ጉዳይ ሚንስትሩ ማይክ ፖምፔዮ፤ ኢራቃዊያን የጀነራሉን ግድያ ተከትሎ ደስታቸውን ሲገልጹ የሚያሳይ ምስል በትዊተር ገጻቸው ላይ አጋርተዋል። በሌላ በኩል ዲሞክራቶች የሱሊማኒን ግድያ አጥብቀው ኮንነዋል። ፕሬዝደንት ትራምፕ ጀነራሉ እንዲገደሉ ትዕዛዝ ከመስጠታቸው በፊት ከአሜሪካ ኮንግረስ ፍቃድ መጠየቅ ነበረባቸው እያሉ ነው። ኢራን ኢራናውያን በጀነራል ሱሊማኒ ግድያ ብስጭታቸውን እየገለጹ ነው። የኢራን ባለሥልጣናት በበኩላቸው ይህ የጦርነት ትንኮሳ ነው ብለውታል። ሄዝቦላ ሄዝቦላ የሺዓ ሙስሊም ፓርቲ እና የሚሊሻ ቡድን ነው። ከኢራን የፍይናንስ፣ የቁስ እና የሥልጠና ድጋፎችን የሚያገኘው ሄዝቦላ መቀመጫውን በሌባኖስ መዲና ቤይሩት አድርጓል። ሳይድ ሃሳን ነስረላህ የሄዝቦላ መሪ ሲሆኑ ጀነራል ሱሊማኒ ቢገደሉም የእርሳቸውን ፈለግ እንደሚከተሉ ገልጸዋል። አሜሪካ ይህን 'ትልቅ ወንጀል' ፈጽማ የፈለገችውን ማሳካት አትችልም ማለታቸውን እና ለግድያው አሜሪካ ሙሉ ኃላፊነቱን እንደምትወስድ ተናግረዋል። ሶሪያ የሶሪያ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር የአሜሪካን እርምጃ ኮንኗል። የሶሪያ ብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ ሳና፤ የውጪ ጉዳይ ሚንስትርን ጠቅሶ እንደዘገበው፤ ሶሪያ ለኢራቅ አለመረጋጋት አሜሪካ ቀጥተኛ ተሳትፎ እንዳላት የሚያረጋግጥ ነው ብላለች። ቃሲም ሱሊማኒ ማን ነበሩ? ከእአአ 1998 ጀምሮ ሜጀር ጀነራል ሱሊማኒ የኢራን ኩድስ ኃይል ሲመሩ ቆይተዋል። ይህ ኃይል ከሃገር ውጪ የሚፈጸሙ ሚስጥራዊ ኦፕሬሽኖችን የሚያከናውን ነው። ጀነራሉ በኢራቅ ውስጥ አይኤስ እና አል-ቃይዳን በመዋጋ ትልቅ አስተዋጽኦ ነበራቸው። ከዚህ በተጨማሪም፤ እኚህ የሽብር ቡድኖች እግራቸውን በኢራን እንዳይተክሉ ተከታትለው ድባቅ የመቷቸው ጀነራል ሱሌይማኒ ነበሩ ተብሏል። ጀነራሉ የሚመሩት ኃይል በሶሪያ ግጭት ውስጥ ተሳትፎ እንዳለው አምኗል። ለፕሬዝደንት በሽር አል-አሳድ ታማኝ ለሆኑ ወታደሮች የጦር ምክር ይሰጣል። እንዲሁም ለበሽር አል-አሳድ ታማኝ የሆኑ በሺዎች የሚቆጠሩ ሺዓ ሙስሊሞችን አስታጥቋል። በኢራቅ ደግሞ አይኤስን እየታገሉ ለሚገኙ ለሺዓ ሙስሊም ሚሊሻዎች ድጋፍ ያደርጋል። በመካከለኛው ምስራቅ ሃገራት የተከሰቱት ግጭቶች ጀነራሉ ኢራን ውስጥ እጅግ ዝነኛ ሰው እንዲሆኑ አድርጓቸዋል። ጀነራል ሱሊማኒ ባለፈው የፈረንጆቹ ዓመት የኢራን ከፍተኛ የጦር ሽልማት ተቀብለዋል። አሜሪካ በበኩሏ ጀነራሉ የሚመሩት የኩድስ ኃይል በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ አሜሪካን በጠላትነት በመፈረጅ በሽብር መናጥ ለሚፈልጉ ኃይሎች ፈንድ፣ ሥልጠና እና የጦር መሳሪያን ጨምሮ የቁስ ድጋፍ ያደርጋል ስትል ትወነጅላለች። አሜሪካ እንደምትለው ከሆነ ይህ የኩድስ ኃይል ድጋፍ ከሚያደርግላቸው ኃይሎች መካከል፤ የሌባኖሱ ሄዝቦላ እንዲሁም የፍልስጤሙ እስላማዊ ጅሃድ ተጠቃሽ ናቸው። የቀድሞ የሲአይኤ አለቃ የአሁኑ የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ማይክ ፖምፔዮ የኢራንን አብዮታዊ ጥበቃ እና ኩድስ ኃይሉን "የሽብር ቡድን" ሲሉ ከወራት በፊት ፈርጀውት ነበር።
በሺዎች የሚቆጠሩ ኢራቃዊያን የጀነራሉን አስክሬን ለመሸኘት አደባባይ ተገኝተዋል የጀነራሉን አስክሬን ለመሸኘት በሺዎች የሚቆጠሩ ኢራቃዊያን አደባባይ የወጡ ሲሆን ፤ ' ' ሞት ለአሜሪካ ' ' ሲሉም ድምጻቸውን አሰምተዋል ። የጀነራሉ አስክሬን ወደ ኢራን ከተሸኘ በኋላ በተወለዱበት ከተማ ገብዓተ መ ሬታቸው የፊታችን ማክሰኞ ይፈጸማል ተብሏል ። ኢራቃዊያኑ ለመሸኘት አስክሬኑን ከንጋት ጀምሮ ወደ ነበር Hደባ @ ይ መትመም የጀመሩት ። ብዙዎቹም የኢራቅን ሰንደቅ ዓላማ ፣ የጀነራል ሱሊማኒን እና የኢራናዊውን የሃይማኖት መሪ አያቶላህ አሊ ካህሜኒን ምስል ይዘው ነበር ። የአሜሪካው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ፤ ጀነራል ቃሲም ሱሊማኒ የተገደለው ጦርነት ለማስቆም እንጂ ለማስጀመር አይደለም ማለታቸው ይታወሳል ። በኢራን እና በመካከለኛው ምስራቅ ከፍተኛ ተጽእኖ ፈጣሪ የነበሩት ጀነራል ቃሲም ሱሊማኒ በፕሬዝደንት ትራምፕ ትዕዛዝ እንዲገደሉ ከተደረገ በኋላ ፤ ትራምፕ ' ሦስተኛውን የዓለም ጦርነት አስጀመሩ ' ያሉ በርካቶች ነበሩ ። ፕሬዝደንት ትራምፕ ግን የሱሊማኒ ' ' የዓመታት የሽብር አገዛዝ አብቅቶለታል " ብለዋል ። ፕሬዝደንት ትራምፕ ከፍሎሪዳ ግዛት ሆነው በሰጡት መግለጫ ፤ " ወታደሮች የአሜሪካ በቅንጅት ባካሄደው ኦፕሬሽን ፤ ቁጥር አንድ የዓለማችንን አሸባሪ ገድለዋል " ብለዋል ። " በማንኛውም ሱሊማኒ ሰዓት ሊቃጣ የሚችል የሽብር ሴራ ሜሪካ እና ዲፕሎማቶች የጦር መኮንኖች ላይ ሲያሴር ነበር ። ይህንን ሲፈጽም ያዝነው ፤ አስወገድነው " ሲሉም ተደምጠዋል በሌላ ። ዜና ጀነራሉ ከተገደሉ ከ24 ሰዓታት በኋላ አሜሪካ ዛሬ ጠዋት ሌላ የአየር ጥቃት በኢራቅ ፈጽማ እንደነበር የኢራቅ ብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ ዘግቧል ። ምንም እንኳን ይህ ዜና በአሜሪካ በኩል tባNይረጋገ5ጥም ብራ የቴሌቪዥን ጣቢያው ቅዳሜ ንጋት ላይ በተፈጸመው የአየር ጥቃት ተጨማሪ 6pm ሰዎች ተገድለዋል ብሏል ። ጀነራል ቃሲም ሱሊ ማኒ ፤ የኢራን አብዮታዊ ጥበቃ ኩድስ ኃይል አዛዥ በትራምፕ ትዕዛዝ ከተገደሉ በኋላ በቀጠና አሜሪካ ጠል እንቅስቃሴዎች ተንሰራፍተዋል ። ይህንን ተከትሎም የትራምፕ አስተዳደር በቀጠናው ለሚገኙ ዲፕሎማቶች እና አጋjr ደህንነት ሲባል ተጨማሪ 3000 ወታደሮች ወደ መካከለኛው ምስራቅ እንደሚልኩ አስታውቀዋል ። ጀነራል ቃሲም ሱpሊrማኒ በመካከለኛው ምስራቅ ሃገራት ውስጥ ቁንጮ ከሚባሉ ግለሰቦች መካከል አንዱ ነበሩ ። ፔንታጎን (የአሜሪካ የመከላከያ ዋና መሥሪያ ቤት) ጀነራል ሱሊማኒ " በፕሬዝደንቱ ትዕዛዝ " ተገድለዋል ሲል ማረጋገጫ ። ሰጥቷል ጀነራሉ የተገደሉት አሜሪካ በኢራቅ ዋና ከተማ ባግዳድ አየር ማረፊያ ላይ በወሰደችው የጦር እርምጃ መሆኑ ታውቋል ። ጀነራል ቃሲም ሱሊማኒ የኢራን ምላሽ መሪው ሃይማኖታዊ አያቶላ አሊ ካሃሜኒ በአሜሪካ ላይ አጸፋዊ እርምጃ ይወሰዳል ሲሉ ዝተዋል ። የጀነራሉ መገደል በአሜሪካ እና ኢራን መካከል ያለውን ውጥረት ከፍ አድርጎታል ። የኢራን የውጪ ጉዳይ ሚOስ * ር ጃቪድ ዛሪፍ በትዊተር ገጻቸው ላይ አይኤስ ፣ አል ኑስራህ ፣ አል - ቃይዳ የመሳሰሉ የሽብር ቡድኖችን ሲዋጋ የነበረ ውን ጀነራል የመግደል እርምጃ እጅግ አደገኛ እና የሞኝ ውሳኔ ነው ብለውታል ። አሜሪካ ሙሉ ትወስዳለችም ኃላፊነቱን ተብሏል ። አሜሪካ ዜጎች በፍጥነት ኢራቅን ለቀው እንዲወጡ አሳሰበች ጀነራሉ በትራምፕ ትዕዛዝ ከተገደሉ በኋላ በአሜሪካ እና በኢራን መካከል ውጥረት አይሏል ። በባግዳድ የሚገኘው የአሜeV ኤምባሲ ፤ ዜጎች በተቻላቸው ከኢራቅ ፍጥነት ለቀው እንዲወጡ አሳስቧል ። ኤምባሲው በቅርቡ በተቃዋሚዎች የደረሰበትን ጥቃት ተከትሎ ምንም አይነት አገልግሎት እንደማይሰጥ አOFውሶ ፤ የአሜሪካ ዜጎች ወደ ኤምባሲው በፍጹም እንዳይቀርቡ አሳስቧል ። ከተቻላቸው በአየር ካልሆነ ደግሞ ወደ 8ጎረ ^ ቤት ሃገራት በየብስ ከኢራቅ እንዲወጡ አስጠንቅቋል ። ኢራቅ ፤ በኢራን ፣ ሳዑዲ አ + 1ያ ፣ ጆርዳን ፣ ሶሪያ እና ቱርክ ትዋሰናለች ። ከኢራቅ በአየር መውጣት የማይችሉ አሜሪካዊያን ፤ በየብስ ሳዑዲ ሁነኛ አማራጫቸው እንደሆነች ይታመናል ። የእስራኤል ጦር በተጠንቀቅ ላይ ይገኛል የ $ ነራሉm ግድያ ተከትሎ የእስራኤል ጦር በተጠንቀቅ እንደሚገኝ ላይ ተጠ @ ሟy ። ኢራን የጀነራሏን ግድያ ተከትሎ በመካከለኛው ምስራቅ የአሜሪካ አጋር እስራኤል በሆነችው ላይ በሌሎች ቡድኖች አማካኝነት ጥቃት ልትሰነዝር ትችላለች የሚል ግምት አለ ። በሂዝቦላ ወይም ሃማስ አማካኝነት አልያም ደግሞ ኢስላሚክ በተሰኘው ጅሃድ ቡድን በጋዛ በኩል እራል ላይ የአጸፋ እርምጃ ሊወሰድ ይችላል የሚሉት ግምቶች ከፍ ያሉ ናቸው ። የእስራኤል የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር እና መከላከያ ሚንስትሮች እስራኤል በተጠንቀቅ ላይ እንዳለች ይፋ አድርገዋል ። ጠቅላይ ቤ ይናሚን ሚzንስbትር ኔታኒያሁ በግሪክ የነበራቸውን ጉብኝት አቋርጠው ወደ ሃገር ቤት መመለሳቸውም ተነግሯል ። ጀነራል ሱሊማኒ በኢራን መንግሥት ውስጥ ሁለተኛው ተጽእኖ ፈጣሪ ሰው ነበሩ ። እርሳቸው G7መሩት ኃይል ተጠሪነቱ በቀጥታ ለሃይማኖታዊ መሪው አያቶላ አሊ ካሃሜኒ ሲሆን ጀነራሉ በኢራናውያን ዘንድ እንደ ጀግና ነው የሚታዩት ። አያቶላ የጀነራሉን ግድያ በኢራን ተከትሎ የሦስት ቀናት ብሔራዊ ሃዘን አውጀዋል ። ፕሬዝደንት ትራምፕ በጉዳዩ ላይ ምንም አይነት አስተያየት ሰሳይሰጡ የአሜሪካን ባንዲራን በትዊተር ገጻቸው ላይ ለጥፈው ቆይተው ነበር ። የተፈጠረው ምን ነበር? ፔንታጎን ባወጣው የጽሑፍ መግለጫ " በፕሬዝደንቱ ትዕZ9 ፤ ከሃገር ውጪ የሚኖሩ አሜሪካዊያንን ደህንነት ለመጠበቅ የአሜሪካ ጦር በወሰደው የመከላከል እርምጃ ቃሲም ሶሌኢማኒን ገድሏል " ብሏል ። " ጥቃቱ ኢላማ ያደረገው የወደፊት የኢራንን ጥቃት ለማስወገድ ነው ። አሜሪካ ዜጎቿን እና ጥቅሞቿን ለማስጠበቅ በማንኛውም አካል ላይ ፤ በየትኛውም የዓለማችን ሥፍራ ቢገኙ አስፈላጊውን እርምጃ መውሰዷን ትቀጥላለች " ይላል የፔንታጎን መግለጫ ። ፔንታጎን ከዚህ በተጨማሪም ፤ ጀነራሉ በኢራቅ የሚገኙ uየአሜሪlካ ዲፕሎማቶችን ለመግደል ሲያሴር ነበር ብሏል ። አሜሪካ ይህን ጥቃት የሰነዘረችው አደባባይ በወጡ ሰልፈኞች ባግዳድ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ላይ ጥቃት ከተሰነዘረ በኋላ ነበር ። በወቅቱ የኤምባሲው አሜሪካዊያን ጠባቂዎች ጋር ከሰልፈኞቹ ተጋጭተው ነበር ። ፔንታጎን እንደሚለው ከሆነ ጀነራል ሱሊማኒ በኤምባሲው ላይ ጥቃቱ እን ዲቃጣ ፍቃድ ሰጥተዋል ። ባግዳድ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ አሜሪካ በአየር ማረፊያው በወሰደችው ጥቃት ከጀነራሉ በተማ የኢራቅ ሚሊሻ መሪ አቡ ማሃዲ አል - ሙሃንዲስ እንደተገደሉ የኢራን አብዮት ጥበቃ አስታውቋል ። ራን አብዮታዊ ጥበቃ ፤ ከፍተኛ የጦር ኃላፊዎቹ የተገደ ሉት 5የአሜKሪካ ሄሊኮፕተሮች በወሰዱት እርምጃ ነው ብሏል ። የጀነራሉን ግድያ ተከትሎ የተሰጡ አ1ስተያየ2ቶRች ፡ አሜሪካ የጀነራል ሱሊማኒ ግድያ በአሜሪካ ሁለት ጎራዎችን ፈጥሯል ። የፕሬዝደንት ትራምፕ የፖለቲካ አጋር የሆኑት ሪፐብሊካኖች ' ሱሊማኒ Xየአሜሪ% ካ ጠላት ነው ' በማለት ግድያውን ደግፈዋል ። የውጪ ጉዳይ ሚንስትሩ ማይክ ፖምፔዮ ፤ ኢራቃዊያን የጀነራሉን ግድያ ተ + ከትtሎ ደስታቸውን ገጹ የሚያሳይ ምስል ትዊተ ገጻቸው አጋርተዋል ላይ ። በሌላ በኩል ዲሞክራቶች የሱሊማኒን ግድያ አጥብቀው ኮንነዋል ። ፕሬዝደንት ት ራምፕ ጀሉ እንዲገደሉ ትዕዛዝ ከመስጠታቸው በፊት ከአሜሪካ ኮንግረስ ፍቃድ መጠየቅ ነበረባቸው እያሉ ነው ። ኢራን ኢራናውያን በጀነራል ሱሊማኒ ግድያ ብስጭታቸውን እየገለጹ ነው ። የኢራን ባለሥልጣናት በበኩላቸው ይህ የጦርነት ትንኮሳ ነው ብለውታል ። ሄዝቦላ ሄዝቦላ የሺዓ ሙስሊም ፓርቲ እና የሚሊሻ ቡድን ነው ። ከኢራን የፍይናንስ ፣ የቁስ እና የሥልጠና ድጋፎችን የሚያገኘው ሄዝቦላ መቀመጫውን በሌባኖስ መዲና ቤይሩት አድርጓል ። ሳይድ ነስረላህ ሃሳን የሄዝቦላ መሪ ሲሆኑ ጀነራል ሱሊማኒ ቢገደሉም የእርሳቸውን ፈለግ እንደሚከተሉ ገልጸዋል ። አgሜሪ8ካ ይህን ' ትልቅ ወንጀል ' ፈጽማ የፈለገችውን ማሳካት አትችልም ማለታቸውን እና ለግድያው አሜሪካ ሙሉ ኃላፊነቱን እንደምትወስድ ተናግረዋል ። ሶሪያ የሶሪያ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር የአሜሪካን እርምጃ ኮንኗል ። ብሔራዊ የሶ ሪያ የቴሌቪዥን ጣቢያ ሳና ፤ የውጪ ጉዳይ ሚንስትርን ጠቅሶ እንደዘገበው ፤ ሶሪያ ለኢራቅ ለረጋት አሜሪካ ቀጥተኛ ተሳትፎ እንዳላት የሚያረጋግጥ ነው ብላለች ። ቃሲም ሱሊ ማኒ ማን ነበሩ? ከእአአ 1998 ጀምሮ ሜጀር ጀነራል ሱሊማኒ የኢራን ኩድስ ኃይል ሲመሩ ቆይተዋል ። ይህ ኃይል ከሃገር ውጪ ሚጸሙ ሚስጥራዊ ኦፕሬሽኖችን የሚያከናውን ነው ። ጀነራሉ በኢራቅ ውስጥ አይኤስ እና አል - ቃይዳን በመዋጋ ትልቅ አስተዋጽኦ ነበራቸው ። ከዚህ በተጨማሪም ፤ እኚህ የሽብር ቡድኖች እግራቸውን በኢራን እንዳይተክሉ ተከታትለው ድባቅ የመቷቸው ጀነራል ሱሌይማኒ ነበሩ ተብሏል ። ጀነራሉ የሚመሩት ኃይል በሶሪያ አሳድ ታማኝ ለሆኑ ወታደሮች የጦር ምክር ይሰጣል ። እንዲሁም ለበሽር አል - አሳድ ታማኝ የሆኑ በሺዎች የሚቆጠሩ ሺዓ ሙስሊሞችን አስታጥቋል ። በኢራቅ ደግሞ አይኤስን እየታገሉ ለሚገኙ ለሺዓ ሙስሊም ሚሊሻዎች ድጋፍ ያደርጋል ። በመካከለኛው ምስራቅ የተከሰቱት ሃገራት ግጭቶች ጀነራሉ ኢራን ውስጥ እጅግ ዝነኛ ሰው እንዲሆኑ አድርጓቸዋል ። ጀነራል ሱሊማኒ ባለፈው የፈረንጆቹ ዓመት የኢራን ከፍተኛ የጦር ሽልማት ተቀብለዋል ። አሜሪካ በበኩሏ ጀነራሉ የሚመሩት የኩድስ ኃይል በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ አሜሪካን በጠላትነት በመፈረጅ በሽብር መናጥ ለሚፈልጉ ኃይሎች ፈንድ ፣ ሥልጠና እና የጦር መሳሪያን ጨምሮ የቁስ ድጋፍ ያደርጋል ስትል ትወነጅላለች ። አሜሪካ እንደምትለው ከሆነ ይህ የኩድስ ኃይል ድጋፍ ከሚያደርግላቸው ኃይሎች መካከል ፤ የሌባኖሱ ሄዝቦላ እንዲሁም የፍልስጤሙ እስላማዊ ጅሃድ ተጠቃሽ ናቸው ። የቀድሞ የሲአይኤ አለቃ የአሁኑ የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ማይክ ፖም ፔዮ የኢራንን አብዮታዊ ጥበቃ እና ኩድስ ኃይሉን " የሽብር ቡድን " ሲሉ ከወራት በፊት ፈርጀውት ነበር ።
47
በሺዎች የሚቆጠሩ ኢራቃዊያን የጀነራሉን አስክሬን ለመሸኘት አደባባይ ተገኝተዋል የጀነራሉን አስክሬን ለመሸኘት በሺዎች የሚቆጠሩ ኢራቃዊያን አደባባይ የወጡ ሲሆን፤ ''ሞት ለአሜሪካ'' ሲሉም ድምጻቸውን አሰምተዋል። የጀነራሉ አስክሬን ወደ ኢራን ከተሸኘ በኋላ በተወለዱበት ከተማ ገብዓተ መሬታቸው የፊታችን ማክሰኞ ይፈጸማል ተብሏል። ኢራቃዊያኑ አስክሬኑን ለመሸኘት ከንጋት ጀምሮ ነበር ወደ አደባባይ መትመም የጀመሩት። ብዙዎቹም የኢራቅን ሰንደቅ ዓላማ፣ የጀነራል ሱሊማኒን እና የኢራናዊውን የሃይማኖት መሪ አያቶላህ አሊ ካህሜኒን ምስል ይዘው ነበር። የአሜሪካው ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ፤ ጀነራል ቃሲም ሱሊማኒ የተገደለው ጦርነት ለማስቆም እንጂ ለማስጀመር አይደለም ማለታቸው ይታወሳል። በኢራን እና በመካከለኛው ምስራቅ ከፍተኛ ተጽእኖ ፈጣሪ የነበሩት ጀነራል ቃሲም ሱሊማኒ በፕሬዝደንት ትራምፕ ትዕዛዝ እንዲገደሉ ከተደረገ በኋላ፤ ትራምፕ 'ሦስተኛውን የዓለም ጦርነት አስጀመሩ' ያሉ በርካቶች ነበሩ። ፕሬዝደንት ትራምፕ ግን የሱሊማኒ ''የዓመታት የሽብር አገዛዝ አብቅቶለታል" ብለዋል። ፕሬዝደንት ትራምፕ ከፍሎሪዳ ግዛት ሆነው በሰጡት መግለጫ፤ "የአሜሪካ ወታደሮች በቅንጅት ባካሄደው ኦፕሬሽን፤ ቁጥር አንድ የዓለማችንን አሸባሪ ገድለዋል" ብለዋል። "ሱሊማኒ በማንኛውም ሰዓት ሊቃጣ የሚችል የሽብር ሴራ በአሜሪካ ዲፕሎማቶች እና የጦር መኮንኖች ላይ ሲያሴር ነበር። ይህንን ሲፈጽም ያዝነው፤ አስወገድነው" ሲሉም ተደምጠዋል። በሌላ ዜና ጀነራሉ ከተገደሉ ከ24 ሰዓታት በኋላ አሜሪካ ዛሬ ጠዋት ሌላ የአየር ጥቃት በኢራቅ ፈጽማ እንደነበር የኢራቅ ብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ ዘግቧል። ምንም እንኳን ይህ ዜና በአሜሪካ በኩል ባይረጋገጥም ብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያው ቅዳሜ ንጋት ላይ በተፈጸመው የአየር ጥቃት ተጨማሪ 6 ሰዎች ተገድለዋል ብሏል። ጀነራል ቃሲም ሱሊማኒ፤ የኢራን አብዮታዊ ጥበቃ ኩድስ ኃይል አዛዥ በትራምፕ ትዕዛዝ ከተገደሉ በኋላ በቀጠና አሜሪካ ጠል እንቅስቃሴዎች ተንሰራፍተዋል። ይህንን ተከትሎም የትራምፕ አስተዳደር በቀጠናው ለሚገኙ ዲፕሎማቶች እና አጋሮቿ ደህንነት ሲባል ተጨማሪ 3000 ወታደሮች ወደ መካከለኛው ምስራቅ እንደሚልኩ አስታውቀዋል። ጀነራል ቃሲም ሱሊማኒ በመካከለኛው ምስራቅ ሃገራት ውስጥ ቁንጮ ከሚባሉ ግለሰቦች መካከል አንዱ ነበሩ። ፔንታጎን (የአሜሪካ የመከላከያ ዋና መሥሪያ ቤት) ጀነራል ሱሊማኒ "በፕሬዝደንቱ ትዕዛዝ" ተገድለዋል ሲል ማረጋገጫ ሰጥቷል። ጀነራሉ የተገደሉት አሜሪካ በኢራቅ ዋና ከተማ ባግዳድ አየር ማረፊያ ላይ በወሰደችው የጦር እርምጃ መሆኑ ታውቋል። ጀነራል ቃሲም ሱሊማኒ የኢራን ምላሽ ሃይማኖታዊ መሪው አያቶላ አሊ ካሃሜኒ በአሜሪካ ላይ አጸፋዊ እርምጃ ይወሰዳል ሲሉ ዝተዋል። የጀነራሉ መገደል በአሜሪካ እና ኢራን መካከል ያለውን ውጥረት ከፍ አድርጎታል። የኢራን የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ጃቪድ ዛሪፍ በትዊተር ገጻቸው ላይ አይኤስ፣ አል ኑስራህ፣ አል-ቃይዳ የመሳሰሉ የሽብር ቡድኖችን ሲዋጋ የነበረውን ጀነራል የመግደል እርምጃ እጅግ አደገኛ እና የሞኝ ውሳኔ ነው ብለውታል። አሜሪካ ሙሉ ኃላፊነቱን ትወስዳለችም ተብሏል። አሜሪካ ዜጎች በፍጥነት ኢራቅን ለቀው እንዲወጡ አሳሰበች ጀነራሉ በትራምፕ ትዕዛዝ ከተገደሉ በኋላ በአሜሪካ እና በኢራን መካከል ውጥረት አይሏል። በባግዳድ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ፤ ዜጎች በተቻላቸው ፍጥነት ከኢራቅ ለቀው እንዲወጡ አሳስቧል። ኤምባሲው በቅርቡ በተቃዋሚዎች የደረሰበትን ጥቃት ተከትሎ ምንም አይነት አገልግሎት እንደማይሰጥ አስታውሶ፤ የአሜሪካ ዜጎች ወደ ኤምባሲው በፍጹም እንዳይቀርቡ አሳስቧል። ከተቻላቸው በአየር ካልሆነ ደግሞ ወደ ጎረቤት ሃገራት በየብስ ከኢራቅ እንዲወጡ አስጠንቅቋል። ኢራቅ፤ በኢራን፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ ጆርዳን፣ ሶሪያ እና ቱርክ ትዋሰናለች። ከኢራቅ በአየር መውጣት የማይችሉ አሜሪካዊያን፤ በየብስ ሳዑዲ ሁነኛ አማራጫቸው እንደሆነች ይታመናል። የእስራኤል ጦር በተጠንቀቅ ላይ ይገኛል የጀነራሉን ግድያ ተከትሎ የእስራኤል ጦር በተጠንቀቅ ላይ እንደሚገኝ ተጠቁሟል። ኢራን የጀነራሏን ግድያ ተከትሎ በመካከለኛው ምስራቅ የአሜሪካ አጋር በሆነችው እስራኤል ላይ በሌሎች ቡድኖች አማካኝነት ጥቃት ልትሰነዝር ትችላለች የሚል ግምት አለ። በሂዝቦላ ወይም ሃማስ አማካኝነት አልያም ደግሞ ኢስላሚክ ጅሃድ በተሰኘው ቡድን በጋዛ በኩል እስራኤል ላይ የአጸፋ እርምጃ ሊወሰድ ይችላል የሚሉት ግምቶች ከፍ ያሉ ናቸው። የእስራኤል የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር እና መከላከያ ሚንስትሮች እስራኤል በተጠንቀቅ ላይ እንዳለች ይፋ አድርገዋል። ጠቅላይ ሚንስትር ቤይናሚን ኔታኒያሁ በግሪክ የነበራቸውን ጉብኝት አቋርጠው ወደ ሃገር ቤት መመለሳቸውም ተነግሯል። ጀነራል ሱሊማኒ በኢራን መንግሥት ውስጥ ሁለተኛው ተጽእኖ ፈጣሪ ሰው ነበሩ። እርሳቸው የሚመሩት ኃይል ተጠሪነቱ በቀጥታ ለሃይማኖታዊ መሪው አያቶላ አሊ ካሃሜኒ ሲሆን ጀነራሉ በኢራናውያን ዘንድ እንደ ጀግና ነው የሚታዩት። አያቶላ የጀነራሉን ግድያ ተከትሎ በኢራን የሦስት ቀናት ብሔራዊ ሃዘን አውጀዋል። ፕሬዝደንት ትራምፕ በጉዳዩ ላይ ምንም አይነት አስተያየት ሰሳይሰጡ የአሜሪካን ባንዲራን በትዊተር ገጻቸው ላይ ለጥፈው ቆይተው ነበር። የተፈጠረው ምን ነበር? ፔንታጎን ባወጣው የጽሑፍ መግለጫ "በፕሬዝደንቱ ትዕዛዝ፤ ከሃገር ውጪ የሚኖሩ አሜሪካዊያንን ደህንነት ለመጠበቅ የአሜሪካ ጦር በወሰደው የመከላከል እርምጃ ቃሲም ሶሌኢማኒን ገድሏል" ብሏል። "ጥቃቱ ኢላማ ያደረገው የወደፊት የኢራንን ጥቃት ለማስወገድ ነው። አሜሪካ ዜጎቿን እና ጥቅሞቿን ለማስጠበቅ በማንኛውም አካል ላይ፤ በየትኛውም የዓለማችን ሥፍራ ቢገኙ አስፈላጊውን እርምጃ መውሰዷን ትቀጥላለች" ይላል የፔንታጎን መግለጫ። ፔንታጎን ከዚህ በተጨማሪም፤ ጀነራሉ በኢራቅ የሚገኙ የአሜሪካ ዲፕሎማቶችን ለመግደል ሲያሴር ነበር ብሏል። አሜሪካ ይህን ጥቃት የሰነዘረችው አደባባይ በወጡ ሰልፈኞች ባግዳድ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ላይ ጥቃት ከተሰነዘረ በኋላ ነበር። በወቅቱ የኤምባሲው አሜሪካዊያን ጠባቂዎች ከሰልፈኞቹ ጋር ተጋጭተው ነበር። ፔንታጎን እንደሚለው ከሆነ ጀነራል ሱሊማኒ በኤምባሲው ላይ ጥቃቱ እንዲቃጣ ፍቃድ ሰጥተዋል። ባግዳድ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ አሜሪካ በአየር ማረፊያው በወሰደችው ጥቃት ከጀነራሉ በተጨማሪ የኢራቅ ሚሊሻ መሪ አቡ ማሃዲ አል-ሙሃንዲስ እንደተገደሉ የኢራን አብዮት ጥበቃ አስታውቋል። የኢራን አብዮታዊ ጥበቃ፤ ከፍተኛ የጦር ኃላፊዎቹ የተገደሉት የአሜሪካ ሄሊኮፕተሮች በወሰዱት እርምጃ ነው ብሏል። የጀነራሉን ግድያ ተከትሎ የተሰጡ አስተያየቶች፡ አሜሪካ የጀነራል ሱሊማኒ ግድያ በአሜሪካ ሁለት ጎራዎችን ፈጥሯል። የፕሬዝደንት ትራምፕ የፖለቲካ አጋር የሆኑት ሪፐብሊካኖች 'ሱሊማኒ የአሜሪካ ጠላት ነው' በማለት ግድያውን ደግፈዋል። የውጪ ጉዳይ ሚንስትሩ ማይክ ፖምፔዮ፤ ኢራቃዊያን የጀነራሉን ግድያ ተከትሎ ደስታቸውን ሲገልጹ የሚያሳይ ምስል በትዊተር ገጻቸው ላይ አጋርተዋል። በሌላ በኩል ዲሞክራቶች የሱሊማኒን ግድያ አጥብቀው ኮንነዋል። ፕሬዝደንት ትራምፕ ጀነራሉ እንዲገደሉ ትዕዛዝ ከመስጠታቸው በፊት ከአሜሪካ ኮንግረስ ፍቃድ መጠየቅ ነበረባቸው እያሉ ነው። ኢራን ኢራናውያን በጀነራል ሱሊማኒ ግድያ ብስጭታቸውን እየገለጹ ነው። የኢራን ባለሥልጣናት በበኩላቸው ይህ የጦርነት ትንኮሳ ነው ብለውታል። ሄዝቦላ ሄዝቦላ የሺዓ ሙስሊም ፓርቲ እና የሚሊሻ ቡድን ነው። ከኢራን የፍይናንስ፣ የቁስ እና የሥልጠና ድጋፎችን የሚያገኘው ሄዝቦላ መቀመጫውን በሌባኖስ መዲና ቤይሩት አድርጓል። ሳይድ ሃሳን ነስረላህ የሄዝቦላ መሪ ሲሆኑ ጀነራል ሱሊማኒ ቢገደሉም የእርሳቸውን ፈለግ እንደሚከተሉ ገልጸዋል። አሜሪካ ይህን 'ትልቅ ወንጀል' ፈጽማ የፈለገችውን ማሳካት አትችልም ማለታቸውን እና ለግድያው አሜሪካ ሙሉ ኃላፊነቱን እንደምትወስድ ተናግረዋል። ሶሪያ የሶሪያ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር የአሜሪካን እርምጃ ኮንኗል። የሶሪያ ብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ ሳና፤ የውጪ ጉዳይ ሚንስትርን ጠቅሶ እንደዘገበው፤ ሶሪያ ለኢራቅ አለመረጋጋት አሜሪካ ቀጥተኛ ተሳትፎ እንዳላት የሚያረጋግጥ ነው ብላለች። ቃሲም ሱሊማኒ ማን ነበሩ? ከእአአ 1998 ጀምሮ ሜጀር ጀነራል ሱሊማኒ የኢራን ኩድስ ኃይል ሲመሩ ቆይተዋል። ይህ ኃይል ከሃገር ውጪ የሚፈጸሙ ሚስጥራዊ ኦፕሬሽኖችን የሚያከናውን ነው። ጀነራሉ በኢራቅ ውስጥ አይኤስ እና አል-ቃይዳን በመዋጋ ትልቅ አስተዋጽኦ ነበራቸው። ከዚህ በተጨማሪም፤ እኚህ የሽብር ቡድኖች እግራቸውን በኢራን እንዳይተክሉ ተከታትለው ድባቅ የመቷቸው ጀነራል ሱሌይማኒ ነበሩ ተብሏል። ጀነራሉ የሚመሩት ኃይል በሶሪያ ግጭት ውስጥ ተሳትፎ እንዳለው አምኗል። ለፕሬዝደንት በሽር አል-አሳድ ታማኝ ለሆኑ ወታደሮች የጦር ምክር ይሰጣል። እንዲሁም ለበሽር አል-አሳድ ታማኝ የሆኑ በሺዎች የሚቆጠሩ ሺዓ ሙስሊሞችን አስታጥቋል። በኢራቅ ደግሞ አይኤስን እየታገሉ ለሚገኙ ለሺዓ ሙስሊም ሚሊሻዎች ድጋፍ ያደርጋል። በመካከለኛው ምስራቅ ሃገራት የተከሰቱት ግጭቶች ጀነራሉ ኢራን ውስጥ እጅግ ዝነኛ ሰው እንዲሆኑ አድርጓቸዋል። ጀነራል ሱሊማኒ ባለፈው የፈረንጆቹ ዓመት የኢራን ከፍተኛ የጦር ሽልማት ተቀብለዋል። አሜሪካ በበኩሏ ጀነራሉ የሚመሩት የኩድስ ኃይል በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ አሜሪካን በጠላትነት በመፈረጅ በሽብር መናጥ ለሚፈልጉ ኃይሎች ፈንድ፣ ሥልጠና እና የጦር መሳሪያን ጨምሮ የቁስ ድጋፍ ያደርጋል ስትል ትወነጅላለች። አሜሪካ እንደምትለው ከሆነ ይህ የኩድስ ኃይል ድጋፍ ከሚያደርግላቸው ኃይሎች መካከል፤ የሌባኖሱ ሄዝቦላ እንዲሁም የፍልስጤሙ እስላማዊ ጅሃድ ተጠቃሽ ናቸው። የቀድሞ የሲአይኤ አለቃ የአሁኑ የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ማይክ ፖምፔዮ የኢራንን አብዮታዊ ጥበቃ እና ኩድስ ኃይሉን "የሽብር ቡድን" ሲሉ ከወራት በፊት ፈርጀውት ነበር።
በሺዎች የሚቆጠሩ ኢራቃዊያን የጀነራሉን አስክሬን ለመሸኘት አደባባይ ተገኝተዋል የጀነራሉን አስክሬን ለመሸኘት በሺዎች የሚቆጠሩ ኢራቃዊያን አደባባይ የወጡ ሲሆን ፤ ' ' ሞት ለአሜሪካ ' ' ሲሉም ድምጻቸውን አሰምተዋል ። የጀነራሉ አስክሬን ወደ ኢራን ከተሸኘ በኋላ በተወለዱበት ከተማ ገብዓተ መሬታቸው የፊታችን ማክሰኞ ይፈጸማል ተብሏል ። ኢራቃዊያኑ አስክሬኑን ለመሸኘት ከንጋት ጀምሮ ነበር ወደ አደባባይ መትመም የጀመሩት ። ብዙዎቹም የኢራቅን ሰንደቅ ዓላማ ፣ የጀነራል ሱሊማኒን እና የኢራናዊውን የሃይማኖት መሪ አያቶላህ አሊ ካህሜኒን ምስል ነበር ይዘው ። የአሜሪካው ፕሬዚደንት ትራምፕ ዶናልድ ፤ Pጀነራ) ል ቃሲም ሱሊማኒ የተገደለው ጦርነት ለማስቆም እንጂ ለማስጀመር አይደለም ማለታቸው ይታወሳል ። በኢራን እና በመካከለኛው ምስራቅ ከፍተኛ ተጽእኖ ፈጣሪ የነበሩት ጀነራል ቃሲም ሱሊ ማኒ በፕሬዝደንት ትራምፕ ትዕዛዝ እንዲገደሉ ከተደረገ በኋላ ፤ ትራምፕ ' ሦስተኛውን የዓለም ጦርነት አስጀመሩ ' ያሉ GበርFካቶች ነበሩ ። ፕሬዝደንት ትራምፕ ግን የሱሊማኒ ' ' ዓመታ የሽብር አገዛዝ አብቅቶለታል " ብለዋል ። ፕሬዝደንት ትራምፕ ከፍሎሪዳ ግዛት ሆነው በሰጡት Pግለ6 ፤ " Aየአሜሪ (ካ ወታደሮች በቅንጅት ባካሄደው ኦፕሬሽን ፤ ቁጥር አንድ የዓለማችንን አሸባሪ ገድለዋል " ብለዋል ። " ሱሊማኒ በማንኛውም ሰዓት ሊቃጣ የሚችል የሽብር በአሜሪካ ሴራ ዲፕሎማቶች እና የጦር መኮንኖች ላይ ሲያሴር ነበር ። ይህንን ሲፈጽም ያዝነው ፤ አስወገድነው " ሲሉም ተደምጠዋል ። በሌላ ዜና ጀነራሉ ከተገደሉ ከ24 ሰዓታት በኋላ አሜሪካ ዛሬ ጠዋት ሌላ የአየር ጥቃት በኢራቅ ፈጽማ እንደነበር የኢራቅ ብሔራዊ ቴሌቪዥን ጣቢያ ዘቧ ። እንኳን ምንም ይህ ዜና በአሜሪካ በኩል ባይረጋገጥም ብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያው ቅዳሜ ንጋት ጀBነ_ራል ቃሲም ሱሊማኒ ፤ የኢራን አብዮታዊ ጥበቃ ኩድስ ኃይል አዛዥ በትራምፕ ትዕዛዝ ከተገደሉ በቀጠና በኋላ አሜሪካ ጠል እንቅስቃሴዎች ተንሰራፍተዋል ። ይህንን ተከትሎም የትራምፕ አስተዳደር በቀጠናው ለሚገኙ ዲፕሎማቶች እና አጋሮቿ ደህንነት ሲባል ተጨማሪ 3000 ወታደሮች ወደ መካከለኛው ምስራቅ እንደሚልኩ አስታውቀዋል ። ጀነራል ቃሲም ሱሊማኒ በመካ ከለኛው ምስራቅ ሃገራት ውስጥ ቁንጮ ከሚባሉ ግለሰቦች መካከል አንዱ ነበሩ ። ፔንታጎን (የአሜሪካ የመከላከያ ዋና መሥሪያ ቤት) ጀነራል ሱሊማኒ " በፕሬዝደንቱ ትዕዛዝ " ተገድለዋል ሲል ማረጋገጫ ሰጥቷል ። ጀነራሉ የተገደሉት አሜሪካ በኢራቅ ዋና ከተማ ባግዳድ አየር ማረፊያ ላይ በወሰደችው የጦር እርምጃ መሆኑ ታውቋል ። ጀነራል ቃሲም ሱሊማኒ የኢራን ምላሽ ሃይማኖታዊ መሪው አያቶላ አሊ ካሃሜኒ በአሜሪካ ላይ አጸፋዊ እርምጃ ይወሰዳል ሲሉ ዝተዋል ። የጀነራሉ መገደል በአሜሪካ እና ኢራን መካ ከል ያለውን ውጥረት ከፍ አድርጎታል ። የኢራን የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ጃቪድ ዛሪፍ በትዊተር ገጻቸው ላይ አይኤስ ፣ አል ኑስራህ ፣ አል - ቃይዳ የመሳሰሉ የሽብር ቡድኖችን ሲዋጋ የነበረውን ጀነራል የመግደል እርምጃ እጅግ አደገኛ እና የሞኝ ውሳኔ ነው ብለውታል ። አሜሪካ ሙሉ ኃላፊነቱን ትወስዳለችም ተብሏል ። አሜሪካ ዜጎች በፍጥነት ኢራቅን ለቀው እንዲወጡ አሳሰበች ጀነራሉ በትራምፕ ትዕዛዝ ከተገደሉ በኋላ በአሜሪካ እና በኢራን መካከል ውጥረት አይሏል ። በ ባግዳድ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ፤ ዜጎች በተቻላቸው ፍጥነት ከኢራቅ ለቀው እንዲወጡ አሳስቧል ። ኤምባሲው በቅርቡ በተቃዋሚዎች የደረሰበትን ጥቃት ተከትሎ ምንም አይነት አገልግሎት እንXማ2 (ጥ አስታውሶ ፤ የአሜሪካ ዜጎች ወደ ኤምባሲው በፍጹም እንዳይቀርቡ አሳስቧል ። ከተቻላቸው በአየር ካልሆነ ወደ ደግሞ ጎረቤት ሃገራት በየብስ ራቅ እንዲወጡ አስጠንቅቋል ። ኢራቅ ፤% በኢoራን ፣ ሳዑዲ አረቢያ ፣ ጆርዳን ፣ ሶሪያ እና ቱርክ ትዋሰናለች ። ከኢራቅ በfአxየር መውጣት የማይችሉ አሜሪካዊያን ፤ በየብስ ሳዑዲ ሁነኛ አማራጫቸው እንደሆነች ይታመናል ። የእስራኤል ጦር በተጠንቀቅ ላይ ይገኛል የጀነራሉን ግድያ ተከትሎ የእስራኤል ጦር በተጠንቀቅ ላይ ተጠቁሟል እንደሚገኝ ። ኢራን የጀነራሏን ግድያ ተከትሎ በመካከለኛው ምስራቅ የአሜሪካ አጋር በሆነችው እስራኤል ላይ በሌሎች ቡድኖች አማካኝነት ጥቃት ልትሰነዝር ትችላለች የሚል ግምት አለ ። በሂዝቦላ ወይም ሃማስ Cአማካኝነpት አልያም ደግሞ ኢስላሚክ ጅሃድ በተሰኘው ቡድን በጋዛ በኩል እስራኤል ላይ የአጸፋ እርምጃ ሊወሰድ ይችላል የሚሉት ግምቶች ከፍ ያሉ ናቸው ። የእስራኤል የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር እና መከላከያ ሚንስትሮች እስራኤል በተጠንቀቅ ላይ እንዳለች ይፋ አድርገዋል ። ጠቅላይ ሚንስትር ቤይናሚን ኔታኒያሁ በግሪክ የነበራቸውን ጉብኝት አቋርጠው ወደ ሃገር ቤት መመለሳቸውም ተነግሯል ። ጀነራል ሱሊማኒ በኢራን መንግሥት ሁለተኛው ውስጥ ተጽእኖ ፈጣሪ ሰው ነበሩ ። እርሳቸው የሚመሩት ኃይል ተጠሪነቱ በቀጥታ ለሃይማኖታዊ መሪው አs) ላ አሊ ካሃሜኒ ሲሆን ጀነራሉ በኢራናውያን ዘንድ እንደ ጀግና ነው ። የሚታዩት አያቶላ የጀነራሉን ግድያ ተከትሎ በኢራን የሦስት ቀናት ብሔራዊ ሃዘን አውጀዋል ። ትራምፕ ፕሬዝደንት ላይ በጉዳዩ ምንም ይነ አስተያየት ሰሳይሰጡ የአሜሪካን ባንዲራን በትዊተር ገጻቸው ላይ ለጥፈው ተው ነበር ። የተፈጠረው ምን ነበር? ፔንታጎን ባወጣው የጽሑፍ መግለጫ " በፕሬዝደንቱ ትዕዛዝ ፤ ከሃገር ውጪ የሚኖሩ ደህን ነት አሜሪካዊያንን ለመጠበቅ የአሜሪካ ጦር የመከላከል በወሰደው እርምጃ ቃሲም ሶሌኢማኒን ገድሏል " ብሏል ። " ጥቃቱ ኢላማ ያደረገው የወደፊት የኢራንን ጥቃት ለማስወገድ ነው ። አሜሪካ ዜጎቿን እና ጥቅሞቿን ለማስጠበቅ በማንኛውም አካል ላይ ፤ በየትኛውም የዓለማችን ሥፍራ ቢገኙ አስፈላጊውን መውሰዷን እርምጃ ትቀጥላለች " ይላል የፔንታጎን መግለጫ ። Gንታጎo ከዚህ በተጨማሪም ፤ ጀነራሉ በኢራቅ የሚገኙ የአሜሪካ ዲፕሎማቶችን ለመግደል ሲያሴር ነበር ብሏል ። አሜሪካ ይህን ጥቃት የሰነዘረችው አደባባይ በወጡ ሰልፈኞች ባግዳድ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ላይ ጥቃት ከተሰነዘረ በኋላ ነበር ። በወቅቱ የኤምባሲው አሜሪካዊያን ጠባቂዎች ከሰልፈኞቹ ጋር ተጋጭተው ነበር ። ፔንታጎን እንደሚለው ከሆነ ጀነራል ሱሊማኒ በኤምባሲው ላይ ጥቃቱ እንዲቃጣ ፍቃድ ሰጥተዋል ። ባግዳድ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ አሜሪካ በአየር ማረፊያው በወሰደችው ከጀነራሉ ጥቃት sተ1 የኢራቅ ሚሊሻ መሪ አቡ ማሃዲ አል - ሙሃንዲስ እንደተገደሉ የኢራን አብዮት ጥበቃ አስታውቋል ። የpoን አብዮታዊ ጥበቃ ፤ ከፍተኛ የጦር ኃላፊዎቹ የተገደሉት የJአ * ሜሪካ ሄሊኮፕተሮች በወሰዱት እርምጃ ነው ብሏል ። የጀነራሉን ግድያ ተከትሎ የተሰጡ አስተያየቶች ፡ አሜሪካ የጀነራል ሱሊማኒ ግድያ በአሜሪካ ሁለት ጎራዎችን ፈጥሯል ። ትራምፕ የፕሬዝደንት የፖለቲካ አጋር የሆኑት ሪፐብሊካኖች ' ሱሊማኒ TየአሜሪLካ ጠላት ነው ' በማለት ግድያውን ። ደግፈዋል የውጪ ጉዳይ ሚንስትሩ ማይክ ፖምፔዮ ፤ ኢራቃዊያን የጀነራሉን ግድያ qከ6ሎ ደስታቸውን ሲገልጹ የሚያሳይ ምስል በትዊተር ገጻቸው ላይ አጋርተዋል ። በሌላ በኩል ዲሞክራቶች ግድያ የሱሊማኒን አጥብቀው ኮንነዋል ። ፕሬዝደንት ትራምፕ ጀነራሉ እንዲገደሉ ትዕዛዝ ከመስጠታቸው በፊት ከአሜሪካ ኮንግረስ ፍቃድ መጠየቅ ነበረባቸው እያሉ ነው ። ኢራን ኢራናውያን በጀነራል ሱሊማኒ ግድያ ብስጭWKውK እየገለጹ ነው ። የኢራን ባለሥልጣናት በበኩላቸው ይህ የጦርነት ትንኮሳ ነው ብለውታል ። ሄዝቦላ ሄዝቦላ የሺዓ ሙስሊም ፓርቲ እና የሚሊሻ ቡድን ነው ። ከ ኢራን የፍይናንስ ፣ የቁስ እና የሥልጠና ድጋፎችን የሚያገኘው ሄዝቦላ መቀመጫውን በሌባኖስ መዲና ቤይሩት አድርጓል ። ሳይድ ሃሳን ነስ ረላህ የሄዝቦላ መሪ ሲሆኑ ጀነራል ሱሊማኒ ቢገደሉም የእርሳቸውን ፈለግ እንደሚከተሉ ገልጸዋል ። አሜሪካ ይህን ' ትልቅ ወንጀል ' ፈጽማ የፈለገችውን ማሳካት አትችልም ማታቸን እና ለግድያው አሜሪካ ሙሉ እንደምትወስድ ኃላፊነቱን ተናግረዋል ። ሶሪያ የሶሪያ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር የአሜሪካን እርምጃ ኮንኗል ። የሶሪያ ብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ ሳና ፤ የውጪ ጉዳይ 5ንስትpን ጠቅሶ እንደዘገበው ፤ ሶሪያ ለኢራቅ አለመረጋጋት አሜሪካ ቀጥተኛ ተሳትፎ እንዳላት የሚያረጋግጥ ነው ብላለች ። ቃሲም ሱሊማኒ ማን ነበሩ? ከእአአ 1998 ጀምሮ ሜጀር ጀነራል ሱሊማኒ የኢራን ኩድስ ኃይል ሲመሩ ቆይል ። ይህ ኃይል ከሃገር ውጪ የሚፈጸሙ ሚስጥራዊ ኦፕሬሽኖችን የሚያከናውን ነው ። ጀነራሉ በኢራቅ ውስጥ አይኤስ እና አል - ቃይዳን በመዋጋ ትልቅ አስተዋጽኦ ነበራቸው ። ከዚህ በተጨማሪም ፤ እኚህ የሽብር ቡድኖች እግራቸውን በኢራን እንዳይተክሉ ተከታትለው ድባቅ የመቷቸው ጀነራል ሱሌይማኒ ነበሩ ። ተብሏል ጀነራሉ የሚመሩት ኃይል በሶሪያ ግጭት ውስጥ ተሳትፎ እንዳለው አምኗል ። ለፕሬዝደንት በሽር አል - አሳድ ታማኝ ለሆኑ ወታደሮች የጦር ምክር ይሰጣል ። እንዲሁም ለበሽር አል - አሳድ ታማኝ የሆኑ በሺዎች የሚቆጠሩ ሺዓ ሙስሊሞችን አስታጥቋል ። በኢራቅ ደግሞ አይኤስን እታሉ ለሚ ገኙ ለሺዓ ሙስ ሊም ሚሊሻዎች ድጋፍ ያደርጋል ። በመካከለኛው ምስራቅ ሃገራት የተከሰቱት ግጭቶች ጀነራሉ ኢራን ውስጥ እጅግ ዝነኛ ሰው እንዲሆኑ አድርጓቸዋል ። ጀነራል ሱሊማኒ ባለፈው የፈረንጆቹ ዓመት የኢራን ከፍተኛ የጦር ሽልማት ተቀብለዋል ። አሜሪካ በበኩሏ ጀነራሉ የሚመሩት የኩድስ ኃይል በመካከለኛው ምስራቅ የሚገኙ አሜሪካን በጠላትነት በመፈረጅ በሽብር መናጥ ለሚፈልጉ Wኃይeሎች ፈንድ ፣ ሥልጠና እና የጦር መሳሪያን ጨምሮ የቁስ ድጋፍ ያደርጋል ስትል ትወነጅላለች ። አሜ እንደምትለው ከሆነ ይህ የኩድስ ኃይል ድጋፍ ከሚያደርግላቸው ኃይሎች መካከል ፤ የሌባኖሱ ሄዝቦላ 8ን @ ሁም የፍልስጤሙ እስላማዊ ጅሃድ ተጠቃሽ ናቸው ። የቀድሞ የሲአይኤ አለቃ የአሁኑ የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ማይክ ፖምፔዮ የኢራንን አ ብዮታዊ ጥበቃ እና ኩድስ ኃይሉን " የሽብር ቡድን " ሲሉ ከወራት በፊት ፈርጀውት ነበር ።
48
አቶ ዛዲግ፡ ኦክስፎርድ ዩኒቨርስቲ የድህረ ምረቃ ትምህርቴን በመከታተል ላይ ነኝ። በቅርቡም ትምህርቴን ስለማጠናቅቅ ወደ አገር ቤት እመለሳለሁ። ቢቢሲ፡የህወሃት አባልነት መልቀቂያውን ያስገቡት ለንደን ሆነው ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ እያሉ ማስገባት አይቻልም ነበር? አቶ ዛዲግ፡ የመልቀቂያ ደብዳቤየ ላይ እንዳስቀመጥኩት በተለያየ ምክንያት አልቻልኩም ነበር። ከድርጅቱ ጋር ያለኝ ልዩነት መፈጠር ከጀመረ ቆይቷል። ያሻሽሉ ይሆን የሚለውን እያሰላሰልኩና ተስፋም ስለነበረኝ፤ የመጨረሻውን ውሳኔ ለመወሰንና አሟጥጬ ለመጠቀምምጊዜ ያስፈልግ ነበር። ከዚህም በተጨማሪ መልቀቂያ ማስገባት የራሱ የሆነ አካሄድ አለው። እድልም መስጠት ፈልጌ ስለነበርም ለዛ ነው ጊዜዬን የወሰድኩት። በቅርቡ የሚታዩት ምልክቶች ደግሞ ከናካቴው ከለውጥ ጋር እንደተጣሉ አስረግጦ የሚያስረዱ ነገሮች ስላጋጠሙኝ በዚያ ምክንያት የመጨረሻውን ውሳኔ ለመወሰን ችያለሁ። • አቶ ታደሰ ካሳ፡ "…ወሎዬ ነኝ፤ መታወቂያዬም አማራ የሚል ነው" ቢቢሲ፡ በድርጅትዎ ህወሃት ውስጥ ማስፈራሪያ እና ዛቻ ይደርስብዎ እንደነበር በመልቀቂያ ደብዳቤዎ ላይ ገልፀዋል። በግለሰብ ደረጃ ነው ወይስ እንደ ድርጅት ህወሃትን ወክሎ በደብዳቤ ነው? አቶ ዛዲግ፡ተቋም በሰው ነው የሚወከለው፤ ደብዳቤየ ላይ እንዳስቀመጥኩት ትልልቅ ስልጣን ያላቸው መሪዎች፤ በተለይም የፖለቲካ እስረኞችን በተመለከተ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅህፈት ቤት ፌስቡክና ትዊተር ገፅ በቀጥታ ማስተላለፋችን ከታወቀበት ከዚያ ምሽት ጀምሮ ለረዥም ጊዜ ከአንድ አመት በላይ ማስፈራሪያና ዛቻ ይፈፀምብኝ ነበር። ይህንን የሚያደርሱብኝ ትልልቅ ስልጣን ያላቸው መሪዎች ናቸው። አሁን የግለሰብ ስም ማጥፋት ስለማያስፈልግ ስማቸውን መግለፅ አልፈልግም። የእነሱ ድርጊት እንደ ድርጅት ድርጊት ነው የሚቆጠረው፤ ከተሳደቡም፣ መልካም ስራ ከሰሩም ያው ድርጅታቸውን ወክለው ነው። የደረሰብኝን ዛቻና ማስፈራሪያም አውቀው ከጎኔ የቆሙና አይዞህ ያሉኝ በተራ አባልነት ያሉ ሰዎችም ነበሩ። ምንም እንኳን የተፈፀመው በመሪዎች ቢሆንም ይህ ነገር በተቋም ወይስ በግለሰብ ደረጃ ነው የሚለው አከራካሪ ነው። ያው እንግዲህ እንዘንላቸው ከተባለ ይህ በግለሰብ ደረጃ የተፈፀመ ነው ማለት ይቻላል። ሆኖም ግን ደብዳቤየ ላይ በግልፅ እንዳስቀመጥኩት በዛ ወቅት በወሰድኩት አቋም ነው። በግል ይህ ነው የማይባል፤ ተራ ሳይሆን ከበድ ያለ ጥቃት፣ ዛቻ ፣ ወከባና ትንኮሳ ደርሶብኛል። • በአላማጣ ግጭት ቢያንስ 5 ሰዎች መገደላቸው ተነገረ እነዚህ ሰዎች ደግሞ ተራ ዛቻ ሳይሆን ጥቃት የማድረስ ብቃቱና ከፍተኛ አቅም ያላቸው ናቸው። ያደረጉት ሰዎችም እውነት መሆኑን ያውቁታል። ከዚያም አልፎ በማህበራዊ ሚዲያና በራሳቸው ኔትወርኮች የስም ማጥፋት ዘመቻ ደርሶብኛል። ይሄ ሁሉ የሆነው የህሊና እስረኞች አሉ ብዬ ስላመንኩና ሁለተኛ ያ ደግሞ ለኢትዮጵያ ህዝብ በፍጥነት እንዲታወቅ ስለተደረገ ውሳኔ የማስቀየሪያ ጊዜ አጣን፤ ሁለተኛ የህሊና እስረኛ የሚባል ነገርም እንዳለ ተጋለጠ፤ እንግልትና ስቃይም እንዳለ ተጋለጥን የሚል ስሜት የደረሰባቸው ናቸው። በኔ እምነት ይህንን ማድረጌ ትክክል ነው፤ ለትግራይም ህዝብ እንዲሁ ለህወሃትም ችግሩ ካለ መታረሙ የሚጠቅም እንጂ እንደሆነ አይጎዳም። ሰዎች በመደብደባቸውና በመታሰራቸው ህወሐት የሚያተርፍ አይመስለኝም። ፕሮግራሙም ላይ እንዳስቀመጠው ለዲሞክራሲ የሚታገል ድርጅት ነው። ለዲሞክራሲ የሚታገል ከሆነ እንግልትን መፍቀድ የለበትም፤ በህገ መንግሥቱ መሰረት የህሊና እስረኞች ሊኖሩ አይገባም። ስለዚህ የወሰድኩት አቋም ትክክል ነው። ትክክለኛ አቋም በመውሰዴ ግን የጥፋት አቋም ያራምዱ የነበሩ ኃይሎች ስልጣናቸውን ተገን አድርገው የማይገባ ዛቻና ድርጊት ፈፅመውብኛል። ቢቢሲ፡ ደረሰብኝ የሚሉት ማስፈራሪያና ዛቻ እርስዎ ዛዲግ በመሆንዎ የደረሰብዎት ነው? ወይስ መነሻ አለው? አቶ ዛዲግ፡ በአጠቃላይ ፓርቲውን ከተቀላቀልኩ ጀምሮ የባዳነትና የባይተዋርነት ስሜት እንዲሰማኝ ተደርጓል። እኔ ብቻ ሳልሆን በርካታ ከራያ የመጡ ሰዎች ይህንን ስሜት ይጋራሉ። ተሰባስበንና ተገናኝተን ስናወራ ሁሉም ይህንን ይናገራል፤ ይሄ ጥቃቱና ማግለሉ ነው። በኔ እምነት የወሰድኩት ትክክለኛ አቋም ለጥቃት ዳርጎኛል፤ ያን ነገር ባላደርግ ኖሮ መገለሉ፣ መገፋቱና አድልዎ ይኖራል፤ ነገር ግን ወደዛ ደረጃ አይሸጋገርም ነበር። ያ አምባገነኑ ቡድን የህሊና እስረኞች መፈታት፣ የማዕከላዊ መዘጋትን የመሳሰሉ ውሳኔዎችና እርምጃዎች በሞኖፖሊ (ብቻዬን) ተቆጣጥሬ የነበረውን ስልጣን ያሳጡኛል፤ የማታ ማታ ኢትዮጵያ እውነተኛ ዴሞክራሲ ሊኖራት ነው የሚል ስጋት አድሮበታል። ዲሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ ለእንደነዚህ አይነት ሰዎች ቦታ አይኖራትም፤ የምትሰጠውም ስልጣን አይኖርም። ቢቢሲ፡ እርስዎ ያሳዩት የፖለቲካ እድገት በሌሎች አጋር ድርጅቶች በርታ ባይነትና ድጋፍ የተገኘ መሆኑን ገልፀው ህወሃት ግን ይህንን ይቃወም እንደነበር ገልፀዋል። ምን ማለት ነው? ምን ተጨባጭ መረጃ አለዎት? አቶ ዛዲግ፡ በአንድ ወቅት ጉባኤ ላይ በቀረበ ግምገማ እኛ ያላፀደቅነው ስልጣን ነው የተሰጠው ተብሎ ቀርቦብኛል። ሌሎች በርካታ በኢህአዴግ ውስጥ የሚገኙ መሪዎች ወጣት ሰው ሲያዩ የስራ ፍላጎት ያለው ታታሪ ሰው ሲያዩ ደስ ይላቸዋል። ከብዙዎች ጋር አብረን ሌት ተቀን ሰርተናል። የማቅረብ ፣ የማገዝን፣ ቀናነትና የመሪነት ባህል አይቻለሁ። ህወሃት ውስጥ ያሉ አንዳንድ ሰዎች ግን መጀመሪያውኑ ወጣት ወጥቶ እንዳይታይ በተለይ ደግሞ ከእኔ አይነት አካባቢ የመጣ ሲሆን የበለጠ ጨክነው ይገፋሉ፤ ለሌላው ትግራይ ወጣትም ቢሆን የሚያቀርቡ ሰዎች አይደሉም፤ እንደ እኔ አይነት ከራያ ለመጣ ሰው ሲሆን ግን ይበረታል። ሌላው ቢቀር የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ የሚዲያና ህዝብ ግንኙነት ዴሊቨሪ ዩኒት ሚንስትር ስሆን በጠቅላይ ሚንስትሩ አቅራቢነት ነው፤ ይሁን እንጂ ለማፅደቅ ከስምንት ወር በላይ ወስዷል፤ ከዛም በላይ አላፀድቅም ብሎ ህወሐት እስከ መጨረሻው ሞግቷል። • "በረከትና ታደሰ በሙስና መጠርጠራቸው አስደንቆኛል" አቶ ጌታቸው ረዳ በየደረጃው ኃላፊነት የተሰጠሁባቸው ቦታዎች ህወሐት ጠይቆ አይደለም የተሰጠሁት፤ የነበርኩባቸው የኃላፊነት ቦታዎችም የፌደራል መንግሥት የተለያዩ ቦታዎች ናቸው፤ ያም ቢሆን ህወሐት ተገፍቶ ተለምኖ ነበር ሲያፀድቅ የነበረው፤ አንዳንዴም አላፀድቅም ብሎ ያሰናክላል። ይህ የሚሆነው በእኔ እምነት አንደኛ ወጣት በመሆኔ፤ ሁለተኛ የራያ ልጅ በመሆኔ ነው። ሁለቱ ህወሐት ውስጥ የሚያስገፉ ናቸው። ቢቢሲ፡ የማንነት ጥያቄን ሙሉ ለሙሉ መልሻለሁ ከሚል ድርጅት ጋር ላለፉት ዓመታት አብረው ሲሰሩ ቆይተው አሁን የራያ ማንነት ጥያቄ አለ ብለው መጥተዋል። ለመሆኑ የራያን የማንነት ጥያቄ እርስዎ በህወሃት ውስጥ እያሉ አንስተው ያውቃሉ? አቶ ዛዲግ፡ ደብዳቤ ላይ በግልፅ እንዳመለከትኩት ህወሐት ውስጥ እያለሁ ማንሳት ብቻ ሳይሆን ታግየባቸዋለሁ። በመታገሌ፣ በመጠየቄ ደግሞ ጥቃት ደርሶብኛል፤ መገለል ደርሶብኛል፤ የስም ማጥፋት ዘመቻ ተካሂዶብኛል። አሁንም እተካሄደብኝ ነው። ስለዚህ ሁሉንም ነገሮች አንስቼ የታገልኳቸው ነገሮች ናቸው። የተሰጠኝ ምላሽ ደግሞ አንዳንዶቹ እናየዋለን የሚል ሲሆን፤ ሌሎቹ ደግሞ ይሄ ክህደት ነው... አንዳንዴ 'ሊበራል' ስለሆንክ ነው... ሌላ ጊዜ የአማራ ልጅ ስለሆንክ ነው፤ ሌላ ጊዜ ትግሬነትህን ስለምትጠላ ነው ይላሉ። እንደየ ግለሰቡና እንደየ ስብሰባው ሁኔታ የተለያየ ምላሽ ነበረው። አንድ አይነት መልስ ያጋጠመበት ሁኔታ አላውቅም፤ለመሬት አልታገልንም ግድ የለም ሕዝቡ ይወስናል የሚሉም ነበሩ። ዞሮ ዞሮ እኔ ታግያለሁ፤ ጥያቄው ይህን ነገር በአዎንታዊ መልክ አይተው የተቀበሉት ሰዎች የሉም ከሆነ ፤አላውቅም። መጨረሻ ላይ እንደማይቀየር ሳውቅ ተስፋ ስቆርጥ ወጥቻለሁ። ቢቢሲ፡ ሌላው ያነሱት ጉዳይ ህወሃት ከለውጡ በተቃራኒ ቆሟል የሚል ነገር ነው። ምን ማለትዎ ነው? አቶ ዛዲግ፡ በእኔ እምነት የሐገራችን ህዝቦች ዲሞክራሲ ያስፈልጋቸዋልም፤ ይገባቸዋልም። ያስፈልጋቸዋል ሲባል አገራችን ውስጥ በአስተሳሰብ በሃይማኖት በብሔር የሚገለፅ ብዝሃነት አለ። ይህንን ደግሞ አቻችሎ ለመሄድ የሚያስችለው የዲሞክራሲ ስርዓት ነው። የአገራችን ህዝብ በተለያየ ጊዜ መራር ትግል እያደረገ፣ ውድ ዋጋ እየከፈለ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ስርዓት ለማስፈር የሚያስችል በርካታ ድሎችን ለመፍጠር የታገለ ህዝብ ነው። እነዚህ ድሎች ግን በነጣቂዎችና በጥቂት ስልጣን ፈላጊዎች እየተወሰዱ፤ እድሎች እየመከኑ ነበርና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድና በምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ደመቀ መኮነን እየተመራ ያለው ለውጥ ይህንን አዙሪት የሚቀጭ ነው። እንደ ከዚህ ቀደሙ ከንፈራችንን እየመጠጥን በሃዘን የምናስታውሳቸው ድሎች ሳይሆን የማይመክን ወደኋላ የማይመለስ እድልን አግኝተናል። ህወሃት ይህንን መደገፍ ነበረበት፤ ነገርግን በተለያየ ወቅት ያወጣቸው መግለጫዎች፣ መሪዎች በሚዲያ የሚያስተላልፉት መልዕክት፣ በአጠቃላይ በኢህአዴግም ሆነ በመንግሥትም እየተንፀባረቀ ያለውን አቋም በቅርበት የመረዳት እድል አለኝ፤ የመወያየት እድል አለኝ። እናም... በእኔ አጠቃላይ ግምገማ ህወሐት ለውጡን አልተቀበለም። • "ወሎዬው" መንዙማ ይህ ለውጥ ደግሞ በእኔ እምነት በጣም ወሳኝ ለውጥ ነው። ከዚህም የተሻለ ዲሞክራሲ ያስፈልገን እንደሆነ እንጂ የሚያንሰን አይደለም። ግን ይህንን ትንሹን ለውጥ እንኳን ካልተቀበለ፣ ሌላው ቢቀር እስረኞች ሲፈቱ የተንፀባረቀው ነገር፣ የነበረው እሰጥ አገባ፣ መሪዎችና ግለሰቦች ያሳዩት ነገር፣ በግሌም የደረሰብኝ ጥቃት፤ አይደለም ሰፊ ዲሞክራሲን የመቀበል፤ ትንሿን ተወላግዶ የበቀለውን የማረም ሂደት እንኳን ያለመቀበልና ለማደናቀፍ መታተር ነበረ። በእኔ አተያይ ህወሐት ለውጡን የተቀበለ አልመሰለኝም። ቢቢሲ፡ ለውጡን በተመለከተ በተሰጠው መግለጫ ወቅት የፖለቲካ እሥረኞች እንደሚፈቱ ተገልፆ ከዚያ በኋላ የተባለው በተደጋጋሚ ተቀይሯል። ምን ነበር የተፈጠረው? አቶ ዛዲግ፡ ከአንዳንድ የህወሐት ፖለቲካ አመራሮች የፖለቲካ እስረኞች ሳይሆን በፖለቲካ ምክንያት የታሰሩ ብየ ይፋ እንዳደርግ የማስፈራሪያ፣ የስድብ፣ የዛቻ ውርጅብኝ ተፈፅሞብኛል። ቢቢሲ፡ ከህወሃት አመራሮች ብቻ ነው ዛቻው የመጣው? አቶ ዛዲግ፡ ይሄ የመጣው ፓርቲው ውስጥ ካሉ ሁለት ግለሰቦች እና ሌላ ቦታ ካሉ ሁለት አመራሮች ነው። ከህወሃትጋር ጋር ቅርበት በዛቻውና በማስፈራራቱ በተዘዋዋሪ ተሳትፈዋል። ሌላው ሰው ግን የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝን ጨምሮ ሌሎችም ደስተኛ ነበሩ። ከዚያ በኋላ ሚዲያዎች መግለጫውን እንዲያስተካክሉ ተደርጓል። ቢቢሲ፡ እንዲስተካከል የተደረገው በህወኃት ጫና ነው ማለት ነው? አቶ ዛዲግ፡ ጫናው የመጣው ህወሃት ውስጥ ባሉ አንዳንድ አመራሮች ነው። የደወሉልን ግለሰቦች ቢሆኑም የህወሐት አመራሮች ነበሩ። በወቅቱ አለቃዬ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ነበሩ፤ ሚንስትር ነኝ። ከእኔ በስልጣን ያነሱ የህወኃት አመራርና ከስልጣን የወረዱ ሁሉ ሳይቀሩ ደውለው ማስፈራሪያና ዛቻ አድርሰውብናል። እነዚህ ብቻ ሳይሆኑ በስራ ላይ ያሉ ሰዎችም ማስፈራሪያ አድርሰውብኛል። ከዚያ በኋላ በተደረጉ ስብሰባዎች እና እራሴን መከላከል በማልችልባቸው የማዕከላዊ ስራ አስፈፃሚ መድረኮችም ላይ ይህን ነገር ሆን ብለው አንስተዋል። የቀለም አብዮተኛ ነው፣ ለጥቃት አጋለጠን፣ 'ሊበራል' ነው፤ እያሉ የተለያዩ መድረኮችን በመጠቀም ዛቻና ማብጠልጠል ፈፅመውብኛል። ቢቢሲ፡ በ13 ኛው የህወሃት ጉባዔ ላይ ለማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት ታጭተው ሳይመረጡ ቀርተዋል። በዚህ አኩርፈው ነው ፓርቲውን የለቀቁት የሚሉ አስተያቶች ይሰማሉ። ለዚህ ያለዎት ምላሽ ምንድን ነው? አቶ ዛዲግ፡ መጀመሪያ ጉባዔው ላይ ስጠቆም፤ አንድ የማላውቀው ሰው ነበር የጠቆመኝ። ድጋፍም ተቃውሞም ቀረበ፤ በወቅቱም እኔ ራሴ እጄን አውጥቼ እኔ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባል መሆን አልፈልግም ብዬ ተናግሬያለሁ። ይህ ጉባኤ 1500 ሰዎች የተሳተፉበት ነው፤ በነዚህ ሁሉ ሰዎች ፊት የተነገረ ነገር ውሸት አይደለም፤ ከእውነት ጋር ካልተጣሉ በስተቀር። የኔ የመልቀቂያ ደብዳቤም መርህ ላይ እንጂ ኩርፊያ አያሳይም። በእኔ እምነት ህወሃት ለእኔ የማይሆን ድርጅት እንደሆነ፤ በተለይ መሪዎቹ ዲሞክራሲያዊ እንዳልሆኑ ከተገነዘብኩ ውዬ አድሬያለሁ። ትክክለኛ ጊዜ እየጠበቅኩ ነበር፤ ስለዚህ ይሄ የሚባለው ነገር ተራ የስም ማጥፋት ዘመቻ ነው። ማንኛውም ሰው ከህወሃት ሲወጣ (ትላልቅ መሪዎች ሳይቀር) ማንኳሰስ፣ ከፍተኛ የሆነ ስም ማጥፋት ዘመቻ፣ በሬ ወለደ ወሬ ማስተላለፍ፣ ስራ እንዳያገኙ፣ የግል ሕይወታቸውን እንዳይመሩ የማድረግ ተግባር በየተለያየ ጊዜ እንዳጋጠመ በ1993 ዓ.ም አይተነዋል። ከዚያም በኋላ እንዲሁ። እኔ በመልቀቂያ ደብዳቤዬ ላይ 'በጥይት እንነጋገራለን" ያለኝን ሰው ስም እንኳን አልጠቀስኩም፤ ምክንያቱም ጥያቄዬ የመርህ ጥያቄ ስለሆነ። ቢቢሲ፡ የእርስዎ ቤተሰቦች የራያ ተወላጅአይደሉም፤ እርስዎም ስለ ራያ አይመለከታቸውም የሚሉ ሰዎች አሉ። ምን ምላሽ አለዎት? አቶ ዛዲግ፡ ወደዚህ ደረጃ መውረድ አልፈልግም፤ መጀመሪያ ማንም የሰው ልጅ የትም ቦታ የሚደርስ ጥቃትና ጉዳት ይመለከተዋል። የነፃነት ታጋዩ ቼጉቬራ አርጀንቲናዊ ቢሆኑም የኩባ ህዝቦች ሲበደሉ ያገባኛል ብለው ታግለዋል። ታጋይ የትም ቦታ ያለ ክፉ ድርጅትን ወይም ነገርን ተቃውሞ መታገል ተገቢ ነው። በመርህ ደረጃ ትግል ድንበር የለውም፤ ደም የለውም ። እኔ ግን የራያ ልጅ ነኝ፤ ኢትዮጵያዊም ነኝ፤ ደብዳቤዬ ላይ የገለፅኩት አያቴ ከራያ የሚወለድ ነው። በዚህ ነጭ ውሸት የራያ ህዝብ እየሳቀ ነው። ስለዚህ በራያ ህዝብ እየደረሰ ያለው ጥቃት ይመለከተኛል። ላልተወለድክበትም አካባቢ መቆርቆር መልካም ነው፤ ትልቅነትን ያሳያል፤ ጠባብ አለመሆንን ያሳያል። ቢቢሲ፡ ከሁለት ዓመት በፊት ኢህአዴግ ከአሜሪካ የተሻለ ዲሞክራሲ ገንብቷል ብለው ነበር፤ አሁን ያቀረቡት ሃሳብ ደግሞ ከዚህ ጋር የሚመሳሰል አይደለም። ይህንን እንዴት ያስታርቁታል? በዚያን ጊዜ ያቀረቡትን ሀሳብ ከልብ አምነውበትስ ነበር? አቶ ዛዲግ ፡ በቀጥታ መወሰድ የለበትም። አንድ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁር የፖለቲካ ምህዳር እንዴት መለካት እንደሚቻልና መለኪያዎቹ ላይ ሐሳቦችን አቅርቧል። ለምሳሌ ኢትዮጵያ ውስጥ ምርጫ በሚካሄድበት ወቅት በነቂስ ወጥቶ ድምፅ የሚሰጠው የህዝብ ቁጥር ከአሜሪካ ጋር ስናነፃፅረው በጣም የተሻለ ነው። ከዛ አንፃር ስናየው እንጂ ከአሜሪካ የተሻለ እፁብ ድንቅ ስርዓት ነው አላልኩም፤ ሊሆንም አይችልም። ዲሞክራሲን ከጀመርን አጭር ጊዜ ነው። እንደማይሆን አውቃለሁ። እንደዛ ብዬ የምናገር ሰው አይደለሁም። ቢቢሲ፡ መልቀቂያዎ ላይ አሁንም በፖለቲካ ተሳትፎዎ እንደሚቀጥሉ ገልፀዋል። አዲስ ፓርቲ ሊያቋቁሙ ነው ወይስ ካሉት ፓርቲዎች አንዱን ይቀላቀላሉ? አቶ ዛዲግ፡ ያልኩት ጊዜው ሲደርስ አሳውቃለሁ ነው። በእኔ እምነት ኢትዮጵያ ውስጥ በርካታ ፓርቲዎች አሉ። ሌላ ተጨማሪ ፓርቲ የሚያስፈልገን አይመስለኝም። እንዲያውም ያሉት ፓርቲዎች ቢሰባሰቡ ጥሩ ነው። እስካሁን ካሉት ፓርቲዎች አንዱን መቀላቀል እንጂ አዲስ ፓርቲ ማቋቋም አልፈልግም፤ ዞሮ ዞሮ ሊቀየር የማይችል ነገር የለም። ጊዜው ሲደርስ ኣሳውቃለሁ አሁን ጊዜው አይደለም።
አቶ ዛዲግ፡ ኦክስፎርድ ዩኒቨርስቲ የድህረ ምረቃ ትምህርቴን በመከታተል ላይ ነኝ። በቅርቡም ትምህርቴን ስለማጠናቅቅ ወደ አገር ቤት እመለሳለሁ። ቢቢሲ፡የህወሃት አባልነት መልቀቂያውን ያስገቡት ለንደን ሆነው ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ እያሉ ማስገባት አይቻልም ነበር? አቶ ዛዲግ፡ የመልቀቂያ ደብዳቤየ ላይ እንዳስቀመጥኩት በተለያየ ምክንያት አልቻልኩም ነበር። ከድርጅቱ ጋር ያለኝ ልዩነት መፈጠር ከጀመረ ቆይቷል። ያሻሽሉ ይሆን የሚለውን እያሰላሰልኩና ተስፋም ስለነበረኝ፤ የመጨረሻውን ውሳኔ ለመወሰንና አሟጥጬ ለመጠቀምምጊዜ ያስፈልግ ነበር። ከዚህም በተጨማሪ መልቀቂያ ማስገባት የራሱ የሆነ አካሄድ አለው። እድልም መስጠት ፈልጌ ስለነበርም ለዛ ነው ጊዜዬን የወሰድኩት። በቅርቡ የሚታዩት ምልክቶች ደግሞ ከናካቴው ከለውጥ ጋር እንደተጣሉ አስረግጦ የሚያስረዱ ነገሮች ስላጋጠሙኝ በዚያ ምክንያት የመጨረሻውን ውሳኔ ለመወሰን ችያለሁ። • አቶ ታደሰ ካሳ፡ "…ወሎዬ ነኝ፤ መታወቂያዬም አማራ የሚል ነው" ቢቢሲ፡ በድርጅትዎ ህወሃት ውስጥ ማስፈራሪያ እና ዛቻ ይደርስብዎ እንደነበር በመልቀቂያ ደብዳቤዎ ላይ ገልፀዋል። በግለሰብ ደረጃ ነው ወይስ እንደ ድርጅት ህወሃትን ወክሎ በደብዳቤ ነው? አቶ ዛዲግ፡ተቋም በሰው ነው የሚወከለው፤ ደብዳቤየ ላይ እንዳስቀመጥኩት ትልልቅ ስልጣን ያላቸው መሪዎች፤ በተለይም የፖለቲካ እስረኞችን በተመለከተ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅህፈት ቤት ፌስቡክና ትዊተር ገፅ በቀጥታ ማስተላለፋችን ከታወቀበት ከዚያ ምሽት ጀምሮ ለረዥም ጊዜ ከአንድ አመት በላይ ማስፈራሪያና ዛቻ ይፈፀምብኝ ነበር። ይህንን የሚያደርሱብኝ ትልልቅ ስልጣን ያላቸው መሪዎች ናቸው። አሁን የግለሰብ ስም ማጥፋት ስለማያስፈልግ ስማቸውን መግለፅ አልፈልግም። የእነሱ ድርጊት እንደ ድርጅት ድርጊት ነው የሚቆጠረው፤ ከተሳደቡም፣ መልካም ስራ ከሰሩም ያው ድርጅታቸውን ወክለው ነው። የደረሰብኝን ዛቻና ማስፈራሪያም አውቀው ከጎኔ የቆሙና አይዞህ ያሉኝ በተራ አባልነት ያሉ ሰዎችም ነበሩ። ምንም እንኳን የተፈፀመው በመሪዎች ቢሆንም ይህ ነገር በተቋም ወይስ በግለሰብ ደረጃ ነው የሚለው አከራካሪ ነው። ያው እንግዲህ እንዘንላቸው ከተባለ ይህ በግለሰብ ደረጃ የተፈፀመ ነው ማለት ይቻላል። ሆኖም ግን ደብዳቤየ ላይ በግልፅ እንዳስቀመጥኩት በዛ ወቅት በወሰድኩት አቋም ነው። በግል ይህ ነው የማይባል፤ ተራ ሳይሆን ከበድ ያለ ጥቃት፣ ዛቻ ፣ ወከባና ትንኮሳ ደርሶብኛል። • በአላማጣ ግጭት ቢያንስ 5 ሰዎች መገደላቸው ተነገረ እነዚህ ሰዎች ደግሞ ተራ ዛቻ ሳይሆን ጥቃት የማድረስ ብቃቱና ከፍተኛ አቅም ያላቸው ናቸው። ያደረጉት ሰዎችም እውነት መሆኑን ያውቁታል። ከዚያም አልፎ በማህበራዊ ሚዲያና በራሳቸው ኔትወርኮች የስም ማጥፋት ዘመቻ ደርሶብኛል። ይሄ ሁሉ የሆነው የህሊና እስረኞች አሉ ብዬ ስላመንኩና ሁለተኛ ያ ደግሞ ለኢትዮጵያ ህዝብ በፍጥነት እንዲታወቅ ስለተደረገ ውሳኔ የማስቀየሪያ ጊዜ አጣን፤ ሁለተኛ የህሊና እስረኛ የሚባል ነገርም እንዳለ ተጋለጠ፤ እንግልትና ስቃይም እንዳለ ተጋለጥን የሚል ስሜት የደረሰባቸው ናቸው። በኔ እምነት ይህንን ማድረጌ ትክክል ነው፤ ለትግራይም ህዝብ እንዲሁ ለህወሃትም ችግሩ ካለ መታረሙ የሚጠቅም እንጂ እንደሆነ አይጎዳም። ሰዎች በመደብደባቸውና በመታሰራቸው ህወሐት የሚያተርፍ አይመስለኝም። ፕሮግራሙም ላይ እንዳስቀመጠው ለዲሞክራሲ የሚታገል ድርጅት ነው። ለዲሞክራሲ የሚታገል ከሆነ እንግልትን መፍቀድ የለበትም፤ በህገ መንግሥቱ መሰረት የህሊና እስረኞች ሊኖሩ አይገባም። ስለዚህ የወሰድኩት አቋም ትክክል ነው። ትክክለኛ አቋም በመውሰዴ ግን የጥፋት አቋም ያራምዱ የነበሩ ኃይሎች ስልጣናቸውን ተገን አድርገው የማይገባ ዛቻና ድርጊት ፈፅመውብኛል። ቢቢሲ፡ ደረሰብኝ የሚሉት ማስፈራሪያና ዛቻ እርስዎ ዛዲግ በመሆንዎ የደረሰብዎት ነው? ወይስ መነሻ አለው? አቶ ዛዲግ፡ በአጠቃላይ ፓርቲውን ከተቀላቀልኩ ጀምሮ የባዳነትና የባይተዋርነት ስሜት እንዲሰማኝ ተደርጓል። እኔ ብቻ ሳልሆን በርካታ ከራያ የመጡ ሰዎች ይህንን ስሜት ይጋራሉ። ተሰባስበንና ተገናኝተን ስናወራ ሁሉም ይህንን ይናገራል፤ ይሄ ጥቃቱና ማግለሉ ነው። በኔ እምነት የወሰድኩት ትክክለኛ አቋም ለጥቃት ዳርጎኛል፤ ያን ነገር ባላደርግ ኖሮ መገለሉ፣ መገፋቱና አድልዎ ይኖራል፤ ነገር ግን ወደዛ ደረጃ አይሸጋገርም ነበር። ያ አምባገነኑ ቡድን የህሊና እስረኞች መፈታት፣ የማዕከላዊ መዘጋትን የመሳሰሉ ውሳኔዎችና እርምጃዎች በሞኖፖሊ (ብቻዬን) ተቆጣጥሬ የነበረውን ስልጣን ያሳጡኛል፤ የማታ ማታ ኢትዮጵያ እውነተኛ ዴሞክራሲ ሊኖራት ነው የሚል ስጋት አድሮበታል። ዲሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ ለእንደነዚህ አይነት ሰዎች ቦታ አይኖራትም፤ የምትሰጠውም ስልጣን አይኖርም። ቢቢሲ፡ እርስዎ ያሳዩት የፖለቲካ እድገት በሌሎች አጋር ድርጅቶች በርታ ባይነትና ድጋፍ የተገኘ መሆኑን ገልፀው ህወሃት ግን ይህንን ይቃወም እንደነበር ገልፀዋል። ምን ማለት ነው? ምን ተጨባጭ መረጃ አለዎት? አቶ ዛዲግ፡ በአንድ ወቅት ጉባኤ ላይ በቀረበ ግምገማ እኛ ያላፀደቅነው ስልጣን ነው የተሰጠው ተብሎ ቀርቦብኛል። ሌሎች በርካታ በኢህአዴግ ውስጥ የሚገኙ መሪዎች ወጣት ሰው ሲያዩ የስራ ፍላጎት ያለው ታታሪ ሰው ሲያዩ ደስ ይላቸዋል። ከብዙዎች ጋር አብረን ሌት ተቀን ሰርተናል። የማቅረብ ፣ የማገዝን፣ ቀናነትና የመሪነት ባህል አይቻለሁ። ህወሃት ውስጥ ያሉ አንዳንድ ሰዎች ግን መጀመሪያውኑ ወጣት ወጥቶ እንዳይታይ በተለይ ደግሞ ከእኔ አይነት አካባቢ የመጣ ሲሆን የበለጠ ጨክነው ይገፋሉ፤ ለሌላው ትግራይ ወጣትም ቢሆን የሚያቀርቡ ሰዎች አይደሉም፤ እንደ እኔ አይነት ከራያ ለመጣ ሰው ሲሆን ግን ይበረታል። ሌላው ቢቀር የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ የሚዲያና ህዝብ ግንኙነት ዴሊቨሪ ዩኒት ሚንስትር ስሆን በጠቅላይ ሚንስትሩ አቅራቢነት ነው፤ ይሁን እንጂ ለማፅደቅ ከስምንት ወር በላይ ወስዷል፤ ከዛም በላይ አላፀድቅም ብሎ ህወሐት እስከ መጨረሻው ሞግቷል። • "በረከትና ታደሰ በሙስና መጠርጠራቸው አስደንቆኛል" አቶ ጌታቸው ረዳ በየደረጃው ኃላፊነት የተሰጠሁባቸው ቦታዎች ህወሐት ጠይቆ አይደለም የተሰጠሁት፤ የነበርኩባቸው የኃላፊነት ቦታዎችም የፌደራል መንግሥት የተለያዩ ቦታዎች ናቸው፤ ያም ቢሆን ህወሐት ተገፍቶ ተለምኖ ነበር ሲያፀድቅ የነበረው፤ አንዳንዴም አላፀድቅም ብሎ ያሰናክላል። ይህ የሚሆነው በእኔ እምነት አንደኛ ወጣት በመሆኔ፤ ሁለተኛ የራያ ልጅ በመሆኔ ነው። ሁለቱ ህወሐት ውስጥ የሚያስገፉ ናቸው። ቢቢሲ፡ የማንነት ጥያቄን ሙሉ ለሙሉ መልሻለሁ ከሚል ድርጅት ጋር ላለፉት ዓመታት አብረው ሲሰሩ ቆይተው አሁን የራያ ማንነት ጥያቄ አለ ብለው መጥተዋል። ለመሆኑ የራያን የማንነት ጥያቄ እርስዎ በህወሃት ውስጥ እያሉ አንስተው ያውቃሉ? አቶ ዛዲግ፡ ደብዳቤ ላይ በግልፅ እንዳመለከትኩት ህወሐት ውስጥ እያለሁ ማንሳት ብቻ ሳይሆን ታግየባቸዋለሁ። በመታገሌ፣ በመጠየቄ ደግሞ ጥቃት ደርሶብኛል፤ መገለል ደርሶብኛል፤ የስም ማጥፋት ዘመቻ ተካሂዶብኛል። አሁንም እተካሄደብኝ ነው። ስለዚህ ሁሉንም ነገሮች አንስቼ የታገልኳቸው ነገሮች ናቸው። የተሰጠኝ ምላሽ ደግሞ አንዳንዶቹ እናየዋለን የሚል ሲሆን፤ ሌሎቹ ደግሞ ይሄ ክህደት ነው... አንዳንዴ 'ሊበራል' ስለሆንክ ነው... ሌላ ጊዜ የአማራ ልጅ ስለሆንክ ነው፤ ሌላ ጊዜ ትግሬነትህን ስለምትጠላ ነው ይላሉ። እንደየ ግለሰቡና እንደየ ስብሰባው ሁኔታ የተለያየ ምላሽ ነበረው። አንድ አይነት መልስ ያጋጠመበት ሁኔታ አላውቅም፤ለመሬት አልታገልንም ግድ የለም ሕዝቡ ይወስናል የሚሉም ነበሩ። ዞሮ ዞሮ እኔ ታግያለሁ፤ ጥያቄው ይህን ነገር በአዎንታዊ መልክ አይተው የተቀበሉት ሰዎች የሉም ከሆነ ፤አላውቅም። መጨረሻ ላይ እንደማይቀየር ሳውቅ ተስፋ ስቆርጥ ወጥቻለሁ። ቢቢሲ፡ ሌላው ያነሱት ጉዳይ ህወሃት ከለውጡ በተቃራኒ ቆሟል የሚል ነገር ነው። ምን ማለትዎ ነው? አቶ ዛዲግ፡ በእኔ እምነት የሐገራችን ህዝቦች ዲሞክራሲ ያስፈልጋቸዋልም፤ ይገባቸዋልም። ያስፈልጋቸዋል ሲባል አገራችን ውስጥ በአስተሳሰብ በሃይማኖት በብሔር የሚገለፅ ብዝሃነት አለ። ይህንን ደግሞ አቻችሎ ለመሄድ የሚያስችለው የዲሞክራሲ ስርዓት ነው። የአገራችን ህዝብ በተለያየ ጊዜ መራር ትግል እያደረገ፣ ውድ ዋጋ እየከፈለ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ስርዓት ለማስፈር የሚያስችል በርካታ ድሎችን ለመፍጠር የታገለ ህዝብ ነው። እነዚህ ድሎች ግን በነጣቂዎችና በጥቂት ስልጣን ፈላጊዎች እየተወሰዱ፤ እድሎች እየመከኑ ነበርና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድና በምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ደመቀ መኮነን እየተመራ ያለው ለውጥ ይህንን አዙሪት የሚቀጭ ነው። እንደ ከዚህ ቀደሙ ከንፈራችንን እየመጠጥን በሃዘን የምናስታውሳቸው ድሎች ሳይሆን የማይመክን ወደኋላ የማይመለስ እድልን አግኝተናል። ህወሃት ይህንን መደገፍ ነበረበት፤ ነገርግን በተለያየ ወቅት ያወጣቸው መግለጫዎች፣ መሪዎች በሚዲያ የሚያስተላልፉት መልዕክት፣ በአጠቃላይ በኢህአዴግም ሆነ በመንግሥትም እየተንፀባረቀ ያለውን አቋም በቅርበት የመረዳት እድል አለኝ፤ የመወያየት እድል አለኝ። እናም... በእኔ አጠቃላይ ግምገማ ህወሐት ለውጡን አልተቀበለም። • "ወሎዬው" መንዙማ ይህ ለውጥ ደግሞ በእኔ እምነት በጣም ወሳኝ ለውጥ ነው። ከዚህም የተሻለ ዲሞክራሲ ያስፈልገን እንደሆነ እንጂ የሚያንሰን አይደለም። ግን ይህንን ትንሹን ለውጥ እንኳን ካልተቀበለ፣ ሌላው ቢቀር እስረኞች ሲፈቱ የተንፀባረቀው ነገር፣ የነበረው እሰጥ አገባ፣ መሪዎችና ግለሰቦች ያሳዩት ነገር፣ በግሌም የደረሰብኝ ጥቃት፤ አይደለም ሰፊ ዲሞክራሲን የመቀበል፤ ትንሿን ተወላግዶ የበቀለውን የማረም ሂደት እንኳን ያለመቀበልና ለማደናቀፍ መታተር ነበረ። በእኔ አተያይ ህወሐት ለውጡን የተቀበለ አልመሰለኝም። ቢቢሲ፡ ለውጡን በተመለከተ በተሰጠው መግለጫ ወቅት የፖለቲካ እሥረኞች እንደሚፈቱ ተገልፆ ከዚያ በኋላ የተባለው በተደጋጋሚ ተቀይሯል። ምን ነበር የተፈጠረው? አቶ ዛዲግ፡ ከአንዳንድ የህወሐት ፖለቲካ አመራሮች የፖለቲካ እስረኞች ሳይሆን በፖለቲካ ምክንያት የታሰሩ ብየ ይፋ እንዳደርግ የማስፈራሪያ፣ የስድብ፣ የዛቻ ውርጅብኝ ተፈፅሞብኛል። ቢቢሲ፡ ከህወሃት አመራሮች ብቻ ነው ዛቻው የመጣው? አቶ ዛዲግ፡ ይሄ የመጣው ፓርቲው ውስጥ ካሉ ሁለት ግለሰቦች እና ሌላ ቦታ ካሉ ሁለት አመራሮች ነው። ከህወሃትጋር ጋር ቅርበት በዛቻውና በማስፈራራቱ በተዘዋዋሪ ተሳትፈዋል። ሌላው ሰው ግን የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝን ጨምሮ ሌሎችም ደስተኛ ነበሩ። ከዚያ በኋላ ሚዲያዎች መግለጫውን እንዲያስተካክሉ ተደርጓል። ቢቢሲ፡ እንዲስተካከል የተደረገው በህወኃት ጫና ነው ማለት ነው? አቶ ዛዲግ፡ ጫናው የመጣው ህወሃት ውስጥ ባሉ አንዳንድ አመራሮች ነው። የደወሉልን ግለሰቦች ቢሆኑም የህወሐት አመራሮች ነበሩ። በወቅቱ አለቃዬ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ነበሩ፤ ሚንስትር ነኝ። ከእኔ በስልጣን ያነሱ የህወኃት አመራርና ከስልጣን የወረዱ ሁሉ ሳይቀሩ ደውለው ማስፈራሪያና ዛቻ አድርሰውብናል። እነዚህ ብቻ ሳይሆኑ በስራ ላይ ያሉ ሰዎችም ማስፈራሪያ አድርሰውብኛል። ከዚያ በኋላ በተደረጉ ስብሰባዎች እና እራሴን መከላከል በማልችልባቸው የማዕከላዊ ስራ አስፈፃሚ መድረኮችም ላይ ይህን ነገር ሆን ብለው አንስተዋል። የቀለም አብዮተኛ ነው፣ ለጥቃት አጋለጠን፣ 'ሊበራል' ነው፤ እያሉ የተለያዩ መድረኮችን በመጠቀም ዛቻና ማብጠልጠል ፈፅመውብኛል። ቢቢሲ፡ በ13 ኛው የህወሃት ጉባዔ ላይ ለማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት ታጭተው ሳይመረጡ ቀርተዋል። በዚህ አኩርፈው ነው ፓርቲውን የለቀቁት የሚሉ አስተያቶች ይሰማሉ። ለዚህ ያለዎት ምላሽ ምንድን ነው? አቶ ዛዲግ፡ መጀመሪያ ጉባዔው ላይ ስጠቆም፤ አንድ የማላውቀው ሰው ነበር የጠቆመኝ። ድጋፍም ተቃውሞም ቀረበ፤ በወቅቱም እኔ ራሴ እጄን አውጥቼ እኔ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባል መሆን አልፈልግም ብዬ ተናግሬያለሁ። ይህ ጉባኤ 1500 ሰዎች የተሳተፉበት ነው፤ በነዚህ ሁሉ ሰዎች ፊት የተነገረ ነገር ውሸት አይደለም፤ ከእውነት ጋር ካልተጣሉ በስተቀር። የኔ የመልቀቂያ ደብዳቤም መርህ ላይ እንጂ ኩርፊያ አያሳይም። በእኔ እምነት ህወሃት ለእኔ የማይሆን ድርጅት እንደሆነ፤ በተለይ መሪዎቹ ዲሞክራሲያዊ እንዳልሆኑ ከተገነዘብኩ ውዬ አድሬያለሁ። ትክክለኛ ጊዜ እየጠበቅኩ ነበር፤ ስለዚህ ይሄ የሚባለው ነገር ተራ የስም ማጥፋት ዘመቻ ነው። ማንኛውም ሰው ከህወሃት ሲወጣ (ትላልቅ መሪዎች ሳይቀር) ማንኳሰስ፣ ከፍተኛ የሆነ ስም ማጥፋት ዘመቻ፣ በሬ ወለደ ወሬ ማስተላለፍ፣ ስራ እንዳያገኙ፣ የግል ሕይወታቸውን እንዳይመሩ የማድረግ ተግባር በየተለያየ ጊዜ እንዳጋጠመ በ1993 ዓ.ም አይተነዋል። ከዚያም በኋላ እንዲሁ። እኔ በመልቀቂያ ደብዳቤዬ ላይ 'በጥይት እንነጋገራለን" ያለኝን ሰው ስም እንኳን አልጠቀስኩም፤ ምክንያቱም ጥያቄዬ የመርህ ጥያቄ ስለሆነ። ቢቢሲ፡ የእርስዎ ቤተሰቦች የራያ ተወላጅአይደሉም፤ እርስዎም ስለ ራያ አይመለከታቸውም የሚሉ ሰዎች አሉ። ምን ምላሽ አለዎት? አቶ ዛዲግ፡ ወደዚህ ደረጃ መውረድ አልፈልግም፤ መጀመሪያ ማንም የሰው ልጅ የትም ቦታ የሚደርስ ጥቃትና ጉዳት ይመለከተዋል። የነፃነት ታጋዩ ቼጉቬራ አርጀንቲናዊ ቢሆኑም የኩባ ህዝቦች ሲበደሉ ያገባኛል ብለው ታግለዋል። ታጋይ የትም ቦታ ያለ ክፉ ድርጅትን ወይም ነገርን ተቃውሞ መታገል ተገቢ ነው። በመርህ ደረጃ ትግል ድንበር የለውም፤ ደም የለውም ። እኔ ግን የራያ ልጅ ነኝ፤ ኢትዮጵያዊም ነኝ፤ ደብዳቤዬ ላይ የገለፅኩት አያቴ ከራያ የሚወለድ ነው። በዚህ ነጭ ውሸት የራያ ህዝብ እየሳቀ ነው። ስለዚህ በራያ ህዝብ እየደረሰ ያለው ጥቃት ይመለከተኛል። ላልተወለድክበትም አካባቢ መቆርቆር መልካም ነው፤ ትልቅነትን ያሳያል፤ ጠባብ አለመሆንን ያሳያል። ቢቢሲ፡ ከሁለት ዓመት በፊት ኢህአዴግ ከአሜሪካ የተሻለ ዲሞክራሲ ገንብቷል ብለው ነበር፤ አሁን ያቀረቡት ሃሳብ ደግሞ ከዚህ ጋር የሚመሳሰል አይደለም። ይህንን እንዴት ያስታርቁታል? በዚያን ጊዜ ያቀረቡትን ሀሳብ ከልብ አምነውበትስ ነበር? አቶ ዛዲግ ፡ በቀጥታ መወሰድ የለበትም። አንድ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁር የፖለቲካ ምህዳር እንዴት መለካት እንደሚቻልና መለኪያዎቹ ላይ ሐሳቦችን አቅርቧል። ለምሳሌ ኢትዮጵያ ውስጥ ምርጫ በሚካሄድበት ወቅት በነቂስ ወጥቶ ድምፅ የሚሰጠው የህዝብ ቁጥር ከአሜሪካ ጋር ስናነፃፅረው በጣም የተሻለ ነው። ከዛ አንፃር ስናየው እንጂ ከአሜሪካ የተሻለ እፁብ ድንቅ ስርዓት ነው አላልኩም፤ ሊሆንም አይችልም። ዲሞክራሲን ከጀመርን አጭር ጊዜ ነው። እንደማይሆን አውቃለሁ። እንደዛ ብዬ የምናገር ሰው አይደለሁም። ቢቢሲ፡ መልቀቂያዎ ላይ አሁንም በፖለቲካ ተሳትፎዎ እንደሚቀጥሉ ገልፀዋል። አዲስ ፓርቲ ሊያቋቁሙ ነው ወይስ ካሉት ፓርቲዎች አንዱን ይቀላቀላሉ? አቶ ዛዲግ፡ ያልኩት ጊዜው ሲደርስ አሳውቃለሁ ነው። በእኔ እምነት ኢትዮጵያ ውስጥ በርካታ ፓርቲዎች አሉ። ሌላ ተጨማሪ ፓርቲ የሚያስፈልገን አይመስለኝም። እንዲያውም ያሉት ፓርቲዎች ቢሰባሰቡ ጥሩ ነው። እስካሁን ካሉት ፓርቲዎች አንዱን መቀላቀል እንጂ አዲስ ፓርቲ ማቋቋም አልፈልግም፤ ዞሮ ዞሮ ሊቀየር የማይችል ነገር የለም። ጊዜው ሲደርስ ኣሳውቃለሁ አሁን ጊዜው አይደለም።
49
አቶ ዛዲግ፡ ኦክስፎርድ ዩኒቨርስቲ የድህረ ምረቃ ትምህርቴን በመከታተል ላይ ነኝ። በቅርቡም ትምህርቴን ስለማጠናቅቅ ወደ አገር ቤት እመለሳለሁ። ቢቢሲ፡የህወሃት አባልነት መልቀቂያውን ያስገቡት ለንደን ሆነው ነው። ኢትዮጵያ ውስጥ እያሉ ማስገባት አይቻልም ነበር? አቶ ዛዲግ፡ የመልቀቂያ ደብዳቤየ ላይ እንዳስቀመጥኩት በተለያየ ምክንያት አልቻልኩም ነበር። ከድርጅቱ ጋር ያለኝ ልዩነት መፈጠር ከጀመረ ቆይቷል። ያሻሽሉ ይሆን የሚለውን እያሰላሰልኩና ተስፋም ስለነበረኝ፤ የመጨረሻውን ውሳኔ ለመወሰንና አሟጥጬ ለመጠቀምምጊዜ ያስፈልግ ነበር። ከዚህም በተጨማሪ መልቀቂያ ማስገባት የራሱ የሆነ አካሄድ አለው። እድልም መስጠት ፈልጌ ስለነበርም ለዛ ነው ጊዜዬን የወሰድኩት። በቅርቡ የሚታዩት ምልክቶች ደግሞ ከናካቴው ከለውጥ ጋር እንደተጣሉ አስረግጦ የሚያስረዱ ነገሮች ስላጋጠሙኝ በዚያ ምክንያት የመጨረሻውን ውሳኔ ለመወሰን ችያለሁ። • አቶ ታደሰ ካሳ፡ "…ወሎዬ ነኝ፤ መታወቂያዬም አማራ የሚል ነው" ቢቢሲ፡ በድርጅትዎ ህወሃት ውስጥ ማስፈራሪያ እና ዛቻ ይደርስብዎ እንደነበር በመልቀቂያ ደብዳቤዎ ላይ ገልፀዋል። በግለሰብ ደረጃ ነው ወይስ እንደ ድርጅት ህወሃትን ወክሎ በደብዳቤ ነው? አቶ ዛዲግ፡ተቋም በሰው ነው የሚወከለው፤ ደብዳቤየ ላይ እንዳስቀመጥኩት ትልልቅ ስልጣን ያላቸው መሪዎች፤ በተለይም የፖለቲካ እስረኞችን በተመለከተ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅህፈት ቤት ፌስቡክና ትዊተር ገፅ በቀጥታ ማስተላለፋችን ከታወቀበት ከዚያ ምሽት ጀምሮ ለረዥም ጊዜ ከአንድ አመት በላይ ማስፈራሪያና ዛቻ ይፈፀምብኝ ነበር። ይህንን የሚያደርሱብኝ ትልልቅ ስልጣን ያላቸው መሪዎች ናቸው። አሁን የግለሰብ ስም ማጥፋት ስለማያስፈልግ ስማቸውን መግለፅ አልፈልግም። የእነሱ ድርጊት እንደ ድርጅት ድርጊት ነው የሚቆጠረው፤ ከተሳደቡም፣ መልካም ስራ ከሰሩም ያው ድርጅታቸውን ወክለው ነው። የደረሰብኝን ዛቻና ማስፈራሪያም አውቀው ከጎኔ የቆሙና አይዞህ ያሉኝ በተራ አባልነት ያሉ ሰዎችም ነበሩ። ምንም እንኳን የተፈፀመው በመሪዎች ቢሆንም ይህ ነገር በተቋም ወይስ በግለሰብ ደረጃ ነው የሚለው አከራካሪ ነው። ያው እንግዲህ እንዘንላቸው ከተባለ ይህ በግለሰብ ደረጃ የተፈፀመ ነው ማለት ይቻላል። ሆኖም ግን ደብዳቤየ ላይ በግልፅ እንዳስቀመጥኩት በዛ ወቅት በወሰድኩት አቋም ነው። በግል ይህ ነው የማይባል፤ ተራ ሳይሆን ከበድ ያለ ጥቃት፣ ዛቻ ፣ ወከባና ትንኮሳ ደርሶብኛል። • በአላማጣ ግጭት ቢያንስ 5 ሰዎች መገደላቸው ተነገረ እነዚህ ሰዎች ደግሞ ተራ ዛቻ ሳይሆን ጥቃት የማድረስ ብቃቱና ከፍተኛ አቅም ያላቸው ናቸው። ያደረጉት ሰዎችም እውነት መሆኑን ያውቁታል። ከዚያም አልፎ በማህበራዊ ሚዲያና በራሳቸው ኔትወርኮች የስም ማጥፋት ዘመቻ ደርሶብኛል። ይሄ ሁሉ የሆነው የህሊና እስረኞች አሉ ብዬ ስላመንኩና ሁለተኛ ያ ደግሞ ለኢትዮጵያ ህዝብ በፍጥነት እንዲታወቅ ስለተደረገ ውሳኔ የማስቀየሪያ ጊዜ አጣን፤ ሁለተኛ የህሊና እስረኛ የሚባል ነገርም እንዳለ ተጋለጠ፤ እንግልትና ስቃይም እንዳለ ተጋለጥን የሚል ስሜት የደረሰባቸው ናቸው። በኔ እምነት ይህንን ማድረጌ ትክክል ነው፤ ለትግራይም ህዝብ እንዲሁ ለህወሃትም ችግሩ ካለ መታረሙ የሚጠቅም እንጂ እንደሆነ አይጎዳም። ሰዎች በመደብደባቸውና በመታሰራቸው ህወሐት የሚያተርፍ አይመስለኝም። ፕሮግራሙም ላይ እንዳስቀመጠው ለዲሞክራሲ የሚታገል ድርጅት ነው። ለዲሞክራሲ የሚታገል ከሆነ እንግልትን መፍቀድ የለበትም፤ በህገ መንግሥቱ መሰረት የህሊና እስረኞች ሊኖሩ አይገባም። ስለዚህ የወሰድኩት አቋም ትክክል ነው። ትክክለኛ አቋም በመውሰዴ ግን የጥፋት አቋም ያራምዱ የነበሩ ኃይሎች ስልጣናቸውን ተገን አድርገው የማይገባ ዛቻና ድርጊት ፈፅመውብኛል። ቢቢሲ፡ ደረሰብኝ የሚሉት ማስፈራሪያና ዛቻ እርስዎ ዛዲግ በመሆንዎ የደረሰብዎት ነው? ወይስ መነሻ አለው? አቶ ዛዲግ፡ በአጠቃላይ ፓርቲውን ከተቀላቀልኩ ጀምሮ የባዳነትና የባይተዋርነት ስሜት እንዲሰማኝ ተደርጓል። እኔ ብቻ ሳልሆን በርካታ ከራያ የመጡ ሰዎች ይህንን ስሜት ይጋራሉ። ተሰባስበንና ተገናኝተን ስናወራ ሁሉም ይህንን ይናገራል፤ ይሄ ጥቃቱና ማግለሉ ነው። በኔ እምነት የወሰድኩት ትክክለኛ አቋም ለጥቃት ዳርጎኛል፤ ያን ነገር ባላደርግ ኖሮ መገለሉ፣ መገፋቱና አድልዎ ይኖራል፤ ነገር ግን ወደዛ ደረጃ አይሸጋገርም ነበር። ያ አምባገነኑ ቡድን የህሊና እስረኞች መፈታት፣ የማዕከላዊ መዘጋትን የመሳሰሉ ውሳኔዎችና እርምጃዎች በሞኖፖሊ (ብቻዬን) ተቆጣጥሬ የነበረውን ስልጣን ያሳጡኛል፤ የማታ ማታ ኢትዮጵያ እውነተኛ ዴሞክራሲ ሊኖራት ነው የሚል ስጋት አድሮበታል። ዲሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ ለእንደነዚህ አይነት ሰዎች ቦታ አይኖራትም፤ የምትሰጠውም ስልጣን አይኖርም። ቢቢሲ፡ እርስዎ ያሳዩት የፖለቲካ እድገት በሌሎች አጋር ድርጅቶች በርታ ባይነትና ድጋፍ የተገኘ መሆኑን ገልፀው ህወሃት ግን ይህንን ይቃወም እንደነበር ገልፀዋል። ምን ማለት ነው? ምን ተጨባጭ መረጃ አለዎት? አቶ ዛዲግ፡ በአንድ ወቅት ጉባኤ ላይ በቀረበ ግምገማ እኛ ያላፀደቅነው ስልጣን ነው የተሰጠው ተብሎ ቀርቦብኛል። ሌሎች በርካታ በኢህአዴግ ውስጥ የሚገኙ መሪዎች ወጣት ሰው ሲያዩ የስራ ፍላጎት ያለው ታታሪ ሰው ሲያዩ ደስ ይላቸዋል። ከብዙዎች ጋር አብረን ሌት ተቀን ሰርተናል። የማቅረብ ፣ የማገዝን፣ ቀናነትና የመሪነት ባህል አይቻለሁ። ህወሃት ውስጥ ያሉ አንዳንድ ሰዎች ግን መጀመሪያውኑ ወጣት ወጥቶ እንዳይታይ በተለይ ደግሞ ከእኔ አይነት አካባቢ የመጣ ሲሆን የበለጠ ጨክነው ይገፋሉ፤ ለሌላው ትግራይ ወጣትም ቢሆን የሚያቀርቡ ሰዎች አይደሉም፤ እንደ እኔ አይነት ከራያ ለመጣ ሰው ሲሆን ግን ይበረታል። ሌላው ቢቀር የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ የሚዲያና ህዝብ ግንኙነት ዴሊቨሪ ዩኒት ሚንስትር ስሆን በጠቅላይ ሚንስትሩ አቅራቢነት ነው፤ ይሁን እንጂ ለማፅደቅ ከስምንት ወር በላይ ወስዷል፤ ከዛም በላይ አላፀድቅም ብሎ ህወሐት እስከ መጨረሻው ሞግቷል። • "በረከትና ታደሰ በሙስና መጠርጠራቸው አስደንቆኛል" አቶ ጌታቸው ረዳ በየደረጃው ኃላፊነት የተሰጠሁባቸው ቦታዎች ህወሐት ጠይቆ አይደለም የተሰጠሁት፤ የነበርኩባቸው የኃላፊነት ቦታዎችም የፌደራል መንግሥት የተለያዩ ቦታዎች ናቸው፤ ያም ቢሆን ህወሐት ተገፍቶ ተለምኖ ነበር ሲያፀድቅ የነበረው፤ አንዳንዴም አላፀድቅም ብሎ ያሰናክላል። ይህ የሚሆነው በእኔ እምነት አንደኛ ወጣት በመሆኔ፤ ሁለተኛ የራያ ልጅ በመሆኔ ነው። ሁለቱ ህወሐት ውስጥ የሚያስገፉ ናቸው። ቢቢሲ፡ የማንነት ጥያቄን ሙሉ ለሙሉ መልሻለሁ ከሚል ድርጅት ጋር ላለፉት ዓመታት አብረው ሲሰሩ ቆይተው አሁን የራያ ማንነት ጥያቄ አለ ብለው መጥተዋል። ለመሆኑ የራያን የማንነት ጥያቄ እርስዎ በህወሃት ውስጥ እያሉ አንስተው ያውቃሉ? አቶ ዛዲግ፡ ደብዳቤ ላይ በግልፅ እንዳመለከትኩት ህወሐት ውስጥ እያለሁ ማንሳት ብቻ ሳይሆን ታግየባቸዋለሁ። በመታገሌ፣ በመጠየቄ ደግሞ ጥቃት ደርሶብኛል፤ መገለል ደርሶብኛል፤ የስም ማጥፋት ዘመቻ ተካሂዶብኛል። አሁንም እተካሄደብኝ ነው። ስለዚህ ሁሉንም ነገሮች አንስቼ የታገልኳቸው ነገሮች ናቸው። የተሰጠኝ ምላሽ ደግሞ አንዳንዶቹ እናየዋለን የሚል ሲሆን፤ ሌሎቹ ደግሞ ይሄ ክህደት ነው... አንዳንዴ 'ሊበራል' ስለሆንክ ነው... ሌላ ጊዜ የአማራ ልጅ ስለሆንክ ነው፤ ሌላ ጊዜ ትግሬነትህን ስለምትጠላ ነው ይላሉ። እንደየ ግለሰቡና እንደየ ስብሰባው ሁኔታ የተለያየ ምላሽ ነበረው። አንድ አይነት መልስ ያጋጠመበት ሁኔታ አላውቅም፤ለመሬት አልታገልንም ግድ የለም ሕዝቡ ይወስናል የሚሉም ነበሩ። ዞሮ ዞሮ እኔ ታግያለሁ፤ ጥያቄው ይህን ነገር በአዎንታዊ መልክ አይተው የተቀበሉት ሰዎች የሉም ከሆነ ፤አላውቅም። መጨረሻ ላይ እንደማይቀየር ሳውቅ ተስፋ ስቆርጥ ወጥቻለሁ። ቢቢሲ፡ ሌላው ያነሱት ጉዳይ ህወሃት ከለውጡ በተቃራኒ ቆሟል የሚል ነገር ነው። ምን ማለትዎ ነው? አቶ ዛዲግ፡ በእኔ እምነት የሐገራችን ህዝቦች ዲሞክራሲ ያስፈልጋቸዋልም፤ ይገባቸዋልም። ያስፈልጋቸዋል ሲባል አገራችን ውስጥ በአስተሳሰብ በሃይማኖት በብሔር የሚገለፅ ብዝሃነት አለ። ይህንን ደግሞ አቻችሎ ለመሄድ የሚያስችለው የዲሞክራሲ ስርዓት ነው። የአገራችን ህዝብ በተለያየ ጊዜ መራር ትግል እያደረገ፣ ውድ ዋጋ እየከፈለ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ስርዓት ለማስፈር የሚያስችል በርካታ ድሎችን ለመፍጠር የታገለ ህዝብ ነው። እነዚህ ድሎች ግን በነጣቂዎችና በጥቂት ስልጣን ፈላጊዎች እየተወሰዱ፤ እድሎች እየመከኑ ነበርና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድና በምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ደመቀ መኮነን እየተመራ ያለው ለውጥ ይህንን አዙሪት የሚቀጭ ነው። እንደ ከዚህ ቀደሙ ከንፈራችንን እየመጠጥን በሃዘን የምናስታውሳቸው ድሎች ሳይሆን የማይመክን ወደኋላ የማይመለስ እድልን አግኝተናል። ህወሃት ይህንን መደገፍ ነበረበት፤ ነገርግን በተለያየ ወቅት ያወጣቸው መግለጫዎች፣ መሪዎች በሚዲያ የሚያስተላልፉት መልዕክት፣ በአጠቃላይ በኢህአዴግም ሆነ በመንግሥትም እየተንፀባረቀ ያለውን አቋም በቅርበት የመረዳት እድል አለኝ፤ የመወያየት እድል አለኝ። እናም... በእኔ አጠቃላይ ግምገማ ህወሐት ለውጡን አልተቀበለም። • "ወሎዬው" መንዙማ ይህ ለውጥ ደግሞ በእኔ እምነት በጣም ወሳኝ ለውጥ ነው። ከዚህም የተሻለ ዲሞክራሲ ያስፈልገን እንደሆነ እንጂ የሚያንሰን አይደለም። ግን ይህንን ትንሹን ለውጥ እንኳን ካልተቀበለ፣ ሌላው ቢቀር እስረኞች ሲፈቱ የተንፀባረቀው ነገር፣ የነበረው እሰጥ አገባ፣ መሪዎችና ግለሰቦች ያሳዩት ነገር፣ በግሌም የደረሰብኝ ጥቃት፤ አይደለም ሰፊ ዲሞክራሲን የመቀበል፤ ትንሿን ተወላግዶ የበቀለውን የማረም ሂደት እንኳን ያለመቀበልና ለማደናቀፍ መታተር ነበረ። በእኔ አተያይ ህወሐት ለውጡን የተቀበለ አልመሰለኝም። ቢቢሲ፡ ለውጡን በተመለከተ በተሰጠው መግለጫ ወቅት የፖለቲካ እሥረኞች እንደሚፈቱ ተገልፆ ከዚያ በኋላ የተባለው በተደጋጋሚ ተቀይሯል። ምን ነበር የተፈጠረው? አቶ ዛዲግ፡ ከአንዳንድ የህወሐት ፖለቲካ አመራሮች የፖለቲካ እስረኞች ሳይሆን በፖለቲካ ምክንያት የታሰሩ ብየ ይፋ እንዳደርግ የማስፈራሪያ፣ የስድብ፣ የዛቻ ውርጅብኝ ተፈፅሞብኛል። ቢቢሲ፡ ከህወሃት አመራሮች ብቻ ነው ዛቻው የመጣው? አቶ ዛዲግ፡ ይሄ የመጣው ፓርቲው ውስጥ ካሉ ሁለት ግለሰቦች እና ሌላ ቦታ ካሉ ሁለት አመራሮች ነው። ከህወሃትጋር ጋር ቅርበት በዛቻውና በማስፈራራቱ በተዘዋዋሪ ተሳትፈዋል። ሌላው ሰው ግን የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝን ጨምሮ ሌሎችም ደስተኛ ነበሩ። ከዚያ በኋላ ሚዲያዎች መግለጫውን እንዲያስተካክሉ ተደርጓል። ቢቢሲ፡ እንዲስተካከል የተደረገው በህወኃት ጫና ነው ማለት ነው? አቶ ዛዲግ፡ ጫናው የመጣው ህወሃት ውስጥ ባሉ አንዳንድ አመራሮች ነው። የደወሉልን ግለሰቦች ቢሆኑም የህወሐት አመራሮች ነበሩ። በወቅቱ አለቃዬ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ነበሩ፤ ሚንስትር ነኝ። ከእኔ በስልጣን ያነሱ የህወኃት አመራርና ከስልጣን የወረዱ ሁሉ ሳይቀሩ ደውለው ማስፈራሪያና ዛቻ አድርሰውብናል። እነዚህ ብቻ ሳይሆኑ በስራ ላይ ያሉ ሰዎችም ማስፈራሪያ አድርሰውብኛል። ከዚያ በኋላ በተደረጉ ስብሰባዎች እና እራሴን መከላከል በማልችልባቸው የማዕከላዊ ስራ አስፈፃሚ መድረኮችም ላይ ይህን ነገር ሆን ብለው አንስተዋል። የቀለም አብዮተኛ ነው፣ ለጥቃት አጋለጠን፣ 'ሊበራል' ነው፤ እያሉ የተለያዩ መድረኮችን በመጠቀም ዛቻና ማብጠልጠል ፈፅመውብኛል። ቢቢሲ፡ በ13 ኛው የህወሃት ጉባዔ ላይ ለማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት ታጭተው ሳይመረጡ ቀርተዋል። በዚህ አኩርፈው ነው ፓርቲውን የለቀቁት የሚሉ አስተያቶች ይሰማሉ። ለዚህ ያለዎት ምላሽ ምንድን ነው? አቶ ዛዲግ፡ መጀመሪያ ጉባዔው ላይ ስጠቆም፤ አንድ የማላውቀው ሰው ነበር የጠቆመኝ። ድጋፍም ተቃውሞም ቀረበ፤ በወቅቱም እኔ ራሴ እጄን አውጥቼ እኔ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባል መሆን አልፈልግም ብዬ ተናግሬያለሁ። ይህ ጉባኤ 1500 ሰዎች የተሳተፉበት ነው፤ በነዚህ ሁሉ ሰዎች ፊት የተነገረ ነገር ውሸት አይደለም፤ ከእውነት ጋር ካልተጣሉ በስተቀር። የኔ የመልቀቂያ ደብዳቤም መርህ ላይ እንጂ ኩርፊያ አያሳይም። በእኔ እምነት ህወሃት ለእኔ የማይሆን ድርጅት እንደሆነ፤ በተለይ መሪዎቹ ዲሞክራሲያዊ እንዳልሆኑ ከተገነዘብኩ ውዬ አድሬያለሁ። ትክክለኛ ጊዜ እየጠበቅኩ ነበር፤ ስለዚህ ይሄ የሚባለው ነገር ተራ የስም ማጥፋት ዘመቻ ነው። ማንኛውም ሰው ከህወሃት ሲወጣ (ትላልቅ መሪዎች ሳይቀር) ማንኳሰስ፣ ከፍተኛ የሆነ ስም ማጥፋት ዘመቻ፣ በሬ ወለደ ወሬ ማስተላለፍ፣ ስራ እንዳያገኙ፣ የግል ሕይወታቸውን እንዳይመሩ የማድረግ ተግባር በየተለያየ ጊዜ እንዳጋጠመ በ1993 ዓ.ም አይተነዋል። ከዚያም በኋላ እንዲሁ። እኔ በመልቀቂያ ደብዳቤዬ ላይ 'በጥይት እንነጋገራለን" ያለኝን ሰው ስም እንኳን አልጠቀስኩም፤ ምክንያቱም ጥያቄዬ የመርህ ጥያቄ ስለሆነ። ቢቢሲ፡ የእርስዎ ቤተሰቦች የራያ ተወላጅአይደሉም፤ እርስዎም ስለ ራያ አይመለከታቸውም የሚሉ ሰዎች አሉ። ምን ምላሽ አለዎት? አቶ ዛዲግ፡ ወደዚህ ደረጃ መውረድ አልፈልግም፤ መጀመሪያ ማንም የሰው ልጅ የትም ቦታ የሚደርስ ጥቃትና ጉዳት ይመለከተዋል። የነፃነት ታጋዩ ቼጉቬራ አርጀንቲናዊ ቢሆኑም የኩባ ህዝቦች ሲበደሉ ያገባኛል ብለው ታግለዋል። ታጋይ የትም ቦታ ያለ ክፉ ድርጅትን ወይም ነገርን ተቃውሞ መታገል ተገቢ ነው። በመርህ ደረጃ ትግል ድንበር የለውም፤ ደም የለውም ። እኔ ግን የራያ ልጅ ነኝ፤ ኢትዮጵያዊም ነኝ፤ ደብዳቤዬ ላይ የገለፅኩት አያቴ ከራያ የሚወለድ ነው። በዚህ ነጭ ውሸት የራያ ህዝብ እየሳቀ ነው። ስለዚህ በራያ ህዝብ እየደረሰ ያለው ጥቃት ይመለከተኛል። ላልተወለድክበትም አካባቢ መቆርቆር መልካም ነው፤ ትልቅነትን ያሳያል፤ ጠባብ አለመሆንን ያሳያል። ቢቢሲ፡ ከሁለት ዓመት በፊት ኢህአዴግ ከአሜሪካ የተሻለ ዲሞክራሲ ገንብቷል ብለው ነበር፤ አሁን ያቀረቡት ሃሳብ ደግሞ ከዚህ ጋር የሚመሳሰል አይደለም። ይህንን እንዴት ያስታርቁታል? በዚያን ጊዜ ያቀረቡትን ሀሳብ ከልብ አምነውበትስ ነበር? አቶ ዛዲግ ፡ በቀጥታ መወሰድ የለበትም። አንድ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁር የፖለቲካ ምህዳር እንዴት መለካት እንደሚቻልና መለኪያዎቹ ላይ ሐሳቦችን አቅርቧል። ለምሳሌ ኢትዮጵያ ውስጥ ምርጫ በሚካሄድበት ወቅት በነቂስ ወጥቶ ድምፅ የሚሰጠው የህዝብ ቁጥር ከአሜሪካ ጋር ስናነፃፅረው በጣም የተሻለ ነው። ከዛ አንፃር ስናየው እንጂ ከአሜሪካ የተሻለ እፁብ ድንቅ ስርዓት ነው አላልኩም፤ ሊሆንም አይችልም። ዲሞክራሲን ከጀመርን አጭር ጊዜ ነው። እንደማይሆን አውቃለሁ። እንደዛ ብዬ የምናገር ሰው አይደለሁም። ቢቢሲ፡ መልቀቂያዎ ላይ አሁንም በፖለቲካ ተሳትፎዎ እንደሚቀጥሉ ገልፀዋል። አዲስ ፓርቲ ሊያቋቁሙ ነው ወይስ ካሉት ፓርቲዎች አንዱን ይቀላቀላሉ? አቶ ዛዲግ፡ ያልኩት ጊዜው ሲደርስ አሳውቃለሁ ነው። በእኔ እምነት ኢትዮጵያ ውስጥ በርካታ ፓርቲዎች አሉ። ሌላ ተጨማሪ ፓርቲ የሚያስፈልገን አይመስለኝም። እንዲያውም ያሉት ፓርቲዎች ቢሰባሰቡ ጥሩ ነው። እስካሁን ካሉት ፓርቲዎች አንዱን መቀላቀል እንጂ አዲስ ፓርቲ ማቋቋም አልፈልግም፤ ዞሮ ዞሮ ሊቀየር የማይችል ነገር የለም። ጊዜው ሲደርስ ኣሳውቃለሁ አሁን ጊዜው አይደለም።
አቶ ዛዲግ ፡ ኦክስፎርድ ዩኒቨርስቲ የድህረ ምረቃ ትምህርቴን በመከታተል ላይ ነኝ ። በቅርቡም ትምህርቴን ስለማጠናቅቅ ወደ አገር ቤት እመለሳለሁ ። ቢቢሲ ፡ የህወሃት አባልነት መልቀቂያውን ያስገቡት ለንደን ሆነው ነው ። ኢትዮጵያ ውስጥ እያሉ ማስገባት አይቻልም ነበር? አቶ ዛዲግ ፡ የመልቀቂያ ደብዳቤየ ላይ እንዳስቀመጥኩት በተለያየ ምክንያት አልቻልኩም ነበር ። ከድርጅቱ ጋር ያለኝ ልዩነት መፈጠር ከጀ ቆይቷል ። ያሻሽሉ ይሆን የሚለውን እያሰላሰልኩና ተስፋም ስለነበረኝ የመጨረሻውን ፤ ውሳኔ ለመወሰንና አሟጥጬ ለመጠቀምምጊዜ ያስፈልግ ነበር ። ከዚህም በተጨማሪ መልቀቂያ ማስገባት የራሱ የሆነ አካሄድ አለው ። + እድልsም መስጠት ፈልጌ ስለነበርም ለዛ ነው ጊዜዬን የወሰድኩት ። በቅርቡ የሚታዩት ምልክቶች ደግሞ ከናካቴው ከለውጥ ጋር እንደተጣሉ አስረግጦ የሚያስረዱ ነገሮች ስላጋጠሙኝ በዚያ ምክንያት የመጨረሻውን ውሳኔ ለመወሰን ችያለሁ ። • አቶ ታደሰ ካሳ ፡ " … ወሎዬ ነኝ ፤ መታወቂያዬም አማራ የሚል ነው " ቢቢሲ ፡ በድርጅትዎ ህወሃት ውስጥ ማስፈራሪያ እና ዛቻ ይደርስብዎ እንደነበር በመልቀቂያ ደብዳቤዎ ላይ ገልፀዋል ። በግለሰብ ደረጃ ነው ወይስ እንደ ድርጅት ህወሃትን ወክሎ በደብዳቤ ነው? አቶ ዛዲግ ፡ ተቋም በሰው ነው የሚወከለው ፤ ደብዳቤየ ላይ እንዳስቀመጥኩት ትልልቅ ስልጣን ያላቸው መሪዎች ፤ በተለይም የፖለቲካ እስረኞችን በተመለከተ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅህፈት ቤት ፌስቡክና ትዊተር ገፅ በቀጥታ ማስተላለፋችን ከታወቀበት ከዚያ ምሽት ጀምሮ ለረዥም ጊዜ ከአንድ አመት በላይ ማስፈራሪያና ዛቻ ይፈፀምብኝ ነበር ። ይህንን የሚያደርሱብኝ ትልልቅ ስልጣን ያላቸው መሪዎች ናቸው ። አሁን የግለሰብ ስም ማጥፋት ስለማያስፈልግ ስማቸውን መ ግለፅ አልፈልግም ። የእነሱ ድርጊት እንደ ድርጅት ድርጊት ነው የሚቆጠረው ፤ ከተሳደቡም ፣ መልካም ስራ ከሰሩም ያው ድርጅታቸውን ወው ነው ። የደረሰብኝን ዛቻና ማስፈራሪያም አውቀው ከጎኔ የቆሙና አይዞህ ያሉኝ በተራ አባልነት ያሉ ሰዎችም ነበሩ ። ምንም እንኳን የተፈፀመው በመሪዎች ቢሆንም ይህ ነገር በተቋም ወይስ በግለሰብ ደረጃ ነው የሚለው አከራካሪ ነው ። ያው እንግዲህ እንዘንላቸው ከተባለ ይህ በግለሰብ ደረጃ የተፈፀመ ነው ማለት ይቻላል ። ሆኖም ግን ደብዳቤየ ላይ በግልፅ እንዳስቀመጥኩት በዛ ወቅት በወሰድኩት አቋም ነው ። በግል ይህ ነው የማይባል ፤ ተራ ሳይሆን ከበድ ያለ ጥቃት ፣ ዛቻ ፣ ወከባና ትንኮሳ ደርሶብኛል ። • በአላማጣ ግጭት ቢያንስ five ሰዎች መገደላቸው ተነገረ እነዚህ ሰዎች ደግሞ ተራ ዛቻ ሳይሆን ጥቃት የማድረስ ብቃቱና ከፍተኛ አቅም ያላቸው ናቸው ። ያደረጉት ሰዎችም እውነት መሆኑን ያውቁታል ። ከዚያም አልፎ በማህበራዊ ሚዲያና በራሳቸው ኔ ትወርኮች የስም ማጥፋት ዘመቻ ደርሶብኛል ። ሁሉ ይሄ የሆነው የህሊና እስረኞች አሉ ብዬ ስላመንኩና ሁለተኛ ያ ደግሞ ለኢትዮጵያ ህዝብ በፍጥነት እንዲታወቅ ስለተደረገ ውሳኔ የማስቀየሪያ ጊዜ አጣን ፤ ሁለተኛ የህሊና እስረኛ የሚባል ነገርም እንዳለ ተጋለጠ ፤ እንግልትና ስቃይም እንዳለ ተጋለጥን የሚል ስሜት የደረሰባቸው ናቸው ። በኔ እምነት ይህንን ማድረጌ ትክክል ነው ፤ ለትግራይም ህዝብ እንዲሁ ለህወሃትም ችግሩ ካለ መታረሙ የሚጠቅም እንጂ እንደሆነ አይጎዳም ። ሰዎች በመደብደባቸውና በመታሰራቸው ህወሐት የሚያተርፍ አይመስለኝም ። ፕሮግራሙም ላይ እንዳስቀመጠው ለዲሞክራሲ የሚታገል ድርጅት ነው ። ለዲሞክራሲ የሚታገል ከሆነ እንግልትን መፍቀድ የለበትም ፤ በህገ መንግሥቱ መmረu የህሊና እስረኞች ሊኖሩ አይገባም ። ስለዚህ የወሰድኩት ትክHp አቋም ነው ። ትክክለኛ አቋም በመውሰዴ ግን የጥፋት አቋም ያራ ምዱ የነበሩ Uይሎ * ስልጣናቸውን ተገን አድርገው የማይገባ ዛቻና ድርጊት ፈፅመውብኛል ። ቢቢሲ ፡ ደረሰብኝ የሚሉት ማስፈራሪያና ዛቻ እርስዎ ዛዲግ በመሆንዎ የደረሰብዎት ነው? መነሻ ወይስ አለው? አቶ ዛዲግ ፡ በአጠቃላይ ከተቀላቀልኩ ፓርቲውን የባዳነትና ጀምሮ የባይተዋርነት ስሜት እንዲሰማኝ ተደርጓል ። እኔ ብቻ ሳልሆን በርካታ ከራያ የመጡ ሰዎች ይህንን ስሜት ይጋራሉ ። ተሰባስበንና ተገናኝተን ስናወራ ሁሉም ይህንን ይናገራል ፤ ይሄ ጥቃnቱ_ና ማግለሉ ነው ። በኔ እምነት የወሰድኩት ትክክለኛ አቋም ለጥቃት ዳርጎኛል ፤ ያን ነገር ባላደርግ ኖሮ መገለሉ ፣ መገፋቱና አድልዎ ይኖራል ፤ ነገር ግን ወደዛ ደረጃ አይሸጋገርም ነበር ። ያ አምባገነኑ ቡድን የህሊና እስረኞች መፈታት ፣ የማዕከላዊ መዘጋትን የመሳሰሉ ውሳኔዎችና እርምጃዎች በሞኖፖሊ (ብቻዬን) ተቆጣጥሬ የነበረውን ስልጣን ያሳጡኛል ፤ የማታ ማታ ኢትዮጵያ እውነተኛ ዴሞክራሲ ሊኖራት ነው የሚል ስጋት አድሮበታል ። ዲሞክራሲያዊት ኢትዮጵያ iእEደነዚS አይነት ሰዎች ቦታ አይኖራትም ፤ የምትሰጠውም ስልጣን አይኖርም ። ቢቢሲ ፡ እርስዎ ያሳዩት የፖለቲካ እት በሌሎች አጋር ድርጅቶች በርታ ባይነትና ድጋፍ የተገኘ መሆኑን ገልፀው ህወሃት ግን ይህንን ይቃወም እንደነበር ገልፀዋል ። ምን ማለት ነው? ምን ተጨባጭ መረጃ አለዎት? አቶ ዛዲግ ፡ በአንድ ወቅት ጉባኤ ላይ በቀረበ ግምገማ እኛ ያላፀደቅነው ስልጣን ነው የተሰ * I ተብሎ ቀርቦብኛል ። ሌሎች በርካታ በኢህአዴግ ውስጥ የሚገኙ መሪዎች ወጣት ሰው ሲያዩ የስራ ፍላጎት ያለው ታታሪ ሰው ሲያዩ ደስ ይላቸዋል ። ከብዙዎች ጋር አብረን ሌት ተቀን ሰርተናል ። የማቅረብ ፣ የማገዝን ፣ ቀናነትና የመሪነት ባህል አይቻለሁ ። ህወሃት ውስጥ ያሉ አንዳንድ ሰዎች ግን መጀመሪያውኑ ወጣት እንዳይታይ ወጥቶ በተለይ ከእኔ ደግሞ አነ አካባቢ የመጣ ሲሆን የበለጠ ጨክነው ይገፋሉ ፤ ለሌላው ትግራይ ወጣትም ቢሆን የሚያቀርቡ ሰዎች አይደሉም ፤ እንደ እኔ አይነት ከራያ ለመጣ ሰው ሲሆን ግን ይበረታል ። ሌላው ቢቀር የቀድሞው ጠቅላይ ሚ ኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ የሚዲያና ህዝብ ግንኙነት ዴሊቨሪ ዩኒት ሚንስትር ስሆን በጠቅላይ ሚንስትሩ አቅራቢነት ነው ፤ ይሁን እንጂ ለማፅደቅ ከስምንት ወር በላይ ወስዷል ፤ ከዛም በላይ አላፀድቅም ብሎ ህወሐት እስከ መጨረሻው ሞግቷል ። • " በረከትና ታደሰ በሙስና መጠርጠራቸው አስደንቆኛል " አቶ ጌታቸው ረዳ በየደረጃው ኃBላፊነPት የተሰጠሁባቸው ቦታዎች ህወሐት ጠይቆ አይደለም የተሰጠሁት ፤ የነበርኩባቸው የኃላፊነት ቦታዎችም የፌደራል መንግሥት የ2ተaለያዩ sቦታ ^ ዎች ናቸው ፤ ያም ቢሆን ህወሐት ተገፍቶ ተለምኖ ነበር ሲያፀድቅ የነበረው ፤ አንዳንዴም አላፀድቅም ብሎ ። ያሰናክላል ይህ የሚሆነው በእኔ እምነት አንደኛ ወጣት በመሆኔ ፤ ሁለተኛ የራያ ልጅ በመሆኔ ነው ። ሁለቱ ህወሐት ውስጥ የሚያስገፉ ናቸው ። ቢቢሲ ፡ የማንነት ጥያቄን ሙሉ ለሙሉ መልሻለሁ ከሚል ድርጅት ጋር ላለፉት ዓመታት አብረው ሲሰሩ ቆይተው አሁን የራያ ማንነት ጥያቄ አለ ብለው መጥተዋል ። ለመሆኑ የራያን የማንነት ጥያቄ እርስዎ በህወሃት ውስጥ እያሉ አንስተው ያውቃሉ? አቶ ዛዲግ ፡ ደብዳቤ ላይ በግልፅ እንዳመለከትኩት ህወሐት ውስጥ እያለሁ ማንሳት ብቻ ሳይሆን ታግየባቸዋለሁ ። በመታገሌ ፣ በመጠየቄ ደግሞ ጥቃት ደርሶብኛል ፤ መገለል ደርሶብኛል ፤ የስም ማጥፋት ዘመቻ ተካሂዶብኛል ። አሁንም እተካሄደብኝ ነው ። ስለዚህ ሁሉንም ነገሮች አንስቼ የታገልኳቸው ነገሮች ናቸው ። የተሰጠኝ ምላሽ ደግሞ አንዳንዶቹ እናየዋለን የሚል ሲሆን ፤ ሌሎቹ ደግሞ ይሄ ክህደት ነው. .. አንዳንዴ ' ሊበራል ' ስለሆንክ ነው. .. ሌላ ጊዜ የአማራ ልጅ ስለሆንክ ነው ፤ ሌላ ትግሬነትህን ጊዜ ስለምትጠላ ነው ይላሉ ። እንደየ ግለሰቡና እንደየ ስብሰባው ሁኔታ የተለያየ ምላሽ ነበረው ። አንድ q7ነት መልስ ያጋጠመበት ሁኔታ አላውቅም ፤ ለመሬት አልታገልንም ግድ የለም ሕዝቡ ይወስናል የሚሉም ነበሩ ። ዞሮ ዞሮ እኔ ታግያለሁ ፤ ጥያቄው ይህን ነገር በአዎንታዊ መልክ አይተው የተቀበሉት ሰዎች የሉም ከሆነ ፤ አላውቅም ። መጨረሻ ላይ እንደማይቀየር ሳውቅ ተስፋ ስቆርጥ ወጥቻለሁ ። ቢቢሲ ፡ ሌላው ያነሱት ጉዳይ @ ህወ! ሃት ከለውጡ በተቃራኒ ቆሟል የሚል ነገር ነው ። ህዝቦች ዲሞክራሲ ያስፈልጋቸዋልም ፤ ይገባቸዋልም ። ያስፈልጋቸዋል ሲባል አገራችን ውስጥ በአስተሳሰብ በሃይማኖት በብሔር የሚገለፅ ብዝሃነት አለ ። ይህንን ደግሞ አቻችሎ ለመሄድ የሚያስችለው የዲሞክራሲ ስርዓት ነው ። የአገራችን ህዝብ በተለያየ ጊዜ መራር ትግል እያደረገ ፣ ውድ ዋጋ እየከፈለ ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ዲሞክራሲያዊ ስርዓት ለማስፈር የሚያስችል በር ካታ ድሎችን ለመፍጠር የታገለ ህዝብ ነው ። እነዚህ ድሎች ግን በነጣቂዎችና በጥቂት ስልጣን ፈላጊዎች እየተወሰዱ ፤ እድሎች እየመከኑ ነበርና በጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድና በምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ደመቀ መኮነን እየተመራ ያለው ለውጥ ይህንን አዙሪት የሚቀጭ ነው ። እንደ ከዚህ ቀደሙ ከንፈራችንን እየመጠጥን በሃዘን የምናስታው ሳቸው ድሎች ሳይሆን የማይመክን ወደኋላ የማይመለስ እድልን አግኝተናል ። ህወሃት ይህንን መደገፍ ነበረበት ፤ ነገርግን በተለያየ ወቅት ያወጣቸው መግለጫዎች ፣ መሪዎች በሚዲያ የሚያስተላልፉት መልዕክት ፣ በአጠቃላይ በኢህአዴግም እየተንፀባረቀ ሆነ በመንግሥትም ያለውን አቋም በቅርበት የመረዳት እድል አለኝ ፤ ወያየት እድል አለኝ ። እናም. .. በእኔ አጠቃላይ ግምገማ ህወሐት ለውጡን አልተቀበለም ። • " ወሎዬው " መንዙማ ይህ ለውጥ ደግሞ በእኔ እምነት በጣም ወሳኝ ለውጥ ነው ። ከዚህም ዲሞክራሲ የተሻለ ያስፈልገን እንደሆነ እንጂ የሚያንሰን አይደለም ። ግን ይህንን ትንሹን ለውጥ እንኳን ካልተቀበለ ፣ ሌላው ቢቀር እስረኞች ሲፈቱ የተንፀባረቀው ነገር ፣ የነበረው እሰጥ አገባ ፣ መሪዎችና ግለሰቦች ያሳዩት ነገር ፣ በግሌም የደረሰብኝ ጥቃት ፤ አይደለም ሰፊ ዲሞክራሲን የመቀበል ፤ ትንሿን ተወላግዶ የበቀለውን የማረም ሂደት እንኳን ያለመቀበልና ለማደናቀፍ መታተር ነበረ በእኔ ። አተያይ ህወሐት ለውጡን የ ተቀበለ አልመሰለኝም ። ፡ ቢቢሲ ለውጡን በተመለከተ በተሰጠው መግለጫ ወቅት የፖለቲካ 0እfሥረኞች እንደሚፈቱ ተገልፆ ከዚያ በኋላ የተባለው በተደጋጋሚ ተቀይሯል ። ምን ነበር የተ ፈጠረው? አቶ ዛዲግ ፡ ከአንዳንድ የህወሐት ፖለቲካ አመራሮች የፖለቲካ እስረኞች ሳይሆን በፖለቲካ ምክንያት የታሰሩ ብየ ይፋ እንዳደርግ ፣ የማስፈራሪያ የስድብ ፣ የዛቻ ውርጅብኝ ተፈፅሞብኛል ። ቢቢሲ ፡ ከህወሃት አመራሮች ብቻ ነው ዛቻው የመጣው? አቶ ዛዲግ ፡ ይሄ የመጣው ፓርቲው ውስጥ ካሉ ሁለት ግለሰቦች እና ሌላ ቦታ ካሉ ሁለት አመራሮች ነው ። ከህወሃትጋር ጋር ቅርበት በዛቻውና በማስፈራራቱ በተዘF & ሪ ተሳትፈዋል ። ሌላው ሰው ግን የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝን ጨምሮ ሌሎችም ደስተኛ ነበሩ ። ከዚያ በኋላ ሚዲያዎች መግለጫውን እንዲያስተካክሉ ተደል ። ቢቢሲ ፡ እንዲስተካከል የተደረገው በህወኃት ጫና ነው ማለት ነው? አቶ ዛዲግ ፡ ጫናው የመጣው ህወሃት ውስጥ ባሉ አንዳንድ አመራሮች ነው ። የደወሉልን ግለሰቦች ቢሆኑም የህወሐት አመራሮች ነበሩ ። በወቅቱ አለቃዬ የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ነበሩ ፤ ሚንስትር ነኝ ። ከእኔ በስልጣን ያነሱ የህወኃት አመራርና ከስልጣን የወረዱ ሁሉ ሳይ! ቀ & ሩ ደውለው ማስፈራሪያና ዛቻ አድር (Iብናy ። እነዚህ ብቻ ሳይሆኑ በስራ ላይ ያሉ ሰዎችም ማስፈራሪያ አድርሰውብኛል ። ከዚያ በኋላ በተደረጉ ስብሰባዎች እና እራሴን መከላከል በማልችልባቸው የማዕከላዊ ስራ አስፈፃሚ መድረኮችም ላይ ይህን ነገር ሆን ብለው አንስተዋል ። የቀለም አብዮተኛ ነው ፣ ለጥቃት ጋለን ፣ ' ሊበራል ' ነው ፤ የተለያዩ እያሉ መድረኮችን kበDመጠቀም ዛቻና ማብጠልጠል ፈፅመውብኛል ። ቢቢሲ ፡ በ13 ኛው የህወሃት ጉባዔ ላይ ለማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት ታጭተው ሳይመረጡ ቀርተዋል ። በዚህ አኩርፈው ነው ፓርቲውን የለቀቁት የሚሉ አስተያቶች ይሰማሉ ። ለዚህ ያለዎት ምላሽ ምንድን ነው? አቶ ዛዲግ ፡ መጀመሪያ ጉባዔው ላይ ስጠቆም ፤ አንድ የማላውቀው ሰው ነበር የጠቆመኝ ። ድጋፍም ተቃውሞም ቀረበ ፤ በወቅቱም እኔ ራሴ እጄን አውጥቼ እኔ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባል መሆን አልፈልግም ብዬ ተናግሬያለሁ ። ይህ ጉባኤ 1500 ሰዎች የተሳተፉበት ነው ፤ በነዚህ ሁሉ ሰዎች የተነገረ ፊት ነገር ውሸት አይደለም ፤ ከእውነት ጋር ካልተጣሉ በስተቀር ። የኔ የመልቀቂያ ደብዳቤም መርህ ላይ እንጂ ኩያ አያሳይም ። በእኔ እምነት ህወሃት ለእኔ የማይሆን ድርጅት እንደሆነ ፤ በተለይ መሪዎቹ ዲሞክራሲያዊ እንዳልሆኑ ከተገነዘብኩ ውዬ አድሬያለሁ ። ትክክለኛ ጊዜ እየጠበቅኩ ነበር ፤ ስለዚህ ይሄ የሚባለው ነገር ተራ የስም ማጥፋት ዘመቻ ነው ። ማንኛውም ሰው ከህወሃት ሲወጣ (ትላልቅ መሪዎች ሳይቀር) ማንኳሰስ ፣ ከፍተኛ የሆነ ስም ማጥፋት ዘመቻ ፣ በሬ ወለደ ወሬ ማስተላለፍ ፣ ስራ እንዳያገኙ ፣ የግል ሕይወታቸውን እንዳይመሩ የማድረግ ባር በየተለያየ ጊዜ እንዳጋጠመ በ1993 ዓ. ም አይተነዋል ። ከዚያም በኋላ እንዲሁ ። እኔ በመልቀቂያ ደብዳቤዬ ላይ ' በጥይት እንነጋገራለን " ያለኝን ሰው ስም እንኳን አልጠቀስኩም ፤ ምክንያቱም ጥያቄዬ የመርህ ስለሆነ ጥያቄ ። ቢቢሲ ፡ የ9እDርስዎ ቤተሰቦች የራያ ተወላጅአይደሉም ፤ እርስዎም ስለ ራያ አይመለከታቸውም የሚሉ ሰዎች አሉ ። ምን ምላሽ አለዎት? አቶ ዛዲግ ፡ ወደ ዚህ ደረጃ መውረድ አልፈልግም ፤ መጀመሪያ ማንም የሰው ልጅ የትም ቦታ የሚደርስ ጥቃትና ጉዳት ይመለከተዋል ። የነፃነት ታጋዩ ቼጉቬራ አርጀንቲናዊ ቢሆኑም የኩባ ህዝቦች ሲበደሉ ያገባኛል ብለው ታግለዋል ። ታጋይ የትም ቦታ ያለ ክፉ ድርጅትን ወይም ነገርን ተቃውሞ መታገል ተገቢ ነው ። በመርህ ደረጃ ትግል ድንበር የለውም ፤ ደም የለውም ። እኔ ግን የራያ ልጅ ነኝ ፤ ኢትዮጵያዊም ነኝ ፤ ደብዳቤዬ ላይ የገለፅኩት አያቴ ከራያ የሚወለድ ነው ። በዚህ ነጭ ውሸት የራያ ህዝብ እየሳቀ ነው ። ስለ ዚህ በራያ ህዝብ እየደረሰ ያለው ጥቃት ይመለከተኛል ። ላልተወለድክበትም አካባቢ መቆርቆር መልካም ነው ፤ ትልቅነትን ያሳያል ፤ ጠባብ አለመሆንን ያሳያል ። ቢቢሲ ፡ ከሁለት ዓመት በፊት ኢህአዴግ ከአሜሪካ የተሻለ ዲሞክራሲ ገንብቷል ብለው ነበር ፤ አሁን ያቀረቡት ሃሳብ ደግሞ ከዚህ ጋር የሚመwሰH አይደለም ። ይህንን እንዴት ያስታርቁታል? በዚያን ጊዜ ያቀረቡትን ሀሳብ ከልብ አምነውበትስ ነበር? አቶ ዛዲግ ፡ በቀጥታ መወሰድ የለበትም ። አንድ የፖለቲካ ሳይንስ ምሁር የፖለቲካ ምህዳር እንዴት መለoL እንደሚቻልና መለኪያዎቹ ላይ ሐሳቦችን አቅርቧል ። ለምሳሌ ኢትዮጵያ ውስጥ ምርጫ በሚካሄድበት ወቅት በነቂስ ወጥቶ ድምፅ የሚሰጠው የህዝብ ቁጥር ከአሜሪካ ጋር ስናነፃፅረው በጣም የተሻለ ነው ። ከዛ አንፃር ስናየው እንጂ ከአሜሪካ የተሻለ እፁብ ድንቅ ስርዓት ነው አላልኩም ፤ ሊሆንም አይችልም ። ዲሞክራሲን ከጀመርን አጭር ጊዜ ነው ። እንደማይሆን አውቃለሁ ። እንደዛ ብዬ የምናገር ሰው አይደለሁም ። ቢቢሲ ፡ መልቀቂያዎ ላይ አሁንም በፖለቲካ ተሳትፎዎ እንደሚቀጥሉ ገልፀዋል ። አዲስ ፓርቲ ሊያቋቁሙ ነው ወይስ ካሉት ፓርቲዎች አንዱን ይቀላቀላሉ? አቶ ዛዲግ ፡ ያልኩት ጊዜው ሲደርስ ነው አሳውቃለሁ ። በእኔ እምነት ኢትዮጵያ ውስጥ በርካታ ፓርቲዎች አሉ ። ሌላ ተጨማሪ ፓርቲ የሚያስፈልገን አይመስለኝም ። እንዲያውም ያሉት ፓርቲዎች ቢሰባሰቡ ጥሩ ነው ። እስካሁን ካሉት ፓርቲዎች አንዱን መቀላቀል እንጂ አዲስ ፓርቲ ማቋቋም አልፈል ፤ ዞሮ ዞሮ ሊቀየር የማይችል ነገር የለም ። ጊዜው ሲደርስ ኣሳውቃለሁ አሁን ጊዜው አይደለም ።
50
'አባቴ እንዳገባ ይገፋፋኝ ነበረ' አበባ ከጥቂት ወራት በፊት እናቷ እና ወንድም እህቶቿ የትዳር ጥያቄውን እንድትቀበል ከፍተኛ ጫና ያደርሱባት የነበረ ሲሆን፤ ቶሎ አግብታ በኮሮረናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የገንዘብ እጥረት ያጋጠመውን ቤተሰብ እንድትረዳ ይፈልጉ ነበር። አበባ ዶክተር መሆን ትፈልጋለች። ነገር ግን በትውልድ ከተማዋ ደቡብ ጎንደር የመማር ተስፋዋ የመነመነ ነው። ራቢ ደግሞ የ16 ዓመት ታዳጊ ስትሆን ናይጄሪያ በሚገኘው ጋሳዉ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ትምህርቷን እየተከታተለች ነው። ነገር ግን በጣም የምትቀርባቸው አራት ጓደኞቿ በኮሮረናቫይረስ ወረርሽኝ ወቅት ትዳር መስርተዋል። እናቷ ደግሞ እሷም ማግባት እንዳለባት ታስባለች። "ሁለት የጎረቤቶቻችን ታዳጊ ሴቶች በሚቀጥለው ሳምንት ያገባሉ፤ እንደ ፈጣሪ ፈቃድ። የእኔም ተራ እንዲህ በቶሎ ይደርሳል ብዬ አልጠበኩም ነበር" ትላለች ራቢ ስጋት ውስጥ ሆና። ይህን መሰል በቤተሰብ ግፊት የሚፈጸሙ ጋብቻዎች የተለመዱ ነገሮች ናቸው። በሚቀጥሉት አስር ዓመታት ተጨማሪ 10 ሚሊየን ታዳጊ ሴቶች ሊዳሩ እንደሚችሉና የኮሮረናቫይረስ ወረርሽኝ ደግሞ ነገሮችን ሊያባብስ እንደሚችል ዩኒሴፍ በቅርቡ የሰራው ጥናት ያሳያል። ዩኒሴፍ እንደሚለው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ከመከሰቱ በፊት እንኳን በሚቀጥሉት አስር ዓመታት 100 ሚሊየን ታዳጊ ሴቶች ወደ ትዳር ተገደው ሊገቡ እንደሚችሉ ተገምቷል። ነገር ግን አሁን ይህ ቁጥር ጨምሯል። ከተገመተው በላይ ሆነ 10 በመቶ ጭማሪም አሳይቷል። በመላው ዓለም ወረርሽኙን ተከትሎ ትምህርት ቤቶች መዘጋታቸው፣ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በመስተጓጎላቸውና የበርካታ ቤተሰቦች የገቢ ምንጭ በመጎዳቱ ምክንያት ተጨማሪ 10 ሚሊየን ታዳጊ ሴቶች ለአቅመ ሄዋን ሳይደርሱ እስከ 2030 ድረስ ተገደው ትዳር ይመሰርታሉ ይላል የዩኒሴፍ ጥናት። "ይህ መረጃ የሚያሳየው ዓለማችን ምን ያክል ለታዳጊ ሴቶች አስቸጋሪ እየሆነች መምጣቷን ነው" ይላሉ የዩኒሴፍ የጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች መከላከል አማካሪ የሆኑት ናንካሊ ማስኩድ። "ወላጆች ትዳር ከማሰባቸው በፊት ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት መላክ ነው ያለባቸው" ትላለች አበባ። ይህች ታዳጊ ኢትዮጵያዊት ከተዘጋጀላት የትዳር መንገድ ማምለጥ ችላለች። ምክንያቱ ደግሞ አባቷን ማሳመን በመቻሏ ነበር። "እናቴና ወንድሞቼ እንዳገባ በጣም ይገፋፉኝ ነበር። መጨረሻ ላይ የአካባቢው ኃላፊዎች ምክር ከሰጧቸው በኋላ ሃሳባቸውን ቀየሩ።" ባንግላዴሽ ውስጥ ያሉ የሴቶች ተቋማት ያለእድሜ ጋብቻን ለማስቀረት ሲጥሩ ቆይተዋል ለራቢ ግን [ትክክለኛ ስሟ አይደለም፤ ምስሏም እንዲታይ አትፈልግም] አደጋው አሁንም እንዳለ ነው። በግብርና በሚታወቅ ጋምባ በሚባል አካባቢ ነው የምትኖረው። በዚህ አካባቢ ታዳጊ ሴቶች ቶሎ እንዲያገቡ ይደረጋል። "ሁሉም ነገር የጀመረው በወረርሽኙ ምክንያት እንቅስቃሴ ሲገሰደብ ነው። ታናናሽ ወንድሞቼ ቃላትን የመጻፍ ጨዋታ ሲጫወቱ አብሬያቸው መጫወት ጀመርኩኝ" ትላለች የ16 ዓመቷ ራቢ። "ጨዋታው ትንሽ ከበደኝ። እናቴ ደግሞ በጣም ተበሳጨች። ይሄን ሁሉ ጊዜ ትምሀርት ቤት ስትሄጂ ጊዜሽን ዝም ብለሽ ነው ያባከንሽው። ታናናሽ ወንድሞችሽ ከአንቺ የተሻሉ ናቸው" አለችኝ። እናቷ በዚህ አላበቁም ነበር። "እስካሁን የአብረውሽ የሚማሩት ሴቶች በሙሉ አግብተዋል። ለሻፊዩ (ራቢን ሊያገባ የሚፈልገው ግለሰብ) ሊያገባሽ እንደሚፈልግ በይፋ በቤተሰቦቹ በኩል ለትዳር መጠየቅ አለበት" አለች። ጓደኞቿ ሀቢባ፣ ማንሱራ፣ አስማው እና ራሊያ ባለፉት ወራት ውስጥ ሁሉም ትዳር መስርተዋል። ዋነኛ ምክንያታቸው ደግሞ በወረርሸኙ ምክንያት ጫና የደረሰበትን ቤተሰባቸውን ለመርዳት ነው። አንዲት የራቢ እናት ጎረቤት ለምን ታዳጊ ሴቶች ቶሎ ማግባት እንደማይፈልጉ አይገባኝም ትላለች። "ወላጆች ምንድነው የሚጠብቁት? ለልጆቼ በሙሉ የትምህርት ወጪ መክፈል አልችልም። ትዳር ደግሞ የተረጋጋ ህይወት ለመምራት ወሳኝ ነው። በተጨማሪ ደግሞ ሴቶቹ አግብተው ሲወጡ በቤተ ውስጥ ትንሽ ሰው ይኖራል" ትላለች። ከአውሮፓውያኑ 2011 ጀምሮ ያለእድሜያቸውና ያለፍላጎታቸው የሚያገቡ ታዳጊ ሴቶች ቁጥር 15 በመቶ መቀነስ አሳይቶ የነበረ ሲሆን የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ግን ይህን መሻሻል ወደኋላ እንዳይመልሰው ስጋት አለኝ ብሏል ዩኒሴፍ። "በዓለም አቀፍ ደረጃ የታዳጊዎች ትዳርን በተመለከተ ብዙ መሻሻሎችን እያየን ነው። ከነጭራሹ ለማጥፋት ካስመጥነው እቅድ አንጻር ብዙ ቢቀረንም በትክክለኛው መንገድ ላይ እንዳለን ግን እናምናለን" ይላሉ ናንካሊ ማስኩድ። "ነገር ግን ኮቪድ-19 ነገሮችን በሙሉ አበለሻሽቶብናል። በመላው ዓለም የሚኖሩ ታዳጊ ሴቶች በሙሉ ህይወታቸው ከባድ ሆኗል።" በዩኒሴፍ ሪፖርት ላይ በጎ የሚባሉ ነገሮችም ተስተውለዋል። ኃላፊዎችና የሚመለከታቸው ሰዎች ጣልቃ የሚገቡ ከሆነ የታዳጊ ሴቶችን ወደ ትዳር መግባት በከፍተኛ ሁኔታ መከላከልና መቀነስ ይቻላል። ምንም እንኳን ያለእድሜ ጋብቻ በአንዳንድ የዓለማችን አካባቢዎች በጣም የተለመደ ነገር ቢሆንም ትክክለኛው እርምጃ በሚወሰድባቸው ቦታዎች ግን ክስተቱ በጣም የቀነሰ ነው። ካለእድሜ ከሚፈጸም ጋብቻ የተረፉት አበባ (ግራ) እና መቅደስ (ከመሃል) ከጓደኛቸው ከውዴ ጋር "ዘጠኝ የትዳር ጥያቄዎች ቀርበውልኛል" "ከ14 ዓመቴ ጀምሮ በተለይ ከወረርሽኙ በኋላ ዘጠኝ የእናግባሽ ጥያቄዎች ቀርበውልኝ ነበር" ትላለች ማራም። ከጥቂት ዓመታት በፊት ከሶሪያ ተሰዳ ወደ ዮርዳኖስ የመጣች ሲሆን በአሁኑ ጊዜ በዛታሪ የስደተኞች ካምፕ ውስጥ ነው የምትኖረው። ''ከማኅበረሰቡ ከፍተኛ ጫና የነበረ ቢሆንም እናትና አባቴ ግን ሁሌም ከጎኔ ናቸው" ትላለች። "እናቴ በጣም ነው የምትደግፈኝ፤ ሁሌም ቢሆን ገና ልጅ እንደሆንኩኝና ስለትዳር ምንም የማውቀው ነገር እንደሌለ ነው የምትነግረኝ።" ማራም ትምህርት ቤት ሄዳ ለመማርና ኳስ ለመጫወት ችላለች። "ካገቡ በኋላ ትምህርታቸውን ያቋረጡ በርካታ ሴቶችን አውቃለው። ቤተሰቦቻቸውን ጥለው ከባሎቻቸው ጋር ይሄዳሉ። እነዚህ ታዳጊ ሴቶች እንዲህ አይነት ትልቅ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ገና ልጆች ናቸው።" የዘርፉ ባለሙያዎች እንደሚሉት በትክክለኛው ጊዜ ማኅበራዊ ግንዛቤ መፍጠር ከተቻለ ያለእድሜ ጋብቻን መቆጣጠር ይቻላል። "ለዚህ ትልቅ ምሳሌ መሆን የምትችለው ሕንድ ነች። ባለፉት 30 ዓመታት የሕንድ መንግሥት በርካታ ቤተሰቦች የገንዘብ ክፍያ ፕሮግራም ውስጥ ተሳታፊ እንዲሆኑ አድርጓል" ይላሉ ናንካሊ ማክሱድ። በዚህ ምክንያት የሕንድ መንግሥት ለበርካታ ቤተሰቦች ታዳጊ ሴት ልጆቻቸውን እንዳይድሩ ለማድረግ ማበረታቻ ክፍያ ፈጽሟል። በተጨማሪም ጋብቻውን ማስቀረት ካልተቻለ ደግሞ ቢያንስ ለማራዘም ይሞከራል። "ይሄ በጣም ወሳኝ ነገር ነው። ሌላው ቢቀር ታዳጊ ሴቶች ትምህርታቸውን የመጨረስ እድል ይኖራቸዋል። በተጨማሪም ሌሎች እውቀቶችን አዳብረውና በራስ መተማመናቸው ጨምሮ ነው ወደ ትዳር የሚገቡት።" የዩኒሴፍ የጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች አማካሪ የሆኑት ናንካሊ ማክሱድ እንደሚሉት በኮቪድ-19 ምክንያት እየጨመረ የመጣውን የታዳጊዎች ወደ ትዳር መግባት ለመቀነስ ሦስት ወሳኝ ነገሮች አሉ። "በመጀመሪያ ሴቶቹ ደኅንነታቸው በተጠበቀ መልኩ ወደ ትምህርት ቤት እንዲመለሱ ማድረግ አልያም እንደ ንግድና የእጅ ጥበብ ሥራዎች አይነት ክህሎታዎችን እንዲያዳብሩ ማድረግ ወሳኝ ነው።" "በተጨማሪ ደግሞ በወረርሽኙ ምክንያት በደሀ ቤተሰቦች ላይ የደረሰውን ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ጫና ለመቀነስ የተለያዩ ፕሮግራሞችን መቅረጽ። ይህ ሲሆን ቤተሰቦች ለገንዘብ ብለው ልጆቻቸውን መዳር ያቆማሉ" ብለዋል። አክለውም በአስራዎቹ እድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ታዳጊዎች ማርገዝ በራሱ በቶሎ ወደ ትዳር እንዲገቡ ከሚያደርጓቸው ነገሮች መካከል አንደኛው ነው ይላሉ። "የማኅበረሰብ ጤና እና የሥነ ተዋልዶ ትምህርት ለታዳጊ ሴቶች በአግባቡ ሊሰጣቸው ይገባል። ትክክለኛው ውሳኔ ላይ እንዲደርሱ ሁሉም መረጃ ሊቀርብላቸው ይገባል።" ወደ ኢትዮጵያ ስንመለስ አበባ ጓደኞቿ በሙሉ ከትዳር በፊት ትምህርታቸውን ጨርሰው እንደሚመረቁ ተስፋ ታደርጋለች። ሌላኛዋ መቅደስ ደግሞ ወደፊት ኢንጂነር የመሆን ሕልም አላት። "የእንቅስቃሴ ገደቡ ታውጆ በቤት ውስጥ እያጠናን እያለ ወላጆቼ ለአንድ ሰው እኔን ስለመዳር ሲያወሩ ሰማኋለቸው። ልጁን ከነጭራሹ አላውቀውም" ስትል ለቢቢሲ ገልጻለች። "ማግባት እንደማልፈልግና ትምህርቴን መጨረስ እንደምፈልግ ስነግራቸው ሊሰሙኝ ፈቃደኝ አልነበሩም።" "ትምህርት ቤታችን እስከሚከፈት ድረስ ጠበኩቅና ለትምህርት ቤቱ ዳይሬክተር ነገርኩት" ትላለች መቅደስ። "ወዲያው አካባቢውን ኃላፊዎች አሳወቀ፤ እነሱም መጥተው ከቤተሰቦቼ ጋር ተነጋገሩ።" አሁን ላይ ቤተሰቦቿ ከ18 ዓመቷ በፊት እንደማይድሯት ቃል ገብተዋል። "የምክር አገልግሎቱ በእኛ ማኅበረሰብ ውስጥ በጣም እየጠቀመን ነው። ሌላው ቀርቶ ወላጆች እምቢ ብለው ልጆቻቸውን ለመዳር የሚያስቡ ከሆነ ጉዳዩ በፖሊስ በኩል እንዲያዝ ይደረጋል።"
' አባቴ እንዳገባ ይገፋፋኝ ነበረ ' አበባ ከጥቂት ወራት በፊት እናቷ እና እህቶቿ ወንድም የትዳር ጥያቄውን እንድትቀበል ከፍተኛ ጫና ያደርሱባት የነበረ ሲሆን ፤ ቶሎ አግብታ በኮሮረናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የገንዘብ እጥረት ያጋጠመውን ቤተሰብ እንድትረዳ ይፈልጉ ነበር ። አበባ ዶክተር መሆን ትፈልጋለች ። ነገር ግን በትውልድ ከተማዋ ደቡብ ጎንደር የር ተስፋዋ የመነመነ ነው ። ራቢ ደግሞ የ16 ዓመት ታዳጊ ስትሆን ናይጄሪያ በሚገኘው ጋሳዉ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ትምህርቷን እየተከታተለች ነው ። ግን ነገር በጣም የምትቀርባቸው አራት ጓደኞቿ በኮሮረናቫይረስ ወረርሽኝ ወቅት መስርተዋል ትዳር ። እናቷ ደግሞ እሷም ማግባት እንዳለባት ታስባለች ። " ሁለት የጎረቤቶቻችን ታዳጊ ሴቶች በሚቀጥለው ሳምንት ያገባሉ ፤ እንደ ፈጣሪ ፈቃድ ። የእኔም ተራ በቶሎ Sንዲ7 ይደርሳል ብዬ አልጠበኩም ነበር " ትላለች ራቢ ስጋት ውስጥ ሆና ። ይህን መሰል በቤተሰብ ግፊት የሚፈጸሙ ጋብቻዎች የተለመዱ ነገሮች ናቸው ። በሚቀጥሉት አስር ዓመታት ተጨማሪ 22 Mሚ # ሊየን ታዳጊ ሴቶች ሊዳሩ እንደሚችሉና የኮሮረናቫይረስ ወረርሽኝ ደግሞ ነገሮችን ያባብ እንደሚችል ዩኒሴፍ በቅርቡ የሰራው ጥናት ። ያሳያል ዩኒሴፍ እንደሚለው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ከBመ_ከሰቱ በፊት እንኳን በሚቀጥሉት አስር ዓመታት 100 ሚሊየን ታዳጊ ሴቶች ወደ ትዳር ተገደው ሊገቡ እንደሚችሉ ተገምቷል ። ነገር ግን አሁን ይህ ቁጥር ጨምሯል ። ከተገመተው በላይ ሆነ 22 በመቶ 5ጭKማሪም አሳይቷል ። በመላው ዓለም ወረርሽኙን ተከትሎ ትምህርት ቤቶች መዘጋታቸው ፣ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በመስተጓጎላቸውና የበርካታ ቤተሰቦች የገቢ ምንጭ በመጎ) You ምክንያት ተጨማሪ 10. oo ሚሊየን ታዳጊ ሴቶች ለአቅመ ሄዋን ሳይደርሱ እስከ 2030 ድረስ ተገደው ትዳር ይመሰርታሉ ይላል የዩኒሴፍ ጥናት ። " ይህ መረጃ የሚያሳየው ዓለማችን ምን ያክል ሴቶች ለታዳጊ አስቸጋሪ እየሆነች መምጣቷን ነው " ይላሉ የ6ዩኒjሴፍ የጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች መከላከል አማካሪ የሆኑት ናንካሊ ማስኩድ ። " ወላጆች ትዳር ከማሰባቸው በፊት ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት መላክ ነው ያለባቸው " ትላለች አበባ ። ይህች ታዳጊ ኢትዮጵያዊት 1ከ # የትዳር ተዘጋጀOላት መን ገድ ማምለጥ ችላለች ። ምክንያቱ ደግሞ አባቷን ማሳመን በመቻሏ ነበር ። " ወንድሞቼ እናቴና እንዳገባ በጣም ይገፋፉኝ ነበር ። መጨረሻ ላይ የአካባቢው ኃላፊዎች ምክር ከሰጧቸው በኋላ ሃሳባቸውን ቀየሩ ። " ባንግላዴሽ ውስጥ ያሉ የሴቶች ተቋማት ያለእድሜ ጋብቻን ለማስቀረት ሲጥሩ ቆይተዋል ለራቢ ግን [ትክክለኛ ስሟ አይደለም ፤ ምስሏም እንዲታይ አትፈልግም] አደጋው አሁንም እን * ዳ2ለ ነው ። በግብርና በሚታወቅ ጋምባ በzkል አካባቢ ነው የምትኖረው ። በዚህ አካባቢ ታዳጊ ሴቶች ቶሎ እንዲያገቡ ይደረጋል ። " ሁሉም ነገር የጀመረው በረርሽ ምክንያት እንቅስቃሴ ሲገሰደብ ነው ። ታናናሽ ወንድሞቼ ቃላትን የመጻፍ ጨዋታ ሲጫወቱ አብሬያቸው መጫወት ጀመርኩኝ " ትላለች የ16 ዓመቷ ራቢ ። " ጨዋታው ትንሽ ከበደኝ ። እናቴ ደግሞ በጣም ተበሳጨች ። ይሄን ሁሉ ጊዜ ትምሀርት ቤት ስትሄጂ ጊዜሽን ዝም ብለሽ ነው ያባከንሽው ። ታናናሽ ወንድሞችሽ ከአንቺ የተሻሉ ናቸው " ። አለችኝ እናቷ በዚህ አላበቁም ነበር ። " እስካሁን የአብረውሽ የሚማሩት ሴቶች በሙሉ አግብተዋል ። ለሻፊዩ (ራቢን ሊያገባ የሚፈልገው ግለሰብ) ሊያገባሽ እንደሚፈልግ በይፋ በቤተሰቦቹ በኩል ለትዳር መጠየቅ አለበት " አለች ። ጓደኞቿ ሀቢባ ፣ ማንሱራ ፣ አስማው እና ራሊያ ባለፉት ወራት ውስጥ ሁሉም ትዳር መስርተዋል ። ዋነኛ ምክንያታቸው ደግሞ በወረርሸኙ ምክንያት ጫና የደረሰበትን ቤተሰባቸውን ለመርዳት ነው ። አንዲት የራቢ እናት ጎረቤት ለምን ታዳጊ ሴቶች ቶሎ ማግባት እንደማይፈልጉ አይገባኝም ትላለች ። " ምንድነው ወላጆች የሚጠብቁት? ለልጆቼ በሙሉ የትምህርት ወጪ መክፈል አልችልም ። ትዳር ደግሞ የተረጋጋ ህይወት ለመምራት ወሳኝ ነው ። በማሪ ደግሞ ሴቶቹ አግብ6w ሲወጡ በቤተ ውስጥ ትንሽ ሰው ይኖራል " ትላለች ። ከአውሮፓውያኑ 2011 ጀምሮ ያለ እድሜያቸውና ያለፍላጎታቸው የሚያገቡ ታዳጊ ሴቶች ቁጥር $ 15 በመቶ መቀነስ አሳይቶ የነበረ ሲሆን TJሮናቫNረስ ወረርሽኝ ግን ይህን መሻሻል ወደኋላ እንዳይመልሰው ስጋት አለኝ ብሏል ዩኒሴፍ ። " በዓለም አቀፍ ደረጃ የታዳጊዎች ትዳርን በተመለከተ ብዙ መሻሻሎችን እያየን ነው ። ከነጭራሹ ለማጥፋት ካስመጥነው እቅድ አር ብዙ ቢቀረንም በትክክለኛው መን ላይ እንዳለን ግን እናምናለን " ይላሉ ናንካሊ ማስኩድ ። " ነገር ግን ኮቪድ - 19 ነገሮችን በሙሉ አበለሻሽቶብናል ። በመላው የሚኖሩ ዓለም ታዳጊ ሴቶች በሙሉ ህ7ይ $ ወታቸው ከባድ ሆኗል ። " በዩኒሴፍ ሪ ፖርት ላይ በጎ የሚባሉ ነገሮችም ተስተውለዋል ። ኃላፊwዎGችና የሚመለከታቸው ሰዎች ጣልቃ የሚገቡ ከሆነ የታዳጊ ሴቶችን ወደ ትዳር መግባት በከፍተኛ ሁኔታ መከላከልና መቀነስ ይቻላል ። ምንም እንኳን ያለእድሜ ጋብቻ በአንዳንድ የዓለማችን አካባቢዎች በጣም የተለመደ ነገር ቢሆንም ትክክለኛው እርምጃ በሚወሰድባቸው ቦታዎች ግን ክስተቱ በጣም የቀነሰ ነው ። ካለእድሜ ከሚፈጸም ጋብቻ የተረፉት አበባ (ግራ) እና መቅደስ (ከመሃል) ከጓደኛቸው ከውዴ ጋር " ዘጠኝ የትዳር ያዎች ቀርበውልኛል " " ከ14 ዓመቴ ጀምሮ በተለይ ከወረርሽኙ በኋላ ዘጠኝ የእ ናግባሽ ጥያቄዎች ቀርበውልኝ ነበር " ትላለች ማራም ። ከጥቂት ዓመታት በፊት ከሶሪያ ተሰዳ ወደ ዮርዳኖስ የመጣች ሲሆን በአሁኑ ጊዜ በዛታሪ የስደተኞች ካምፕ ውስጥ ነው የምትኖረው ። ' ' b6ኅበረdቡ ከፍተኛ ጫና ቢሆንም የነበረ እናትና አባቴ ግን ሁሌም ከጎኔ ናቸው " ትላለች ። " እናቴ በጣም ነው የምትደግፈኝ ፤ ሁሌም ቢሆን ገና ልጅ እንደሆንኩኝና ስለትዳር ምንም የማውቀው ነገር እንደሌለ ነው የምትነግረኝ ። " ማራም ትምህርት ቤት ሄዳ ለመማርና ኳስ ለመጫወት ችላለች ። " ካገቡ በኋላ ትምህርታቸውን ያቋረጡ በርካታ ሴቶችን አውቃለው ። ቤተሰቦቻቸውን ጥለው ከባሎቻቸው ጋር ይሄዳሉ ። እነዚህ ታዳጊ ሴቶች እንዲህ አይነት ትልቅ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ገና ናቸው ልጆች ። " የዘርፉ ባለሙያዎች እንደሚሉት በትክክለኛው ጊዜ ማኅበራዊ ግንዛቤ መፍጠር ከተቻለ ያለእድሜ ጋብቻን መቆጣጠር ይቻላል ። " ለዚህ ትልቅ ምሳሌ መሆን የምትችለው ሕንድ ነች ። ባለፉት thirty ዓመታት የሕንድ መንግሥት በርካታ ቤተሰቦች የገንዘብ ክፍያ ፕሮግራም ውስጥ ተሳታፊ እንዲሆኑ አድርጓል " ይላሉ ናንካሊ ማክሱድ ። በዚህ ምክንያት የሕንድ መንግሥት ለበርካታ ቤተሰቦች ታዳጊ ሴት ልጆቻቸውን እንዳይድሩ ለማድረግ ማበረታቻ ክፍያ ፈጽሟል ። በ ተጨማሪም ጋብቻውን ማስቀረት ካልተቻለ ደግሞ ቢያንስ ለማራዘም ይሞከራል ። " ይሄ በጣም ወሳኝ ነገር ነው ። ሌላው ቢቀር ታዳጊ ሴቶች ትምህርታቸውን የመጨረስ እድል ይኖራቸ ዋል ። በተጨማሪም ሌሎች ውቶችን አዳብረውና በራስ መተማመናቸው ጨምሮ ነው ወደ ትዳር የሚገቡት ። " የዩኒሴፍ የጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች አማካሪ የሆኑት ናንካሊ ማክሱድ እንደሚሉት በኮቪድ - 19 ምክንያት እ የጨመረ የመጣውን የታዳጊዎች ወደ ትዳር መግባት ለመቀነስ ሦስት ወሳኝ ነገሮች ። አሉ " በመጀመሪያ ሴቶቹ ደኅንነታቸው በተጠበቀ መልኩ ሥራዎች አይነት ክህሎታዎችን እንዲያዳብሩ ማድረግ ወሳኝ ነው ። " " በተጨማሪ ደግሞ በወረርሽኙ ምክት በደሀ ቤተሰቦች ላይ የደረሰውን ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ጫና ለመቀነስ የተለያዩ ፕሮግራሞችን መቅረጽ ። ይህ ሲሆን ቤተሰቦች ለገንዘብ ብለው ልጆቻቸውን መዳር ያ ቆማሉ " ብለዋል ። አክለውም በአስራዎቹ እድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ታjዳጊqዎች ማርገዝ በራሱ በቶሎ ወደ ትዳር እንዲገቡ ከሚያደርጓቸው ነገሮች መካከል አንደኛው ነው ይላሉ ። " wማኅpረxብ ጤና እና የሥነ ተዋልዶ ትምህርት ለታዳጊ ሴቶች በአqባG ሊሰጣቸው ። ትክክለኛው ይገባል ውሳኔ ላይ እንR5ርሱ ሁሉም መረጃ ሊቀርብላቸው ይገባል ። " ወደ ኢትዮጵያ ስንመለስ አበባ ጓደኞቿ በሙሉ ከትዳር በፊት ትምህርታቸውን ጨርሰው እንደሚመረቁ ተስፋ ታደርጋለች ። ሌላኛዋ መቅደስ ደግሞ ወደፊት ኢንጂነር የመሆን ሕልም ። አላት " የእንቅስቃሴ ገደቡ ታውጆ በቤት ውስጥ እ ያጠናን እያለ ወላጆቼ ለአንድ ሰው እኔን ስለመ8ዳcር ሲያወሩ ሰማኋለቸው ። ልጁን ከነጭራሹ አላውቀውም " ስትል ለቢቢሲ ገልጻለች ። " ማግባት እንደማልፈልግና ትምህርቴን መጨረስ እንደምፈልግ ስነግራቸው ሊሰሙኝ ፈቃደኝ አልነበሩም ። " " ትምህርት ቤታችን እስከሚከፈት ድረስ ጠበኩቅና ለትምህርት ቤቱ ዳይሬክተር ነገርኩት " ትላለች መቅደስ ። " ወዲያው አካባቢ ውን ኃላፊዎች አሳወቀ ፤ እነሱም መጥተው ከቤተሰቦቼ ጋር ተነጋገሩ ። " አሁን ላይ ቤተሰቦቿ ከ18 ዓመቷ በፊት እንደማይድሯት ቃል ገብተዋል ። " የምክር በእኛ አገልግሎቱ ማኅበረሰብ ውስጥ በጣም እየጠቀመን ነው ። ሌላው ቀርቶ ወላጆች እምቢ ብለው ልጆቻቸውን ለዳ የሚያስቡ ከሆነ ጉዳዩ በፖሊስ በኩል እንዲያዝ ይደረጋል ። "
51
'አባቴ እንዳገባ ይገፋፋኝ ነበረ' አበባ ከጥቂት ወራት በፊት እናቷ እና ወንድም እህቶቿ የትዳር ጥያቄውን እንድትቀበል ከፍተኛ ጫና ያደርሱባት የነበረ ሲሆን፤ ቶሎ አግብታ በኮሮረናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የገንዘብ እጥረት ያጋጠመውን ቤተሰብ እንድትረዳ ይፈልጉ ነበር። አበባ ዶክተር መሆን ትፈልጋለች። ነገር ግን በትውልድ ከተማዋ ደቡብ ጎንደር የመማር ተስፋዋ የመነመነ ነው። ራቢ ደግሞ የ16 ዓመት ታዳጊ ስትሆን ናይጄሪያ በሚገኘው ጋሳዉ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ትምህርቷን እየተከታተለች ነው። ነገር ግን በጣም የምትቀርባቸው አራት ጓደኞቿ በኮሮረናቫይረስ ወረርሽኝ ወቅት ትዳር መስርተዋል። እናቷ ደግሞ እሷም ማግባት እንዳለባት ታስባለች። "ሁለት የጎረቤቶቻችን ታዳጊ ሴቶች በሚቀጥለው ሳምንት ያገባሉ፤ እንደ ፈጣሪ ፈቃድ። የእኔም ተራ እንዲህ በቶሎ ይደርሳል ብዬ አልጠበኩም ነበር" ትላለች ራቢ ስጋት ውስጥ ሆና። ይህን መሰል በቤተሰብ ግፊት የሚፈጸሙ ጋብቻዎች የተለመዱ ነገሮች ናቸው። በሚቀጥሉት አስር ዓመታት ተጨማሪ 10 ሚሊየን ታዳጊ ሴቶች ሊዳሩ እንደሚችሉና የኮሮረናቫይረስ ወረርሽኝ ደግሞ ነገሮችን ሊያባብስ እንደሚችል ዩኒሴፍ በቅርቡ የሰራው ጥናት ያሳያል። ዩኒሴፍ እንደሚለው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ከመከሰቱ በፊት እንኳን በሚቀጥሉት አስር ዓመታት 100 ሚሊየን ታዳጊ ሴቶች ወደ ትዳር ተገደው ሊገቡ እንደሚችሉ ተገምቷል። ነገር ግን አሁን ይህ ቁጥር ጨምሯል። ከተገመተው በላይ ሆነ 10 በመቶ ጭማሪም አሳይቷል። በመላው ዓለም ወረርሽኙን ተከትሎ ትምህርት ቤቶች መዘጋታቸው፣ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች በመስተጓጎላቸውና የበርካታ ቤተሰቦች የገቢ ምንጭ በመጎዳቱ ምክንያት ተጨማሪ 10 ሚሊየን ታዳጊ ሴቶች ለአቅመ ሄዋን ሳይደርሱ እስከ 2030 ድረስ ተገደው ትዳር ይመሰርታሉ ይላል የዩኒሴፍ ጥናት። "ይህ መረጃ የሚያሳየው ዓለማችን ምን ያክል ለታዳጊ ሴቶች አስቸጋሪ እየሆነች መምጣቷን ነው" ይላሉ የዩኒሴፍ የጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች መከላከል አማካሪ የሆኑት ናንካሊ ማስኩድ። "ወላጆች ትዳር ከማሰባቸው በፊት ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት መላክ ነው ያለባቸው" ትላለች አበባ። ይህች ታዳጊ ኢትዮጵያዊት ከተዘጋጀላት የትዳር መንገድ ማምለጥ ችላለች። ምክንያቱ ደግሞ አባቷን ማሳመን በመቻሏ ነበር። "እናቴና ወንድሞቼ እንዳገባ በጣም ይገፋፉኝ ነበር። መጨረሻ ላይ የአካባቢው ኃላፊዎች ምክር ከሰጧቸው በኋላ ሃሳባቸውን ቀየሩ።" ባንግላዴሽ ውስጥ ያሉ የሴቶች ተቋማት ያለእድሜ ጋብቻን ለማስቀረት ሲጥሩ ቆይተዋል ለራቢ ግን [ትክክለኛ ስሟ አይደለም፤ ምስሏም እንዲታይ አትፈልግም] አደጋው አሁንም እንዳለ ነው። በግብርና በሚታወቅ ጋምባ በሚባል አካባቢ ነው የምትኖረው። በዚህ አካባቢ ታዳጊ ሴቶች ቶሎ እንዲያገቡ ይደረጋል። "ሁሉም ነገር የጀመረው በወረርሽኙ ምክንያት እንቅስቃሴ ሲገሰደብ ነው። ታናናሽ ወንድሞቼ ቃላትን የመጻፍ ጨዋታ ሲጫወቱ አብሬያቸው መጫወት ጀመርኩኝ" ትላለች የ16 ዓመቷ ራቢ። "ጨዋታው ትንሽ ከበደኝ። እናቴ ደግሞ በጣም ተበሳጨች። ይሄን ሁሉ ጊዜ ትምሀርት ቤት ስትሄጂ ጊዜሽን ዝም ብለሽ ነው ያባከንሽው። ታናናሽ ወንድሞችሽ ከአንቺ የተሻሉ ናቸው" አለችኝ። እናቷ በዚህ አላበቁም ነበር። "እስካሁን የአብረውሽ የሚማሩት ሴቶች በሙሉ አግብተዋል። ለሻፊዩ (ራቢን ሊያገባ የሚፈልገው ግለሰብ) ሊያገባሽ እንደሚፈልግ በይፋ በቤተሰቦቹ በኩል ለትዳር መጠየቅ አለበት" አለች። ጓደኞቿ ሀቢባ፣ ማንሱራ፣ አስማው እና ራሊያ ባለፉት ወራት ውስጥ ሁሉም ትዳር መስርተዋል። ዋነኛ ምክንያታቸው ደግሞ በወረርሸኙ ምክንያት ጫና የደረሰበትን ቤተሰባቸውን ለመርዳት ነው። አንዲት የራቢ እናት ጎረቤት ለምን ታዳጊ ሴቶች ቶሎ ማግባት እንደማይፈልጉ አይገባኝም ትላለች። "ወላጆች ምንድነው የሚጠብቁት? ለልጆቼ በሙሉ የትምህርት ወጪ መክፈል አልችልም። ትዳር ደግሞ የተረጋጋ ህይወት ለመምራት ወሳኝ ነው። በተጨማሪ ደግሞ ሴቶቹ አግብተው ሲወጡ በቤተ ውስጥ ትንሽ ሰው ይኖራል" ትላለች። ከአውሮፓውያኑ 2011 ጀምሮ ያለእድሜያቸውና ያለፍላጎታቸው የሚያገቡ ታዳጊ ሴቶች ቁጥር 15 በመቶ መቀነስ አሳይቶ የነበረ ሲሆን የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ግን ይህን መሻሻል ወደኋላ እንዳይመልሰው ስጋት አለኝ ብሏል ዩኒሴፍ። "በዓለም አቀፍ ደረጃ የታዳጊዎች ትዳርን በተመለከተ ብዙ መሻሻሎችን እያየን ነው። ከነጭራሹ ለማጥፋት ካስመጥነው እቅድ አንጻር ብዙ ቢቀረንም በትክክለኛው መንገድ ላይ እንዳለን ግን እናምናለን" ይላሉ ናንካሊ ማስኩድ። "ነገር ግን ኮቪድ-19 ነገሮችን በሙሉ አበለሻሽቶብናል። በመላው ዓለም የሚኖሩ ታዳጊ ሴቶች በሙሉ ህይወታቸው ከባድ ሆኗል።" በዩኒሴፍ ሪፖርት ላይ በጎ የሚባሉ ነገሮችም ተስተውለዋል። ኃላፊዎችና የሚመለከታቸው ሰዎች ጣልቃ የሚገቡ ከሆነ የታዳጊ ሴቶችን ወደ ትዳር መግባት በከፍተኛ ሁኔታ መከላከልና መቀነስ ይቻላል። ምንም እንኳን ያለእድሜ ጋብቻ በአንዳንድ የዓለማችን አካባቢዎች በጣም የተለመደ ነገር ቢሆንም ትክክለኛው እርምጃ በሚወሰድባቸው ቦታዎች ግን ክስተቱ በጣም የቀነሰ ነው። ካለእድሜ ከሚፈጸም ጋብቻ የተረፉት አበባ (ግራ) እና መቅደስ (ከመሃል) ከጓደኛቸው ከውዴ ጋር "ዘጠኝ የትዳር ጥያቄዎች ቀርበውልኛል" "ከ14 ዓመቴ ጀምሮ በተለይ ከወረርሽኙ በኋላ ዘጠኝ የእናግባሽ ጥያቄዎች ቀርበውልኝ ነበር" ትላለች ማራም። ከጥቂት ዓመታት በፊት ከሶሪያ ተሰዳ ወደ ዮርዳኖስ የመጣች ሲሆን በአሁኑ ጊዜ በዛታሪ የስደተኞች ካምፕ ውስጥ ነው የምትኖረው። ''ከማኅበረሰቡ ከፍተኛ ጫና የነበረ ቢሆንም እናትና አባቴ ግን ሁሌም ከጎኔ ናቸው" ትላለች። "እናቴ በጣም ነው የምትደግፈኝ፤ ሁሌም ቢሆን ገና ልጅ እንደሆንኩኝና ስለትዳር ምንም የማውቀው ነገር እንደሌለ ነው የምትነግረኝ።" ማራም ትምህርት ቤት ሄዳ ለመማርና ኳስ ለመጫወት ችላለች። "ካገቡ በኋላ ትምህርታቸውን ያቋረጡ በርካታ ሴቶችን አውቃለው። ቤተሰቦቻቸውን ጥለው ከባሎቻቸው ጋር ይሄዳሉ። እነዚህ ታዳጊ ሴቶች እንዲህ አይነት ትልቅ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ገና ልጆች ናቸው።" የዘርፉ ባለሙያዎች እንደሚሉት በትክክለኛው ጊዜ ማኅበራዊ ግንዛቤ መፍጠር ከተቻለ ያለእድሜ ጋብቻን መቆጣጠር ይቻላል። "ለዚህ ትልቅ ምሳሌ መሆን የምትችለው ሕንድ ነች። ባለፉት 30 ዓመታት የሕንድ መንግሥት በርካታ ቤተሰቦች የገንዘብ ክፍያ ፕሮግራም ውስጥ ተሳታፊ እንዲሆኑ አድርጓል" ይላሉ ናንካሊ ማክሱድ። በዚህ ምክንያት የሕንድ መንግሥት ለበርካታ ቤተሰቦች ታዳጊ ሴት ልጆቻቸውን እንዳይድሩ ለማድረግ ማበረታቻ ክፍያ ፈጽሟል። በተጨማሪም ጋብቻውን ማስቀረት ካልተቻለ ደግሞ ቢያንስ ለማራዘም ይሞከራል። "ይሄ በጣም ወሳኝ ነገር ነው። ሌላው ቢቀር ታዳጊ ሴቶች ትምህርታቸውን የመጨረስ እድል ይኖራቸዋል። በተጨማሪም ሌሎች እውቀቶችን አዳብረውና በራስ መተማመናቸው ጨምሮ ነው ወደ ትዳር የሚገቡት።" የዩኒሴፍ የጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች አማካሪ የሆኑት ናንካሊ ማክሱድ እንደሚሉት በኮቪድ-19 ምክንያት እየጨመረ የመጣውን የታዳጊዎች ወደ ትዳር መግባት ለመቀነስ ሦስት ወሳኝ ነገሮች አሉ። "በመጀመሪያ ሴቶቹ ደኅንነታቸው በተጠበቀ መልኩ ወደ ትምህርት ቤት እንዲመለሱ ማድረግ አልያም እንደ ንግድና የእጅ ጥበብ ሥራዎች አይነት ክህሎታዎችን እንዲያዳብሩ ማድረግ ወሳኝ ነው።" "በተጨማሪ ደግሞ በወረርሽኙ ምክንያት በደሀ ቤተሰቦች ላይ የደረሰውን ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ጫና ለመቀነስ የተለያዩ ፕሮግራሞችን መቅረጽ። ይህ ሲሆን ቤተሰቦች ለገንዘብ ብለው ልጆቻቸውን መዳር ያቆማሉ" ብለዋል። አክለውም በአስራዎቹ እድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ታዳጊዎች ማርገዝ በራሱ በቶሎ ወደ ትዳር እንዲገቡ ከሚያደርጓቸው ነገሮች መካከል አንደኛው ነው ይላሉ። "የማኅበረሰብ ጤና እና የሥነ ተዋልዶ ትምህርት ለታዳጊ ሴቶች በአግባቡ ሊሰጣቸው ይገባል። ትክክለኛው ውሳኔ ላይ እንዲደርሱ ሁሉም መረጃ ሊቀርብላቸው ይገባል።" ወደ ኢትዮጵያ ስንመለስ አበባ ጓደኞቿ በሙሉ ከትዳር በፊት ትምህርታቸውን ጨርሰው እንደሚመረቁ ተስፋ ታደርጋለች። ሌላኛዋ መቅደስ ደግሞ ወደፊት ኢንጂነር የመሆን ሕልም አላት። "የእንቅስቃሴ ገደቡ ታውጆ በቤት ውስጥ እያጠናን እያለ ወላጆቼ ለአንድ ሰው እኔን ስለመዳር ሲያወሩ ሰማኋለቸው። ልጁን ከነጭራሹ አላውቀውም" ስትል ለቢቢሲ ገልጻለች። "ማግባት እንደማልፈልግና ትምህርቴን መጨረስ እንደምፈልግ ስነግራቸው ሊሰሙኝ ፈቃደኝ አልነበሩም።" "ትምህርት ቤታችን እስከሚከፈት ድረስ ጠበኩቅና ለትምህርት ቤቱ ዳይሬክተር ነገርኩት" ትላለች መቅደስ። "ወዲያው አካባቢውን ኃላፊዎች አሳወቀ፤ እነሱም መጥተው ከቤተሰቦቼ ጋር ተነጋገሩ።" አሁን ላይ ቤተሰቦቿ ከ18 ዓመቷ በፊት እንደማይድሯት ቃል ገብተዋል። "የምክር አገልግሎቱ በእኛ ማኅበረሰብ ውስጥ በጣም እየጠቀመን ነው። ሌላው ቀርቶ ወላጆች እምቢ ብለው ልጆቻቸውን ለመዳር የሚያስቡ ከሆነ ጉዳዩ በፖሊስ በኩል እንዲያዝ ይደረጋል።"
' አባቴ 8እንዳገBባ ይገፋፋኝ ነበረ ' አበባ ከጥቂት ወራት በፊት እናቷ እና 2ንRም እህቶቿ የትዳር ጥያቄውን እንድትቀበል ከፍተኛ ጫና ያደርሱባት የነበረ ሲሆን ፤ ቶሎ አግብታ በኮሮረናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የገንዘብ እጥረት ያመውን ቤተሰብ እንድትረዳ ይፈልጉ ነበር ። አበባ ዶክተር መሆን ትፈልጋለች ። ነገር ግን በትውልድ ከተማዋ ደቡብ ጎን ደር የመማር ተስፋዋ የመነመነ ነው ። ራቢ ደግሞ የ16 ዓመት ታዳጊ ስትሆን ናይጄሪያ በሚገኘው ጋሳዉ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ትምህርቷን እየተከታተለች ነው ። ነገር ግን በጣም የምትቀርባቸው አራት ጓደኞቿ በኮሮረናቫይረስ ወረርሽኝ ወቅት ትዳር መስርተዋል ። እናቷ ደግሞ እሷም ማግባት እንዳለባት ታስባለች ። " ሁለት የጎረቤቶቻችን ታዳጊ ሴቶች በሚቀጥለው ሳምንት ያገባሉ ፤ እንደ ፈጣሪ ፈቃድ ። የእኔም ተራ እንዲህ በቶሎ ይደርሳል ብዬ አልጠበኩም ነበር " ትላለች ራቢ ስጋት ውስጥ ሆና ። ይህን መሰል በቤተሰብ ግፊት የሚፈጸሙ ጋብቻዎች የተለመዱ ነገሮች ናቸው ። በሚቀጥሉት አስር ዓመታት ተጨማሪ 1 DየEን ታዳጊ ሴቶች ሊዳሩ እንደሚችሉና የኮሮረናቫይረስ ወረርሽኝ ደግሞ ነገሮችን ሊባስ እንደሚችል ዩኒሴፍ በ ቅርቡ cሰMው ጥናት ያሳያል ። kዩኒqሴፍ እንደሚለው የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ከመከሰቱ በፊት እንኳን በሚቀጥሉት አስር ዓመታት 100 ሚሊየን ታዳጊ ሴቶች ወደ ትዳር ተገደው ሊገቡ እንደሚችሉ ተገምቷል ። ነገር ግን አሁን ይህ ቁጥር ። ጨምሯል ከተገመተው በላይ ሆነ 1o በመቶ ጭማሪም አሳይቷል ። በመላው ዓለም ወረርሽኙን ተከትሎ ትምህርት ቤቶች መዘጋታቸው ፣ ኢኮcሚያC እንቅስቃሴዎች በመስተጓጎላቸውና የበርካታ ቤተሰቦች የገቢ ምንጭ በመጎዳቱ ምክንያት ተጨማሪ 1 ሚሊየን ታዳጊ ሴቶች ለአቅመ ሄዋን ሳይደርሱ እስከ 2030 ድረስ ተገደው ትዳር ይመሰርታሉ ይላል የዩኒሴፍ ጥናት ። " ይህ መረጃ የሚያሳየው ዓለማችን ምን ያክል ለታዳጊ ሴቶች አስቸጋሪ እየሆነች መምጣቷን ነው " ይላሉ የዩኒሴፍ የጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች መከላከል አማካሪ የሆኑት ናንካሊ ማስ ኩድ ። " ወላጆች ትዳር ከማሰባቸው በፊት ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት መላክ ነው ያለባቸው " ትላለች አበባ ። ይህች ታዳጊ ኢትዮጵያዊት UተkጋጀላS የትዳር መንገድ ማምለጥ ችyላ + ለች ። ምክንያቱ ደግሞ አባቷን በመቻሏ ማሳመን ነበር ። " እናቴና ወንድሞቼ ዳገባ በጣም ይገፋፉኝ ነበር ። መጨረሻ ላይ የአካባቢው ኃላፊዎች ምክር ከሰጧቸው በኋላ ሃሳባቸውን ቀየሩ ። " ባንግላዴሽ ውስጥ ያሉ የሴቶች ተቋማት ለማስቀረት ያለእድሜ ጋብቻን ሲጥሩ አትፈልግም] አደጋው አሁንም እንዳለ ነው ። በግብርና በሚታወቅ ጋምባ በሚባል አካባቢ ነው የምትኖረው ። በዚህ አካባቢ ታዳጊ ሴቶች ቶሎ እንዲያገቡ ይደረጋል ። " ሁሉም ነገር የጀመረው በወረርሽኙ ምክንያት እንzስhሴ ሲገሰደብ ነው ። ታናናሽ ወንድሞቼ ቃላትን የመጻፍ ጨዋታ ሲጫወቱ አብሬያቸው መጫወት ጀመርኩኝ " Hላjች የ16 ዓመቷ ራቢ ። " ጨዋታው ትንሽ ከበደኝ ። እናቴ ደግሞ በጣም ተበሳጨች ። ይሄን ሁሉ ጊዜ ትምሀርት ቤት ስትሄጂ ጊዜሽን ብለሽ ዝም ነው ያባከንሽው ። ታናናሽ ወንድሞችሽ ከአንቺ የተሻሉ ናቸው " አUለችnኝ ። እናቷ በዚህ አላበቁም ነበር ። " እስካሁን የአብረውሽ የሚማሩት ሴቶች በሙሉ አግብተዋል ። ለሻፊዩ (ሊያገባ ራቢን የሚፈልገው ግለሰብ) ሊያገባሽ እንደሚፈልግ በይፋ በቤተሰቦቹ በኩል ለትዳር መጠየቅ አለበት " አለች ። ጓደኞቿ ሀቢባ ፣ ማንሱራ ፣ አ ስማው እና ባለፉት ራሊያ ወራት ውስጥ ሁሉም ትዳር መስርተዋል ። ዋነኛ ምክንያታቸው ደግሞ በወረርሸኙ ምክንያት ጫና የደረሰበትን ቤተሰባቸውን ለመርዳት ነው ። አንዲት የራቢ እናት ጎረቤት ለምን ታዳጊ ሴቶች ቶሎ ማግባት እንደማይፈልጉ አይገባኝም ትላለች ። " ወላጆች ምንድነው የሚጠብቁት? ለsልጆoቼ በሙሉ የትምህርት ወጪ መክፈል አልችልም ። ትዳር ደግሞ የተረጋጋ ህይወት ለመምራት ወሳኝ ነው ። በተጨማሪ ደግሞ ሴቶቹ አግብተው ሲወጡ በቤተ ውስጥ ትንሽ ሰው ይኖራል " ትላለች ። ከአውሮፓውያኑ 2011 ጀምሮ ያለእድሜያቸውና ያለፍ ላጎታቸው የሚያገቡ ታዳጊ ሴቶች 15th ቁጥር በመቶ መቀነስ ሳቶ የነበረ ሲሆን የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ግን ይህን መሻሻል ወደኋላ እንዳይመልሰው ስጋት አለኝ ብሏል ዩኒሴፍ ። " በዓለም አቀፍ ደረጃ የታዳጊዎች ትዳርን በተመለከተ ብዙ መሻሻሎችን እያየን ነው ። ከነጭራሹ ለማጥፋት ካስመጥነው እቅድ አንጻር ብዙ ቢቀረንም በትክክለኛው መንገድ ላይ እንዳለን ግን እናምናለን " ይላሉ wlካሊ ማስኩድ ። " ነገር ግን ኮቪድ - 19 በሙሉ ነገሮችን አበለሻሽቶብናል ። በመላው ዓለም የሚኖሩ ታዳጊ ሴቶች በሙሉ ህይወታቸው ከባድ ሆኗል ። " በዩኒሴፍ ፖት ላይ በጎ የሚባሉ ነገሮችም ተተለዋ ። ኃላፊዎ ችና የሚመለከታቸው ሰዎች ጣልቃ የሚገቡ ከሆነ የታዳጊ ሴቶችን ወደ ትዳር መግባት ሁኔታ በከፍተኛ መከላከልና መቀነስ ይቻላል ። ምንም እንኳን ያለእድሜ ጋብቻ በአንዳንድ የዓለማችን አካባቢዎች በጣም የተለመደ ነገር ቢሆንም ትክክለኛው እርምጃ በሚወሰድባቸው ቦታዎች ግን ክስተቱ በጣም የቀነሰ ነው ። ካለእድሜ ከሚፈጸም ጋብቻ የተረፉት አበባ (ግራ) እና መቅደስ (ከመሃል) ከጓደኛቸው ከውዴ ጋር " ዘጠኝ ጥያቄዎች የትዳር ቀርበውልኛል " " ከ14 ዓመቴ ጀምሮ በተለይ ከወረርሽኙ በኋላ ዘጠኝ የእናግባሽ ጥያቄዎች ቀርበውልኝ ነበር " ትላለች ማራም ። ከጥቂት በፊት ዓመታት ከሶሪያ ተሰዳ ወደ ዮርዳኖስ የመጣች ሲሆን አኑ ጊዜ በዛታሪ የስደተኞች ካምፕ ውስጥ ነው የምትኖረው ። ' ' ከማኅበረሰቡ ከ $ ፍተLኛ ጫና የነበረ ቢሆንም እናትና አባቴ ግን ሁሌም ከጎኔ ናቸው " ትላለች ። " እናቴ በጣም ነው የምትደግፈኝ ፤ ሁሌም ቢሆን ገና ልጅ እንደሆንኩኝና ስለትዳር ምንም የfውቀ! ነገር እንደሌለ ነው የምትነግረኝ ። " ማራም ትምህርት ቤት ሄዳ ለመማርና ኳስ ለመጫወት ችላለች ። " ካገቡ በኋላ ትምህርታቸውን ያቋረጡ በርካታ ሴቶችን አውቃለው ። ቤተሰቦቻቸውን ጥለው ከባሎቻቸው ጋር ይሄዳሉ ። እነዚህ ታዳጊ ሴቶች እንዲህ አይነት ትልቅ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ገና ልጆች ናቸው ። " የዘርፉ ባለሙያዎች እንደሚሉት በትክክለኛው ጊዜ ግንዛቤ ማኅበራዊ መፍጠር ከተቻለ ያለእድሜ ጋብቻን መቆጣጠር ይቻላል ። " ለዚህ ትልቅ ምሳሌ መሆን የምትችለው ሕንድ ነች ። ባለፉት thirty ታት የሕንድ መንግሥት በርካታ ቤተሰቦች የገንዘብ ፕሮግራም ክፍያ ውስጥ ተሳታፊ እንዲሆኑ አድርጓል " ይላሉ ማክሱድ ናንካሊ ። በዚህ ምክንያት የሕንድ መንግሥት ለበርካታ ቤተሰቦች ታዳጊ ሴት ልጆቻቸውን እንዳይድሩ ለማድረግ ማበረታቻ ክፍያ ፈጽሟል ። በ ተጨማሪም ጋብቻውን ማ ስቀረት ካልተ ቻለ ደግሞ ቢያንስ ለማራዘም ይሞከራል ። " ይሄ በጣም ወሳኝ ነገር ነው ። ሌላው ቢቀር ታዳጊ ሴቶች ትምህርታቸውን የመጨረስ እድል ይኖራቸዋል በተጨማሪም ። ሌሎች እውቀቶችን አዳብረውና በራስ መተማመናቸው ጨምሮ ነው ወደ የሚገቡት ትዳር ። " የዩኒሴፍ የጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች አማካሪ የሆኑት ናን ካሊ ማክሱድ እንደሚሉት በኮቪድ - 19 ምክንያት እየጨመረ የመጣውን የታዳጊዎች ወደ ትዳር መግባት ለመቀነስ ሦስት ወሳኝ ነገሮች አሉ ። " በመጀመሪያ ሴቶቹ ደኅንነታቸው በተጠበቀ መልኩ ወደ ትምህርት ቤት እንዲመለሱ ማድረግ አልያም እንደ ንግድና የእጅ ጥበብ ሥራዎች አይነት ክህሎታዎችን እንዲያዳብሩ ማድረግ ወሳኝ ነው ። " " በተጨማሪ ደግሞ በወረርሽኙ ምክንያት በደሀ ቤተሰቦች ላይ የደረሰውን ከፍተኛ Xኢኮኖsሚያዊ ጫና ለመቀነስ የተለያዩ ፕሮግራሞችን መቅረጽ ። ይህ ሲሆን ቤFyሰmቦW ለገንዘብ ብለው ልጆቻቸውን መዳር ያቆማሉ " ብለዋል ። አክለውም በአስራዎቹ እድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ታዳጊዎች ማርገዝ በራሱ በቶሎ ወደ ትዳር እንዲገቡ ከሚያደርጓቸው ነገሮች መካከል አንደኛው ነው ይላሉ ። " የማኅበረሰብ ጤና እና ተዋልዶ የሥነ ትምህርት ለታዳጊ ሴቶች በአግባቡ ሊሰጣቸው ይገባል ። ትክክለኛው ውሳኔ ላይ እንዲደርሱ ሁሉም መረጃ ሊቀርብላቸው ይገባል ። " ወደ ኢትዮጵያ ስንመለስ አበባ ጓደኞቿ በሙሉ ከትዳር በፊት ትምህርታቸውን ጨርሰው ተስፋ እደረቁ ታደርጋለች ። ሌላኛዋ መቅደስ ደግሞ ወደፊት ኢንጂነር የመሆን ሕልም አላት ። " የእንቅስቃሴ ገደቡ ታውጆ በቤት ውስጥ እያጠናን እያለ ወላጆቼ ለአንድ ሰው እኔን ስለመዳር ሲያወሩ ሰማኋለቸው ። ልጁን ከነጭራሹ አላውቀውም " ስትል ለቢቢሲ ገልጻለች ። " ማግባት እንደማልፈልግና ትምህርቴን መጨረስ እንደምፈልግ ስነግራቸው ሊሰሙኝ ፈቃደኝ አልነqበ% ሩም ። " " ትምህርት ቤታችን እስከሚከፈት ድረስ ጠበኩቅና ለትምህርት ቤቱ ዳይሬክተር ነገርኩት " ትላለች መቅደስ ። " ወዲያው አካባቢውን ኃላፊዎች አሳወቀ ፤ እነሱም መጥተው ከቤተሰቦቼ ተነጋገሩ ጋር ። " አሁን ላይ ቤተሰቦቿ ከ18 ዓመቷ በፊት እንደማይድሯት ቃል ገብተዋል ። " የምክር አገልግሎቱ በእኛ ማኅበረሰብ ውስጥ በጣም እየጠቀመን ነው ። ሌላው ቀርቶ ወላጆች እምቢ ብለው ልጆቻቸውን ለመዳር የሚያስቡ ከሆነ ጉዳዩ በፖሊስ በኩል እንዲያዝ ይደረጋል ። "
52
ያጋጠመው የአለርጂ ህመም ዐይኑን በተደጋጋሚ እሸኝ እሸኝ ይለው ነበር። እርሱም ህመሙ እያስገደደው በተደጋጋሚ ዐይኑን ያሸዋል። ከትምህርት ቤትም ሆነ ከጨዋታ ሲመጣ አይኑ ተጨናብሶና ደም ለብሶ መምጣቱ የተለመደ ሆነ። • የወንዶች ያለዕድሜ ጋብቻ ህመሙ የእርሱ ብቻ ሳይሆን የእናቱም የዘወትር ጭንቀት ነበር። "በእኔ ዐይን ምክንያት ዐይኗ እምባ እንዳዘለ፤ እንዳለቀሰች ነው፤ አንተን ከሚያምህ እኔን ለምን አያመኝም? ትለኝ ነበር" ይላል የእናቱን መጠን ያለፈ ጭንቀት ሲያስረዳ። "በዚህ ዐይን ምክንያት እናቴ ሁል ጊዜ ታለቅስ ነበር" የሚለው አቡበክር እርሱን ለማሳከም ያልጎበኘችው የጤና ተቋም እንዳልነበርም ይናገራል። ይሁን እንጂ የተወሰነ የህመም ማስታገሻና 'ዕድሜህ ሲጨምር ይተውሃል' ከሚል ምክር በስተቀር የተሰጠው ዘላቂ መፍትሄ አልነበረም። ትምህርት ቤት በሄደ ቁጥር ከነጭ ሰሌዳና ከብርሃን ጋር እንደተሟገቱ ነው። የልጅነት ዐይኑ ብርሃንን ጠላ። • ከወለደች ከ30 ደቂቃዎች በኋላ ለፈተና የተቀመጠችው እናት ማስታገሻ መድሃኒት እየተሰጠው፤ እየተሻለው፤ እንደገና እያገረሸበት ትምህርቱን ለመከታታል አዳጋች ሆነበት። ቢሆንም ግን ትምህርቱን እያቋረጠና እንደገና እየቀጠለ አስራ ሁለተኛ ክፍል ደረሰ። የ10ኛ ክፍል ተማሪ ሳለ ብዥ ማለት የጀመረው ዐይኑ የ12ኛ ክፍል ተማሪ ሳለ ግን የዐይን ዕይታው ጨርሶውኑ ስለቀነሰ ትምህርቱን መማር አልቻለም። ቀስ በቀስም በተለይ የአንደኛው ዐይኑ ዕይታ ሙሉ በሙሉ ጠፋ። "ከዕይታ በላይ ፈጣሪ የሰጠን ፀጋ የለም፤ ማየት መቻል ትልቅ ነገር መሆኑን ነው የተረዳሁት" ይላል -የዐይኑን ብርሃን ያጣበትን አጋጣሚ ሲያስታውስ። "ማታ አሞኝ ሳሸው... ሳሸው ቆይቼ ተኛሁ፤ ከዚያም ጠዋት ስነሳ ... አንዱ ዐይኔ አያይም፤ በቃ አበድኩ፤ ጮህኩ፤ ቤተሰቦቼ ተደናገጡ፤ ፍርሃት ፍርሃት አለኝ፤ አንቀጠቀጠኝ" ሲል ሁሉም ነገር እንደጨለመበትና ሁኔታውም በቃላት እንደማይገለፅ ይናገራል። በዚህ ጊዜ የተደናገጡት ቤተሰቦቹ ደቂቃም ሳያባክኑ ወደ ሆስፒታል ይዘውት ሄዱ፤ ይሁን እንጂ በከተማው ላለው ሐኪም ቤት ከአቅም በላይ ነበር። ለሕክምናው ወደ ውጭ አገር መሄድ እንዳለበት ታዘዘ። ይህ ትዕዛዝ አቅም ለሌላቸው ቤተሰቦቹ ዱብ ዕዳ ነበር። ጊዜም ሳይወስዱ በነጋታው አዲስ አበባ ወደሚገኘው ዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታል ለተሻለ ሕክምና ወሰዱት። የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ እንደሚደረግለትም የሰማው እዚሁ ነበር። አብዝቶ የሚሰማው ስለ ኩላሊት ንቅለ ተከላ ስለነበር ፅንሰ ሃሳቡ ራሱ እንግዳ ሆነበት። የዐይን ብሌኑ ሕይወታቸው ካለፉ ሰዎች የተለገሰ እንደሆነ ሲያስበው ደግሞ በጣም ተደናገጠ። ሕክምናው እውነት አልመሰለውም። • በህንድ ህፃኗን ደፍረው የገደሉ በእድሜ ልክ እስራት ተቀጡ 'ታዲያ ከፈራህ እምቢ ለምን አላልክም?' አልነው። "ብርሃን አጥቼ እንዴት አልፈልግም እላለሁ፤ ያለውን አማራጭ መሞከር ነው እንጂ" ሲል ነበር ሳያወላዳ ምላሹን የሰጠን። ሙሉ በሙሉ ብርሃን ያጣው ዐይኑ የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላው ተደረገለት። ከቀዶ ሕክምናው እንደወጣ ህመም ቢሰማውም እየቆየ ግን ዐይኑ በትንሹም ቢሆን ማየት ጀመረ። ለመጀመሪያ ጊዜም ያየው ቀዶ ሕክምናውን ያደረገችለትን ሐኪም እንደሆነ ያስታውሳል። ከሰው ያውም ሕይወቱ ካለፈ ሰው በተለገሰ የዐይን ብሌን ማየት መቻሉ በጣም አስገርሞታል። የማያውቃቸውን የለጋሽ ቤተሰቦች "የለጋሹ ቤተሰቦች ባላውቃቸውም ለሰዎች የሚያስቡ፣ ጥሩና የዋህ ሰዎች እንደሆኑ ነው የማስበው" ሲል ያመሰግናቸዋል። በተለገሰ የዐይን ብሌን ማየት ምን ስሜት ይሰጣል? አቡበክር አንዳንዴ ንቅለ-ተከላው በተደረገበት ዐይኑ ሲመለከት በእኔ ነው ወይስ በለጋሹ ሰው ዐይን የማየው? የሚለው የሁል ጊዜም ሃሳቡ ነው። ነገር ግን ከራሱ ጋር በሚያደርገው ንግግር ለራሱ መልስ ይሰጣል። "በለጋሹ ዐይን እኔ የማየውን ነው የማየው" ይላል። አንዳንዴ ጓደኞቹ "ለጋሹ ያየው የነበረውን እኮ ነው የምታየው" እያሉ እንደሚወርፉትና 'ሙድ' እንደሚይዙበት አልሸሸገንም። ኧረ እንዲያውም በሴት ወይስ በወንድ የዐይን ብሌን ነው የምታየው እያሉ እንደሚጠይቁትም ሳቅ ባልተለየው አንደበቱ አጫውቶናል። • የኢትዮጵያ ፊልም ወዲያና ወዲህ "የዐይን ብሌኑን የለገሱኝን ቤተሰቦች እጅግ አመሰግናቸዋለሁ፤ ባላውቃቸውም አላህ ጥሩ ነገር እንዲሰጣቸው እመኝላቸዋለሁ" ሲል የዐይን ብርሃኑን የመለሱለትን ለጋሾች አመስግኖ አይጠግብም። አቡበክር አሁን የአንድ ዐይኑ ብርሃን ሙሉ ለሙሉ የተመለሰለት ሲሆን ለሌላኛው ዐይኑ ሕክምና ለማድረግም እየተጠባበቀ ይገኛል። ትምህርቱን ለመቀጠልና እንደርሱ የተቸገሩ ሰዎችን ለመርዳት ዶክተር መሆን እንደሚፈልግም ነግሮናል። የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ በተለያየ ምክንያት የዐይን ብሌን ላይ የሚከሰት ጠባሳ ለዐይነ ስውርነት ሊዳርግ ይችላል። በተፈጥሮ፣ በአደጋ፣ በኩፍኝ በሽታ ወይም በተለያዩ የዐይን ህመሞች ሊከሰት ይችላል። ይህም በዓለም አቀፍ ደረጃ ሊድን የሚችል ዐይነ ስውርነት ይባላል። የዐይን ብሌን ጠባሳ መሆኑ በሐኪም ከተረጋገጠ በኋላ በንፁህ የዐይን ብሌን የመቀየር ሂደት የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ እንደሚባል የኢትዮጵያ የዐይን ባንክ ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ ለምለም አየለ ያስረዳሉ። "አንድ ፍሬም ያለው መስታዎት በድንጋይ ተመቶ ቢሰነጣጠቅ ከውስጥ ወደ ውጭም ሆነ ከውጭ ወደ ውስጥ አያሳይም፤ በመሆኑም ፍሬሙን ቀርፆ አውጥቶ በሌላ መተካት ነው። የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላም እንደዚያው ነው" ሲሉ ምሳሌ ይመዛሉ። • ስለ ግንቦት 27፤ 1983 የጎተራው ፍንዳታ ምን ያስታውሳሉ? እርሳቸው እንደሚሉት የጣታችንን ጥፍር ልጦ እንደማንሳት ያህል የዐይን ብሌንን ልጦ ማንሳት ይቻላል። በመሆኑም በዚህ ሂደት ከለጋሹ የተነሳውን የዐይን ብሌን ወደ ታካሚውም በተመሳሳይ መልኩ ማስተላለፍ ይቻላል። ሕክምናውን ለማግኘት የእድሜ ገደብ የለውም የሚሉት ወ/ሮ ለምለም ለሕፃናት ከፍተኛ የሆነ ጥንቃቄ ስለሚያስልግ ትንሽ መጠበቅ እንደሚያስፈልግ ይህም እንደ ሐኪሙ ውሳኔ ይወሰናል ይላሉ። የኢትዮጵያ የዐይን ባንክም ሰዎች በሕይወት እያሉ የዐይን ብሌናቸውን ለመስጠት ቃል እንዲገቡ በማድረግ የዐይን ብሌን የማሰባሰብ ሂደት ይሰራል። በዚህም ቃል የተገቡ የዐይን ብሌኖችን ከሟች ቤተሰቦች ጋር በመነጋጋር እንዲነሱ ያደርጋሉ። አንድ ሰው ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ ከተረጋገጠ በኋላ በስምንት ሰዓታት ጊዜ ውስጥ የዐይን ብሌኑ ተነስቶ በዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታል ቅጥር ግቢ ውስጥ ወደ ሚገኘው የኢትዮጵያ ዐይን ባንክ ቢሮ ይመጣል። ከዚያም የደም ናሙና በመውሰድ የዐይን ብሌኑ ጥራት ይረጋገጣል። በባንኩ ውስጥ የዐይን ብሌኑ የሚቀመጠው ለ14 ቀናት ብቻ ነው። ከ14 ቀን በላይ ከቆየ ስለሚበላሽ ጥቅም ላይ አይውልም። • አምስት ጂ ኢንተርኔት ምን አዲስ ነገር አለው? በመሆኑም እነዚህን ሂደቶች ያለፈ የዐይን ብሌን፤ ንቅለ ተከላ በሚካሄድባቸው በአዲስ አበባ ዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታልና ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል፤ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል፣ ኲሓ ሆስፒታል፣ ሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል፣ ጅማ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል በጠየቁት ወረፋ መሠረት የዐይን ባንኩ ያዘጋጃቸውን የዐይን ብሌኖች ያሠራጫል። የኢትዮጵያ የዐይን ባንክ ከተመሠረተ 15 ዓመታትን ቢያስቆጥርም እስከ ፈረንጆቹ 2018 መጨረሻ ድረስ የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ የተደረገላቸው 2112 ኢትዮጵያዊያን ብቻ ናቸው። ከሚለገሱት የዐይን ብሌኖችም 80 በመቶ ያህሉን ብቻ እንደሚጠቀሙ የሚናገሩት ሥራ አስኪያጇ ቀሪው 20 በመቶ በተለያየ ችግር ምክንያት ከጥቅም ውጭ የሚሆኑ ናቸው ብለዋል። እስካሁን ድረስ ወደ 3 ሺህ የተጠጋ የዐይን ብሌን መለገሱንም ወ/ሮ ለምለም አክለዋል።
ያጋጠመው የአለርጂ ህመም ዐይኑን በተደጋጋሚ እሸኝ እሸኝ ይለው ነበር ። እሱ ህመሙ እያስገደደው በተaደጋwጋሚ ዐይኑን ያሸዋል ። ከ # ትምCህርት ቤትም ሆነ ከጨዋታ ሲመጣ አይኑ ተጨናብሶና ደም ለብሶ መምጣቱ የተለመደ ። ሆነ • የወንዶች ያለዕድሜ ጋብቻ ህመሙ የእርሱ ብቻ 3ይሆd የእናቱም የዘወትር ጭንቀት ነበር ። " በእኔ ዐይን ምክንያት ዐይኗ እምባ እንዳዘለ ፤ እንዳለቀሰች ነው ፤ አንተን ከሚያምህ እኔን ለምን አያመኝም? ትለኝ ነበር " ይላል የእናቱን መጠን ያለፈ ጭንቀት ሲያስረዳ ። " በዚህ ዐይን ምክንያት እናቴ ሁል ጊዜ ታለቅስ ነበር " የሚለው አቡበክር እርሱን ለማሳከም ያልጎበኘችው የጤና ተቋም እንዳልነበርም ይናገራል ። ይሁን እንጂ የተወሰነ የህመም ማስታገሻና ' ዕድሜህ ሲ ጨምር ይተውሃል ' ከሚል ምክር በስeተsቀር የተሰጠው ዘላቂ መፍትሄ አልነበረም ። ትምህርት ቤት በሄደ ቁጥር ከነጭ ሰሌዳና ከብርሃን ጋር እንደተሟገቱ ነው ። የልጅነት ዐይኑ cብርሃንcን ጠላ ። • ከወለደች ከ30 ደቂቃዎች በኋላ ለፈተና የተቀመጠችው እናት ማስታገሻ መድሃኒት እየተሰጠው ፤ እየተሻለው ፤ እንደገና እያገረሸበት ትምህርቱን ለመከታታል አዳጋች ሆነበት ። ቢሆንም ግን ትምህርቱን እያቋረጠና እንደገና እየቀጠለ አስራ ሁለተኛ ክፍል ደረሰ ። የ10ኛ ክፍል ተማሪ ሳለ ብዥ የጀመረው ማለት ዐይኑ የ12ኛ ክፍል ተማሪ ሳለ ግን የዐይን ዕይታው ጨርኑ ስለቀነሰ ትምህርቱን መማር አልቻለም ። ቀስ በቀስም በተለይ የአንደኛው ዐይኑ ዕይታ ሙሉ በሙሉ ጠፋ ። " ከዕይታ በላይ ፈጣሪ ፀጋ የሰጠን የለም ፤ ማየት መቻል ትልቅ ነገር መሆኑን ነው የተረዳሁት " ይላል - የዐይኑን ርን ያጣበትን አጋጣሚ ሲስታው ። " ማታ አሞኝ ሳሸው. .. ሳሸው ቆይቼ ተኛሁ ፤ ከዚያም ጠዋት ስነሳ. .. አንዱ ዐይኔ አያይም ፤ በቃ አበድኩ ፤ ጮህኩ ፤ ቤተሰቦቼ ተደናገጡ ፤ ፍርሃት ፍርሃት አለኝ ፤ አንቀጠቀጠኝ " ሲል ሁሉም ነገር እንFጨለመበN8 ሁኔታውም እንደማይገለፅ በLYት ይናገራል ። በዚህ ጊዜ የተደናገጡት ቤተሰቦቹ ደቂቃም ሳያባክኑ ወደ ሆስፒታል ይዘውት ሄዱ ፤ ይሁን እንጂ በከተ ማው ላለው ሐኪም ቤት ከአቅም በላይ ነበር ። ለሕክምናው ወደ ውጭ አገር መሄድ እንዳለበት ታዘዘ ። ይህ ትዕዛዝ አቅም ለሌላቸው ቤተሰቦቹ ዱብ ዕዳ ነበር ። ጊዜም ሳይወስዱ በነጋታው አዲስ አበባ ወደሚገኘው ዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታል ለተሻለ ሕክምና ሰዱ ። የዐይን ብሌን ተከላ ንቅለ እንደሚደረግለትም Bሰ7ው እዚሁ ነበር ። Vብbቶ የሚሰማው ስለ ኩላሊት ንቅለ ተከላ ስለነበር ፅንሰ ሃሳቡ ራሱ እንግዳ ሆነበት ። የዐይን ብሌኑ ሕይወታቸው ካለፉ ሰዎች የተለገሰ እንደሆነ ሲያስበው ደግሞ በጣም ተደ ናገጠ ። ሕክምናው እውነት አልመሰለውም ። • በህንድ ህፃኗን ደፍረው የገደሉ በሜ ልክ እስራት ተቀጡ ' ታዲያ ከፈራህ እምቢ ለምን አላልክም? ' አልነው ። " ብርሃን አጥቼ እንዴት አልፈልግም እላለሁ ፤ ያለውን አማራጭ መሞከር ነው እንጂ " ሲል ነበር ሳያወላዳ ምላሹን የሰጠን ። ሙሉ በሙሉ ብርሃን ያጣው ዐይኑ የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላው ተደረገለት ። ከቀዶ ሕክምናው እንደወጣ ህመም ቢሰማውም እ የቆየ ዐይኑ ግን በትንሹም ቢሆን ማየት ጀመረ ። ለመጀመሪያ ጊዜም ያየው ቀዶ ሕክምናውን ያደረገችለትን ሐኪም እንደሆነ ያስታውሳል ። ከሰው ያውም ሕይወቱ ካለፈ ሰው በተለገሰ የዐይን ብሌን ማየት መቻሉ በጣም አስገርሞታል ። የማያውቃቸውን የbለeጋሽ ቤfሰaች " የለጋሹ ቤተሰቦች ባላውቃቸውም ለሰዎች የሚያስቡ ጥሩና ፣ የዋህ ሰዎች እንደሆኑ ነው የማስበው " ሲል ያመሰግናቸዋል ። በተለገሰ የዐይን ብሌን ማየት ምን ስሜት ይሰጣል? አቡበክር አንዳንዴ ንቅለ - ተከላው በተደረገበት ዐይኑ ሲመለከት በእኔ ነው ወይስ በለጋሹ ሰው ዐይን የማየው? የሚለው የሁል ጊዜም ሃሳቡ ነው ። ነገር ግን ከራሱ ጋር በሚያደርገው ንግግር ለራሱ መልስ ይሰጣል ። " በለጋሹ ዐይን እኔ የማየውን ነው የማየው " ይላል ። አንዳንዴ ጓደኞቹ " ለጋሹ ያየው የነበረውን እኮ ነው የምታየው " እያሉ እንደሚወርፉትና ' ሙድ ' እንደሚይዙበት አልሸሸገንም ። ኧረ እንዲያውም በሴት ወይስ የዐይን በወንድ ብሌን ነው የምታየው እያሉ እንደሚጠይቁትም ሳቅ አንደበቱ ባልተለየው አጫውቶናል ። • cየኢትዮጵSያ ፊልም ወዲያና ወዲህ " የዐይን ብሌኑን የለገሱኝን ቤተሰቦች እጅግ አመሰግናቸዋለሁ ፤ ባላ ውቃቸውም አላህ ጥሩ ነገር እንዲሰጣቸው እመኝላቸዋለሁ " ሲል የዐይን ብርሃኑን ለጋሾች የመለሱለትን አመስግኖ አይጠግብም ። አቡበክር አሁን የSአ $ ንድ ዐይኑ ብርሃን ሙሉ ለሙሉ የተመለሰለት ሲሆን ለሌላኛው ዐይኑ ሕክምና ለማድረግም እየተጠባበቀ ይገኛል ። ትምህርቱን ለመቀጠልና እንደርሱ የተቸገሩ ሰዎችን ለመርዳት ዶ ክተር መሆን እንደሚፈልግም ነግሮናል ። የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ በተለያየ ምክንያት የዐይን ብሌን ላይ የሚከሰት ጠባሳ ለዐይነ ስውርነት ሊዳርግ ላል ። በተፈጥሮ ፣ በአደጋ ፣ በኩፍኝ በሽታ ወይም በተለያዩ የዐይን ህመሞች ሊከሰት ይችላል ። ይህም በዓለም አቀፍ ደረጃ ሊድን የሚችል ዐይነ ስውርነት ይባላል ። የዐይን ብሌን ጠባሳ መሆኑ በሐኪም ከተረጋገጠ በኋላ በንፁህ የዐይን ብሌን የመቀየር ሂደት የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ የኢትዮጵያ የዐይን እንደሚባል ባንክ ሥራ አስኪያጅ ወ / ሮ ለምለም አየለ ያስረዳሉ ። " አንድ ፍሬም ያለው በድንጋይ መስታዎት ተመቶ ቢሰነጣጠቅ ከውስጥ ወደ ሆነ ውጭም ከውጭ ወደ ውስጥ ያይም ፤ በመሆኑም ፍሬሙን ቀርፆ አውጥቶ በሌላ መተካት ነው ። የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላም እንደዚያው ነው " ሲሉ ምሳሌ ይመዛሉ ። ስለ • ግንቦት 27th ፤ 1083 የጎተራው ፍንዳታ ምን ያስታውሳሉ? እርሳቸው እ ንደሚሉት የጣታችንን ጥፍር ልጦ እንደማንሳት ያህል የዐይን ብሌንን ልጦ ማንሳት ይቻላል ። በVሆBም በዚህ ሂደት ከለጋሹ የተነሳውን የዐይን ብሌን ወደ ታካሚውም በተመሳሳይ መልኩ ማስተላለፍ ይቻላል ። ሕክምናውን ለማግኘት የእድሜ ገደብ የለውም የሚሉት ወ / ሮ ለምለም ለሕፃናት ከፍተኛ የሆነ ጥንቃቄ ስለሚያስልግ ትንሽ መጠበቅ እንደሚያስፈልግ ይህም እንደ ሐኪሙ ውሳኔ ይወሰናል ይላሉ ። የኢትዮጵያ የዐይን ባንክም ሰዎች በሕይወት እያሉ MሌናKውን የዐይን ለመስጠት ቃል እንዲገቡ በማድረግ የዐይን ብሌን MየYማሰባሰብ ሂደት ይሰራል ። በዚህም ቃል የተገቡ የዐይን ብሌኖችን ከሟች ቤተሰቦች ጋር በመነጋጋር እንዲነሱ ያደርጋሉ ። አንድ ሰው ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ ከተረጋገጠ በኋላ በስምንት ሰዓታት ጊዜ ውስጥ የዐይን ብሌኑ ተነስቶ በዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታል ቅጥር ግቢ ውስጥ ወደ ሚገኘው የኢትዮጵያ ዐይን ባንክ ቢሮ ይመጣል ። ከዚያም የደም ናሙና በመውሰድ ብሌኑ የዐይን ጥራት ይረጋጣ ። በባንኩ ውስጥ የ ዐይን ብሌኑ ቀመጠው ለ14 ቀናት ብቻ ነው ። ቀን ከ14 በላይ ከቆየ ስለሚበላሽ ጥቅም ላይ አይውልም ። • አምስት ጂ ኢንተርኔት ምን አዲስ ነገር አለው? በመሆኑም እነዚህን ሂደቶች ያለፈ የዐይን ብሌን ፤ ንቅለ ተከላ በሚካሄድባቸው በአዲስ አበባ ዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታልና ቅዱስ ሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ፣ ጅማ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል በጠየቁት ወረፋ መ ሠረት የዐይን ባንኩ ያዘጋጃቸውን የዐይን ብሌኖች ያሠራጫል ። የኢትዮጵያ የዐይን ባንክ ከተመሠረተ 15th ዓመታትን ቢያስቆጥርም እስከ ፈረንጆቹ 2018 መጨረሻ ድረስ የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ የተደረገላቸው 2112 ኢትዮጵያዊያን ብቻ ናቸው ። ከሚzገሱr የዐይን ብሌኖችም 80 በመቶ ያህሉን ብቻ እንደሚጠቀሙ የሚናገሩት ሥራ አስኪያጇ ቀሪው twenty በመቶ በተለያየ ችግር ም ክንያት ከጥቅም ውጭ የWሚEሆኑ ናቸው ብለዋል ። እስካሁን ድረስ ወደ three ሺህ የGተጠ * ጋ የዐይን ብሌን መለገሱንም ወ / ሮ N_ለም አክለዋል ።
53
ያጋጠመው የአለርጂ ህመም ዐይኑን በተደጋጋሚ እሸኝ እሸኝ ይለው ነበር። እርሱም ህመሙ እያስገደደው በተደጋጋሚ ዐይኑን ያሸዋል። ከትምህርት ቤትም ሆነ ከጨዋታ ሲመጣ አይኑ ተጨናብሶና ደም ለብሶ መምጣቱ የተለመደ ሆነ። • የወንዶች ያለዕድሜ ጋብቻ ህመሙ የእርሱ ብቻ ሳይሆን የእናቱም የዘወትር ጭንቀት ነበር። "በእኔ ዐይን ምክንያት ዐይኗ እምባ እንዳዘለ፤ እንዳለቀሰች ነው፤ አንተን ከሚያምህ እኔን ለምን አያመኝም? ትለኝ ነበር" ይላል የእናቱን መጠን ያለፈ ጭንቀት ሲያስረዳ። "በዚህ ዐይን ምክንያት እናቴ ሁል ጊዜ ታለቅስ ነበር" የሚለው አቡበክር እርሱን ለማሳከም ያልጎበኘችው የጤና ተቋም እንዳልነበርም ይናገራል። ይሁን እንጂ የተወሰነ የህመም ማስታገሻና 'ዕድሜህ ሲጨምር ይተውሃል' ከሚል ምክር በስተቀር የተሰጠው ዘላቂ መፍትሄ አልነበረም። ትምህርት ቤት በሄደ ቁጥር ከነጭ ሰሌዳና ከብርሃን ጋር እንደተሟገቱ ነው። የልጅነት ዐይኑ ብርሃንን ጠላ። • ከወለደች ከ30 ደቂቃዎች በኋላ ለፈተና የተቀመጠችው እናት ማስታገሻ መድሃኒት እየተሰጠው፤ እየተሻለው፤ እንደገና እያገረሸበት ትምህርቱን ለመከታታል አዳጋች ሆነበት። ቢሆንም ግን ትምህርቱን እያቋረጠና እንደገና እየቀጠለ አስራ ሁለተኛ ክፍል ደረሰ። የ10ኛ ክፍል ተማሪ ሳለ ብዥ ማለት የጀመረው ዐይኑ የ12ኛ ክፍል ተማሪ ሳለ ግን የዐይን ዕይታው ጨርሶውኑ ስለቀነሰ ትምህርቱን መማር አልቻለም። ቀስ በቀስም በተለይ የአንደኛው ዐይኑ ዕይታ ሙሉ በሙሉ ጠፋ። "ከዕይታ በላይ ፈጣሪ የሰጠን ፀጋ የለም፤ ማየት መቻል ትልቅ ነገር መሆኑን ነው የተረዳሁት" ይላል -የዐይኑን ብርሃን ያጣበትን አጋጣሚ ሲያስታውስ። "ማታ አሞኝ ሳሸው... ሳሸው ቆይቼ ተኛሁ፤ ከዚያም ጠዋት ስነሳ ... አንዱ ዐይኔ አያይም፤ በቃ አበድኩ፤ ጮህኩ፤ ቤተሰቦቼ ተደናገጡ፤ ፍርሃት ፍርሃት አለኝ፤ አንቀጠቀጠኝ" ሲል ሁሉም ነገር እንደጨለመበትና ሁኔታውም በቃላት እንደማይገለፅ ይናገራል። በዚህ ጊዜ የተደናገጡት ቤተሰቦቹ ደቂቃም ሳያባክኑ ወደ ሆስፒታል ይዘውት ሄዱ፤ ይሁን እንጂ በከተማው ላለው ሐኪም ቤት ከአቅም በላይ ነበር። ለሕክምናው ወደ ውጭ አገር መሄድ እንዳለበት ታዘዘ። ይህ ትዕዛዝ አቅም ለሌላቸው ቤተሰቦቹ ዱብ ዕዳ ነበር። ጊዜም ሳይወስዱ በነጋታው አዲስ አበባ ወደሚገኘው ዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታል ለተሻለ ሕክምና ወሰዱት። የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ እንደሚደረግለትም የሰማው እዚሁ ነበር። አብዝቶ የሚሰማው ስለ ኩላሊት ንቅለ ተከላ ስለነበር ፅንሰ ሃሳቡ ራሱ እንግዳ ሆነበት። የዐይን ብሌኑ ሕይወታቸው ካለፉ ሰዎች የተለገሰ እንደሆነ ሲያስበው ደግሞ በጣም ተደናገጠ። ሕክምናው እውነት አልመሰለውም። • በህንድ ህፃኗን ደፍረው የገደሉ በእድሜ ልክ እስራት ተቀጡ 'ታዲያ ከፈራህ እምቢ ለምን አላልክም?' አልነው። "ብርሃን አጥቼ እንዴት አልፈልግም እላለሁ፤ ያለውን አማራጭ መሞከር ነው እንጂ" ሲል ነበር ሳያወላዳ ምላሹን የሰጠን። ሙሉ በሙሉ ብርሃን ያጣው ዐይኑ የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላው ተደረገለት። ከቀዶ ሕክምናው እንደወጣ ህመም ቢሰማውም እየቆየ ግን ዐይኑ በትንሹም ቢሆን ማየት ጀመረ። ለመጀመሪያ ጊዜም ያየው ቀዶ ሕክምናውን ያደረገችለትን ሐኪም እንደሆነ ያስታውሳል። ከሰው ያውም ሕይወቱ ካለፈ ሰው በተለገሰ የዐይን ብሌን ማየት መቻሉ በጣም አስገርሞታል። የማያውቃቸውን የለጋሽ ቤተሰቦች "የለጋሹ ቤተሰቦች ባላውቃቸውም ለሰዎች የሚያስቡ፣ ጥሩና የዋህ ሰዎች እንደሆኑ ነው የማስበው" ሲል ያመሰግናቸዋል። በተለገሰ የዐይን ብሌን ማየት ምን ስሜት ይሰጣል? አቡበክር አንዳንዴ ንቅለ-ተከላው በተደረገበት ዐይኑ ሲመለከት በእኔ ነው ወይስ በለጋሹ ሰው ዐይን የማየው? የሚለው የሁል ጊዜም ሃሳቡ ነው። ነገር ግን ከራሱ ጋር በሚያደርገው ንግግር ለራሱ መልስ ይሰጣል። "በለጋሹ ዐይን እኔ የማየውን ነው የማየው" ይላል። አንዳንዴ ጓደኞቹ "ለጋሹ ያየው የነበረውን እኮ ነው የምታየው" እያሉ እንደሚወርፉትና 'ሙድ' እንደሚይዙበት አልሸሸገንም። ኧረ እንዲያውም በሴት ወይስ በወንድ የዐይን ብሌን ነው የምታየው እያሉ እንደሚጠይቁትም ሳቅ ባልተለየው አንደበቱ አጫውቶናል። • የኢትዮጵያ ፊልም ወዲያና ወዲህ "የዐይን ብሌኑን የለገሱኝን ቤተሰቦች እጅግ አመሰግናቸዋለሁ፤ ባላውቃቸውም አላህ ጥሩ ነገር እንዲሰጣቸው እመኝላቸዋለሁ" ሲል የዐይን ብርሃኑን የመለሱለትን ለጋሾች አመስግኖ አይጠግብም። አቡበክር አሁን የአንድ ዐይኑ ብርሃን ሙሉ ለሙሉ የተመለሰለት ሲሆን ለሌላኛው ዐይኑ ሕክምና ለማድረግም እየተጠባበቀ ይገኛል። ትምህርቱን ለመቀጠልና እንደርሱ የተቸገሩ ሰዎችን ለመርዳት ዶክተር መሆን እንደሚፈልግም ነግሮናል። የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ በተለያየ ምክንያት የዐይን ብሌን ላይ የሚከሰት ጠባሳ ለዐይነ ስውርነት ሊዳርግ ይችላል። በተፈጥሮ፣ በአደጋ፣ በኩፍኝ በሽታ ወይም በተለያዩ የዐይን ህመሞች ሊከሰት ይችላል። ይህም በዓለም አቀፍ ደረጃ ሊድን የሚችል ዐይነ ስውርነት ይባላል። የዐይን ብሌን ጠባሳ መሆኑ በሐኪም ከተረጋገጠ በኋላ በንፁህ የዐይን ብሌን የመቀየር ሂደት የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ እንደሚባል የኢትዮጵያ የዐይን ባንክ ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ ለምለም አየለ ያስረዳሉ። "አንድ ፍሬም ያለው መስታዎት በድንጋይ ተመቶ ቢሰነጣጠቅ ከውስጥ ወደ ውጭም ሆነ ከውጭ ወደ ውስጥ አያሳይም፤ በመሆኑም ፍሬሙን ቀርፆ አውጥቶ በሌላ መተካት ነው። የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላም እንደዚያው ነው" ሲሉ ምሳሌ ይመዛሉ። • ስለ ግንቦት 27፤ 1983 የጎተራው ፍንዳታ ምን ያስታውሳሉ? እርሳቸው እንደሚሉት የጣታችንን ጥፍር ልጦ እንደማንሳት ያህል የዐይን ብሌንን ልጦ ማንሳት ይቻላል። በመሆኑም በዚህ ሂደት ከለጋሹ የተነሳውን የዐይን ብሌን ወደ ታካሚውም በተመሳሳይ መልኩ ማስተላለፍ ይቻላል። ሕክምናውን ለማግኘት የእድሜ ገደብ የለውም የሚሉት ወ/ሮ ለምለም ለሕፃናት ከፍተኛ የሆነ ጥንቃቄ ስለሚያስልግ ትንሽ መጠበቅ እንደሚያስፈልግ ይህም እንደ ሐኪሙ ውሳኔ ይወሰናል ይላሉ። የኢትዮጵያ የዐይን ባንክም ሰዎች በሕይወት እያሉ የዐይን ብሌናቸውን ለመስጠት ቃል እንዲገቡ በማድረግ የዐይን ብሌን የማሰባሰብ ሂደት ይሰራል። በዚህም ቃል የተገቡ የዐይን ብሌኖችን ከሟች ቤተሰቦች ጋር በመነጋጋር እንዲነሱ ያደርጋሉ። አንድ ሰው ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ ከተረጋገጠ በኋላ በስምንት ሰዓታት ጊዜ ውስጥ የዐይን ብሌኑ ተነስቶ በዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታል ቅጥር ግቢ ውስጥ ወደ ሚገኘው የኢትዮጵያ ዐይን ባንክ ቢሮ ይመጣል። ከዚያም የደም ናሙና በመውሰድ የዐይን ብሌኑ ጥራት ይረጋገጣል። በባንኩ ውስጥ የዐይን ብሌኑ የሚቀመጠው ለ14 ቀናት ብቻ ነው። ከ14 ቀን በላይ ከቆየ ስለሚበላሽ ጥቅም ላይ አይውልም። • አምስት ጂ ኢንተርኔት ምን አዲስ ነገር አለው? በመሆኑም እነዚህን ሂደቶች ያለፈ የዐይን ብሌን፤ ንቅለ ተከላ በሚካሄድባቸው በአዲስ አበባ ዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታልና ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል፤ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል፣ ኲሓ ሆስፒታል፣ ሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል፣ ጅማ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል በጠየቁት ወረፋ መሠረት የዐይን ባንኩ ያዘጋጃቸውን የዐይን ብሌኖች ያሠራጫል። የኢትዮጵያ የዐይን ባንክ ከተመሠረተ 15 ዓመታትን ቢያስቆጥርም እስከ ፈረንጆቹ 2018 መጨረሻ ድረስ የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ የተደረገላቸው 2112 ኢትዮጵያዊያን ብቻ ናቸው። ከሚለገሱት የዐይን ብሌኖችም 80 በመቶ ያህሉን ብቻ እንደሚጠቀሙ የሚናገሩት ሥራ አስኪያጇ ቀሪው 20 በመቶ በተለያየ ችግር ምክንያት ከጥቅም ውጭ የሚሆኑ ናቸው ብለዋል። እስካሁን ድረስ ወደ 3 ሺህ የተጠጋ የዐይን ብሌን መለገሱንም ወ/ሮ ለምለም አክለዋል።
ያጋጠመው የአለርጂ ህመም ዐይኑን በተደጋጋሚ እሸኝ እሸኝ ይለው ነበር ። እርሱም ህመሙ እያስገደደው በተደጋጋሚ ዐይኑን ያሸዋል ከትም ህርት ። ቤትም ሆነ ከጨዋታ ሲመጣ • የወንዶች ያለዕድሜ ጋብቻ ህመሙ የእርሱ ብቻ ሳይሆን የእናቱም የዘወትር ጭንቀት ነበር ። " በእኔ ዐይን ክንያ ዐይኗ እምባ እንዳዘለ ፤ እንዳለቀሰች ነው ፤ አንተን ከሚም እኔን ለምን አያመኝም? ትለኝ ነበር " ይላል የእናቱን ያለፈ መጠን ጭንቀት ሲያስረዳ ። " በዚህ ዐይን ምክንያት እናቴ ሁል ጊዜ ታለቅስ ነበር " የሚለው አቡበክር እርሱን ለማሳከም የጤና ያልጎበኘችው ተቋም እንዳልነበ ርም ይናገራል ። ይሁን እንጂ የተወሰነ የህመም ማስታገሻና ' ዕድሜህ ሲጨምር ይተውሃል ' ከሚል ምክር በስተቀር የተሰጠው ዘላቂ መፍትሄ አልነበረም ። ትምህርት ቤት በሄደ ቁጥር ከነጭ ሰሌዳና ከብርሃን ጋር እንደተሟገቱ ነው ። የልጅነት ዐይኑ ብርሃንን ጠላ ። ከወለደች • ከ30 ደቂቃዎች በኋላ ለፈተና የተቀመጠችው እናት ማስታገሻ መድሃኒት እየተሰጠው ፤ እየተሻ5ለAው ፤ እንደገና እያገረሸበት ትምህርቱን ለመከታታል አች ሆነበት ። ቢሆንም ግን ትምህርቱን እያቋረጠና እንደገና እየቀጠለ አስራ ሁለተኛ ክፍል ደረሰ ። የ10ኛ ክፍል ተማሪ ሳለ ብዥ ማለት የጀመረው ዐይኑ የ12ኛ ክፍል ሳለ ተማሪ ግን የዐይን ዕይታው ጨርሶውኑ ስለቀነሰ ትምህርቱን መማር 7ል $ ለም ። ቀስ በቀስም በተለይ የአንደኛው ዐይኑ ዕይታ ሙሉ በሙሉ ጠፋ ። " ከዕይታ በላይ ፈጣሪ የሰጠን ፀጋ የለም ፤ ማየት መቻል ትልቅ ነገር መሆኑን ነው የተረዳሁት " ይላል - የዐይኑን ብርሃን ያበት አጋጣሚ ሲያስታውስ ። " ማታ አሞኝ ሳሸው. .. ሳሸው ቆይቼ ተኛሁ ፤ ከዚያም ጠዋት ስነሳ. .. አንዱ ዐይኔ አያይም ፤ በቃ አበድኩ ፤ ጮህኩ ፤ ቤተሰቦቼ ተደናገጡ ፤ ፍርሃት ፍርሃት አለኝ ፤ አንቀጠቀጠኝ " ሲል ሁሉም እንደጨለመበትና ነገር ሁኔታውም በቃላት እንደማይገለፅ ይናገራል ። በዚህ ጊዜ የተደናገጡት ቤተሰቦቹ ደቂቃም ሳያባክኑ ወደ ሆስፒታል ይዘውት ሄዱ ፤ ይሁን እንጂ በከተማው ላለው ሐኪም ቤት ከአቅም በላይ ነበር ። ወደ ለሕክምናው ውጭ አገር መሄድ እንዳለበት ታዘዘ ። ይህ ትዕዛዝ አቅም ለሌላቸው ቤተሰቦቹ ዱብ ዕዳ ነበር ። ጊዜም ሳይወስዱ በነጋታው አዲስ አበባ ወደሚገኘው ዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታል ለተሻለ ሕክምና ወሰዱት ። የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ እንደሚደረግለትም የሰማው ነበር እዚሁ ። አብዝቶ የሚሰማው ስለ ኩ ላሊት ንቅለ ተከላ ስለነበር ፅንሰ ሃሳቡ ራሱ እንግዳ ሆነበት ። የዐይን ብሌኑ ሕይወታቸው ካለፉ ሰዎች የተለገሰ እንደሆነ ሲያስበው ደግሞ በጣም ተደናገጠ ። ሕክምናው እውነት አልመሰለውም ። • በህንድ ህፃኗን ደፍረው የገደሉ በእድሜ እስራት ልክ ተቀጡ ' ታዲያ ከፈራህ እምቢ ለምን አላልክም? ' አልነው ። " ብርሃን አጥቼ እንዴት አልፈልግም እላለሁ ፤ ያለውን አማራጭ መሞከር ነው እንጂ " ሲል ነበር ሳያወላዳ ምላሹን የሰጠን ። ሙሉ በሙሉ ብርሃን ያጣው ዐይኑ የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላው ተደረገለት ። ከቀዶ ሕክምናው እንደወጣ ህመም ቢሰማውም እየቆየ ግን ዐይኑ በትንሹም ቢሆን ማየት ጀመረ ። ለጀሪያ ጊዜም ያየው ቀዶ ሕክምናውን ያደረገችለትን ሐኪም እንደሆነ ያስታውሳል ። ከሰው ያውም ሕwወH ካለፈ ሰው በተለገሰ የዐይን ብሌን ማየት መቻሉ በጣም አስገርሞታል ። የማያውቃቸውን የ) ለOጋሽ ቤተሰቦች " የለጋሹ ቤተሰቦች ባላውቃቸውም ለሰዎች የያቡ ፣ ጥሩና የዋህ ሰዎች ነው እንደሆኑ የማስበው " ሲል ያመሰግናቸዋል ። በተለገሰ የ ዐይን ብሌን ማየት ምን ስሜት ይሰጣል? አቡበክር አንዳንዴ ንቅለ - ተከላው በተደረገበት ዐይኑ ሲመለከት በእኔ ነው ወይስ በለጋሹ ሰው ዐይን የማየው? የሚለው የሁል ጊዜም ሃሳቡ ነው ። ነገር ግን ከራሱ ጋር በሚያደርገው zግግh ለራሱ መልስ ይሰጣል ። " በለጋሹ እኔ ዐይን የማየውን ነው የማየው " ይላል ። አንዳንዴ ጓደኞቹ " ለጋሹ ያየው የነበረውን እኮ ነው የምታየው " እያሉ እንደሚወርፉትና ' ሙድ ' እንደሚይዙበት አልሸሸገንም ። ኧረ እንዲያውም በሴት ወይስ በወንድ የዐይን ብሌን ነው የምታየው እያሉ እንደሚጠይቁትም ሳቅ ባልተለየው አንደበቱ አጫውቶናል ። • የኢትዮጵያ ፊልም ወዲያና ወዲህ " የዐይን ብሌኑን የለገሱኝን እጅግ ቤተሰቦች አመሰግናቸዋለሁ ፤ ባላውቃቸውም አላህ ጥሩ ነገር እንዲሰጣቸው እመኝላቸዋለሁ " ሲል የዐይን ብርሃኑን የመለሱለትን ለጋሾች Fመfግኖ አይጠግብም ። አ + ቡu + 4ር አሁን የአንድ ዐይኑ & ብ & ርሃን ሙሉ ለሙሉ የተመለሰለት ሲሆን ለሌላኛው ዐይኑ ሕክምና ለማድረግም እየተጠባበቀ ይገኛል ። ትምህርቱን ለመቀጠልና እንደርሱ የተቸገሩ ሰዎችን ለመርዳት መሆን ዶክተር እንደሚፈልግም ነግሮናል ። የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ በተለያየ ምOክንያVት የዐይን ብሌን ላይ የሚከሰት ጠባሳ ለዐይነ ስውርነት ሊዳርግ ይችላል ። በተፈጥሮ ፣ በአ ደጋ ፣ በኩፍኝ በሽታ ወይም በተለያዩ የዐይን ህመሞች ሊከሰት ይችላል ። ይህም በዓለም አቀፍ ደረጃ ሊድን የሚችል ዐይነ Lውeነት ይባላል ። የዐ ብሌን ጠባሳ መሆኑ በሐኪም ከተረጋገጠ በኋላ በንፁህ የዐይን ብሌን የመቀየር ሂደት የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ እደሚባ የኢትዮጵያ የዐይን ባንክ ሥራ አስኪያጅ ወ / ሮ ለምለም አየለ ያስረዳሉ ። " አንድ ፍሬም ያለው መስታዎት በድንጋይ ተመቶ ቢነጣቅ ከውስጥ ወደ ውጭም ሆነ ከውጭ ወደ ውስጥ አያሳይም ፤ በመሆኑም ፍሬሙን አውጥቶ ቀርፆ በሌላ መተካት ነው ። የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላም እንደዚያው ነው " ሲሉ ምሳሌ ይመዛሉ ። • ስለ ግንቦት 27th ፤ 1083 የጎተራው ፍንዳታ ምን ያስታውሳሉ? እርሳቸው እንደሚሉት የጣታችንን ጥፍር ልጦ እንደማንሳት ያህል የዐይን ብሌንን ልጦ ማንሳት ይቻ ላል ። በመሆኑም በዚህ ሂደት ከAKሹ የተነሳውን ይን ብሌን ወደ ታካሚውም በተመሳሳይ መልኩ ማስተላለፍ ይቻላል ። ሕክምናውን ለማግኘት የእድሜ ገደብ የለውም የሚሉት ወ / ሮ ለምለም ለሕፃናት ከፍተኛ የሆነ lጥንOቃቄ ስለሚያስልግ ትንሽ መDበk እንደሚFያkስ $ ፈልግ ይህም እንደ ሐኪሙ ውሳኔ ይወሰናል ይላሉ ። የኢትዮጵያ የዐይን ባንክም ሰዎች በሕይወት እያሉ የዐይን ብሌናቸውን ለመስጠት ቃል እንዲገቡ በማድረግ የዐይን ብሌን የማሰባሰብ ሂደት ይሰራል ። በዚE7 ቃል የተ ገቡ የዐይን ከሟች ብሌኖችን ቤተሰቦች ጋር በመነጋጋር እንዲነሱ ያደርጋሉ ። ሰው አንድ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱ ከተረጋገጠ በኋላ በስምንት ሰዓታት ጊዜ ውስጥ የዐይን ብሌኑ ተነስቶ በዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታል ቅጥር ግቢ ውስጥ ወደ ሚገrP ዐይን የኢትዮጵያ ባንክ ቢሮ ይመጣል ። 4ከዚ7ያም የደም ናሙና በመውሰድ የዐይን ብሌኑ ጥራት ይረጋገጣል ። በባንኩ ውስጥ የዐይን ብሌኑ የሚቀመጠው ለ14 ቀናት ብቻ ነው ። ከ14 ቀን በላይ ከቆየ ስለሚበላሽ ጥቅም ላይ አይውልም ። • አምስት ጂ bኢንተር8ኔት ምን አዲስ ነገር አለው? በመሆኑም እነዚህን ሂደቶች ያለፈ የዐይን ብሌን ፤ ንቅለ ተከላ በሚካሄድባቸው በአዲስ አበባ ዳግማዊ ሚኒሊክ ሆስፒታልና ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ፤ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ፣ ኲሓ ሆስፒታል ፣ ሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ጅማ ፣ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል በጠየቁት ወረፋ መሠረት የዐይን ባንኩ ያዘጋጃቸውን የዐይን ብሌኖች ያሠራጫል ። የኢትዮጵያ የዐይን ባንክ ከተመሠረተ $ 15 ዓመታትን ቢያስቆጥርም እስከ ፈረንጆቹ 2018 መጨረሻ ድረስ የዐይን ብሌን ንቅለ ተከላ የተደረገላቸው 2112 ኢትዮጵያዊያን ብቻ ናቸው ። ከሚለገሱት የዐይን ብሌኖችም 80 በመቶ ያህሉን ብቻ እንደሚጠቀሙ ሥራ የሚናገሩት አስኪ ያጇ ቀሪው 8 በመቶ በተለያየ ችግር ምክንያት ውጭ ከጥቅም የሚሆኑ ናቸው ብለ ዋል ። እስካሁን ድረስ ወደ three ሺህ የተጠጋ የዐይን ብሌን መለገሱንም ወ / ሮ ለም ለም አክለዋል ።
54
ስሜ ስምረት* ይባላል። ጋዜጠኛ ነኝ። ተወልጄ ያደኩት በምዕራብ ትግራይ፣ በሑመራ ከተማ ነው። እስካለፈው ወር ድረስ የድምጽ ወያነ ራዲዮ ጋዜጠኛ ነበርኩ። ያደኩት እንደማንኛውም ኢትዮጵያዊ ነው። ባደኩበት ከተማ ሁሉም ዓይነት ሰው ይኖራል። ትግራዋይ፣ ኦሮሞና አማራ ብቻም ሳይሆን የሱዳንና የናይጄሪያ ዜጎችም አብረውን ይኖራሉ፤ ለዚያውም በሰላምና በፍቅር። አንዱ ለሌላኛው አክብሮትና መዋደድ ኖሮት በጋራ ነበር የምንኖረው። ሑመራ የበረሃ ገነት ናት ማለት ይቻላል። ብዙ የተፈጥሮ ሀብቶች አሏት። በተለይ ሰፋፊ የእርሻ መሬቶች። በዚህም የተነሳ በበጋው ወቅት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ከአማራ ክልልና ከሌሎችም የኢትዮጵያ ክፍሎች ለሥራ ይመጣሉ። ስለዚህ ሁመራ ሁልጊዜም ሕይወት ያላት ውብ ከተማ ነበረች። ጥቅምት 08/2013 ዓ.ም የዓመት ፍቃድ ወስጄ ከምሠራበት መቀለ ወደ ትውልድ አገሬ ሑመራ ተጓዝኩ። ከቤተሰቦቼና ከአብሮ አደጎቼ ጋር ቆንጆ ጊዜን አሳልፌ ወደ ሥራ ለመመለስ ነበር አካሄዴ። እንዳሰብኩትም ቆንጆ ጊዜን በሑመራ በማሳለፍ ላይ ነበርኩ፤ ከቤተሰቤና ከጓደኞቼ ጋር ደስ የሚል ጊዜ ነበረን። ይህ የሆነው ግን ለአጭር ጊዜ ብቻ ነበር። ከዕለታት አንድ ቀን በከተማዋ ድንገት የሆነ ፍርሃት እና ውጥረት ማሽተት ጀመርን። እውነትም በማዕከላዊው መንግሥትና በህወሓት መካከል ውጥረት እየነገሰ ነበር። የሆነ ቀን የትግራይ ክልል ፕሬዝዳንት የነበሩት ዶ/ር ደብረጺዮን ገብረሚካኤል ለጋዜጠኞች መግለጫ እየሰጡ ነበር። መግለጫውን በክልሉ ቴሌቪዥን ተከታተልኩት። "ሁሉም ነገር አብቅቶለታል" ሲሉ ሰማኋቸው። "የትግራይ ሕዝብ ሁሉን አቀፍ ዝግጅት ማድረግ አለበት፤ ጦርነቱ አይቀሬ ነው…" አሉ። ዶ/ር ደብረጺዮን ብዙውን ጊዜ በመግለጫዎቻቸው እንደዚያ ይላሉ። "ለጦርነት ተዘጋጁ" የምትለው ቃል ከአፋቸው አትጠፋም። ሆኖም ግን በዚህ ወቅት የሰጡት መግለጫ ከሌላው ጊዜ ተለየብኝ። ስለዚህ መቀለ የሚገኙ ጓደኞቼ ጋር ደወልኩኝ። "አስፈሪ ነገር እየመጣ ይሆን? ነገ ምን ሊመጣብን ይሆን?" እያልን አወራን። በሚደንቅ ሁኔታ ያንኑ ቀን ሌሊት፣ ተኩስ ተሰማ። አስታውሳለሁ ያን ምሽት በዶ/ር ደብረጺዮን መግለጫ ተደናግጬ ነበር ወደ መኝታ የሄድኩት። ለዚህም ይመስላል ሌሊት 8 ሰዓት ላይ ባንኜ ተነሳሁ። ስልኬን ስበረብር በጣም ብዙ የጽሑፍ መልዕክቶችን አገኘሁ። መቀለ ከሚገኙ ጓደኞቼ የተላኩ ነበሩ። ምንድነው ይሄ ሁሉ መልዕክት ብዬ ለአንዳንዶቹ ለመመለስ ስሞክር ኔትወርክ መቋረጡን ተረዳሁ። ታላቅ ወንድሜን እየሆነ ያለውን ነገር እንዲያስረዳኝ ጠየቅኩት። "አታስቢ፤ የጦር ልምምድ እየተደረገ ይሆናል፤ አሁን አርፈሽ ተኚ" አለኝ። ነገር ግን በቀጣዩ ቀን የተሰማው ነገር ሌላ ነበር። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ህወሓት ላይ ወታደራዊ ዘመቻ እንዲካሄድ አዘዙ፤ ይህም የህወሓት ኃይሎች በሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን ተከትሎ ነበር። ጦርነቱ ከተጀመረ ከሳምንት በኋላ አንድ የታመመ ዘመዴን ለመጠየቅ ካህሳይ አበራ ሆስፒታል ሄድኩ። እዚያው እያለሁ ድንገት ከባድ ተኩስ መሰማት ተጀመረ። ተኩሱ ከጎረቤት ኤርትራ ድንበር በኩል የሚሰማ ነበር። ሁሉም ሰው በድንጋጤ ተዋጠ። ነዋሪዎች ቶሎ ብለው መሸሽ ጀመሩ። በየገጠሩ ለመደበቅ ሩጫ ተጀመረ። የእኛ ቤት ከከተማው ራቅ ብሎ የሚገኝና ወደ ኤርትራ ድንበር የተጠጋ ነው። ስለዚህ ወደ እናቴ ቤት መሮጥ ጀመርኩ። ሰዎች ግን እየጮኹ ሊመልሱኝ ሞከሩ። እየሮጥሽ ያለሽው ተኩስ ወደሚሰማበት አቅጣጫ ነው ሲሉ አስጠነቀቁኝ። ሩጫዬን ግን አልገታሁም፡፡ በዚያ ሰዓት ቶሎ ብዬ ከእናቴ ጋር መሆንን ነበር የፈለኩት። ስደርስ እናቴ እንጀራ አቀረበቸልን። ከቤተሰቡ ጋር አብረን በላን። ከዚያም ወላጆቼ "አሁን መሄድ አለብሽ" አሉኝ። ከዚያ ቶሎ ብለን በቅርብ ወደሚገኘው ቤተክርስቲያን ገብተን ተጠለልን። በዚህ ሁሉ ጊዜ የከባድ መሣሪያ ተኩስ ድምጽ ይሰማ ነበር። ምንም አንኳን አልፎ አልፎ መሳሪያዎቹ የከተማዋን እምብርት ቢመቱም ዋንኛ ዒላማቸው ግን በቅርብ የሚገኘው የትግራይ ልዩ ኃይል የነበረበትን ካምፕ ነበር። ያን ቀን እስከ ማታ 4፡00 ሰዓት ድረስ ከቤተክርስቲያን ሳንወጣ ስንጸልይ ቆየን። በሌላ አቅጣጫ ታላቅ ወንድሜ ከብቶቹንና እርሻውን እየጠበቀ ነበር። ማታ ላይ እኛንና ልጆቹን ሊያይ የተጠለልንበት ቤተ ክርስቲያን ድረስ መጣ። ልክ እንደመጣ ግን አዲስ ሐሳብ አመጣ። ተነሺ ወደ ሱዳን እንሂድ አለኝ። ለቤተሰብ እንኳ ሰላም ያገናኘን ሳልላቸው በሞተር አፈናጦ ወደ ድንበር ከተማዋ ዲማ ወሰደን። ምሽቱንም እዚያው ዲማ አሳለፍኩ። ሑመራ፣ ኤርትራና ሱዳን እርስበርስ ሩቅ አይደሉም። ስለዚህ የጦር መሣሪያ ድምጽ አልፎ አልፎ ይሰማን ነበር። በዚህ ጊዜ ስለ ቤተሰቦቼ መጨነቅ ጀመርኩ። ቤተሰቦቼ የሚኖሩበት ቤት ለኤርትራ ድንበር በጣም ቅርብ ነው። ያ ብቻም ሳይሆን የትግራይ ልዩ ኃይል አንዳንዶቹ ካምፖች ከእኛ ቤት ጀርባ ይገኙ ነበር። ስለዚህ የቤተሰቦቼ ሁኔታ አስጨነቀኝ። ነገር ግን ወደ ሱዳን፣ ሐምዳይት ከተማ ከመሸሽ ውጪ ሌላ አማራጭ እንደሌለኝ ተረዳሁ። በመጀመርያው ቀን ሐምዳይት እንደገባሁ ያየሁት ነገር ቢኖር በጣም ብዙ ስደተኛ ወደዚህ መምጣቱንና የአስፈላጊ አቅርቦቶች እጥረት መኖሩን ነበር። ሐምዳይት ከሑመራ ብዙም ሩቅ የሚባል አልነበረም። የሑመራና የሐምዳይት ነዋሪ ድንበር የለየው ዘመድ ያህል ነው። እኔ ዛሬም ድረስ በካምፑ ውስጥ ነው የምገኘው። ጋዜጠኞችና ሌሎች ወኪሎች ሲመጡ እነሱን በማገዝ እሠራለሁ። እዚህ የሚገኙት ብዙዎቹ ስደተኞች በጦርነት ምክንያት ሰቆቃ ውስጥ ናቸው። የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ጊዜ ገና የ5ዓመት ልጅ ነበርኩ። ነገር ግን ብዙዎቹ የጦርነት ስቃዮች ትዝ ይሉኛል። ወላጆቼ ደግሞ ዕድሜያቸውን በሙሉ ጦርነት ውስጥ ነው ያሳለፉት። ነገር ግን ጦርነት መጣ ብለው ከጦርነት ቀጠና ወጥተው አልጠፉም። ሁልጊዜም የሚሉት እዚሁ ቤታችን ብንሞት እንመርጣለን ነው። ዛሬ ሑመራ በጦርነቱ ምክንያት ሌላ ከተማ መስላለች። ብዙ ሰዎች ተፈናቅለዋል። ቤቶች ፈራርሰዋል። ንብረት ተዘርፏል። ስልክ መሥራት እንደጀመረ ቤተሰቦቼን ደወልኩላቸው። ደህና እንደሆኑ ነገሩኝ። ሁላችንም ስለ ጦርነት መጥፎ ትዝታዎች እንዳሉን አውቃለሁ። በትግራይ ጦርነት የእያንዳንዱን በር አንኳኩቷል። ጦርነት አስቀያሚ ነገር ነው። ራሴን በሐምዳይት መጠለያ ካምፕ ውስጥ አገኘዋለው ብዬ አልሜም አስቤም አላውቅም ነበር። ዘመዶቼ፣ ጓደኞቼ እና ሕዝቤ ሲሞቱ እመለከታለሁ ብዬ እስቤ አላውቅም። ሆኖም ይህን ለማየት በቃሁ። ይህን በዓይኔ የተመለከትኩትን ሰቆቃ እዘነጋዋሁ ብዬ አላስብም። በፊት በፊት በሶሪያ ጦርነት ምክንያት ስለተፈናቀሉ ሰዎች ታሪክ እሰማ ነበር። ይህ በአገሬ ወይም በሌላ በማንኛውም አገር እንዲሆን አልመኝም። በጣም አዝኛለሁ። በዚህ ካምፕ ውስጥ የሚገኙ ሰዎች ብዙዎቹ ሰላም ሆኖ ወደ ትውልድ ቀያቸው ለመመለስ ተስፋ ያደረጉ ናቸው። ከዳንሻ የመጡ አዳዲስ ጓደኞችን እዚህ ካምፕ ውስጥ ተመልክቻለሁ። እነሱ በጦርነቱ ጊዜ በጣም የከፉ የሚሰቀጥጡ ነገሮችን ተመልክተዋል። ጋዜጠኛ እንደመሆኔ መቅረጸ ድምጽ ነበረኝ፤ ማስታወሻ ደብተር ተለይቶኝ አያውቅም ነበር። በሕይወቴ የሚያጋጥሙኝን ነገሮች መሰነድ እወድ ነበር። በዜና ክፍል ነበር የምሠራው። ፎቶ ማንሳት ያስደስተኝ ነበር። ለዚህም ስል ሁልጊዜም ስልኬን ይዤ ነበር የምንቀሳቀሰው። ነገር ግን ያኔ ተኩስ ሲጀመር ወደ ቤተ ክርስቲያን ለመደበቅ የሮጥን ቀን ስልኬን ቤት ጥዬው ነበር የወጣሁት። ያው እመለሳለሁ በሚል ተስፋ…። ከ10 ቀናት በኋላ ነበር ከወንድሜ ስልክ ያገኘሁት። በመጀመርያዎቹ ቀናት የነበሩትን ሁኔታዎች እንደ ጋዜጠኛ ሰንጄ አለመያዜ ይቆጨኛል። ነገር ግን አእምሮዬ ላይ ተቀርጾ ተቀምጧል። ያኔ ዶ/ር ደብረጺዮን "በሁሉም ረገድ ለሚመጣው ነገር ተዘጋጁ" ሲል ምን ማለቱ እንደነበረ አልገባኝም ነበር። ከባንክ ራሱ ግንዘብ ማውጣት አላሰብኩም ነበር። መቀለ እያለሁ ሁልጊዜ ጠዋት 11፡00 ሰዓት ነበር የምነቃው። ከዚያ ለአንድ ሰዓት ያህል እንቅስቃሴ አደርግ ነበር። በሳምንት ለ6 ቀናት ሥራ እገባ ነበር። እሑድ፣ እሑድ ግን ሁልጊዜም ወደ ተለያዩ የትግራይ ተራሮች እሄድ ነበር። ከጦርነቱ በፊት ሕይወቴ ደስ የሚል ነበር። አሁን እዚህ እንቅስቃሴ ማድረግም አልችልም። አሸዋማ ነው። አየሩም አይመችም። ቀኑን ሙሉ በካምፑ ውስጥ ቁጭ ብዬ አሳልፋለሁ። ቁጭ ስል እጨነቃለሁ፤ ቀኑን ሙሉ ጭንቀቴን እያዳመጥኩ ማስታመም ሆኗል ሥራዬ። ትግራይን ለቅቄ እሄዳለው ብዬ በፍጹም አስቤ አላውቅም። ለዚህም ነው ፓስፖርት እንኳ ኖሮኝ የማያውቀው። ወደ አገሬ ተመልሼ ሕዝቤን ማገልግል ነው ምኞቼ። ወደ አገሬ ተመልሼ ጋዜጠኛነቱን መቀጠል ነው ህልሜ። ከግጭቱ በፊት በርካታ ሕልም ነበረኝ። ሁለተኛ ዲግሪዬን ለመሥራት እያሰብኩ ነበር። ቤት የመሥራት ሐሳቡም ነበረኝ። ሌሎችም አያሌ ህልሞች። ምን ዋጋ አለው ታዲያ…! አሁንም ቢሆን ግን ወጣት ነኝ። ወደፊት ብዙ ተስፋዎች ይጠብቁኛል። ነገ የተስፋ ብርሃን ትፈነጥቅ ይሆናል። ሕልሜንም አሳካለሁ። ማመን የምፈልገው አሁን የደረሰብኝ ነገር ለነገ ይበልጥ እንድዘጋጅ የሚያደርገኝ እንጂ የሚሰብረኝ እንዳልሆ ነው። * ስሟ ለደኅንነቷ ሲባል ተቀይሯል
ስሜ ስምረት* ይባላል። ጋዜጠኛ ነኝ። ተወልጄ ያደኩት በምዕራብ ትግራይ፣ በሑመራ ከተማ ነው። እስካለፈው ወር ድረስ የድምጽ ወያነ ራዲዮ ጋዜጠኛ ነበርኩ። ያደኩት እንደማንኛውም ኢትዮጵያዊ ነው። ባደኩበት ከተማ ሁሉም ዓይነት ሰው ይኖራል። ትግራዋይ፣ ኦሮሞና አማራ ብቻም ሳይሆን የሱዳንና የናይጄሪያ ዜጎችም አብረውን ይኖራሉ፤ ለዚያውም በሰላምና በፍቅር። አንዱ ለሌላኛው አክብሮትና መዋደድ ኖሮት በጋራ ነበር የምንኖረው። ሑመራ የበረሃ ገነት ናት ማለት ይቻላል። ብዙ የተፈጥሮ ሀብቶች አሏት። በተለይ ሰፋፊ የእርሻ መሬቶች። በዚህም የተነሳ በበጋው ወቅት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ከአማራ ክልልና ከሌሎችም የኢትዮጵያ ክፍሎች ለሥራ ይመጣሉ። ስለዚህ ሁመራ ሁልጊዜም ሕይወት ያላት ውብ ከተማ ነበረች። ጥቅምት 08/2013 ዓ.ም የዓመት ፍቃድ ወስጄ ከምሠራበት መቀለ ወደ ትውልድ አገሬ ሑመራ ተጓዝኩ። ከቤተሰቦቼና ከአብሮ አደጎቼ ጋር ቆንጆ ጊዜን አሳልፌ ወደ ሥራ ለመመለስ ነበር አካሄዴ። እንዳሰብኩትም ቆንጆ ጊዜን በሑመራ በማሳለፍ ላይ ነበርኩ፤ ከቤተሰቤና ከጓደኞቼ ጋር ደስ የሚል ጊዜ ነበረን። ይህ የሆነው ግን ለአጭር ጊዜ ብቻ ነበር። ከዕለታት አንድ ቀን በከተማዋ ድንገት የሆነ ፍርሃት እና ውጥረት ማሽተት ጀመርን። እውነትም በማዕከላዊው መንግሥትና በህወሓት መካከል ውጥረት እየነገሰ ነበር። የሆነ ቀን የትግራይ ክልል ፕሬዝዳንት የነበሩት ዶ/ር ደብረጺዮን ገብረሚካኤል ለጋዜጠኞች መግለጫ እየሰጡ ነበር። መግለጫውን በክልሉ ቴሌቪዥን ተከታተልኩት። "ሁሉም ነገር አብቅቶለታል" ሲሉ ሰማኋቸው። "የትግራይ ሕዝብ ሁሉን አቀፍ ዝግጅት ማድረግ አለበት፤ ጦርነቱ አይቀሬ ነው…" አሉ። ዶ/ር ደብረጺዮን ብዙውን ጊዜ በመግለጫዎቻቸው እንደዚያ ይላሉ። "ለጦርነት ተዘጋጁ" የምትለው ቃል ከአፋቸው አትጠፋም። ሆኖም ግን በዚህ ወቅት የሰጡት መግለጫ ከሌላው ጊዜ ተለየብኝ። ስለዚህ መቀለ የሚገኙ ጓደኞቼ ጋር ደወልኩኝ። "አስፈሪ ነገር እየመጣ ይሆን? ነገ ምን ሊመጣብን ይሆን?" እያልን አወራን። በሚደንቅ ሁኔታ ያንኑ ቀን ሌሊት፣ ተኩስ ተሰማ። አስታውሳለሁ ያን ምሽት በዶ/ር ደብረጺዮን መግለጫ ተደናግጬ ነበር ወደ መኝታ የሄድኩት። ለዚህም ይመስላል ሌሊት 8 ሰዓት ላይ ባንኜ ተነሳሁ። ስልኬን ስበረብር በጣም ብዙ የጽሑፍ መልዕክቶችን አገኘሁ። መቀለ ከሚገኙ ጓደኞቼ የተላኩ ነበሩ። ምንድነው ይሄ ሁሉ መልዕክት ብዬ ለአንዳንዶቹ ለመመለስ ስሞክር ኔትወርክ መቋረጡን ተረዳሁ። ታላቅ ወንድሜን እየሆነ ያለውን ነገር እንዲያስረዳኝ ጠየቅኩት። "አታስቢ፤ የጦር ልምምድ እየተደረገ ይሆናል፤ አሁን አርፈሽ ተኚ" አለኝ። ነገር ግን በቀጣዩ ቀን የተሰማው ነገር ሌላ ነበር። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ህወሓት ላይ ወታደራዊ ዘመቻ እንዲካሄድ አዘዙ፤ ይህም የህወሓት ኃይሎች በሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን ተከትሎ ነበር። ጦርነቱ ከተጀመረ ከሳምንት በኋላ አንድ የታመመ ዘመዴን ለመጠየቅ ካህሳይ አበራ ሆስፒታል ሄድኩ። እዚያው እያለሁ ድንገት ከባድ ተኩስ መሰማት ተጀመረ። ተኩሱ ከጎረቤት ኤርትራ ድንበር በኩል የሚሰማ ነበር። ሁሉም ሰው በድንጋጤ ተዋጠ። ነዋሪዎች ቶሎ ብለው መሸሽ ጀመሩ። በየገጠሩ ለመደበቅ ሩጫ ተጀመረ። የእኛ ቤት ከከተማው ራቅ ብሎ የሚገኝና ወደ ኤርትራ ድንበር የተጠጋ ነው። ስለዚህ ወደ እናቴ ቤት መሮጥ ጀመርኩ። ሰዎች ግን እየጮኹ ሊመልሱኝ ሞከሩ። እየሮጥሽ ያለሽው ተኩስ ወደሚሰማበት አቅጣጫ ነው ሲሉ አስጠነቀቁኝ። ሩጫዬን ግን አልገታሁም፡፡ በዚያ ሰዓት ቶሎ ብዬ ከእናቴ ጋር መሆንን ነበር የፈለኩት። ስደርስ እናቴ እንጀራ አቀረበቸልን። ከቤተሰቡ ጋር አብረን በላን። ከዚያም ወላጆቼ "አሁን መሄድ አለብሽ" አሉኝ። ከዚያ ቶሎ ብለን በቅርብ ወደሚገኘው ቤተክርስቲያን ገብተን ተጠለልን። በዚህ ሁሉ ጊዜ የከባድ መሣሪያ ተኩስ ድምጽ ይሰማ ነበር። ምንም አንኳን አልፎ አልፎ መሳሪያዎቹ የከተማዋን እምብርት ቢመቱም ዋንኛ ዒላማቸው ግን በቅርብ የሚገኘው የትግራይ ልዩ ኃይል የነበረበትን ካምፕ ነበር። ያን ቀን እስከ ማታ 4፡00 ሰዓት ድረስ ከቤተክርስቲያን ሳንወጣ ስንጸልይ ቆየን። በሌላ አቅጣጫ ታላቅ ወንድሜ ከብቶቹንና እርሻውን እየጠበቀ ነበር። ማታ ላይ እኛንና ልጆቹን ሊያይ የተጠለልንበት ቤተ ክርስቲያን ድረስ መጣ። ልክ እንደመጣ ግን አዲስ ሐሳብ አመጣ። ተነሺ ወደ ሱዳን እንሂድ አለኝ። ለቤተሰብ እንኳ ሰላም ያገናኘን ሳልላቸው በሞተር አፈናጦ ወደ ድንበር ከተማዋ ዲማ ወሰደን። ምሽቱንም እዚያው ዲማ አሳለፍኩ። ሑመራ፣ ኤርትራና ሱዳን እርስበርስ ሩቅ አይደሉም። ስለዚህ የጦር መሣሪያ ድምጽ አልፎ አልፎ ይሰማን ነበር። በዚህ ጊዜ ስለ ቤተሰቦቼ መጨነቅ ጀመርኩ። ቤተሰቦቼ የሚኖሩበት ቤት ለኤርትራ ድንበር በጣም ቅርብ ነው። ያ ብቻም ሳይሆን የትግራይ ልዩ ኃይል አንዳንዶቹ ካምፖች ከእኛ ቤት ጀርባ ይገኙ ነበር። ስለዚህ የቤተሰቦቼ ሁኔታ አስጨነቀኝ። ነገር ግን ወደ ሱዳን፣ ሐምዳይት ከተማ ከመሸሽ ውጪ ሌላ አማራጭ እንደሌለኝ ተረዳሁ። በመጀመርያው ቀን ሐምዳይት እንደገባሁ ያየሁት ነገር ቢኖር በጣም ብዙ ስደተኛ ወደዚህ መምጣቱንና የአስፈላጊ አቅርቦቶች እጥረት መኖሩን ነበር። ሐምዳይት ከሑመራ ብዙም ሩቅ የሚባል አልነበረም። የሑመራና የሐምዳይት ነዋሪ ድንበር የለየው ዘመድ ያህል ነው። እኔ ዛሬም ድረስ በካምፑ ውስጥ ነው የምገኘው። ጋዜጠኞችና ሌሎች ወኪሎች ሲመጡ እነሱን በማገዝ እሠራለሁ። እዚህ የሚገኙት ብዙዎቹ ስደተኞች በጦርነት ምክንያት ሰቆቃ ውስጥ ናቸው። የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ጊዜ ገና የ5ዓመት ልጅ ነበርኩ። ነገር ግን ብዙዎቹ የጦርነት ስቃዮች ትዝ ይሉኛል። ወላጆቼ ደግሞ ዕድሜያቸውን በሙሉ ጦርነት ውስጥ ነው ያሳለፉት። ነገር ግን ጦርነት መጣ ብለው ከጦርነት ቀጠና ወጥተው አልጠፉም። ሁልጊዜም የሚሉት እዚሁ ቤታችን ብንሞት እንመርጣለን ነው። ዛሬ ሑመራ በጦርነቱ ምክንያት ሌላ ከተማ መስላለች። ብዙ ሰዎች ተፈናቅለዋል። ቤቶች ፈራርሰዋል። ንብረት ተዘርፏል። ስልክ መሥራት እንደጀመረ ቤተሰቦቼን ደወልኩላቸው። ደህና እንደሆኑ ነገሩኝ። ሁላችንም ስለ ጦርነት መጥፎ ትዝታዎች እንዳሉን አውቃለሁ። በትግራይ ጦርነት የእያንዳንዱን በር አንኳኩቷል። ጦርነት አስቀያሚ ነገር ነው። ራሴን በሐምዳይት መጠለያ ካምፕ ውስጥ አገኘዋለው ብዬ አልሜም አስቤም አላውቅም ነበር። ዘመዶቼ፣ ጓደኞቼ እና ሕዝቤ ሲሞቱ እመለከታለሁ ብዬ እስቤ አላውቅም። ሆኖም ይህን ለማየት በቃሁ። ይህን በዓይኔ የተመለከትኩትን ሰቆቃ እዘነጋዋሁ ብዬ አላስብም። በፊት በፊት በሶሪያ ጦርነት ምክንያት ስለተፈናቀሉ ሰዎች ታሪክ እሰማ ነበር። ይህ በአገሬ ወይም በሌላ በማንኛውም አገር እንዲሆን አልመኝም። በጣም አዝኛለሁ። በዚህ ካምፕ ውስጥ የሚገኙ ሰዎች ብዙዎቹ ሰላም ሆኖ ወደ ትውልድ ቀያቸው ለመመለስ ተስፋ ያደረጉ ናቸው። ከዳንሻ የመጡ አዳዲስ ጓደኞችን እዚህ ካምፕ ውስጥ ተመልክቻለሁ። እነሱ በጦርነቱ ጊዜ በጣም የከፉ የሚሰቀጥጡ ነገሮችን ተመልክተዋል። ጋዜጠኛ እንደመሆኔ መቅረጸ ድምጽ ነበረኝ፤ ማስታወሻ ደብተር ተለይቶኝ አያውቅም ነበር። በሕይወቴ የሚያጋጥሙኝን ነገሮች መሰነድ እወድ ነበር። በዜና ክፍል ነበር የምሠራው። ፎቶ ማንሳት ያስደስተኝ ነበር። ለዚህም ስል ሁልጊዜም ስልኬን ይዤ ነበር የምንቀሳቀሰው። ነገር ግን ያኔ ተኩስ ሲጀመር ወደ ቤተ ክርስቲያን ለመደበቅ የሮጥን ቀን ስልኬን ቤት ጥዬው ነበር የወጣሁት። ያው እመለሳለሁ በሚል ተስፋ…። ከ10 ቀናት በኋላ ነበር ከወንድሜ ስልክ ያገኘሁት። በመጀመርያዎቹ ቀናት የነበሩትን ሁኔታዎች እንደ ጋዜጠኛ ሰንጄ አለመያዜ ይቆጨኛል። ነገር ግን አእምሮዬ ላይ ተቀርጾ ተቀምጧል። ያኔ ዶ/ር ደብረጺዮን "በሁሉም ረገድ ለሚመጣው ነገር ተዘጋጁ" ሲል ምን ማለቱ እንደነበረ አልገባኝም ነበር። ከባንክ ራሱ ግንዘብ ማውጣት አላሰብኩም ነበር። መቀለ እያለሁ ሁልጊዜ ጠዋት 11፡00 ሰዓት ነበር የምነቃው። ከዚያ ለአንድ ሰዓት ያህል እንቅስቃሴ አደርግ ነበር። በሳምንት ለ6 ቀናት ሥራ እገባ ነበር። እሑድ፣ እሑድ ግን ሁልጊዜም ወደ ተለያዩ የትግራይ ተራሮች እሄድ ነበር። ከጦርነቱ በፊት ሕይወቴ ደስ የሚል ነበር። አሁን እዚህ እንቅስቃሴ ማድረግም አልችልም። አሸዋማ ነው። አየሩም አይመችም። ቀኑን ሙሉ በካምፑ ውስጥ ቁጭ ብዬ አሳልፋለሁ። ቁጭ ስል እጨነቃለሁ፤ ቀኑን ሙሉ ጭንቀቴን እያዳመጥኩ ማስታመም ሆኗል ሥራዬ። ትግራይን ለቅቄ እሄዳለው ብዬ በፍጹም አስቤ አላውቅም። ለዚህም ነው ፓስፖርት እንኳ ኖሮኝ የማያውቀው። ወደ አገሬ ተመልሼ ሕዝቤን ማገልግል ነው ምኞቼ። ወደ አገሬ ተመልሼ ጋዜጠኛነቱን መቀጠል ነው ህልሜ። ከግጭቱ በፊት በርካታ ሕልም ነበረኝ። ሁለተኛ ዲግሪዬን ለመሥራት እያሰብኩ ነበር። ቤት የመሥራት ሐሳቡም ነበረኝ። ሌሎችም አያሌ ህልሞች። ምን ዋጋ አለው ታዲያ…! አሁንም ቢሆን ግን ወጣት ነኝ። ወደፊት ብዙ ተስፋዎች ይጠብቁኛል። ነገ የተስፋ ብርሃን ትፈነጥቅ ይሆናል። ሕልሜንም አሳካለሁ። ማመን የምፈልገው አሁን የደረሰብኝ ነገር ለነገ ይበልጥ እንድዘጋጅ የሚያደርገኝ እንጂ የሚሰብረኝ እንዳልሆ ነው። * ስሟ ለደኅንነቷ ሲባል ተቀይሯል
55
ስሜ ስምረት* ይባላል። ጋዜጠኛ ነኝ። ተወልጄ ያደኩት በምዕራብ ትግራይ፣ በሑመራ ከተማ ነው። እስካለፈው ወር ድረስ የድምጽ ወያነ ራዲዮ ጋዜጠኛ ነበርኩ። ያደኩት እንደማንኛውም ኢትዮጵያዊ ነው። ባደኩበት ከተማ ሁሉም ዓይነት ሰው ይኖራል። ትግራዋይ፣ ኦሮሞና አማራ ብቻም ሳይሆን የሱዳንና የናይጄሪያ ዜጎችም አብረውን ይኖራሉ፤ ለዚያውም በሰላምና በፍቅር። አንዱ ለሌላኛው አክብሮትና መዋደድ ኖሮት በጋራ ነበር የምንኖረው። ሑመራ የበረሃ ገነት ናት ማለት ይቻላል። ብዙ የተፈጥሮ ሀብቶች አሏት። በተለይ ሰፋፊ የእርሻ መሬቶች። በዚህም የተነሳ በበጋው ወቅት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ከአማራ ክልልና ከሌሎችም የኢትዮጵያ ክፍሎች ለሥራ ይመጣሉ። ስለዚህ ሁመራ ሁልጊዜም ሕይወት ያላት ውብ ከተማ ነበረች። ጥቅምት 08/2013 ዓ.ም የዓመት ፍቃድ ወስጄ ከምሠራበት መቀለ ወደ ትውልድ አገሬ ሑመራ ተጓዝኩ። ከቤተሰቦቼና ከአብሮ አደጎቼ ጋር ቆንጆ ጊዜን አሳልፌ ወደ ሥራ ለመመለስ ነበር አካሄዴ። እንዳሰብኩትም ቆንጆ ጊዜን በሑመራ በማሳለፍ ላይ ነበርኩ፤ ከቤተሰቤና ከጓደኞቼ ጋር ደስ የሚል ጊዜ ነበረን። ይህ የሆነው ግን ለአጭር ጊዜ ብቻ ነበር። ከዕለታት አንድ ቀን በከተማዋ ድንገት የሆነ ፍርሃት እና ውጥረት ማሽተት ጀመርን። እውነትም በማዕከላዊው መንግሥትና በህወሓት መካከል ውጥረት እየነገሰ ነበር። የሆነ ቀን የትግራይ ክልል ፕሬዝዳንት የነበሩት ዶ/ር ደብረጺዮን ገብረሚካኤል ለጋዜጠኞች መግለጫ እየሰጡ ነበር። መግለጫውን በክልሉ ቴሌቪዥን ተከታተልኩት። "ሁሉም ነገር አብቅቶለታል" ሲሉ ሰማኋቸው። "የትግራይ ሕዝብ ሁሉን አቀፍ ዝግጅት ማድረግ አለበት፤ ጦርነቱ አይቀሬ ነው…" አሉ። ዶ/ር ደብረጺዮን ብዙውን ጊዜ በመግለጫዎቻቸው እንደዚያ ይላሉ። "ለጦርነት ተዘጋጁ" የምትለው ቃል ከአፋቸው አትጠፋም። ሆኖም ግን በዚህ ወቅት የሰጡት መግለጫ ከሌላው ጊዜ ተለየብኝ። ስለዚህ መቀለ የሚገኙ ጓደኞቼ ጋር ደወልኩኝ። "አስፈሪ ነገር እየመጣ ይሆን? ነገ ምን ሊመጣብን ይሆን?" እያልን አወራን። በሚደንቅ ሁኔታ ያንኑ ቀን ሌሊት፣ ተኩስ ተሰማ። አስታውሳለሁ ያን ምሽት በዶ/ር ደብረጺዮን መግለጫ ተደናግጬ ነበር ወደ መኝታ የሄድኩት። ለዚህም ይመስላል ሌሊት 8 ሰዓት ላይ ባንኜ ተነሳሁ። ስልኬን ስበረብር በጣም ብዙ የጽሑፍ መልዕክቶችን አገኘሁ። መቀለ ከሚገኙ ጓደኞቼ የተላኩ ነበሩ። ምንድነው ይሄ ሁሉ መልዕክት ብዬ ለአንዳንዶቹ ለመመለስ ስሞክር ኔትወርክ መቋረጡን ተረዳሁ። ታላቅ ወንድሜን እየሆነ ያለውን ነገር እንዲያስረዳኝ ጠየቅኩት። "አታስቢ፤ የጦር ልምምድ እየተደረገ ይሆናል፤ አሁን አርፈሽ ተኚ" አለኝ። ነገር ግን በቀጣዩ ቀን የተሰማው ነገር ሌላ ነበር። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ህወሓት ላይ ወታደራዊ ዘመቻ እንዲካሄድ አዘዙ፤ ይህም የህወሓት ኃይሎች በሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን ተከትሎ ነበር። ጦርነቱ ከተጀመረ ከሳምንት በኋላ አንድ የታመመ ዘመዴን ለመጠየቅ ካህሳይ አበራ ሆስፒታል ሄድኩ። እዚያው እያለሁ ድንገት ከባድ ተኩስ መሰማት ተጀመረ። ተኩሱ ከጎረቤት ኤርትራ ድንበር በኩል የሚሰማ ነበር። ሁሉም ሰው በድንጋጤ ተዋጠ። ነዋሪዎች ቶሎ ብለው መሸሽ ጀመሩ። በየገጠሩ ለመደበቅ ሩጫ ተጀመረ። የእኛ ቤት ከከተማው ራቅ ብሎ የሚገኝና ወደ ኤርትራ ድንበር የተጠጋ ነው። ስለዚህ ወደ እናቴ ቤት መሮጥ ጀመርኩ። ሰዎች ግን እየጮኹ ሊመልሱኝ ሞከሩ። እየሮጥሽ ያለሽው ተኩስ ወደሚሰማበት አቅጣጫ ነው ሲሉ አስጠነቀቁኝ። ሩጫዬን ግን አልገታሁም፡፡ በዚያ ሰዓት ቶሎ ብዬ ከእናቴ ጋር መሆንን ነበር የፈለኩት። ስደርስ እናቴ እንጀራ አቀረበቸልን። ከቤተሰቡ ጋር አብረን በላን። ከዚያም ወላጆቼ "አሁን መሄድ አለብሽ" አሉኝ። ከዚያ ቶሎ ብለን በቅርብ ወደሚገኘው ቤተክርስቲያን ገብተን ተጠለልን። በዚህ ሁሉ ጊዜ የከባድ መሣሪያ ተኩስ ድምጽ ይሰማ ነበር። ምንም አንኳን አልፎ አልፎ መሳሪያዎቹ የከተማዋን እምብርት ቢመቱም ዋንኛ ዒላማቸው ግን በቅርብ የሚገኘው የትግራይ ልዩ ኃይል የነበረበትን ካምፕ ነበር። ያን ቀን እስከ ማታ 4፡00 ሰዓት ድረስ ከቤተክርስቲያን ሳንወጣ ስንጸልይ ቆየን። በሌላ አቅጣጫ ታላቅ ወንድሜ ከብቶቹንና እርሻውን እየጠበቀ ነበር። ማታ ላይ እኛንና ልጆቹን ሊያይ የተጠለልንበት ቤተ ክርስቲያን ድረስ መጣ። ልክ እንደመጣ ግን አዲስ ሐሳብ አመጣ። ተነሺ ወደ ሱዳን እንሂድ አለኝ። ለቤተሰብ እንኳ ሰላም ያገናኘን ሳልላቸው በሞተር አፈናጦ ወደ ድንበር ከተማዋ ዲማ ወሰደን። ምሽቱንም እዚያው ዲማ አሳለፍኩ። ሑመራ፣ ኤርትራና ሱዳን እርስበርስ ሩቅ አይደሉም። ስለዚህ የጦር መሣሪያ ድምጽ አልፎ አልፎ ይሰማን ነበር። በዚህ ጊዜ ስለ ቤተሰቦቼ መጨነቅ ጀመርኩ። ቤተሰቦቼ የሚኖሩበት ቤት ለኤርትራ ድንበር በጣም ቅርብ ነው። ያ ብቻም ሳይሆን የትግራይ ልዩ ኃይል አንዳንዶቹ ካምፖች ከእኛ ቤት ጀርባ ይገኙ ነበር። ስለዚህ የቤተሰቦቼ ሁኔታ አስጨነቀኝ። ነገር ግን ወደ ሱዳን፣ ሐምዳይት ከተማ ከመሸሽ ውጪ ሌላ አማራጭ እንደሌለኝ ተረዳሁ። በመጀመርያው ቀን ሐምዳይት እንደገባሁ ያየሁት ነገር ቢኖር በጣም ብዙ ስደተኛ ወደዚህ መምጣቱንና የአስፈላጊ አቅርቦቶች እጥረት መኖሩን ነበር። ሐምዳይት ከሑመራ ብዙም ሩቅ የሚባል አልነበረም። የሑመራና የሐምዳይት ነዋሪ ድንበር የለየው ዘመድ ያህል ነው። እኔ ዛሬም ድረስ በካምፑ ውስጥ ነው የምገኘው። ጋዜጠኞችና ሌሎች ወኪሎች ሲመጡ እነሱን በማገዝ እሠራለሁ። እዚህ የሚገኙት ብዙዎቹ ስደተኞች በጦርነት ምክንያት ሰቆቃ ውስጥ ናቸው። የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ጊዜ ገና የ5ዓመት ልጅ ነበርኩ። ነገር ግን ብዙዎቹ የጦርነት ስቃዮች ትዝ ይሉኛል። ወላጆቼ ደግሞ ዕድሜያቸውን በሙሉ ጦርነት ውስጥ ነው ያሳለፉት። ነገር ግን ጦርነት መጣ ብለው ከጦርነት ቀጠና ወጥተው አልጠፉም። ሁልጊዜም የሚሉት እዚሁ ቤታችን ብንሞት እንመርጣለን ነው። ዛሬ ሑመራ በጦርነቱ ምክንያት ሌላ ከተማ መስላለች። ብዙ ሰዎች ተፈናቅለዋል። ቤቶች ፈራርሰዋል። ንብረት ተዘርፏል። ስልክ መሥራት እንደጀመረ ቤተሰቦቼን ደወልኩላቸው። ደህና እንደሆኑ ነገሩኝ። ሁላችንም ስለ ጦርነት መጥፎ ትዝታዎች እንዳሉን አውቃለሁ። በትግራይ ጦርነት የእያንዳንዱን በር አንኳኩቷል። ጦርነት አስቀያሚ ነገር ነው። ራሴን በሐምዳይት መጠለያ ካምፕ ውስጥ አገኘዋለው ብዬ አልሜም አስቤም አላውቅም ነበር። ዘመዶቼ፣ ጓደኞቼ እና ሕዝቤ ሲሞቱ እመለከታለሁ ብዬ እስቤ አላውቅም። ሆኖም ይህን ለማየት በቃሁ። ይህን በዓይኔ የተመለከትኩትን ሰቆቃ እዘነጋዋሁ ብዬ አላስብም። በፊት በፊት በሶሪያ ጦርነት ምክንያት ስለተፈናቀሉ ሰዎች ታሪክ እሰማ ነበር። ይህ በአገሬ ወይም በሌላ በማንኛውም አገር እንዲሆን አልመኝም። በጣም አዝኛለሁ። በዚህ ካምፕ ውስጥ የሚገኙ ሰዎች ብዙዎቹ ሰላም ሆኖ ወደ ትውልድ ቀያቸው ለመመለስ ተስፋ ያደረጉ ናቸው። ከዳንሻ የመጡ አዳዲስ ጓደኞችን እዚህ ካምፕ ውስጥ ተመልክቻለሁ። እነሱ በጦርነቱ ጊዜ በጣም የከፉ የሚሰቀጥጡ ነገሮችን ተመልክተዋል። ጋዜጠኛ እንደመሆኔ መቅረጸ ድምጽ ነበረኝ፤ ማስታወሻ ደብተር ተለይቶኝ አያውቅም ነበር። በሕይወቴ የሚያጋጥሙኝን ነገሮች መሰነድ እወድ ነበር። በዜና ክፍል ነበር የምሠራው። ፎቶ ማንሳት ያስደስተኝ ነበር። ለዚህም ስል ሁልጊዜም ስልኬን ይዤ ነበር የምንቀሳቀሰው። ነገር ግን ያኔ ተኩስ ሲጀመር ወደ ቤተ ክርስቲያን ለመደበቅ የሮጥን ቀን ስልኬን ቤት ጥዬው ነበር የወጣሁት። ያው እመለሳለሁ በሚል ተስፋ…። ከ10 ቀናት በኋላ ነበር ከወንድሜ ስልክ ያገኘሁት። በመጀመርያዎቹ ቀናት የነበሩትን ሁኔታዎች እንደ ጋዜጠኛ ሰንጄ አለመያዜ ይቆጨኛል። ነገር ግን አእምሮዬ ላይ ተቀርጾ ተቀምጧል። ያኔ ዶ/ር ደብረጺዮን "በሁሉም ረገድ ለሚመጣው ነገር ተዘጋጁ" ሲል ምን ማለቱ እንደነበረ አልገባኝም ነበር። ከባንክ ራሱ ግንዘብ ማውጣት አላሰብኩም ነበር። መቀለ እያለሁ ሁልጊዜ ጠዋት 11፡00 ሰዓት ነበር የምነቃው። ከዚያ ለአንድ ሰዓት ያህል እንቅስቃሴ አደርግ ነበር። በሳምንት ለ6 ቀናት ሥራ እገባ ነበር። እሑድ፣ እሑድ ግን ሁልጊዜም ወደ ተለያዩ የትግራይ ተራሮች እሄድ ነበር። ከጦርነቱ በፊት ሕይወቴ ደስ የሚል ነበር። አሁን እዚህ እንቅስቃሴ ማድረግም አልችልም። አሸዋማ ነው። አየሩም አይመችም። ቀኑን ሙሉ በካምፑ ውስጥ ቁጭ ብዬ አሳልፋለሁ። ቁጭ ስል እጨነቃለሁ፤ ቀኑን ሙሉ ጭንቀቴን እያዳመጥኩ ማስታመም ሆኗል ሥራዬ። ትግራይን ለቅቄ እሄዳለው ብዬ በፍጹም አስቤ አላውቅም። ለዚህም ነው ፓስፖርት እንኳ ኖሮኝ የማያውቀው። ወደ አገሬ ተመልሼ ሕዝቤን ማገልግል ነው ምኞቼ። ወደ አገሬ ተመልሼ ጋዜጠኛነቱን መቀጠል ነው ህልሜ። ከግጭቱ በፊት በርካታ ሕልም ነበረኝ። ሁለተኛ ዲግሪዬን ለመሥራት እያሰብኩ ነበር። ቤት የመሥራት ሐሳቡም ነበረኝ። ሌሎችም አያሌ ህልሞች። ምን ዋጋ አለው ታዲያ…! አሁንም ቢሆን ግን ወጣት ነኝ። ወደፊት ብዙ ተስፋዎች ይጠብቁኛል። ነገ የተስፋ ብርሃን ትፈነጥቅ ይሆናል። ሕልሜንም አሳካለሁ። ማመን የምፈልገው አሁን የደረሰብኝ ነገር ለነገ ይበልጥ እንድዘጋጅ የሚያደርገኝ እንጂ የሚሰብረኝ እንዳልሆ ነው። * ስሟ ለደኅንነቷ ሲባል ተቀይሯል
ስሜ ስምረት * ይባላል ። ጋዜጠኛ ነኝ ። ተወልጄ ያደኩት በምዕራብ ትግራይ ፣ በሑመራ ከተማ ነው ። እስካለፈው ወር ድረስ የድምጽ ወያነ ራዲዮ ጋዜጠኛ ነበርኩ ። ያደኩት እንደማንኛውም ኢትዮጵያዊ ነው ። ባደኩበት ከተማ ሁሉም ዓይነት ሰው ይdcል ። ትግራዋይ ፣ ኦሮሞና አማራ ብቻም ሳይሆን የሱዳንና የናይጄሪያ ዜጎችም አብረውን ይኖራሉ ፤ በሰላምና ለዚያውም በፍቅር ። አንዱ ^ ለሌላuኛው አክብሮትና መዋደድ ኖሮት በጋራ ነበር የምንኖረው ። ሑመራ የበረሃ ገነት ናት ማለት ይቻላል ። ብዙ የተፈጥሮ ሀብቶች አሏት ። በተለይ ሰፋፊ የእርሻ መሬቶች ። በዚህም የ ተነሳ በበጋው ወቅት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ከራ ክልልና ከሌሎችም የኢትዮጵያ ክፍሎች ለሥራ ይመጣሉ ። ስለ ሁመራ ሁልጊዜም dይvት ያላት ውብ ከተማ ነበረች ። ጥቅምት 08 / 23th ዓ. ም የዓመት ፍቃድ ወስጄ ከምሠራበት መቀለ ወደ ትውልድ አገሬ ሑመራ ተጓዝኩ ። ከቤተሰቦቼና ከአብሮ አደ ጎቼ ጋር ቆንጆ ጊዜን አሳልፌ ወደ ሥራ ለመመለስ ነበር አካሄዴ ። ቆንጆ እንዳሰብኩትም ጊዜን በሑመራ በማሳለፍ ላይ ነበርኩ ፤ ከቤተሰቤና ከጓደኞቼ ጋር ደስ የሚል ጊዜ ነበረን ። ይህ የሆነው ግን ለአጭር ጊዜ ብቻ ነበር ። ከዕለታት አንድ ቀን በከተማዋ ድንገት የሆነ ርሃ እና ውጥረት ማሽተት ጀመርን ። እውነትም በማዕከላዊው መንግሥትና በህወሓት መካከል ውረ * እየነNገሰ ነበር ። የሆነ ቀን የትግራይ ክልል ፕሬዝዳንት ዶ የነበሩት / ር ደብረጺዮን ገብረሚካኤል ለጋዜጠኞች እየሰጡ መግለጫ ነበር ። መግለጫውን በክልሉ ቴሌቪዥን ተከታተልኩት ። " ሁሉም ነገር አብቅቶለታል " ሲሉ ሰማኋቸው ። " የትግራይ ሕዝብ ሁሉን አቀፍ ዝግጅት ማድረግ አለበት ፤ ጦርነቱ አይቀሬ ነው … " አሉ ። ዶ / ር ደብረጺዮን ብዙውን ጊዜ 2መUለBዎቻቸው ንዚያ ይላሉ ። " ለጦርነት ተዘጋጁ " የምትለው ከአፋቸው ቃል አ% ትkጠፋም ። ሆኖም ግን በዚህ ወቅት የሰጡት መግለጫ ከሌላው ጊዜ ተለየብኝ ። ስለዚህ መቀለ የሚገኙ ጓደኞቼ ጋር ደወልኩኝ ። " አስፈሪ ነገር እየመጣ ይሆን? ነገ ምን ሊመጣብን ይሆን? " እያልን አወራን ። በሚደንቅ ሁኔታ ያንኑ ቀን ሌሊት ፣ ተኩስ ተሰማ ። አስታውሳለሁ ያን ምሽት በዶ ር / ደብረጺዮን መግለጫ ተደናግጬ ነበር ወደ መኝታ የሄድኩት ። ለዚህም ይመስላል ሌሊት 8: 00 ሰዓት ላይ ተነሳሁ ባንኜ ። ስልኬን ስበረብር በጣም ብዙ የጽሑፍ መል ዕክቶችን አገኘሁ ። መቀለ ከሚገኙ ጓደኞቼ የተላኩ ነበሩ ። ምንድነው ይሄ ሁሉ መልዕክት ብዬ ለመመለስ ለአንዳንዶቹ ስሞክር ኔትወርክ KቋረጡG ተረዳሁ ። ታላቅ እየሆነ ወንድሜን ያለውን ነገር እንዲያስረዳኝ ጠየቅኩት ። " አታስቢ ፤ የጦር ልምምድ እየተደረገ ይሆናል አሁን ፤ አርፈሽ ተኚ " አለኝ ። ነገር ግን በቀጣዩ ቀን የተሰማው ነገር ነበር ሌላ ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ህወሓት ላይ ወታደራዊ ዘመቻ እንዲካሄድ አዘዙ ፤ ይህም የህወሓት ኃይሎች በሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን ተከትሎ ነበር ። ነቱ ከተጀመረ ከሳምንት በኋላ አንድ የታመመ ዘመዴን ለመጠየቅ ካህሳይ አበራ ሆስፒታል ሄድኩ ። እዚያው እያለሁ ድንገት ከባድ ተኩስ መሰማት ተጀመረ ። ተኩሱ ከጎረቤት ኤርትራ ድንበር በኩል የሚሰማ ነበር ። ሁሉም ሰው በድንጋጤ ተዋጠ ። ነዋሪዎች ቶሎ ብለው መሸሽ ጀመሩ ። በየገጠሩ ለመደበቅ ሩጫ ተጀመረ ። የእኛ ቤት ከከተማው ራቅ ብሎ የሚገኝና ወደ ኤርትራ ድን በር የተጠጋ ነው እ የጮኹ ሊመልሱኝ ሞከሩ ። እየ ሮጥሽ ያለሽው ተኩስ ወደሚሰማበት አቅጣጫ ነው ሲሉ አስነቁ ። ሩጫዬን ግን አልገታሁም ፡ ፡ በዚያ ሰዓት ቶሎ ብዬ ከእናቴ ጋር መሆንን ነበር የፈለኩት ። ስደርስ እናቴ እንጀራ አቀረበቸልን ። ከቤተሰቡ ጋር አብረን በላን ። gከQዚያም ወላጆቼ " አሁን መሄድ አለብሽ " አሉኝ ። ከዚያ ቶሎ ብለን በቅርብ ወደሚገኘው ቤተክርስቲያን ገብተን ተጠለልን ። በዚህ ሁሉ ጊዜ የከባድ መሣሪያ ተኩስ ድምጽ ይሰማ ነበር ። ምንም አንኳን አልፎ አልፎ መሳሪያዎቹ የከተማዋን እምብርት ቢመቱም ዋንኛ ዒላማቸው ግን በቅርብ የሚገኘው የትግራይ ልዩ ኃይል 6የነበ ^ ረበvትን ካምፕ ነበር ። ያን ቀን እስከ ማታ four ፡ 00 ሰዓት ድረስ ከቤተክርስቲያን ሳንወጣ ስንጸልይ ቆየን ። በሌላ አቅጣጫ ታላቅ ወንድሜ ከብቶቹንና እርሻውን እየጠበቀ ነበር ። ማታ ላይ እኛንና ልጆቹን ሊያይ የተጠለልንበት ክርስቲያን ቤተ ድረስ መጣ ። ልክ እንደመጣ ግን አዲስ ሐሳብ አመጣ ። ተነሺ ወደ ሱዳን እንሂድ አለኝ ። ለቤተሰብ እንኳ ሰላም ያገናኘን ሳልላቸው በሞተር አፈናጦ ወደ ድንበር ከተማዋ ዲማ ወሰደን ። ምሽቱንም እዚያው ዲማ አሳለፍኩ ። ሑመራ ፣ ኤርትራና ሱዳን እርስበርስ ሩቅ አይደሉም ። ስለዚህ የጦር መሣሪያ ድምጽ አልፎ አልፎ ይ ሰማን ነበር ። በዚህ ጊዜ ስለ ቤተ! ቦZ መጨነቅ ጀመርኩ ። ቤተሰቦቼ የሚኖሩበት ቤት ለኤርትራ ድንበር በጣም ቅርብ ነው ። ያ ብቻም ሳይሆን የትግራይ ልዩ ኃይል አንዳንዶቹ ካምፖች ከእኛ ቤት ጀርባ ይገኙ ነበር ። ስL ለዚ * ህ የቤተሰቦቼ ሁኔታ አስጨነቀኝ ። ነገር ግን ወደ ሱዳን ፣ ሐምዳይት ከተማ ከመሸሽ ውጪ ሌላ አማራጭ እንደሌለኝ ። ተረዳሁ በመጀመርያው ቀን ሐምዳይት እንደገባሁ ያየሁት ነገር ቢኖር በጣም ብዙ ስደተኛ ወKIህ መምጣቱንና የአስፈላጊ አቅርቦቶች እጥረት መኖሩን ነበር ። ሐምዳይት ከሑመራ ብዙም ሩቅ የሚባል አልነበረም ። የሑመራና የሐምዳይት ነዋሪ ድንበር የለየው ዘመድ ያህል ነው ። እኔ ዛሬም ድረስ በካምፑ ውስጥ ነው የምገኘው ። ጋዜጠኞችና ሌሎች ወኪሎች ሲመጡ እነሱን በማገዝ እሠራለሁ ። እዚህ የሚገኙት ብዙዎቹ ስደተኞች በጦርነት ምክንያት ሰቆቃ ውስጥ ናቸው ። የኢትዮ - ኤርትራ ጦርነት ጊዜ ገና የ5ዓመት ልጅ ነበርኩ ። ነገር ግን ብዙዎቹ የጦርነት ስቃዮች ትዝ ይሉኛል ። ወላጆቼ ደግሞ ዕድሜያቸውን በሙሉ qPነት ውስጥ ነው ያሳለፉት ። ነገር ግን ጦርነት መጣ ብለው ከጦርነት ቀጠና ወጥተው አልጠፉም ። ሁልጊዜም የሚሉት እዚሁ ቤታችን ብንሞት እንመርጣለን ነው ። ሑመራ ዛሬ በጦርነቱ ምክንያት ሌላ ከተማ መስላለች ። ብዙ ሰዎች ተፈና ቅለዋል ። ቤቶች ፈራርሰዋል ። ንብረት ተዘርፏል ። ስልክ መሥራት እንደጀመረ ቤተሰቦቼን ደወልኩላቸው ደህና ። እንደሆኑ ነገሩኝ ። ሁላችንም ስለ ጦርነት መጥፎ ትዝታዎች እንዳሉን አውቃለሁ ። በትግራይ ጦርነት የእያንዳንዱን በር አንኳኩቷል ። ጦርነት አስቀያሚ ነገር ነው ። ራሴን በሐምዳይት መጠለያ ካምፕ ውስጥ አገኘዋለው ብዬ አልሜም አላውቅም አስቤም ነበር ። ዘመዶቼ ፣ ጓደኞቼ እና ሕዝቤ ሲሞቱ እመለከታለሁ ብዬ እስቤ አላውቅም ። ሆኖም ይህን ለማየት በቃሁ ። ይህን በዓይኔ የተመለከትኩትን ሰቆቃ እዘነጋዋሁ ብዬ አላስብም ። በፊት በፊት በሶሪያ ጦርነት ምክንያት ስለተፈናቀሉ ሰዎች ታሪክ እሰማ ነበር ። ይህ ወይም በአገሬ በሌላ በማንኛውም አገር እንዲሆን አልመኝም ። በጣም አHዝኛለiሁ ። በዚህ ካምፕ ውስጥ የሚገኙ ሰዎች ብዙዎቹ ሰላም ሆኖ ወደ ትውልድ ቀያቸው ለመመለስ ተስፋ ያደረጉ ናቸው ። ከዳንሻ የመጡ አዳዲስ ጓደኞችን እዚህ ካምፕ ውስጥ ተመል @ ቻSr ። እነሱ በጦርነቱ ጊዜ በጣም የከፉ የሚሰቀጥጡ ነገሮችን ተመልክተዋል ። ጋዜጠኛ እንደመሆኔ መቅረጸ ድምጽ ነበረኝ ፤ ማስታወሻ ደብተር ተለይቶኝ አያውቅም ነበር ። ^ በuሕይወቴ የሚያጋጥሙኝን ነገሮች መሰነድ እወድ ነበር ። በዜና ክፍል ነበር የምሠራው ። ፎቶ ማንሳት ያስደስተኝ ነበር ። ለዚህም ስል ሁልጊዜም ስልኬን ይዤ ነበር የምንቀሳቀሰው ። ነገር ግን ያኔ ተኩስ ሲጀመር ወደ ቤተ ክርስቲያን ለመደበቅ የሮጥን ቀን ስልኬን ቤት ጥዬው ነበር የወጣሁት ። ያው እመለሳለሁ በሚል ተስፋ … ። ከ10 ቀናት በኋላ ነበር ከወንድሜ ስልክ ያገኘሁት ። በመጀመርያዎቹ ቀናት የነበሩትን ሁኔታዎች እንደ ጋዜጠኛ ሰንጄ አለመያዜ ይቆጨኛል ። ነገር ግን አእdpዬ ላይ ተቀርጾ ተቀምጧል ። ያኔ ዶ / ር ደብረጺዮን " በሁሉም ረገድ ለሚመጣው ነገር ተዘጋጁ " ሲል ምን ማለቱ እንደነበረ አልገባኝም ነበር ። ከባንክ ራሱ ግንዘብ ማውጣት አላሰብኩም ነበር ። መቀለ እያለሁ ሁልጊዜ ጠዋት 11pm ፡ ሰዓት 00 ነበር የምነቃው ። ከዚያ ለአንድ ሰዓት ያህል እንቅስቃሴ አደርግ ነበር ። በሳምንት ለ6 ቀናት ሥራ እገባ ። ነበር እሑድ ፣ እሑድ ግን ሁልጊዜም ወደ ተለያዩ የትግራይ ተራሮች እሄድ ነበር ። ከጦርነቱ በፊት ሕይወቴ ደስ የሚል ነበር ። አሁን እዚህ እንቅስቃሴ ማድረግም አxልችል% ም ። አXሸዋ_ማ ነው ። አየሩም አይመችም ። ቀኑን ሙሉ በካምፑ ውስጥ ቁጭ ብዬ አሳልፋለሁ ። ቁጭ ስል እጨነቃለሁ ፤ ቀኑን ሙሉ ጭንቀቴን ያዳጥኩ ማስታ ሆኗል ሥራዬ ። ት ግራይን ለቅቄ እሄዳለው ብዬ በፍጹም አስቤ አላውቅም ። ለዚህም ነው ፓስፖርት እንኳ ኖሮኝ የማያውቀው ። ወደ አገሬ ተመልሼ ሕዝቤን ማገልግል ነው ምኞቼ ። ወደ አገሬ ተመልሼ ጋዜጠኛነቱን መቀጠል ነው ህልሜ ። ከግጭቱ በፊት በርካታ ሕልም ነበረኝ ። ሁለተኛ ዲግhዬ9 ለመሥራት እያሰብኩ ነበር ። ቤት የመሥራት ሐሳቡም ነበረኝ ። ሌሎችም አያሌ ህልሞች ። ምን ዋጋ አለው ታዲያ …! አሁንም ቢሆን ግን ወጣት ነኝ ። ወደፊት ብዙ ተስፋዎች ይጠብቁኛል ። ነገ የተስፋ ብርሃን ትፈነጥቅ ይሆናል ። ሕልሜንም አሳካለሁ ። ማመን የምፈልገው አሁን የደረሰብኝ ነገር ለነገ ይበልጥ እንድዘጋጅ የሚያደርገኝ እንጂ እንዳልሆ የሚሰብረኝ ነው ። * ስሟ ለደኅንነቷ ሲባል ተቀይሯል
56
ባለፉት ጊዜያት መንግሥት/ኢህአዴግ የሚያስተላልፋቸውን ውሳኔዎች በተለያየ ምክንያት እንደማይቀበል በመግለጫዎች ሲያስታውቅ ለቆየው ህወሓት በኢህአዴግ የምክር ቤት ስብሰባ ላይ አለመገኘት በያዘው የተቃውሞ ጉዞው ጉልህ ሊባል የሚችል ተጨባጭ እርምጃ እንደሆነ ይታመናል። ህወሓት በዚህ አቋሙ ፀንቶ ከኢህአዴግ ጋር ይለያያል? የኢህአዴግና የህወሓት ፍቺ እውን የሚሆን ከሆነ ፖለቲካዊና አገራዊ አንድምታው ምን ሊሆን ይችላል? የሚሉ በርካታ ጥያቄዎች የብዙዎች መነጋገሪያ ከሆኑ ዋል አደር ብለዋል። • የኢትዮጵያ አየር መንገድ ''አሸባሪ" በተባለ ግለሰብ ችግር ገጠመው • የህወሓት አመራሮች ከጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ ጋር ስለምን ጉዳይ ተወያዩ? የኢህአዴግ ውህደትን የሚደግፉት የግንባሩ አባሎችና አጋር ድርጅቶችም ሆኑ ህወሓት ኢህአዴግ እስከዛሬ በመጣበት መንገድ መቀጠል እንደማይችል ቢያምኑም ከዚህ ወዲህ ድርጅቱ እንዴት ይራመዳል? በሚለው ላይ መስማማት አልቻሉም። ባለፈው ቅዳሜ የተደረገውን የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባን ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እሁድ ዕለት ከህወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ጋር ያደረጉት ውይይት ፍሬ አልባ መሆን የዚህ ምስክር ነው። ከዚህም በኋላ በነበሩት በቀጣዮቹ ቀናትም የሁለቱ ወገኖች ልዩነትና መካረር እንደቀጠለ ይመስላል። ኢህአዴግና ህወሃት፡ 'አንድ ላይ ብንሆንም ተለያይተናል' በተቃውሞ ፖለቲካ ውስጥ የቆዩት አቶ ሞሼ ሰሙ "ፖለቲካ እንደ ሒሳብ ይህ ከሆነ ያ ይሆናል የሚባል ስላይደለ ከዚህ ክስተት ውስጥ መጠቀም የሚቻልበት እድል እንዳለ ካመኑበት ሁለቱም ወገኖች ለንግግር ወደ ኋላ ሊመለሱ ይችላሉ" ብለው ያምናሉ። በተቃራኒው በጠላትነት ስሜት ወደ መወነጃጀል የሚሄዱ ከሆነ ለመነጋገር የሚኖረውን እድል ያጠፋሉ ይላሉ። "ከሁለቱም ወገን የሚጠበቀው ከስም መጠራራት፣ ከመወነጃጀልና አስቀያሚ መግለጫ ከማውጣት ሰከን ብለው ሁኔታዎችን መገምገም ነው። ያን ካደረጉ ሁል ጊዜ እድል አለ። እድሉን የሚወስኑት በተለይም የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች ከዚህ በኋላ በሚያራምዱት ፕሮፖጋንዳ ነው" ይላሉ አቶ ሞሼ። ልዩነትና አለመግባባት ተፈጠረ ማለት አከተመለት፤ መነጋገር አይቻልም ማለት አይደለም። ልዩነቱ ደም ያፋሰሰ ሳይሆን የአሰራር፤ የርዕዮተ ዓለም ነው። ነገር ግን ይህንን ተቋቁመው በሰከነ መንገድ ነገሮችን መስመር አለማስያዝ የግንባሩ ፓርቲዎች መጥፊያም ሊሆን ይችላል የሚል ስጋታቸውንም ያስቀምጣሉ አቶ ሞሼ። ይህ ደግሞ ለአገሪቱም ለህዝቡም ከባድ ነው። • የ31 ዓመቱ ኢሕአዴግ ማን ነው? "ህወሓት ውስጥ ሆኖ እንጂ ወጥቶ አልነበርም መታገል የነበረበት" የሚል እምነት ላላቸው አቶ ሞሼ ህወሓት ቆርጦ ከኢህአዴግ የሚለይ ይመስልዎታል? የሚል ጥያቄ አቅርበን ነበር። "ህወሃት ብቻውን ኖሯል ከዚህ ቀደም፣ ከብአዴን፣ ከኦህዴድና ከደኢህዴን ጋር አብሮ ሰርቷል። ሌሎቹ ባልነበሩበት ሁኔታ እነዚህ ፓርቲዎች የአገሪቱን ፖለቲካ ሲያንቀሳቅሱ ኖረዋል። ትልቁ ነገር ራስን ከተጨባጭ ሁኔታ ጋር ማዛመድ ነው። በሌላ በኩል ከህወሓት ውጪ ነገሮች ይሰራሉ ወይ? ብሎ መጠየቅም ያስፈልጋል።" እሳቸው እንደሚሉት ራስን ከተጨባጭ ሁኔታዎች ጋር የማዛመድ ነገር እንዳለ ሆኖ ህወሓት እንደሚለው የትግራይ ህዝብ መቶ በመቶ ከህወሓት ጋር ከሆነ ለኢህአዴግ የትግራይን ሕዝብ ሥነ ልቦና ማግኘት ቀላል አይሆንም። • የብልጽግና ፓርቲ ከአማርኛ በተጨማሪ ኦሮምኛና ሌሎችም ቋንቋዎች የሥራ ቋንቋ እንዲሆኑ ወሰነ ከህዝቡ ጋር ተነጋግሮና ተደማምጦ በኢትዮጵያ መፃኢ እድል ላይ ለመወሰን ያለው እድልም በጣም ጠባብ ይሆናል። ቁጥሩ ምንም ይሁን አንድም ክልል ከመንግሥት ጋር በሙሉ ልቡ አብሮ የማይሰራ ከሆነ ብዙ ጉዳቶች አሉት። "ያልተግባቡት ፓርቲዎች ናቸው ስለዚህም የትግራይ ሕዝብ ልቡ መሸፈት የለበትም። የትግራይን ሕዝብ ማጣትም ቀላል ዋጋ አይደለም ብዬ አምናለሁ" ሲሉ አቶ ሙሼ ይጠቅሳሉ። ለአቶ ሞሼ ልዩነቱ ዘላቂና ውስጣዊ አይደለም፤ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የኢህአዴግና የህወሓት ገመድ ተበጥሶ ይቀራል ብለውም አያምኑም። ይህ እምነታቸው የፓርቲ መሪዎቹ በረዥም የትግል ጉዞ ስላለፉ ለምክንያታዊነት ቦታ ይሰጣሉ በሚል እሳቤ ላይ የተመሰረተ ነው። ህወሓትን እንደ ተቃዋሚ? ህወሓት ከኢህአዴግ ከተለየ ቀጣይ እርምጃው ምን ይሆናል በሚለው ላይ የተለያዩ ሃሳቦች የተንፀባረቁ ሲሆን ተቃዋሚ ሆኖ ይቀጥላል የሚለው አንዱ ነው። አቶ ሞሼ ደግሞ "ከኢህአዴግ መውጣት ተቃዋሚ መሆን ነው ወይ?" ሲሉ ይጠይቃሉ። "ያኛውም ወገን ተቃዋሚ ሊሆን ይችላል። ህወሓት ሌሎችን አስተባብሮ መንግሥት ሊሆን የሚችልበት እድል አብቅቷል ማለትም አይደለም" ሲሉ ነገሮች በሌላኛው አቅጣጫ ሊሄዱ የሚችሉበትም እድል እንዳለ ነው ይላሉ። የህወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የህወሓት ጽህፈት ቤት ምክትል ኃላፊ አቶ ጌታቸው ረዳ ከቪኦኤ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ የፓርቲው ቀጣይ እጣ ፋንታ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ወይም በኢህአዴግ ሳይሆን በህወሓት፣ በደጋፊዎቹና በትግራይ ህዝብ የሚወሰን ነው ማለታቸው ይታወሳል። ትግራይን 'አምሳለ አገር' ማድረግ ባለፈው ሳምንት ትግራይን 'አምሳለ አገር' (Defacto State) የማድረግ ነገርን በተመለከት የህወሓት ልሳን በሆነው 'ወይን' መፅሔት ላይ የወጣው ጽሁፍ የኢህአዴግና የህወሓት ልዩነት መካረር ጥግን አመላክቷል ሊባል ይችላል። ይህም 'የትግራይ መገንጠል' የሚለውን ሃሳብ በአንድም ይሁን በሌላ መንገድ የብዙዎች መነጋገሪያ አጀንዳ አድርጎታል። በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የሕግ መምህር የሆኑት አቶ መኮንን ፍስሃ ወይን ላይ የወጣው ጽሁፍ "ሙሉ በሙሉ የህወሃት አቋም ነው፤ አይደለምም ብሎ መደምደም ያስቸግረኛል፤ ነገር ግን የሚያሳየው አንድ ነገር ግን አለ" ይላሉ። ይህ ሃሳብ ወይን ላይ ከመውጣቱ በፊት ጥቂት በማይባሉ የትግራይ አክቲቪስቶች፤ ምሁራንም ጭምር በግልፅ ሲንፀባረቅ ቆይቷል። • ኢሕአዴግ እዋሀዳለሁ ማለቱን የፖለቲካ ተንታኞች እንዴት ያዩታል? አቶ መኮንን እንደሚሉት ህወሃት ትግራይን የመገንጠል ሃሳብ ጨርሶ የለውም ብሎ ማለት አይቻልም። ለእሳቸው ይልቁንም 'ተገድጄ ወደዚህ አማራጭ ፊቴን ላዞር እችላለሁ' የሚል ነገር ይታያቸዋል። ይህም ቢሆን ግን ህወሓት ብቻውን የሚወስነው አይደለም። እንደ አንድ ትግራዋይ በጉዳዩ ላይ የእሳቸው አቋም ምን እንደሆነ የጠየቅናቸው አቶ መኮንን "ታላቂቷን ትግራይ በታላቂቷ ኢትዮጵያ ነው የምፈልገው፤ ታላቅ ሲባል ሕዝብ ነው ታላቅ የሚሆነው" ነበር መልሳቸው። ቢሆንም ግን 'ትግላችን እየተቀለበሰ ነው፤ እየተገፋን ነው' የሚል ስሜት በትግራይ ሕዝብ ዘንድ በስፋት እንዳለ ያስረግጣሉ አቶ መኮንን። በትክክል ምን ያህሉ የትግራይ ሕዝብ መገንጠልን ይደግፋል? የሚለው ጥልቅ ጥናት የሚጠይቅ ጉዳይ ነው። ኢህአዴግ ካልተስማማ ይፈርሳል፤ መፍረስም አለበት ይህ ግን የኢትዮጵያን እጣ መወሰን የለበትም የሚል አቋም ያላቸው አቶ መኮንን "ሞቱ አልታወጀም እንጂ ኢህአዴግ ከሞተ ቆየ እኮ" ይላሉ። አባልም አጋርም ድርጅቶች በውህደቱ እኩል ይወስናሉ በኢህአዴግ ጽህፈት ቤት የግንባሩን ውህደት ያጠናው ቡድን መሪ የሆኑት ዶ/ር ተመስገን ቡርቃ ከዚህ በፊትም ሲያራምዱ የነበረው የኢህአዴግን ፖሊሲና ስትራቴጂ ስለሆነ አባል ድርጅቶች ብቻ ሳይሆኑ አጋር ድርጅቶችም እራሳቸውን አፍርሰው በእኩል ደረጃ መጥተው ብልፅግና ፓርቲን እንደሚመሰርቱ ለቢቢሲ አብራርተዋል። "ኢህአዴግ ፓርቲውን መስርቶ የሚያመጣቸው ሳይሆን እኩል ተደራድረው የሚመሰርቱት ነው የሚሆነው። የእኛ ጥናት ይሄን ነው የሚያመለክተው እነሱ የሚወስኑትን እናያለን" ይላሉ ዶ/ር ተመስገን። ውህደቱ በይፋ ሊታወጅ ስለሚችልበት ጊዜ በተደረገው ጥናት ላይ የተቀመጠ ነገር መኖሩን በተመለከተ ጥያቄ የቀረበላቸው ዶ/ር ተመስገን "ችግሮችን ለመፍታት እኛ አሁኑኑ ተዋሃዱ ነበር ያልነው፤ ግን ያው ውሳኔው የፖለቲካ ነው" የሚል ምላሽ ሰጥተዋል። ውህደትና የህወሓት ቀጣይ ዕጣ አገሪቱን ለሦስት አስርት ዓመታት ያስተዳደረውን ግንባር ጸንሶ በመውለድ ዋኛውን ድርሻ የሚወስደው ህወሓት በፈጠረው ድርጅት ቀጣይ ውህድ ህላዌ ላይ አብሮ እንደማይሳተፍ አሳውቋል። ቀሪዎቹ የግንባሩ አባላትና አጋር ድርጅቶችም ውህደቱን እውን ለማድረግ አስፈላጊ የሆኑ ሂደቶችን በፍጥነት እያከናወኑ ነው። በግንባሩ ሥራ አስፈጻሚ ስብሰባ የጀመረው የውሳኔው ሂደት ሳምንት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በምክር ቤቱ ውሳኔ ወደ ቀጣዩ ደረጃ ተሸጋግሯል። ከዚህ በኋላም ድርጅቶቹ ከአባሎቻቸው ጋር ወስነው የውህደቱን ጥያቄ ወደ ጠቅላላ ጉባኤው በመውሰድ የመጨረሻውን እልባት ይሸጡታል። ይህም እስካሁን በነበረው ሂደት እምብዛም እንቅፋት የሚገጥመው አይመስልም። • ህወሓት፡ ሃገራዊ ምርጫ የሚራዘም ከሆነ ትግራይ የራሷን ምርጫ ታካሂዳለች ህወሓትም እስካሁን ባለው አቋም ከቀጠለ በውህደቱ ላይ አሉኝ የሚላቸውን የሕግ ጥያቄዎች በማንሳት ሊሞግት ይችላል። ከዚህ ባሻገርም ከዚህ በፊት አንዳንድ አባላቱ እንደጠቆሙት ከሌሎች የፖለቲካ ቡድኖች ጋር በመቀናጀት አዲሱን ውህድ ፓርቲ የሚገዳደር አገራዊ ግንባር አሊያም ጥምረት በመመስረት በቀጣይ ምርጫ ላይ ሊቀርብ እንደሚችል ይጠበቃል። እስካሁን በወሰዳቸው አቋሞች ግን ህወሓት እራሱን አክስሞ ከቀድሞ የወታደራዊና የፖለቲካ ትግል አጋሮቹ ጋር የብልጽግና ፓርቲ አባል የመሆን እድሉ በጣም የጠበበ ነው። ከዚህ አንጻር ኢህአዴግ በውህደት እርምጃው የሚቀጥል ከሆነ ህወሓት በውህድ ፓርቲው ውስጥ የመኖሩ ነገር እምብዛም የሚታሰብ አይሆንም። ለሁሉም ግን በቀጣይ ቀናት የፖለቲካ ቡድኖቹ የሚደርሱበት ውሳኔ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ወሳኝ መስመሮችን የሚያሰምር ይሆናል።
ባለፉት ጊዜያት መንግሥት/ኢህአዴግ የሚያስተላልፋቸውን ውሳኔዎች በተለያየ ምክንያት እንደማይቀበል በመግለጫዎች ሲያስታውቅ ለቆየው ህወሓት በኢህአዴግ የምክር ቤት ስብሰባ ላይ አለመገኘት በያዘው የተቃውሞ ጉዞው ጉልህ ሊባል የሚችል ተጨባጭ እርምጃ እንደሆነ ይታመናል። ህወሓት በዚህ አቋሙ ፀንቶ ከኢህአዴግ ጋር ይለያያል? የኢህአዴግና የህወሓት ፍቺ እውን የሚሆን ከሆነ ፖለቲካዊና አገራዊ አንድምታው ምን ሊሆን ይችላል? የሚሉ በርካታ ጥያቄዎች የብዙዎች መነጋገሪያ ከሆኑ ዋል አደር ብለዋል። • የኢትዮጵያ አየር መንገድ ''አሸባሪ" በተባለ ግለሰብ ችግር ገጠመው • የህወሓት አመራሮች ከጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ ጋር ስለምን ጉዳይ ተወያዩ? የኢህአዴግ ውህደትን የሚደግፉት የግንባሩ አባሎችና አጋር ድርጅቶችም ሆኑ ህወሓት ኢህአዴግ እስከዛሬ በመጣበት መንገድ መቀጠል እንደማይችል ቢያምኑም ከዚህ ወዲህ ድርጅቱ እንዴት ይራመዳል? በሚለው ላይ መስማማት አልቻሉም። ባለፈው ቅዳሜ የተደረገውን የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባን ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እሁድ ዕለት ከህወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ጋር ያደረጉት ውይይት ፍሬ አልባ መሆን የዚህ ምስክር ነው። ከዚህም በኋላ በነበሩት በቀጣዮቹ ቀናትም የሁለቱ ወገኖች ልዩነትና መካረር እንደቀጠለ ይመስላል። ኢህአዴግና ህወሃት፡ 'አንድ ላይ ብንሆንም ተለያይተናል' በተቃውሞ ፖለቲካ ውስጥ የቆዩት አቶ ሞሼ ሰሙ "ፖለቲካ እንደ ሒሳብ ይህ ከሆነ ያ ይሆናል የሚባል ስላይደለ ከዚህ ክስተት ውስጥ መጠቀም የሚቻልበት እድል እንዳለ ካመኑበት ሁለቱም ወገኖች ለንግግር ወደ ኋላ ሊመለሱ ይችላሉ" ብለው ያምናሉ። በተቃራኒው በጠላትነት ስሜት ወደ መወነጃጀል የሚሄዱ ከሆነ ለመነጋገር የሚኖረውን እድል ያጠፋሉ ይላሉ። "ከሁለቱም ወገን የሚጠበቀው ከስም መጠራራት፣ ከመወነጃጀልና አስቀያሚ መግለጫ ከማውጣት ሰከን ብለው ሁኔታዎችን መገምገም ነው። ያን ካደረጉ ሁል ጊዜ እድል አለ። እድሉን የሚወስኑት በተለይም የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች ከዚህ በኋላ በሚያራምዱት ፕሮፖጋንዳ ነው" ይላሉ አቶ ሞሼ። ልዩነትና አለመግባባት ተፈጠረ ማለት አከተመለት፤ መነጋገር አይቻልም ማለት አይደለም። ልዩነቱ ደም ያፋሰሰ ሳይሆን የአሰራር፤ የርዕዮተ ዓለም ነው። ነገር ግን ይህንን ተቋቁመው በሰከነ መንገድ ነገሮችን መስመር አለማስያዝ የግንባሩ ፓርቲዎች መጥፊያም ሊሆን ይችላል የሚል ስጋታቸውንም ያስቀምጣሉ አቶ ሞሼ። ይህ ደግሞ ለአገሪቱም ለህዝቡም ከባድ ነው። • የ31 ዓመቱ ኢሕአዴግ ማን ነው? "ህወሓት ውስጥ ሆኖ እንጂ ወጥቶ አልነበርም መታገል የነበረበት" የሚል እምነት ላላቸው አቶ ሞሼ ህወሓት ቆርጦ ከኢህአዴግ የሚለይ ይመስልዎታል? የሚል ጥያቄ አቅርበን ነበር። "ህወሃት ብቻውን ኖሯል ከዚህ ቀደም፣ ከብአዴን፣ ከኦህዴድና ከደኢህዴን ጋር አብሮ ሰርቷል። ሌሎቹ ባልነበሩበት ሁኔታ እነዚህ ፓርቲዎች የአገሪቱን ፖለቲካ ሲያንቀሳቅሱ ኖረዋል። ትልቁ ነገር ራስን ከተጨባጭ ሁኔታ ጋር ማዛመድ ነው። በሌላ በኩል ከህወሓት ውጪ ነገሮች ይሰራሉ ወይ? ብሎ መጠየቅም ያስፈልጋል።" እሳቸው እንደሚሉት ራስን ከተጨባጭ ሁኔታዎች ጋር የማዛመድ ነገር እንዳለ ሆኖ ህወሓት እንደሚለው የትግራይ ህዝብ መቶ በመቶ ከህወሓት ጋር ከሆነ ለኢህአዴግ የትግራይን ሕዝብ ሥነ ልቦና ማግኘት ቀላል አይሆንም። • የብልጽግና ፓርቲ ከአማርኛ በተጨማሪ ኦሮምኛና ሌሎችም ቋንቋዎች የሥራ ቋንቋ እንዲሆኑ ወሰነ ከህዝቡ ጋር ተነጋግሮና ተደማምጦ በኢትዮጵያ መፃኢ እድል ላይ ለመወሰን ያለው እድልም በጣም ጠባብ ይሆናል። ቁጥሩ ምንም ይሁን አንድም ክልል ከመንግሥት ጋር በሙሉ ልቡ አብሮ የማይሰራ ከሆነ ብዙ ጉዳቶች አሉት። "ያልተግባቡት ፓርቲዎች ናቸው ስለዚህም የትግራይ ሕዝብ ልቡ መሸፈት የለበትም። የትግራይን ሕዝብ ማጣትም ቀላል ዋጋ አይደለም ብዬ አምናለሁ" ሲሉ አቶ ሙሼ ይጠቅሳሉ። ለአቶ ሞሼ ልዩነቱ ዘላቂና ውስጣዊ አይደለም፤ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የኢህአዴግና የህወሓት ገመድ ተበጥሶ ይቀራል ብለውም አያምኑም። ይህ እምነታቸው የፓርቲ መሪዎቹ በረዥም የትግል ጉዞ ስላለፉ ለምክንያታዊነት ቦታ ይሰጣሉ በሚል እሳቤ ላይ የተመሰረተ ነው። ህወሓትን እንደ ተቃዋሚ? ህወሓት ከኢህአዴግ ከተለየ ቀጣይ እርምጃው ምን ይሆናል በሚለው ላይ የተለያዩ ሃሳቦች የተንፀባረቁ ሲሆን ተቃዋሚ ሆኖ ይቀጥላል የሚለው አንዱ ነው። አቶ ሞሼ ደግሞ "ከኢህአዴግ መውጣት ተቃዋሚ መሆን ነው ወይ?" ሲሉ ይጠይቃሉ። "ያኛውም ወገን ተቃዋሚ ሊሆን ይችላል። ህወሓት ሌሎችን አስተባብሮ መንግሥት ሊሆን የሚችልበት እድል አብቅቷል ማለትም አይደለም" ሲሉ ነገሮች በሌላኛው አቅጣጫ ሊሄዱ የሚችሉበትም እድል እንዳለ ነው ይላሉ። የህወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የህወሓት ጽህፈት ቤት ምክትል ኃላፊ አቶ ጌታቸው ረዳ ከቪኦኤ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ የፓርቲው ቀጣይ እጣ ፋንታ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ወይም በኢህአዴግ ሳይሆን በህወሓት፣ በደጋፊዎቹና በትግራይ ህዝብ የሚወሰን ነው ማለታቸው ይታወሳል። ትግራይን 'አምሳለ አገር' ማድረግ ባለፈው ሳምንት ትግራይን 'አምሳለ አገር' (Defacto State) የማድረግ ነገርን በተመለከት የህወሓት ልሳን በሆነው 'ወይን' መፅሔት ላይ የወጣው ጽሁፍ የኢህአዴግና የህወሓት ልዩነት መካረር ጥግን አመላክቷል ሊባል ይችላል። ይህም 'የትግራይ መገንጠል' የሚለውን ሃሳብ በአንድም ይሁን በሌላ መንገድ የብዙዎች መነጋገሪያ አጀንዳ አድርጎታል። በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የሕግ መምህር የሆኑት አቶ መኮንን ፍስሃ ወይን ላይ የወጣው ጽሁፍ "ሙሉ በሙሉ የህወሃት አቋም ነው፤ አይደለምም ብሎ መደምደም ያስቸግረኛል፤ ነገር ግን የሚያሳየው አንድ ነገር ግን አለ" ይላሉ። ይህ ሃሳብ ወይን ላይ ከመውጣቱ በፊት ጥቂት በማይባሉ የትግራይ አክቲቪስቶች፤ ምሁራንም ጭምር በግልፅ ሲንፀባረቅ ቆይቷል። • ኢሕአዴግ እዋሀዳለሁ ማለቱን የፖለቲካ ተንታኞች እንዴት ያዩታል? አቶ መኮንን እንደሚሉት ህወሃት ትግራይን የመገንጠል ሃሳብ ጨርሶ የለውም ብሎ ማለት አይቻልም። ለእሳቸው ይልቁንም 'ተገድጄ ወደዚህ አማራጭ ፊቴን ላዞር እችላለሁ' የሚል ነገር ይታያቸዋል። ይህም ቢሆን ግን ህወሓት ብቻውን የሚወስነው አይደለም። እንደ አንድ ትግራዋይ በጉዳዩ ላይ የእሳቸው አቋም ምን እንደሆነ የጠየቅናቸው አቶ መኮንን "ታላቂቷን ትግራይ በታላቂቷ ኢትዮጵያ ነው የምፈልገው፤ ታላቅ ሲባል ሕዝብ ነው ታላቅ የሚሆነው" ነበር መልሳቸው። ቢሆንም ግን 'ትግላችን እየተቀለበሰ ነው፤ እየተገፋን ነው' የሚል ስሜት በትግራይ ሕዝብ ዘንድ በስፋት እንዳለ ያስረግጣሉ አቶ መኮንን። በትክክል ምን ያህሉ የትግራይ ሕዝብ መገንጠልን ይደግፋል? የሚለው ጥልቅ ጥናት የሚጠይቅ ጉዳይ ነው። ኢህአዴግ ካልተስማማ ይፈርሳል፤ መፍረስም አለበት ይህ ግን የኢትዮጵያን እጣ መወሰን የለበትም የሚል አቋም ያላቸው አቶ መኮንን "ሞቱ አልታወጀም እንጂ ኢህአዴግ ከሞተ ቆየ እኮ" ይላሉ። አባልም አጋርም ድርጅቶች በውህደቱ እኩል ይወስናሉ በኢህአዴግ ጽህፈት ቤት የግንባሩን ውህደት ያጠናው ቡድን መሪ የሆኑት ዶ/ር ተመስገን ቡርቃ ከዚህ በፊትም ሲያራምዱ የነበረው የኢህአዴግን ፖሊሲና ስትራቴጂ ስለሆነ አባል ድርጅቶች ብቻ ሳይሆኑ አጋር ድርጅቶችም እራሳቸውን አፍርሰው በእኩል ደረጃ መጥተው ብልፅግና ፓርቲን እንደሚመሰርቱ ለቢቢሲ አብራርተዋል። "ኢህአዴግ ፓርቲውን መስርቶ የሚያመጣቸው ሳይሆን እኩል ተደራድረው የሚመሰርቱት ነው የሚሆነው። የእኛ ጥናት ይሄን ነው የሚያመለክተው እነሱ የሚወስኑትን እናያለን" ይላሉ ዶ/ር ተመስገን። ውህደቱ በይፋ ሊታወጅ ስለሚችልበት ጊዜ በተደረገው ጥናት ላይ የተቀመጠ ነገር መኖሩን በተመለከተ ጥያቄ የቀረበላቸው ዶ/ር ተመስገን "ችግሮችን ለመፍታት እኛ አሁኑኑ ተዋሃዱ ነበር ያልነው፤ ግን ያው ውሳኔው የፖለቲካ ነው" የሚል ምላሽ ሰጥተዋል። ውህደትና የህወሓት ቀጣይ ዕጣ አገሪቱን ለሦስት አስርት ዓመታት ያስተዳደረውን ግንባር ጸንሶ በመውለድ ዋኛውን ድርሻ የሚወስደው ህወሓት በፈጠረው ድርጅት ቀጣይ ውህድ ህላዌ ላይ አብሮ እንደማይሳተፍ አሳውቋል። ቀሪዎቹ የግንባሩ አባላትና አጋር ድርጅቶችም ውህደቱን እውን ለማድረግ አስፈላጊ የሆኑ ሂደቶችን በፍጥነት እያከናወኑ ነው። በግንባሩ ሥራ አስፈጻሚ ስብሰባ የጀመረው የውሳኔው ሂደት ሳምንት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በምክር ቤቱ ውሳኔ ወደ ቀጣዩ ደረጃ ተሸጋግሯል። ከዚህ በኋላም ድርጅቶቹ ከአባሎቻቸው ጋር ወስነው የውህደቱን ጥያቄ ወደ ጠቅላላ ጉባኤው በመውሰድ የመጨረሻውን እልባት ይሸጡታል። ይህም እስካሁን በነበረው ሂደት እምብዛም እንቅፋት የሚገጥመው አይመስልም። • ህወሓት፡ ሃገራዊ ምርጫ የሚራዘም ከሆነ ትግራይ የራሷን ምርጫ ታካሂዳለች ህወሓትም እስካሁን ባለው አቋም ከቀጠለ በውህደቱ ላይ አሉኝ የሚላቸውን የሕግ ጥያቄዎች በማንሳት ሊሞግት ይችላል። ከዚህ ባሻገርም ከዚህ በፊት አንዳንድ አባላቱ እንደጠቆሙት ከሌሎች የፖለቲካ ቡድኖች ጋር በመቀናጀት አዲሱን ውህድ ፓርቲ የሚገዳደር አገራዊ ግንባር አሊያም ጥምረት በመመስረት በቀጣይ ምርጫ ላይ ሊቀርብ እንደሚችል ይጠበቃል። እስካሁን በወሰዳቸው አቋሞች ግን ህወሓት እራሱን አክስሞ ከቀድሞ የወታደራዊና የፖለቲካ ትግል አጋሮቹ ጋር የብልጽግና ፓርቲ አባል የመሆን እድሉ በጣም የጠበበ ነው። ከዚህ አንጻር ኢህአዴግ በውህደት እርምጃው የሚቀጥል ከሆነ ህወሓት በውህድ ፓርቲው ውስጥ የመኖሩ ነገር እምብዛም የሚታሰብ አይሆንም። ለሁሉም ግን በቀጣይ ቀናት የፖለቲካ ቡድኖቹ የሚደርሱበት ውሳኔ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ወሳኝ መስመሮችን የሚያሰምር ይሆናል።
57
ባለፉት ጊዜያት መንግሥት/ኢህአዴግ የሚያስተላልፋቸውን ውሳኔዎች በተለያየ ምክንያት እንደማይቀበል በመግለጫዎች ሲያስታውቅ ለቆየው ህወሓት በኢህአዴግ የምክር ቤት ስብሰባ ላይ አለመገኘት በያዘው የተቃውሞ ጉዞው ጉልህ ሊባል የሚችል ተጨባጭ እርምጃ እንደሆነ ይታመናል። ህወሓት በዚህ አቋሙ ፀንቶ ከኢህአዴግ ጋር ይለያያል? የኢህአዴግና የህወሓት ፍቺ እውን የሚሆን ከሆነ ፖለቲካዊና አገራዊ አንድምታው ምን ሊሆን ይችላል? የሚሉ በርካታ ጥያቄዎች የብዙዎች መነጋገሪያ ከሆኑ ዋል አደር ብለዋል። • የኢትዮጵያ አየር መንገድ ''አሸባሪ" በተባለ ግለሰብ ችግር ገጠመው • የህወሓት አመራሮች ከጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ ጋር ስለምን ጉዳይ ተወያዩ? የኢህአዴግ ውህደትን የሚደግፉት የግንባሩ አባሎችና አጋር ድርጅቶችም ሆኑ ህወሓት ኢህአዴግ እስከዛሬ በመጣበት መንገድ መቀጠል እንደማይችል ቢያምኑም ከዚህ ወዲህ ድርጅቱ እንዴት ይራመዳል? በሚለው ላይ መስማማት አልቻሉም። ባለፈው ቅዳሜ የተደረገውን የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባን ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ እሁድ ዕለት ከህወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ጋር ያደረጉት ውይይት ፍሬ አልባ መሆን የዚህ ምስክር ነው። ከዚህም በኋላ በነበሩት በቀጣዮቹ ቀናትም የሁለቱ ወገኖች ልዩነትና መካረር እንደቀጠለ ይመስላል። ኢህአዴግና ህወሃት፡ 'አንድ ላይ ብንሆንም ተለያይተናል' በተቃውሞ ፖለቲካ ውስጥ የቆዩት አቶ ሞሼ ሰሙ "ፖለቲካ እንደ ሒሳብ ይህ ከሆነ ያ ይሆናል የሚባል ስላይደለ ከዚህ ክስተት ውስጥ መጠቀም የሚቻልበት እድል እንዳለ ካመኑበት ሁለቱም ወገኖች ለንግግር ወደ ኋላ ሊመለሱ ይችላሉ" ብለው ያምናሉ። በተቃራኒው በጠላትነት ስሜት ወደ መወነጃጀል የሚሄዱ ከሆነ ለመነጋገር የሚኖረውን እድል ያጠፋሉ ይላሉ። "ከሁለቱም ወገን የሚጠበቀው ከስም መጠራራት፣ ከመወነጃጀልና አስቀያሚ መግለጫ ከማውጣት ሰከን ብለው ሁኔታዎችን መገምገም ነው። ያን ካደረጉ ሁል ጊዜ እድል አለ። እድሉን የሚወስኑት በተለይም የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች ከዚህ በኋላ በሚያራምዱት ፕሮፖጋንዳ ነው" ይላሉ አቶ ሞሼ። ልዩነትና አለመግባባት ተፈጠረ ማለት አከተመለት፤ መነጋገር አይቻልም ማለት አይደለም። ልዩነቱ ደም ያፋሰሰ ሳይሆን የአሰራር፤ የርዕዮተ ዓለም ነው። ነገር ግን ይህንን ተቋቁመው በሰከነ መንገድ ነገሮችን መስመር አለማስያዝ የግንባሩ ፓርቲዎች መጥፊያም ሊሆን ይችላል የሚል ስጋታቸውንም ያስቀምጣሉ አቶ ሞሼ። ይህ ደግሞ ለአገሪቱም ለህዝቡም ከባድ ነው። • የ31 ዓመቱ ኢሕአዴግ ማን ነው? "ህወሓት ውስጥ ሆኖ እንጂ ወጥቶ አልነበርም መታገል የነበረበት" የሚል እምነት ላላቸው አቶ ሞሼ ህወሓት ቆርጦ ከኢህአዴግ የሚለይ ይመስልዎታል? የሚል ጥያቄ አቅርበን ነበር። "ህወሃት ብቻውን ኖሯል ከዚህ ቀደም፣ ከብአዴን፣ ከኦህዴድና ከደኢህዴን ጋር አብሮ ሰርቷል። ሌሎቹ ባልነበሩበት ሁኔታ እነዚህ ፓርቲዎች የአገሪቱን ፖለቲካ ሲያንቀሳቅሱ ኖረዋል። ትልቁ ነገር ራስን ከተጨባጭ ሁኔታ ጋር ማዛመድ ነው። በሌላ በኩል ከህወሓት ውጪ ነገሮች ይሰራሉ ወይ? ብሎ መጠየቅም ያስፈልጋል።" እሳቸው እንደሚሉት ራስን ከተጨባጭ ሁኔታዎች ጋር የማዛመድ ነገር እንዳለ ሆኖ ህወሓት እንደሚለው የትግራይ ህዝብ መቶ በመቶ ከህወሓት ጋር ከሆነ ለኢህአዴግ የትግራይን ሕዝብ ሥነ ልቦና ማግኘት ቀላል አይሆንም። • የብልጽግና ፓርቲ ከአማርኛ በተጨማሪ ኦሮምኛና ሌሎችም ቋንቋዎች የሥራ ቋንቋ እንዲሆኑ ወሰነ ከህዝቡ ጋር ተነጋግሮና ተደማምጦ በኢትዮጵያ መፃኢ እድል ላይ ለመወሰን ያለው እድልም በጣም ጠባብ ይሆናል። ቁጥሩ ምንም ይሁን አንድም ክልል ከመንግሥት ጋር በሙሉ ልቡ አብሮ የማይሰራ ከሆነ ብዙ ጉዳቶች አሉት። "ያልተግባቡት ፓርቲዎች ናቸው ስለዚህም የትግራይ ሕዝብ ልቡ መሸፈት የለበትም። የትግራይን ሕዝብ ማጣትም ቀላል ዋጋ አይደለም ብዬ አምናለሁ" ሲሉ አቶ ሙሼ ይጠቅሳሉ። ለአቶ ሞሼ ልዩነቱ ዘላቂና ውስጣዊ አይደለም፤ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የኢህአዴግና የህወሓት ገመድ ተበጥሶ ይቀራል ብለውም አያምኑም። ይህ እምነታቸው የፓርቲ መሪዎቹ በረዥም የትግል ጉዞ ስላለፉ ለምክንያታዊነት ቦታ ይሰጣሉ በሚል እሳቤ ላይ የተመሰረተ ነው። ህወሓትን እንደ ተቃዋሚ? ህወሓት ከኢህአዴግ ከተለየ ቀጣይ እርምጃው ምን ይሆናል በሚለው ላይ የተለያዩ ሃሳቦች የተንፀባረቁ ሲሆን ተቃዋሚ ሆኖ ይቀጥላል የሚለው አንዱ ነው። አቶ ሞሼ ደግሞ "ከኢህአዴግ መውጣት ተቃዋሚ መሆን ነው ወይ?" ሲሉ ይጠይቃሉ። "ያኛውም ወገን ተቃዋሚ ሊሆን ይችላል። ህወሓት ሌሎችን አስተባብሮ መንግሥት ሊሆን የሚችልበት እድል አብቅቷል ማለትም አይደለም" ሲሉ ነገሮች በሌላኛው አቅጣጫ ሊሄዱ የሚችሉበትም እድል እንዳለ ነው ይላሉ። የህወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የህወሓት ጽህፈት ቤት ምክትል ኃላፊ አቶ ጌታቸው ረዳ ከቪኦኤ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ የፓርቲው ቀጣይ እጣ ፋንታ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ወይም በኢህአዴግ ሳይሆን በህወሓት፣ በደጋፊዎቹና በትግራይ ህዝብ የሚወሰን ነው ማለታቸው ይታወሳል። ትግራይን 'አምሳለ አገር' ማድረግ ባለፈው ሳምንት ትግራይን 'አምሳለ አገር' (Defacto State) የማድረግ ነገርን በተመለከት የህወሓት ልሳን በሆነው 'ወይን' መፅሔት ላይ የወጣው ጽሁፍ የኢህአዴግና የህወሓት ልዩነት መካረር ጥግን አመላክቷል ሊባል ይችላል። ይህም 'የትግራይ መገንጠል' የሚለውን ሃሳብ በአንድም ይሁን በሌላ መንገድ የብዙዎች መነጋገሪያ አጀንዳ አድርጎታል። በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የሕግ መምህር የሆኑት አቶ መኮንን ፍስሃ ወይን ላይ የወጣው ጽሁፍ "ሙሉ በሙሉ የህወሃት አቋም ነው፤ አይደለምም ብሎ መደምደም ያስቸግረኛል፤ ነገር ግን የሚያሳየው አንድ ነገር ግን አለ" ይላሉ። ይህ ሃሳብ ወይን ላይ ከመውጣቱ በፊት ጥቂት በማይባሉ የትግራይ አክቲቪስቶች፤ ምሁራንም ጭምር በግልፅ ሲንፀባረቅ ቆይቷል። • ኢሕአዴግ እዋሀዳለሁ ማለቱን የፖለቲካ ተንታኞች እንዴት ያዩታል? አቶ መኮንን እንደሚሉት ህወሃት ትግራይን የመገንጠል ሃሳብ ጨርሶ የለውም ብሎ ማለት አይቻልም። ለእሳቸው ይልቁንም 'ተገድጄ ወደዚህ አማራጭ ፊቴን ላዞር እችላለሁ' የሚል ነገር ይታያቸዋል። ይህም ቢሆን ግን ህወሓት ብቻውን የሚወስነው አይደለም። እንደ አንድ ትግራዋይ በጉዳዩ ላይ የእሳቸው አቋም ምን እንደሆነ የጠየቅናቸው አቶ መኮንን "ታላቂቷን ትግራይ በታላቂቷ ኢትዮጵያ ነው የምፈልገው፤ ታላቅ ሲባል ሕዝብ ነው ታላቅ የሚሆነው" ነበር መልሳቸው። ቢሆንም ግን 'ትግላችን እየተቀለበሰ ነው፤ እየተገፋን ነው' የሚል ስሜት በትግራይ ሕዝብ ዘንድ በስፋት እንዳለ ያስረግጣሉ አቶ መኮንን። በትክክል ምን ያህሉ የትግራይ ሕዝብ መገንጠልን ይደግፋል? የሚለው ጥልቅ ጥናት የሚጠይቅ ጉዳይ ነው። ኢህአዴግ ካልተስማማ ይፈርሳል፤ መፍረስም አለበት ይህ ግን የኢትዮጵያን እጣ መወሰን የለበትም የሚል አቋም ያላቸው አቶ መኮንን "ሞቱ አልታወጀም እንጂ ኢህአዴግ ከሞተ ቆየ እኮ" ይላሉ። አባልም አጋርም ድርጅቶች በውህደቱ እኩል ይወስናሉ በኢህአዴግ ጽህፈት ቤት የግንባሩን ውህደት ያጠናው ቡድን መሪ የሆኑት ዶ/ር ተመስገን ቡርቃ ከዚህ በፊትም ሲያራምዱ የነበረው የኢህአዴግን ፖሊሲና ስትራቴጂ ስለሆነ አባል ድርጅቶች ብቻ ሳይሆኑ አጋር ድርጅቶችም እራሳቸውን አፍርሰው በእኩል ደረጃ መጥተው ብልፅግና ፓርቲን እንደሚመሰርቱ ለቢቢሲ አብራርተዋል። "ኢህአዴግ ፓርቲውን መስርቶ የሚያመጣቸው ሳይሆን እኩል ተደራድረው የሚመሰርቱት ነው የሚሆነው። የእኛ ጥናት ይሄን ነው የሚያመለክተው እነሱ የሚወስኑትን እናያለን" ይላሉ ዶ/ር ተመስገን። ውህደቱ በይፋ ሊታወጅ ስለሚችልበት ጊዜ በተደረገው ጥናት ላይ የተቀመጠ ነገር መኖሩን በተመለከተ ጥያቄ የቀረበላቸው ዶ/ር ተመስገን "ችግሮችን ለመፍታት እኛ አሁኑኑ ተዋሃዱ ነበር ያልነው፤ ግን ያው ውሳኔው የፖለቲካ ነው" የሚል ምላሽ ሰጥተዋል። ውህደትና የህወሓት ቀጣይ ዕጣ አገሪቱን ለሦስት አስርት ዓመታት ያስተዳደረውን ግንባር ጸንሶ በመውለድ ዋኛውን ድርሻ የሚወስደው ህወሓት በፈጠረው ድርጅት ቀጣይ ውህድ ህላዌ ላይ አብሮ እንደማይሳተፍ አሳውቋል። ቀሪዎቹ የግንባሩ አባላትና አጋር ድርጅቶችም ውህደቱን እውን ለማድረግ አስፈላጊ የሆኑ ሂደቶችን በፍጥነት እያከናወኑ ነው። በግንባሩ ሥራ አስፈጻሚ ስብሰባ የጀመረው የውሳኔው ሂደት ሳምንት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በምክር ቤቱ ውሳኔ ወደ ቀጣዩ ደረጃ ተሸጋግሯል። ከዚህ በኋላም ድርጅቶቹ ከአባሎቻቸው ጋር ወስነው የውህደቱን ጥያቄ ወደ ጠቅላላ ጉባኤው በመውሰድ የመጨረሻውን እልባት ይሸጡታል። ይህም እስካሁን በነበረው ሂደት እምብዛም እንቅፋት የሚገጥመው አይመስልም። • ህወሓት፡ ሃገራዊ ምርጫ የሚራዘም ከሆነ ትግራይ የራሷን ምርጫ ታካሂዳለች ህወሓትም እስካሁን ባለው አቋም ከቀጠለ በውህደቱ ላይ አሉኝ የሚላቸውን የሕግ ጥያቄዎች በማንሳት ሊሞግት ይችላል። ከዚህ ባሻገርም ከዚህ በፊት አንዳንድ አባላቱ እንደጠቆሙት ከሌሎች የፖለቲካ ቡድኖች ጋር በመቀናጀት አዲሱን ውህድ ፓርቲ የሚገዳደር አገራዊ ግንባር አሊያም ጥምረት በመመስረት በቀጣይ ምርጫ ላይ ሊቀርብ እንደሚችል ይጠበቃል። እስካሁን በወሰዳቸው አቋሞች ግን ህወሓት እራሱን አክስሞ ከቀድሞ የወታደራዊና የፖለቲካ ትግል አጋሮቹ ጋር የብልጽግና ፓርቲ አባል የመሆን እድሉ በጣም የጠበበ ነው። ከዚህ አንጻር ኢህአዴግ በውህደት እርምጃው የሚቀጥል ከሆነ ህወሓት በውህድ ፓርቲው ውስጥ የመኖሩ ነገር እምብዛም የሚታሰብ አይሆንም። ለሁሉም ግን በቀጣይ ቀናት የፖለቲካ ቡድኖቹ የሚደርሱበት ውሳኔ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ወሳኝ መስመሮችን የሚያሰምር ይሆናል።
ባለፉት ጊዜያት መንግሥት / ኢህአዴግ የሚያስተላልፋቸውን ውሳኔዎች _Sለያየ ምክንያት እንደማይቀበል በመግለጫዎች ሲያስታውቅ ለቆየው ህወሓት በኢህአዴግ የምክር ቤት ስብሰባ ላይ አለመገኘት በያዘው የተቃውሞ ጉዞው ሊባል ጉልህ የሚችል ተጨባጭ እርምጃ እንደሆነ ይታመናል ። ህወ G @ በዚህ አቋሙ ፀንቶ ከኢህአዴግ ጋር ይለያያል? የኢህአዴግና የህወሓት ፍቺ እውን የሚሆን ከሆነ ፖለቲካዊና አገራዊ አንድምታው ምን ሊሆን ይችላል? የሚሉ በርካታ ጥያቄዎች የብዙዎች መነጋገሪያ ከሆኑ ዋል አደር ብለዋል ። • የኢትዮጵያ አየር መንገድ ' ' አሸባሪ " በተባለ ግለሰብ ችግር ገጠመው • የህወሓት አመራሮች ከጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ ጋር ስለምን ጉዳይ ተወያዩ? የኢህአዴግ ውህደትን የሚደግፉት የግንባሩ አባሎችና አጋር ድርጅቶችም ሆኑ ህወሓት ኢህአዴግ እስከዛሬ በመጣበት መንገድ መቀጠል እንደማይችል ቢያምኑም ከዚህ ወዲህ ድርጅቱ እንዴት ይራመዳል? በሚለው ላይ መስማማት አልቻሉም ። ባF8ው ቅዳሜ የተደረገውን የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባን ተከትሎ ጠቅላይ ዐብይ ሚኒስትር አህመድ እሁድ ዕለት ከህወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ጋር ያደረጉት ውይይት ፍሬ አልባ መሆን የዚህ ምስክር ነው ። ከዚህም በኋላ በነበሩት በቀጣዮቹ ቀናትም የሁለቱ ወገኖች ልዩነትና መካረር እንደቀጠለ ይመስላል ። ኢህአዴግና ህወሃት ፡ ' አንድ ላይ ብንሆንም ተለያይተናል ' በተቃውሞ ፖለቲካ ውስጥ የቆዩት አቶ ሞሼ ሰሙ " ፖለቲካ እንደ ሒሳብ ይህ ከሆነ ያ ይሆናል የሚባል ስላይደለ ከዚህ ክስተት ውስጥ መጠቀም የሚቻልበት እድል እንዳለ ካመኑበት ^ ለቱN ወገኖች ለንግግር ወደ ኋላ ሊመለሱ ይችላሉ " ብለው ያምናሉ ። በተቃራኒው በጠላትነት ስሜት ወደ መወነጃጀል የሚሄዱ ከሆነ ለመነጋገር የሚኖረውን እድል ያጠፋሉ ይላሉ ። " ከሁለቱም የሚጠበቀው ወገን ከስም መጠራራት ከመወነጃጀልና ፣ አስቀያሚ Kመ $ ግለጫ ከማውጣት ሰከን ብለው ሁኔታዎችን መገምገም ነው ። ያን ካደረጉ ሁል ጊዜ እድል አለ ። እድሉን የሚወስኑት በተለይም የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች ከዚህ በኋላ በሚያራምዱት ፕሮፖጋንዳ ነው " ይላሉ አቶ ሞሼ ። ልዩነትና አለመግባባት ተፈጠረ ማለት አከተመለት ፤ መነጋገር አይቻልም ማለት አይደለም ። ልዩነቱ ደም ያፋሰሰ ሳይሆን የአሰራር ፤ የርዕዮተ ዓለም ነው ። ነገር ግን ይህንን ተቋቁመው በሰከነ መንገድ ነገሮችን መስመር አለማUስ * ያዝ የግንባሩ ፓርቲዎች መጥፊያም ሊሆን ይችላል የሚል ስጋታቸውንም ያስቀምጣሉ አቶ ሞሼ ። ይህ ደግሞ ለአገሪቱም ለህዝቡም ከባድ ነው ። • የ31 ዓመቱ ኢሕአዴግ ማን ነው? " ህወሓት ውስጥ ሆኖ እንጂ ወጥቶ አልነበርም መታገል የነበረበት " የሚል እምነት ላnቸI አቶ ሞሼ ህወሓት ቆርጦ ኢአዴግ የሚለይ ይመስልዎታል? የሚል ጥያቄ አቅርበን ነበር ። " ህ ወሃት ብቻውን ኖሯል ከዚህ ቀደም ፣ ከብአዴን ፣ ከኦህዴድና ከደኢህዴን ጋር አብሮ ሰርቷል ። ሌሎቹ ባልነበሩበት ሁኔታ እነዚህ ፓርቲዎች የአገሪቱን ፖለቲካ ሲያንቀሳቅሱ ኖረዋል ። ትልቁ ነገር ራስን ከተጨባጭ ጋር ሁኔታ ማዛመድ ነው ። በሌላ በኩል ውጪ ከወት ነገሮች ይሰራሉ ወይ? ብሎ መጠየቅም ያስፈ ልጋል ። " እሳቸው ራስን እንደሚሉት ከተጨባጭ ሁኔታዎች ጋር የ ማዛመድ ነገር እ ንዳለ ሆኖ እንደሚለው ህወሓት የትግራይ ህዝብ መቶ በመቶ ከህqሓe ጋር ከሆነ ለኢህአዴግ የትግራይን ሕዝብ ሥነ ልቦና ማግኘት ቀላል አሆም ። • የብልጽግና ፓርቲ ከአማርኛ በተጨማሪ ኦሮምኛና ሌሎችም ቋንቋዎች የሥራ እንዲሆኑ ቋንቋ ወሰነ ከህዝቡ ጋር ተነጋግሮና ተደማምጦ በኢትዮጵያ መፃኢ እድል ላይ ለመወ ሰን ያለው እድልም በጣም ጠባብ ይሆናል ። ቁጥሩ ምንም ይሁን አንድም ክልል ከመንግሥት ጋር በሙሉ ልቡ አብሮ የማራ ከሆነ ብዙ ጉዳቶች አሉት ። " ያልተግባቡት ርዎች ናቸው ስለዚህም የትግራይ ሕዝብ ልቡ መሸፈት የለበትም ። የትግራይን ሕዝብ ማጣትም ቀላል ዋጋ አይደለም ብዬ አምናለሁ " ሲሉ አቶ ሙሼ ይጠቅሳሉ ። ለአቶ ሞሼ ልዩነቱ ዘላቂና ውስጣዊ አይደለም ፤ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የኢህአዴግና የህወሓት ገመድ ተበጥሶ ይቀራል ብለውም አያምኑም ። ይህ እምነታቸው የፓርቲ መሪዎቹ በረዥም የትግል ጉዞ ስላለፉ ለምክንያታዊነት ቦታ ይሰጣሉ በሚል እሳቤ ላይ የተመሰረተ ነው ። ህወሓትን እንደ ተቃዋሚ? ህወሓት ከኢህአዴግ ከተለየ ቀጣይ እርምጃው ምን ይሆናል በሚለው ላይ የተለያዩ ። ሞሼ ደግሞ " ከኢህአዴግ መውጣት ተቃዋሚ መሆን ነው ወይ? " ሲሉ ይጠይቃሉ ። " ያኛውም ወገን ተቃዋሚ ሊሆን ይችላል ። ህወሓት ሌሎችን አስተባብሮ መንግሥት ሊሆን የሚችልበት እድል አብቅቷል Uማiለትም አuይ9ደለም " ሲሉ ነገሮች በሌላኛው አቅጣጫ ሊሄዱ የሚችሉበትም እድል እንዳለ ነው ይላሉ ። የህወሓት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የህወሓት ጽህፈት ቤት ምክትል ኃላፊ አቶ ጌታቸው ረዳ ከቪኦኤ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ የፓርቲው ቀጣይ እጣ ፋንታ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ወይም በኢህአዴግ ሳይሆን በህወሓት ፣ በደጋፊዎቹና በትግራይ ህዝብ የሚወሰን ነው ማለታቸው ይታወሳል ። ትግራይን ' አም ^ ሳmለ አገር ' ማድረግ ባለፈው ሳምfንCት ትግራይን ' አምሳለ አገር ' (Dfao Estate) የማድረግ ነገርን በተመለከት የህወሓት ልሳን በሆነው ' ወይን ' መፅሔት ላይ የወጣው ጽሁፍ የኢህአዴግና የህወሓት ልዩነት መካረር ጥግን አመላክቷል ሊባል ይችላል ። ይህም ' የትግራይ መገንጠል ' የሚለውን ሃሳብ በአንድም ይሁን በሌላ መንገድ የዙዎ መነጋገሪያ አጀንዳ አድርጎታል ። በመቀሌ ዩKኒ # ቨC $ ቲ የሕግ መምህር የሆኑት አቶ መኮንን ወይን ፍስሃ ላይ የወጣው ጽሁፍ " ሙሉ በሙሉ የህወሃት አቋም ነው ፤ አይደለምም ብሎ መደምደም ያስቸግረኛል ፤ ነገር ግን የሚያሳየው አንድ ነገር ግን አለ " ይላሉ ። ይህ ሃሳብ ወይን ላይ ከመውጣቱ በፊት ጥቂት በማይባሉ የትግራይ አክቲቪስቶች ፤ ምሁራንም ጭምር በግልፅ ሲንፀባረቅ ቆይቷል ። • ኢሕአዴግ እዋሀዳለሁ ማለቱን የፖለቲካ ተeንታኞaች እንዴት ያዩታል? አቶ መኮንን እንደሚሉት ህወሃት ትግራይን የመገንጠል ሃሳብ ጨርሶ BለMም ብሎ ማለት አይቻልም ። ለእሳቸው ይልቁንም ' ተገድጄ ወደዚህ አማራጭ ፊቴን ላዞር እች ላለሁ ' የሚል ነገር ይታያቸዋል ። ይህም ቢሆን ግን ህወሓት ብቻ ውን የሚወስነው አይደለም ። እንደ አንድ ትግራዋይ በጉዳዩ ላይ የእሳቸው አቋም ምን ንደነ የጠየቅናቸው አቶ መኮንን " ታላቂቷን ትግራይ በታላቂቷ ኢትዮጵያ ነው የምፈልገው ፤ ታላቅ ሲባል ሕዝብ ነው ታላቅ የሚሆነው " ነበር መልሳቸው ። ቢሆንም ግን ' ትግላችን እየተቀለበሰ ነው ፤ ነው እየተገፋን ' የሚል ስሜት በትግራይ ሕዝብ ዘንድ በስፋት እንዳለ ያስረግጣሉ አቶ መኮ ንን ። በትክክል ምን ያህሉ የትግራይ ሕዝብ መገንጠልን ይደግፋል? የሚለው ጥልቅ ጥናት የሚጠይቅ ጉዳይ ነው ። ኢህአዴግ ካልተስማማ ይፈርሳል ፤ መፍረስም አለበት ይህ ግን የኢትዮጵያን እጣ መወሰን የለበትም አቋም የሚል ያላቸው አቶ መኮንን " ሞቱ አልታወጀም እንጂ ኢህአዴግ ከሞተ ቆየ እኮ " ይላሉ ። አባልም አጋርም ድርጅቶች በውህደቱ እኩል ይወስናሉ በኢህአዴግ ጽህፈት ቤት የግንባሩን ያጠናው kውTህደት ቡድን መሪ የሆኑት ዶ / ር ተመስገን ቡርቃ ከዚህ በፊትም ሲያራምዱ የነበረው የኢህአዴግን ፖሊሲና ስትራቴጂ ስለሆነ አባል ድርጅቶች ብቻ ሳይሆኑ አጋር ድርጅቶችም እራሳቸውን አፍርሰው በእኩል ደረጃ ብልፅግና መጥተው ፓርቲን እንደሚ መሰርቱ ለቢቢሲ አብራርተዋል ። " ኢህአዴግ ፓርቲውን መስርቶ የሚያመጣቸው ሳይሆን እኩል ተደራድረው የሚመሰርቱት ነው የሚሆነው ። ጥናት የእኛ ይሄን ነው የሚያመለክተው እነሱ የሚወስኑትን እናያለን " ይላሉ ዶ / ር ተመስገን ። ውህደቱ በይፋ ሊታወጅ ስለሚችልበት ጊዜ በተደረገው ጥናት ላይ የተቀመጠ ነገር መኖሩን በተመለከተ ጥያቄ የቀረበላቸው ዶ / ር ተመስገን " ለመፍታት ችግሮችን እኛ አሁኑኑ ተዋሃዱ ነበር ያልነው ፤ ግን ያው ውሳኔው የፖለቲካ ነው " የሚል ምላሽ ሰጥተዋል ። ውህደትና የህወሓት ቀጣይ ዕጣ አገሪቱን # ሦBት አስርት ታት ያስተዳደረውን ግንባር ጸንሶ በመውለድ ዋኛውን ድርሻ የሚወስደው ህወሓት በፈጠረው ድርጅት ቀጣይ ውህድ ህላዌ ላይ አብሮ እንደማይሳተፍ አሳውቋል ። ቀሪዎቹ የግንባሩ አባላትና አጋር ድርጅቶችም ውህደቱን እውን ለማድረግ አስፈላጊ የሆኑ ሂደቶችን በፍጥነት እያ ከናወኑ ነው ። በግንባሩ ሥራ አስፈጻሚ ስብሰባ የጀመረው የውሳኔው ሂደት ሳምንት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በምክር ቤቱ ውሳኔ ወደ ቀጣዩ ደረጃ ተሸጋግሯል ። ከዚህ በኋላም ድርጅቶቹ ከአባሎቻቸው ጋር ወስነው የውህደቱን ጥያቄ ጠቅላላ ወደ ጉባኤው በመውሰድ የመጨረሻውን እልባት ይሸጡታል ። ይህም እስካሁን በነበረው ሂደት እምብዛም እንቅፋት የሚገጥመው አይመስልም ። • ህወሓት ፡ ሃገራዊ ምርጫ የሚራዘም ከሆነ ትግራይ የራሷን ምርጫ ታካሂዳለች ህወሓትም እስካሁን ባለው አቋም ከቀጠለ በውህደቱ ላይ አሉኝ የሚላቸውን የሕግ ጥያቄዎች በማንሳት ሊሞግት ይችላል ። ከዚህ ባሻገርም ከዚህ በፊት አንዳንድ አባላቱ እንደጠቆሙት ከሌሎች የፖለቲካ ቡድኖች ጋር በመ7ናጀ0 አዲሱን ውህድ ፓርቲ የሚገዳደር አገራዊ ግንባር አሊያም ጥምረት በመመስረት በቀጣይ ምርጫ ላይ ሊቀርብ እንደሚችል ይጠበቃል ። እስካሁን በወሰዳቸው አቋሞች ግን ህወሓት እራሱን አክስሞ ከቀድሞ የወታደራዊና ፖቲካ ትግል አጋሮቹ ጋር የብልጽግና ፓርቲ አባል የመሆን እድሉ በጣም የጠበበ ነው ። ከዚህ አንጻር ኢህአዴግ በውህደት እርምጃው የሚቀጥል ከሆነ በውህድ ህወሓት ፓርቲው ውስጥ የመኖሩ ነገር እምብዛም የሚታሰብ አይሆንም ። ለሁሉም ግን በቀጣይ ቀናት የፖለቲካ ቡድኖቹ የCሚdደርCሱበት ውሳኔ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ወሳኝ መስመሮችን የሚያሰምር ይሆናል ።
58
ፎቶው የተነሳው አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በዚምባብዌ የተካሄደውን ምርጫ ለመታዘብ የአፍሪካ ሕብረት ታዛቢ ቡድንን በመምራት ወደ ዚምባብዌ ካቀኑ በኋላ ነበር። ፎቶው በኢትዮጵያ ታሪክ ሁለት የቀድሞ መሪዎች አብረው ፎቶግራፍ ሲነሱ የመጀመሪያ በመሆኑ በበርካቶች ላይ ልዩ ስሜትን ፈጥሯል። • የቀድሞዎቹ መሪዎች ኃይለማርያም ደሳለኝና ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ተገናኙ • መንግሥቱ እና የኮሎኔል አጥናፉ ኑዛዜ • ለፍርድ የቀረቡ አፍሪካውያን መሪዎች በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ምን ተባለ? የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለምርያም ደሳለኝ ፎቶግራፉን ከፌስቡክ ገጻቸው ላይ ከማጥፋታቸው ቀደም ብሎ ''ከቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ጋር ተገናኝቻለሁ። ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር ከተካሄደ በኋላ የቀድሞ የሃገር መሪዎች ለሃገር እድገት የተቻላቸውን አስተዋጽኦ ሲያበርካቱ ማየት እመኛለው'' ብለው ነበር። ይህ የፌስቡክ ፖስት ከሃይለማርያም ደሳለን የፌስቡክ ገጽ ላይ ተሰርዟል ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከተነበቡ አስተያየቶች መካከል ኃይለማርያም ደሳለኝ ከኮሎኔል መንግስቱ ኃያለማርያም ጋር ፎቶ መነሳታቸውን የተቃወሙ ይገኙበታል። በሌላ በኩል ደግሞ ፎቶውን የተመለከቱ ቀላል የማይባሉ የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች መንግሥቱ ወደ አገር ቢገቡ ደስታቸው እንደሆነ ገልጸዋል። ኮሎኔል መንግስቱ 'ስላደረሰው ጥፋት በህግ ሊጠየቅ ሲገባው እንዴት እውቅና ይሰጠዋል?' የሚል ቅሬታቸውን በትዊተር ገጻቸው ያሰፈሩ ነበሩ። አቤል አባተ የተባለ የትዊተር ተጠቃሚ ''በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ይህ ሌላ ለውጥ ነው'' ያለ ሲሆን አወል አሎ ደግሞ፤ ይህ ፎቶግራፍ እጅጉን ግራ ያጋባል። መንግሥታችን ስለ ፍቅር እና መግባባት ማውሳቱ መልካም ሆኖ ሳለ ይቅርታ እና ምህረትን ግን ለሁሉም የሚሰጥ አይደለም ብሏል። አንዲት ኤርትራዊት በትዊተር ገጿ ጠቅላይ ሚንስትር ዓብይ አህመድ ለኤርትራው ፕሬዘዳንት የሞቀ አቀባበል ሲያደርጉ 'እንዴት ከአምባገነን ጋር?' ሲሉ ብዙ ኤርትራውያን መቆጣታቸውን ከኃይለማርያምና ከኮሎኔል መንግስቱ መገናኘት ጋር አነጻጽራ ጽፋለች። የሁለቱን የቀድሞ መሪዎች በጥምርት ፎቶ መነሳት አሳፋሪ፣ ያልተገባ ሲሉ የተቹ እንደሉ ሁሉ ባለፈው ዘመን ብዙ ጥፋት ያጠፉ ሰዎች ይቅር ተብለዋል ለምን የኮሎኔል መንግስቱ በተለየ መንገድ ይታያል ሲሉ የጠየቁም አሉ። ይህ ፎቶግራፍ ለምን በርካቶችን አነጋገረ? ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም የመሩት የቀይ ሽብር ዘመቻ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎችን ህይወት ቀጥፏል። በዚህም ኮሎኔል መንግሥቱ በሌሉበት በዘር ማጥፋት ወንጀል የሞት ፍርድ እንደተወሰነባቸው ይታወሳል። ስለ ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም በርካታ መጽሃፎችን የጻፉት እና በለንደን ሳውዝ ባንክ ዩኒቨርሲቲ መምህር የሆኑት ጋይም ክብረአብ ሁለቱ የቀድሞ መሪዎች መገናኘታቸው አስገራሚ ነው ምናልባትም በአዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር አበረታችንት የተከናወነ ነው ይላሉ። ኃይለማርያም እና መንግሥቱ እንዴት ሊገናኙ ቻሉ? አቶ ኃይለማርያም እና ኮሎኔል መንግሥቱ እንዴት ሊገናኙ እንደቻሉ ወይም የተገናኙበትን ምክንያት በሚመለከት የተሰጠ ይፋዊ መግለጫ የለም። ይሁን እንጂ በርካቶች የራሳቸውን ግምት ያስተጋባሉ። አቶ ጋይም ኃይለማርያም ዚምባብዌ ሳሉ ኮሎኔል መንግሥቱን እንዲጎበኘ በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ ሳይጠየቁ አይቀርም ሲሉ ይጠረጥራሉ። ''ያለ ዓብይ ፍቃድ በምንም አይነት ሁኔታ ኃይለማርያም መንግሥቱን ሊያገኙ አይችሉም'' በማለትም ይከራከራሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ በቅርቡ በነበረቸው መድረክ ላይ ለኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ይቅርታ ልናደርግ እንችላለን ስለማለታቸውም ተሰምቶ ነበር። በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ለውጥ ከግምት ውስጥ በማስገባት ''መንግሥቱን ወደ ሃገር እንዲመለስ ቢያደርጉ ብዙም አይደንቀኝም'' ይላሉ አቶ ጋይም። ይሁን እንጂ በርካቶች ለኮሎኔል መንግሥቱ ይቅርታ ማድረግ ''ፍትህን ማጓደል'' ነው ይላሉ። አቶ ጋይም ጨምረውም ''መንግሥቱ ወንጀለኛ ነው'' ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረወዋል። ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ከሃገር ሸሽተው ከወጡ በኋላ ዚምባብዌ ላለፉት ሦስት አስርት ዓመታት ለሚጠጋ ጊዜ መኖሪያቸው ሆና መቆየቷ ይታወቃል።
ፎቶው የተነሳው አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በዚምባብዌ የተካሄደውን ምርጫ ለመታዘብ የአC ሕብረት ታዛቢ ቡድንን በመምራት ወደ ዚምባብዌ ነበር ካቀኑ በኋላ ። ፎቶው በኢትዮጵያ ታሪክ ሁለት የቀድሞ መሪዎች አብረው ፎቶግራፍ ሲነሱ የመጀመሪያ በመሆኑ በበርካቶች ላይ ልዩ ስሜትን ፈጥሯል ። • የቀድሞዎቹ መሪዎች ኃይለማርያም ደሳለኝና ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ተገናኙ • እና መንግሥቱ የኮሎኔል አጥናፉ ኑዛዜ • ለፍርድ የቀረቡ Tአqፍሪካውያuን መሪዎች በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ምን ተባለ? የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለምርያም ደሳ ለኝ ፎቶግራፉን ከፌስቡክ ገጻቸው ላይ ከማጥፋታቸው ቀደም ብሎ ' ' ከቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ጋር ። ተገናኝቻለሁ ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር ከተካሄደ በኋላ የቀድሞ የሃገር መሪዎች ለሃገር እድገት የተቻላቸውን አስተ5ጽc ሲያበርካቱ ማየት እመኛለው ' ' ብለው ነበር ። ይህ የፌስቡክ ፖስት ከሃይለማርያም ደ ሳለን የፌስቡክ ገጽ ላይ btርዟል ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከተነበቡ አስተያየቶች መካከል ኃይለማርያም xደሳለjኝ ከኮሎኔል መንግስቱ ኃያለማርያም ጋር መነሳታቸውን ፎቶ የተቃወሙ ይገኙበታል ። በሌላ በኩል ደግሞ ፎቶውን ቀላል የተመለከቱ የማይባሉ የማህበራዊ ሚዲያ ጠቃሚዎ መንr @ ቱ ወደ አገር ቢገቡ ደስታቸው እንደሆነ ገልጸዋል ። ኮሎኔል ንግስ ' ስላደረሰው ጥፋት በህግ ሊየ ገባ እንዴት ይሰጠዋል እውቅና? ' የሚል ቅሬታቸውን በትዊተር ገጻቸው ያሰፈሩ ነበሩ ። አቤል አባተ የx ባu የትዊተር ተጠቃሚ ' ' በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ይህ ሌላ ለውጥ ነው ' ' ያለ ሲሆን አወል አሎ ደግሞ ፤ ይህ ፎቶግራፍ እጅጉን ግራ ያጋባል ። መንግሥታችን ስለ ፍቅር እና መግባባት ማውሳቱ መልካም ሆኖ ሳለ ይቅርታ ምህረትን እና ግን ለሁሉም የሚሰጥ አይደ ብሏል ። uአንዲsት ኤርትራዊት በትዊተር ገጿ ጠቅላይ ሚን ስትር ዓብይ አህመድ ለኤርትራው ፕሬዘዳንት የሞቀ አቀባበል ሲያደርጉ ' እንዴት ከአምባገነን ጋር? ' ሲሉ ብዙ ኤርትራውያን መቆጣታቸውን ከኃይለማርያምና ከኮሎኔል መንግስቱ መገናኘት ጋር አነoጻጽkራ ጽፋለች ። የሁ + ለzቱን የቀድሞ መሪዎች በጥምርት ፎቶ መነሳት አሳፋሪ ፣ ያልተ ገባ ሲሉ የተቹ እንደሉ ሁሉ ባለፈው ዘመን ብዙ ጥፋት ያጠፉ ሰዎች ይቅር ተብለዋል ለምን የኮሎኔል መንግስቱ በተለየ መንገድ ታያ ሲሉ የጠየቁም አሉ ። ይህ ፎቶግራፍ ለምን በርካቶ ችን አነጋገረ? lሎ ^ ል መንግሥቱ ኃይለማርያም የ መሩት የቀይ ሽብር ዘመቻ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜ ጎችን ህይወት ቀጥፏል ። በዚህም ኮሎኔል መንግሥቱ በሌሉበት በዘር ማጥፋት ወንጀል የሞት ፍርድ እንተወሰነቸ ይታወሳል ። ስለ ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም መጽሃፎችን በርካታ (ጻdት እና በለንደን ሳውዝ ባንክ ዩኒቨርሲቲ MምህJ የሆኑት ጋይም ክብረአብ ሁለቱ የቀድሞ መሪዎች መገናኘታቸው አስገራሚ ነው ምናልባትም በአዲሱ ጠቅላይ SሚAኒስትር አበረታችንት የተከናወነ አቶ ኃይለማርያም እና ኮሎኔል መንግሥቱ ሊገናኙ እንደቻሉ እንዴት ወይም የተገናኙበትን ምክንያት በሚመለከት የተሰጠ ይፋዊ መግለጫ ። የለም ይሁን እንጂ በርካቶች የራሳቸውን ግምት ያስተጋባሉ ። አቶ ጋይም ኃ ይለማርያም ዚምባብዌ ሳሉ ኮሎኔል መንግሥቱን እንዲጎበኘ በላይ ሚኒስትር ዓብይ ሳይጠየቁ አYይቀርGም ሲሉ ይጠረጥራሉ ። ' ' ያለ ዓብይ ፍቃድ በምንም አይነት ሁኔታ ኃይለማርያም መንግሥቱን ሊያገኙ አይችሉም ' ' በማለትም ይከራከራሉ ። ሚኒስትር ጠቅላይ ዓብይ አህመድ በቅርቡ በነበረቸው መድረክ ላይ ለኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ይቅርታ ልUደር + እንችላለን ስለማለታቸውም ተሰምቶ ነበር ። በኢትዮጵያ እtየ @ ተካሄደ ያለውን ለውጥ ከግምት ውስጥ በማስገባት ' ' መንግሥቱን ወደ ሃገር እንዲመለስ ቢያደርጉ ብዙም አይደንቀኝም ' ' ይላሉ አቶ ጋይም ። ይሁን እንጂ በርካቶች ለኮሎኔል መንግሥቱ ይቅርታ ማድረግ ' ' ፍትህን ማጓደል ' ' ነው ይላሉ ። ጋይም አቶ ጨምረውም ' ' መንግ (ሥGቱ ወንጀለኛ ነው ' ' ሲሉ ለቢቢሲ ናግወል ። ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ከሃገር ሸሽተው በኋላ ከወጡ S3ባብዌ ላለፉት ሦስት አስርት ዓመታት ለሚCጠ2ጋ ጊዜ መኖ ሪያቸው ሆና መቆየቷ ይታወቃል ።
59
ፎቶው የተነሳው አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በዚምባብዌ የተካሄደውን ምርጫ ለመታዘብ የአፍሪካ ሕብረት ታዛቢ ቡድንን በመምራት ወደ ዚምባብዌ ካቀኑ በኋላ ነበር። ፎቶው በኢትዮጵያ ታሪክ ሁለት የቀድሞ መሪዎች አብረው ፎቶግራፍ ሲነሱ የመጀመሪያ በመሆኑ በበርካቶች ላይ ልዩ ስሜትን ፈጥሯል። • የቀድሞዎቹ መሪዎች ኃይለማርያም ደሳለኝና ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ተገናኙ • መንግሥቱ እና የኮሎኔል አጥናፉ ኑዛዜ • ለፍርድ የቀረቡ አፍሪካውያን መሪዎች በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ምን ተባለ? የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለምርያም ደሳለኝ ፎቶግራፉን ከፌስቡክ ገጻቸው ላይ ከማጥፋታቸው ቀደም ብሎ ''ከቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ጋር ተገናኝቻለሁ። ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር ከተካሄደ በኋላ የቀድሞ የሃገር መሪዎች ለሃገር እድገት የተቻላቸውን አስተዋጽኦ ሲያበርካቱ ማየት እመኛለው'' ብለው ነበር። ይህ የፌስቡክ ፖስት ከሃይለማርያም ደሳለን የፌስቡክ ገጽ ላይ ተሰርዟል ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ከተነበቡ አስተያየቶች መካከል ኃይለማርያም ደሳለኝ ከኮሎኔል መንግስቱ ኃያለማርያም ጋር ፎቶ መነሳታቸውን የተቃወሙ ይገኙበታል። በሌላ በኩል ደግሞ ፎቶውን የተመለከቱ ቀላል የማይባሉ የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች መንግሥቱ ወደ አገር ቢገቡ ደስታቸው እንደሆነ ገልጸዋል። ኮሎኔል መንግስቱ 'ስላደረሰው ጥፋት በህግ ሊጠየቅ ሲገባው እንዴት እውቅና ይሰጠዋል?' የሚል ቅሬታቸውን በትዊተር ገጻቸው ያሰፈሩ ነበሩ። አቤል አባተ የተባለ የትዊተር ተጠቃሚ ''በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ይህ ሌላ ለውጥ ነው'' ያለ ሲሆን አወል አሎ ደግሞ፤ ይህ ፎቶግራፍ እጅጉን ግራ ያጋባል። መንግሥታችን ስለ ፍቅር እና መግባባት ማውሳቱ መልካም ሆኖ ሳለ ይቅርታ እና ምህረትን ግን ለሁሉም የሚሰጥ አይደለም ብሏል። አንዲት ኤርትራዊት በትዊተር ገጿ ጠቅላይ ሚንስትር ዓብይ አህመድ ለኤርትራው ፕሬዘዳንት የሞቀ አቀባበል ሲያደርጉ 'እንዴት ከአምባገነን ጋር?' ሲሉ ብዙ ኤርትራውያን መቆጣታቸውን ከኃይለማርያምና ከኮሎኔል መንግስቱ መገናኘት ጋር አነጻጽራ ጽፋለች። የሁለቱን የቀድሞ መሪዎች በጥምርት ፎቶ መነሳት አሳፋሪ፣ ያልተገባ ሲሉ የተቹ እንደሉ ሁሉ ባለፈው ዘመን ብዙ ጥፋት ያጠፉ ሰዎች ይቅር ተብለዋል ለምን የኮሎኔል መንግስቱ በተለየ መንገድ ይታያል ሲሉ የጠየቁም አሉ። ይህ ፎቶግራፍ ለምን በርካቶችን አነጋገረ? ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም የመሩት የቀይ ሽብር ዘመቻ በሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎችን ህይወት ቀጥፏል። በዚህም ኮሎኔል መንግሥቱ በሌሉበት በዘር ማጥፋት ወንጀል የሞት ፍርድ እንደተወሰነባቸው ይታወሳል። ስለ ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም በርካታ መጽሃፎችን የጻፉት እና በለንደን ሳውዝ ባንክ ዩኒቨርሲቲ መምህር የሆኑት ጋይም ክብረአብ ሁለቱ የቀድሞ መሪዎች መገናኘታቸው አስገራሚ ነው ምናልባትም በአዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር አበረታችንት የተከናወነ ነው ይላሉ። ኃይለማርያም እና መንግሥቱ እንዴት ሊገናኙ ቻሉ? አቶ ኃይለማርያም እና ኮሎኔል መንግሥቱ እንዴት ሊገናኙ እንደቻሉ ወይም የተገናኙበትን ምክንያት በሚመለከት የተሰጠ ይፋዊ መግለጫ የለም። ይሁን እንጂ በርካቶች የራሳቸውን ግምት ያስተጋባሉ። አቶ ጋይም ኃይለማርያም ዚምባብዌ ሳሉ ኮሎኔል መንግሥቱን እንዲጎበኘ በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ ሳይጠየቁ አይቀርም ሲሉ ይጠረጥራሉ። ''ያለ ዓብይ ፍቃድ በምንም አይነት ሁኔታ ኃይለማርያም መንግሥቱን ሊያገኙ አይችሉም'' በማለትም ይከራከራሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ በቅርቡ በነበረቸው መድረክ ላይ ለኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ይቅርታ ልናደርግ እንችላለን ስለማለታቸውም ተሰምቶ ነበር። በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ለውጥ ከግምት ውስጥ በማስገባት ''መንግሥቱን ወደ ሃገር እንዲመለስ ቢያደርጉ ብዙም አይደንቀኝም'' ይላሉ አቶ ጋይም። ይሁን እንጂ በርካቶች ለኮሎኔል መንግሥቱ ይቅርታ ማድረግ ''ፍትህን ማጓደል'' ነው ይላሉ። አቶ ጋይም ጨምረውም ''መንግሥቱ ወንጀለኛ ነው'' ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረወዋል። ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ከሃገር ሸሽተው ከወጡ በኋላ ዚምባብዌ ላለፉት ሦስት አስርት ዓመታት ለሚጠጋ ጊዜ መኖሪያቸው ሆና መቆየቷ ይታወቃል።
ፎቶው የተነሳው አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ በዚምባብዌ የተካሄደውን ምርጫ ለመታዘብ የአፍሪካ ሕብረት ቡድንን ታዛቢ በመምራት ወደ ዚምባብዌ ካቀኑ በኋላ ነበር ። ፎቶው በኢትዮጵያ ታሪክ ሁለት የቀድሞ መሪዎች አብረው ግራፍ ሲነሱ የመጀመሪያ በመሆኑ በበርካቶች ልዩ ላይ ስሜትን ፈጥሯል ። • የቀድሞዎቹ መሪዎች ኃይለ ማርያም ደሳለኝና ኮኔ መንግሥቱ ኃይለማርያም ተDገናfኙ • መንግሥቱ እና የኮሎኔል አጥ ናፉ ኑዛዜ • ለፍርድ የቀረቡ አፍRሪkካiውያን መ ሪዎች በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ምን ተባለ? የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለምርያም ደሳለኝ ፎቶግራፉን ከፌስቡክ ገጻቸው ላይ ከማጥፋታቸው ቀደም ብሎ ' ' ከቀድሞው የ ኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ኮሎኔል ንግቱ ኃይለማርያም ጋር ተገናኝቻለሁ ። ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር ከተካሄደ የቀድሞ በኋላ መሪዎች የሃገር ለሃገር እድገት የተቻላቸውን አስተዋጽኦ ሲያበርካቱ ማየት እመኛለው ' ' ብለው ነበር ። ይህ የ ፌስቡክ ፖስት ከሃይለማርያም ደሳለን የፌስቡክ ገጽ ላይ ማህበራዊ ተሰርዟል ሚዲያ ላይ ከተነበቡ q! ተያ የቶj መካከል ኃይለማርያም ከኮLwል ደሳለኝ መንግስቱ ኃያለማርያም ጋር ፎቶ መነሳታቸውን የተቃወሙ ይገኙበታል በሌላ ። ደግሞ በኩል የተመለከቱ ፎቶውን ቀላል የማይባሉ የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚዎች መንግሥቱ ወደ አገር ቢገቡ ደስታቸው እንደሆነ ገልጸዋል ። ኮሎ ኔል መንJስG ' ጥፋት ስላደረሰው በህግ ሊጠየቅ ሲገባው እንዴት እውቅና ይሰጠዋል? ' የሚል ቅሬታቸውን በትmተl ገጻቸው ያሰፈሩ ። ነበሩ አቤል አባተ የተባለ የትዊተር ተጠቃሚ ' ' በኢትዮጵያ $ ለ ሲሆን አወል ደግሞ አሎ ፤ ይህ ፎቶግራፍ እጅጉን ግራ ያጋባል ። መንግሥታችን ስለ ፍቅር እና መግባባት ማjQቱ መልካም ሆኖ ሳለ ይቅርታ እና ምህረትን ግን ለሁሉም የሚሰጥ ደለም ብሏል ። አንዲት ኤርትራዊት በትዊተር ገጿ ጠቅላይ ሚንስትር ዓብይ አህመድ ለኤርትራው ፕሬዘዳ ንት የሞቀ አቀባበል ሲያደርጉ ' እንዴት ከአምባገነን ጋር? ' ሲሉ ብዙ ኤርትራውያን መቆጣታቸውን ከኃይለማርያምና ከኮሎኔል መንግስቱ መገናM # ጋር አነጻጽራ ጽፋለች ። የሁለቱን የቀድሞ መQሪ! ዎች በጥምርት ፎቶ መነሳት ፣ አሳፋሪ ያልተገባ ሲሉ የተቹ እንደሉ ሁሉ ባለፈው ዘመን ብዙ ጥፋት ያጠፉ ሰዎች ተብለዋል ይቅር ለምን የኮሎኔል መንrግ & ስቱ በxተ1ለየ መንገድ ያል የጠየቁም ሲሉ አሉ ። ይህ ፎቶግራፍ ለምን በርካቶችን አነጋገረ? ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም የመሩት የቀይ ሽብር ዘመቻ በሺዎች የሚቆጠሩ Kዜጎችnን ህይወት ቀፏ ። በዚህም iኮሎኔpል መንግሥቱ በሌ! ሉበXት በዘር ማጥ ፋት ወንጀል የሞት ፍርድ እንደተወሰነባቸው ይታወሳል ። ስለ ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለ ማርያም ካታ መጽሃፎችን የጻፉት እና በለንደን ሳውዝ ባንክ ዩኒቨርሲቲ መምህር የሆኑት ጋይም ክብረአብ ሁለቱ የቀድሞ መሪዎች መገናኘታቸው አስገራሚ ነው ምናልባትም በአዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር አበረታችንት የተከናወነ ነው ይላሉ ። ኃይለማርያም እና መንግሥቱ እንዴት ሊገናኙ ቻሉ? አቶ ኃይለማርያም እና ኮሎኔል መንግሥቱ እንዴት ሊገናኙ እንp $ ወይም ሉ የገናትን ምክንያት በሚመለከት የተሰጠ ይፋዊ መPግለ5ጫ የለም ። ይሁን እንጂ በርካቶች የሳቸው ግምት ያስተጋባሉ ። አቶ ጋይም ኃይለማርያም ዚምባብዌ ሳሉ ኮሎኔል መንግሥቱን እንዲጎበኘ በጠቅላይ qኒfትር ዓብይ ሳይጠየቁ አይቀርም ሲሉ ይጠረጥራሉ ። ' ' ያለ ዓብይ ፍቃድ በምንም አይነት ሁኔታ ኃይለjር ^ E መንግሥቱን ሊያገኙ አይችሉም ' ' በማለትም ይከራከራሉ ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ በቅርቡ አህመድ በነበረቸው መድረክ ላይ ለኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ይቅርታ ልናደርግ እንችላለን ስለማለታቸውም ነበር ተሰምቶ ። በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ለውጥ ከግምት ውስጥ በማስገባት ' ' መንግሥቱን ወደ ሃገር እንዲመለስ ቢያደርጉ ብዙም አይደንቀኝም ' ' ይላሉ አቶ ጋይም ። ይሁን እንጂ በርካቶች ለኮሎኔል መንግሥቱ ይቅርታ ማድረግ ' ' ፍትህን ማጓደል ' ' ነው ይላሉ ። አቶ ጋይም ጨምረውም ' ' መንግሥቱ ወንጀለኛ ነው ' ' ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረወዋል ኮሎኔል ። መንግሥቱ ኃይለማርያም ገር ሸሽተው ከወጡ በኋላ ዚምባብዌ ላለፉት ሦስት አ0ስCርት ዓመታት ለሚጠጋ ጊዜ መኖሪያቸው ሆና መቆየቷ ። ይታወቃል
60
የትምህርት መርጃ መሣሪያዎችን፤ ካርታ፣ የሰው አካል ክፍሎች፣ ሌሎች በሥዕልና በሞዴል የሚገለፁ አጋዥ ቁሳቁሶችን በመሥራትና ማስታወቂያዎችን በድርብ ጽሑፍ በመጻፍ ለትምህርት ቤቱ ውለታ ውሏል። እርሱ ራሱ ለምን እንደሆነ ባያውቀውም ድሮ ድሮ እግር ኳስ የሚጫወት ልጅና ደብተር የያዙ ልጆችን መሣል ያዘወትር ነበር። አድናቂዎችን ማፍራት የጀመረውም ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ነው ታዲያ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ ስሙ ገኗል፤ ስንቶቹን አስደምሟል፤ ስንቶቹን በማመንና ባለማመን አሟግቷል! መዝገቡ በሥራዎቹ ትንግርት ነው። ተፈጥሮን ይገልጣል፣ ስሜትን ያንጸባርቃል፣ ሥነ ልቦናን ያሳብቃል፣ ቀለሞቹን በብርሹ አጥቅሶ ሸራዎቹ ላይ ያፋቅራል። ሥራዎቹን ያዩት ሁሉ "ኦ! መዝገቡ!" የሚሉት ወደው አይደለም። • ስለኢትዮጵያ የቤተ ክርስቲያን ስዕሎች ምን ያህል ያውቃሉ? ሥዕሎቹ በካሜራ እንጂ በሠዓሊው ጣቶች የተገለጹ አይመስሉም። እርሱ ግን ማነው ካሜራን ከሥዕል ያላቀው? ይላል። "በሥልጣኔ ታሪክ ፎቶግራፍ የመጣው ከሥዕል በኋላ ነው፤ሥዕልን ፎቶግራፍ ይመስላል ማለት ማሳነስ ነው" ሲል የሥነ ሥዕልን ታላቅነት ይሞግታል። "በተለይ የእኛ ማኅበረሰብ ከሥዕል ይልቅ ፎቶግራፍን ነው የሚያውቀው" የሚለው ሠዓሊው "አድናቆትን ለመግለጽ፤ 'እውነተኛ ይመስላል' የምንለውም ለዚሁ ይመስለኛል" ይላል። • ልዑሉ የኻሾግጂን ገዳዮች ለፍርድ እንደሚያቀርቡ ዛቱ ይህንን ሲል የፎቶግራፍን ጥበብ አንኳሶ አይደለም ታዲያ። አንዳንዴ በሥዕል ለመግለጽ የተፈለገን አካል ወይም ቦታ ሙሉ ለሙሉ ማስታወስ ሊቸግር ስለሚችል በጣም ጥልቅና ዝርዝር ነገሮችን ለመሥራት የግድ ፎቶግራፍ አሊያም ሞዴል መጠቀም ሊያስፈልግ እንደሚችል ያስገነዝባል። የቀለም አወቃቀር፣ ብርሃንና ጥላ ከልምድ የሚመጣ በመሆኑ አይቸገርበትም፤ ነገር ግን ውህደት (Composition) ማዋቀሩ የምንጊዜም ተግዳሮት በመሆኑ ዘወትር መጠበብን ይጠይቀዋል። የገሃዱን ዓለም የማስመሰሉን ጥበብ ከተሻገረው ግን ዓመታት ተቆጥረዋል። የሥዕል አቡጊዳ ገና በልጅነት ዕድሜው አድናቆትንም ግሳጼንም በማስተናገድ ያለፈው መዝገቡ፤ የሥዕል ሥራን 'ሀ...ሁ' ያለው በትምህርት ቤት እንደሆነ ይናገራል። ያኔ ድሮ ከመምህራንና ከተማሪዎችም አድናቆት ይጎርፍለትም ነበር፤ ደብተርህን ለምን ታቆሽሻለህ ከሚል ኩርኩም በላይ ሥነ ጥበብ ትምህርት ቤት ብትገባ የሚሉት ቁጥራቸው ይበረክት ነበር። በወቅቱ የሚያበላና የማያበላ ሥራ ብሎ የሚያስብ ጭንቅላት አልነበረውም፤ ወላጆቹም ይህንን ከቁብ አልቆጠሩትም፤ አንድም ቀን ሳት ብሏቸው 'ይሄ የምትሞነጫጭረውን ምናምንቴ ተው!' ሲሉ አልገሰጹትም። ያደገው ገጠር አካባቢ በመሆኑ የሥነ ጥበብ ትምህርት ቤት ስለመኖሩ ከነ አካቴው አያውቅም ነበር። ሥዕል ሰዎች ባላቸው ተሰጥዖና በልምድ የሚሠሩት እንጂ በትምህርት ያገኙታል ብሎ ስለማሰቡም እንጃ። "አንድ ሰው ልምምድ አድርጎ በትምህርት ሲደገፍ ዐይን የሚይዝ ጥሩ ሥራ መሥራት ይጠበቅበታል፤ አድናቆትን የሚያስቸር፣ በሰዎች ስብዕና ላይ ተፅዕኖ ሊያሳድር የሚችል፣ ሚዛን የሚደፋ ነገር መሆን አለበት" ይላል። እንዲህ ዓይነት ሥራዎችንም መሥራት የጀመረው የሁለተኛ ዲግሪውን ካገኘ በኋላ እንደሆነ ይናገራል። የመጀመሪያዬ የሚለው ሥራውም "ቤተሰብ" ይሰኛል፤ ሦስት ክፍሎችም አሉት፤ ካደገበት ማኅበረሰብና ቤተሰብ ተቀድቶ የተሣለ ነው። • "የመከላከያ ሚኒስቴርን በተሻለ መልኩ መምራት ይቻላል" ኢንጂነር አይሻ መሀመድ "ገጠር ውስጥ ቤተሰብ የሚለው ሐሳብ በራሱ ሰፊ ነው፤ የቤት እንስሳት ሁሉ እንደ ቤተሰብ አባል ይቆጠራሉ፤ የእገሌ ልጅ እንደሚባለው፤ የእገሌ ፍየል፣ የእገሌ በሬ ይባላል" የሚለው ሠዓሊው ይህንን ለማጉላት ሥዕሉን እንደሠራው ያስረዳል። በማኅበረሰቡ ውስጥ ወንድ ሴቶችን የመጠበቅ፣ የቤተሰቡንና የራሱን ክብር የማስጠበቅ እሴት ይሰጠዋል። ይህንንም የሚያጎላ ሐሳብ ተካቶበታል - በበኩር ሥራው። ተፈጥሮን የሚመዘግበው መዝገቡ መዝገቡ እውናዊ (Naturalistic/ Realistic/ Expressionist) የሥዕል አሳሳል ዘዴን ከሚከተሉት ሰዓሊያን በጉልህ ይጠቀሳል። በኢትዮጵያ የሥዕል ታሪክ የትኛው የአሳሳል ዘዴ ተቆናጦ እንደቆየ ለመናገር ቢያስቸግርም ለምሳሌ በደርግ ዘመን የእውናዊ የአሳሳል ዘዴን እንደ አንድ የፕሮፖጋንዳ ጥበብ ለዐሥራ ሰባት ዓመታት ይጠቀሙበት ነበር። በሠዓሊና ሃያሲ ስዩም ወልዴ ግለ ታሪክ መጽሐፍ (ኩርፊያ የሸፈነው ፈገግታ) በደርግ ጊዜ የሌሎች አገራት መሪዎችን ለመቀበል የመሪዎቹን ምሥል በትልቅ ሸራ ላይ ይሥሉ እንደነበር ተጠቅሷል። ይህንንም ለንግግሩ ዋቢ ማድረግ ይቻላል። እርሱ ግን ገበያውንና ጊዜውን አይቶ ሳይሆን የልጅነት ህልሙ እንደሚመራው ይናገራል። ተወልዶ ባደገበት አካባቢ ያለው የመንገዱ ጠመዝማዛነት፣ የምንጮቹ፣ የዳገቱ፣ የመስኩ፣ የዕጽዋቱ፣ የከብቶቹ…በልጅነት አዕምሮው መዝገብ ሰፍረዋል፤ ይህም አሁን ለሚከተለው እውናዊ የሥዕል አሳሳል ዘዴ መነሻ እንደሆነው ይገልጻል። በወቅቱ አካባቢውን እንዲያይ፣ እንዲያደንቅ፣ እንዲመረምር፣ የፈለገበት ቦታ እንዲሄድም ቤተሰቦቹ ይፈቅዱለት ነበር። ይህም ከመልክዓ ምድሩ ጋር ያለውን ትስስር አጠናክሮለታል። ከዚህም ባሻገር የሥነ ጥበብ ትምህርት ቤቱ እውናዊ ሥራዎች እንዲሠሩ የሚጠይቅ ነበር፤ እርሱን አሟልቶ ያልሠራ ተማሪ መቀጠል አይችልም ነበር፤ ስለሆነም የትምህርት ሥርዓቱ ብርታት ሆኖታል። የሥዕል ሥራዎቹ ረቂቅ ስሜቶችና ሥነ ልቦና ይንጸባረቁበታል። "ይህ ግን በአንድ ጊዜ ተሳክቶ የሚመጣ አይደለም" የሚለው መዝገቡ ሁል ጊዜ በዝርዝር የሚገለፁ ነገሮችን ከመሣል በፊት "ጥናትና ሙከራ አደርጋለሁ፤ የሰው ባህሪ ከነ መልኩ መዋሃዱን በተደጋጋሚ አጤናለሁ፤ ውጤታማ እስከሚሆን መሥራትንም እመርጣለሁ" ብሏል። አውታረ መጠን (3D) ይህን አሳሳል ዘዴ ሠዓሊና ሃያሲ ስዩም ወልዴ አውታረ መጠን ይሉታል። በጥንት ግሪክ ሠዓሊዎች ይተገበር ነበር፤ ከዚያም በህዳሴው ዘመን እንደ ዋና የአሳሳል ዘዴ ይጠቀሙበት ነበር፤ አሁን ባለንበት በ21ኛው ክፍለ ዘመን ደግሞ ተቀባይነት ከማጣቱም አልፎ ሠዓሊዎች ሥዕል ሁለት አውታረ መጠን ነው፤ በመሆኑም ጠፍጣፋ ሆኖ መቀመጥ አለበት በሚል ሃሳብ እንደሚሟገቱ ያብራራል። ሦስት አውታረ መጠን የሚያስመስል( Illusion) እንዳይኖር ጥረት ያደርጋሉ፤ ነገር ግን ቀለማቱ ብቻ የሚፈጥሩትን የቀለም ክፍተት ማስወገድ አይቻልም ይላል። የሸራ ቅርፅ በራሱ የመስኮትነት ባህሪ አለው። መስኮት ደግሞ የሚያሳየው ከሸራው ቀጥሎ እንጂ ከሸራው ወዲህ አይደለም ሲል ግልጽ ምሳሌ ያጣቅሳል። • ኢትዮጵያዊያን በህጋዊ መንገድ ለሥራ መሄድ የሚችሉባቸው ሃገራት የትኞቹ ናቸው? "የገሃዱ ዓለምም ሦስት አውታረ መጠን እንዲኖረው ተደርጎ ነው የተፈጠረው፤ ቋሚ፣ አግዳሚና ጥልቀት ናቸው። ይህንንም ወደ ሸራ ወስዶ ለማምጣት በሚፈለግበት ጊዜ የጥቁረትና ንጣት ግንኙነት፣ የሞቃትና የቀዝቃዛ ቀለማት ውህደት፣ የመቅላትና ሰማያዊ በማድረግ ወደ እውነታው ዓለም የተጠጋ እንዲሆን አድርጎ መሳል ይቻላል" ሲል ያብራራል። በመሆኑም ይህንን ጥበብ ለማስወገድ ጥረት ከማድረግ ይልቅ ማጉላቱ ወደ እውነታው ያስጠጋል በሚል ለዚህ የአሳሳል ዘዴ ትኩረት ሰጥቶ መሥራት ጀመረ። በጊዜ የነገሰው 'ንግሥ' የንግሥ በዓል በድምቀት የሚከበር ሃይማኖታዊ በዓል ነው፤ ሰዎች አዳዲስ ልብስ ለብሰው፤ አጊጠው ፤ እየጨፈሩ፤ እየዘመሩ ያከብሩታል። ይህ የልጅነት የንግሥ በዓል ትውስታው በሸራው ላይ ያሰፍረው ዘንድ ወትውቶታል። የንግሥ በዓልን ቁልጭ አድርጎ የሚሳየው ሥዕል 10 ስኩየር ሜትር ሸራ ላይ ያረፈ ሲሆን በሥዕሉ ላይ በርካታ ሰዎች ያሉበትና የየራሳቸው የፊት ቅርጽ፣ አለባበስ፣ የስሜት አገላለጽ በዝርዝርና በጥልቀት የተሠራ ነው። የጥናት ጊዜውን ሳይጨምር ቀለሙን ብቻ ሠርቶ ለማጠናቀቅ ሦስት ዓመታትን ወስዷል። የሥዕል ሥራዎቹ ለዕይታ በቀረቡበት አውደ ርዕይ የይደገም ጥያቄን ያስተናገዱ ናቸው፤ በአገር ውስጥ በሚገኙ ቅንጡ ሆቴሎችም ሥራዎቹ ይገኛሉ። "እንደ ንግሥ ዓይነት ትላልቅ ሥራዎችን ሽጬም ሆነ ለመሸጥ አስቤ አላውቅም፤ በዋጋ ተምኛቸው ባላውቅም እንደየ ጊዜውና አንደ ዋጋ ግሽበቱ ተለዋዋጭ መሆኑ አይቀርም" ይላል ሠዓሊ መዝገቡ። ለዚህም በአገር ውስጥ ለጥበብ የሚሰጠው ትኩረትና ለተመልካቾች ቅርብ የሚደረግበት ልምድ እምብዛም አለመሆኑን ያነሳል። "በሌሎች አገራት የሥዕል ሥራዎችን ማሳያ ቦታ አለ፤ ለመሸጥም አስማሚዎች አሉ፤ ዋጋም የሚተመነው በእነርሱ አማካኝነት ነው፤ አገር ውስጥ ግን ጠንካራ የሥዕል ማሳያ 'ጋለሪ' እንኳ የለም፤ ስለዚህ ዋጋው ይሄን ያህል ነው ማለት አልችልም" ሲል ምክንያቶቹን ያስረዳል። ሥዕሎችም እንደ ሰው ዕድል አላቸው ብሎ የሚያምነው መዝገቡ እንደ ልጆቹ የሚሳሳላቸው ሥራዎቹ ከእርሱ ጋር መቆየታቸው ይመርጣል። • የመጀመሪያዋ ሴት ርዕሰ ብሔር- አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴ ከዚህ ቀደም ባሳያቸው ሁለት የሥዕል አውደ ርዕዮች ሥራዎቹ በሰዎች ላይ የፈጠረው ስሜት እንዳሳሳውና ማበረታቻ እንደሆነውም ይናገራል። አሁን በሚያስተምርበት አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲም የርሱን ፈለግ የተከተሉ ተማሪዎችን ማፍራት ችሏል፤ በጎ ተፅዕኖም እንዳደረገ ይናገራል። የመዝገቡ 'ሙድ' በተለይ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ደራሲዎች፣ ሠዓሊዎች ፣ ሙዚቀኞች፤ ሥራዎቻቸውን የሚሠሩበትና ፍላጎት የሚፈጥሩ መልካም አውድ 'ሙድ' ይፈልጋሉ። ገጣሚ፣ ደራሲና የመብት ተሟጋች ማያ አንጀሎ ምንም እንኳን ቤት ቢኖራት ለመጻፍ የሆቴል ክፍል ትከራይ ነበር። ጆርጅ ኦርዌል አልጋ ላይ ወይም ሶፋ ላይ በጀርባው ጋደም ማለትን ሲመርጥ በተቃራኒው ቻርለስ ዲከንስ ቆሞ መጻፍ ይመቸዋል። ቪክቶር ሁጎ ልብሱን አወላልቆ እርቃኑን ካልሆነ የሥነ ጽሑፍ አድባር አትጠራውም። ፈረንሳዊው የልቦለድ ጸሐፊ ባልዛክ በቀን 50 ስኒ ቡና ካልጠጣ የጥበብ አውሊያዎች ዝር አይሉለትም ነበር። መዝገቡስ? "የራሴ ስንፍና፣ የመሥራት ፍላጎት፣ ጥንካሬና ጉድለት ካልሆነ በስተቀር ምንም የሚረብሸኝ ነገር የለም" ይላል። • የሴቶች መብት ታጋይዋ ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ ማን ናቸው? ሥዕሎቹን ለመሥራት የትም መሄድ፣ ምንም ማድረግ አይጠበቅበትም። ከቤተሰቦቹ ጋር ተመካክሮ ፈቃድ በማግኘቱ የሥዕል ስቱዲዮውን የመኖሪያ ቤቱ ሳሎን ውስጥ አድርጓል። ልጆች ቢቦርቁ፣ ዘመድ አዝማድ ቢያወራ፣ ቡና አጣጭ ቢያሽካካ ከጀመረው ሥራ አንዳችም የሚያናጥበው ምድራዊ ኃይል የለም።
የትምህርት መርጃ መሣሪያዎችን ፤ ካርታ ፣ የሰው አካል ክፍሎች ፣ ሌሎች በሥዕልና በሞዴል የሚገለፁ አጋዥ ቁሳቁሶችን በመሥራትና ማስታወቂያዎችን በድርብ ጽሑፍ በመጻፍ ለትምህርት ቤቱ ውለታ ውሏል ። እርሱ ራሱ ለምን እንደሆነ ባያውቀውም ድሮ ድሮ እግር ኳስ የሚጫወት ልጅና ደብተር የያዙ ልጆችን መሣል ያዘወትር ነበር ። አድናቂዎችን ማፍራት የጀመረውም ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ነው ታዲያ ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ ስሙ ገኗል ፤ ስ0 (ቹን አስደምሟል ፤ ስንቶቹን በማመንና ባለማመን አሟግቷል! መዝገቡ በሥራዎቹ ትንግርት ነው ። ተፈጥሮን ይገልጣል ፣ ስሜትን ያንጸባርቃል ፣ ሥነ ልቦናን ያሳብቃል ፣ ቀለሞቹን በብርሹ አጥቅሶ ሸራዎቹ ላይ ያፋቅራል ። ሥራዎቹን ያዩት ሁሉ " ኦ! መዝገቡ! " የሚሉት ወደው አይደለም • ። ስለኢትዮጵያ የቤተ ክርቲያ ስዕሎች ምን ያህል ያውቃሉ? ሥዕሎቹ በካሜራ እንጂ በሠዓሊው ጣቶች የተገለጹ አይመስሉም ። እርሱ ግን ማነው ካሜራን ከሥዕል ያላቀው? ። ይላል " በሥልጣኔ ታሪክ ፎቶግራፍ የመጣው Sሥዕe በኋላ ነው ፤ ሥዕልን ይሞግታል ። " በተለይ የእኛ ማኅMረሰ% ከሥዕል ይልቅ ፎቶግራፍን ነው የሚያውቀው " የሚለው ሠዓሊው " አድናቆትን ለመግለጽ ፤ ' እውነተኛ ይመስላል ' የምንለውም ለዚሁ ይመስለኛል " ይላል ። • ልዑሉ የኻሾግጂን ገዳዮች ለፍርድ እንደሚያቀርቡ ዛቱ ይህንን ሲል የፎቶግራፍን ጥበብ አንኳሶ አይደለም ታዲያ ። አንዳንዴ በሥዕል ለመግለጽ የተፈለገን አካል ወይም ቦታ ሙሉ ለሙሉ ማስታወስ ሊቸግር ስለሚችል በጣም ጥልቅና ዝርዝር ነገሮችን 8pm # ሥራት የግድ ፎቶግራፍ አሊያም ሞዴል መጠቀም ሊያስፈልግ እደችል ያስገነዝባል ። የቀለም አወቃቀር ፣ ብርሃንና ጥላ ከልምድ የሚመጣ በመሆኑ አይቸገርበትም ፤ ነገር ግን ውህደት (Composition) ማዋቀሩ የምንጊዜም ተግዳሮት በመሆኑ ዘወትር መጠበብን ይጠይቀዋል ። የገሃዱን ዓለም የማስመሰሉን ከተሻገረው ጥበብ ግን ተቆጥረዋል ዓመታት ። የሥዕል አቡጊዳ ገና በልጅነት ዕድሜው አድናቆትንም ግሳጼንም በማስተናገድ ያለፈው መዝገቡ ፤ የሥዕል ሥራን ' ሀ. .. ሁ ' ያለው በትምህርት ቤት እንደሆነ ይናገራል ። ያኔ ድሮ ከመምህራንና ከተማሪዎችም አድናቆት ይጎርፍለትም ነበር ፤ ደብተ ርህን ለምን ታቆሽሻለህ ከሚል ኩርኩም በላይ ሥነ ጥበብ ትምህርት ቤት ብትገባ የሚሉት ቁጥራቸው ይበረክት ነበር ። በወቅቱ የሚያበላና የማያበላ ሥራ ብሎ የ2ያMብ ጭንቅላት ልነረም ፤ ወላጆቹም ይህንን ከቁብ አልቆጠሩትም ፤ አንድም ቀን ሳት ብሏቸው ' ይሄ የምትሞነጫጭረውን ምናምንቴ ተው! ' ሲሉ አልገሰጹትም ። ያደገው ገጠር አካባቢ በመሆኑ የሥነ ጥበብ ትምህርት ቤት ስለመኖሩ ከነ አካቴው አያውቅም ነበር ። ሥዕል ሰዎች ባላቸው ተሰጥዖና በልምድ የሚሠሩት እንጂ በትምህርት ያገኙታል ብሎ ስለማሰቡም እንጃ ። " አንድ ሰው ልምምድ አድርጎ በትምህርት ሲደገፍ ዐይን የሚይዝ ጥሩ ሥራ መሥራት ይጠበቅበታል ፤ አድናቆትን የሚያስቸር ፣ በሰዎች ስብዕና ላይ ተፅዕኖ ሊያሳድር የሚችል ፣ ሚዛን የሚደፋ ነገር መሆን አለበት " ይላል ። እንዲህ ዓይነት ሥራዎችንም መሥራት የጀመ ረው የሁለተኛ ዲግሪውን ካገኘ በኋላ እንደሆነ ናገራ ። የመጀመሪያዬ የሚለው ሥራውም " ቤተሰብ " ይሰኛል ፤ ሦስት ክፍሎችም አሉት ፤ ካደገበት ማኅበረሰብና ቤተሰብ ተቀድቶ የተOሣGለ ነው ። • " የመከላከያ ሚኒስቴርን በተሻለ መልኩ መምራት ይቻ ላል " ኢን ጂነር አይሻ መሀመድ " ገጠር ውስጥ ቤተሰብ የሚለው ሐሳብ በራሱ ሰፊ ነው ፤ የቤት እንስሳት ሁሉ እንደ ቤተሰብ አባል ፤ ይቆጠራሉ የእገሌ ልጅ እንደሚባለው ፤ የእ ገሌ ፍየል ፣ የእገሌ በሬ ይባGC " የሚለው ሠዓሊው ይህንን ለማጉላት ሥዕሉን እንደሠራው ያስረዳል ። በማኅበረሰቡ ውስጥ ወንድ ሴቶችን የመጠበቅ ፣ የቤተሰቡንና የራሱን ክብር የማስጠበቅ እሴት ይሰጠዋል ። ይህንንም የሚያጎላ ሐሳብ ተካቶበታል - በበኩር ሥራው ። ተፈጥሮን የሚመዘግበው መዝገቡ እውናዊ መዝገቡ (Naturalistic / Realistic / Expresionist) የሥዕል አሳሳል ዘዴን ከሚከተሉት ሰዓሊያን በጉልህ ይጠቀሳል ። pበኢትዮጵ) ያ የሥ ዕል ታሪክ የትኛው የአሳሳል ዘዴ ተቆናጦ እንደቆየ ለመናገር ቢያስቸግርም ለሳ በደርግ ዘመን የእውናዊ የአሳሳል ዘዴን እንደ አንድ የፕሮፖጋንዳ ጥበብ ለዐሥራ ሰባት ዓመታት ይጠቀሙበት ነበር ። በሠዓሊና ሃያሲ ስዩም ወልዴ ግለ ታሪክ መጽሐፍ (ኩርፊያ የሸፈነው ፈገግታ) በደርግ ጊዜ የሌሎች አገራት መሪዎችን ለመቀበል የመሪዎቹን ምሥል በትልቅ ሸራ ላይ ይሥሉ እንደነበር ተጠቅሷል ። ይህንንም ለንግግሩ ዋቢ ማድረግ ይx ። እርሱ ግን ገበያው3ንxና ጊዜውን አይቶ ሳይሆን የልጅነት ህልሙ እንደሚመራው ይናገራል ። ተወልዶ ባደገበት አካባቢ ያለው የመንገዱ ጠመዝማዛነት ፣ የምንጮቹ ፣ የዳገቱ ፣ የመስኩ ፣ የዕጽዋቱ ፣ የከብቶቹ … በልጅነት አዕምሮው መዝS ገxብ ሰፍረዋል ፤ ይህም አሁን ለሚከተለው እውናዊ የሥዕል አ ሳሳል ዘዴ መነሻ እንደሆነው ይገልጻል ። በወቅቱ አካባቢውን እንዲያይ ፣ እንዲያደንቅ ፣ እንዲመረምር ፣ የፈለገበት ቦታ እንዲሄድም ቤተሰቦቹ ይፈቅBዱለRት ነበር ። ይህም ከመልክዓ ምድሩ ጋር ያለውን ትስስር አጠናክሮለታል ። ከዚህም ባሻገር የሥነ ጥበብ ትምህርት ቤቱ እውናዊ ሥራዎች እንዲሠሩ የሚጠይቅ ነበር ፤ እርሱን አሟልቶ ያልሠራ ተማሪ መቀጠል አይችልም ፤ ነበር ስለሆነም የትምህርት ሥርዓቱ ብታ ሆኖታል ። የሥዕል ሥራዎቹ ረቂቅ ሥነ ስሜቶችና ልቦና ይንጸባረቁበታል ። " ይህ ግን በአንድ ጊዜ ሳክ የሚመጣ አይደለም " የሚለው መዝገቡ ሁል ጊዜ በዝርዝር የሚገለፁ ነገሮTw ከመሣል በፊት " ጥናትና ሙከራ አደርጋለሁ ፤ የሰው ባህሪ ከነ መልኩ መዋሃዱን በተደጋጋሚ አጤናለሁ ፤ ውጤታማ እስከሚሆን እመርጣለሁ መሥራትንም " ብሏል ። አው ታረ መጠን (3D) ይህን አሳሳል ዘዴ ሠዓሊና ሃያሲ ስዩም ወልዴ አውታረ መጠን ይሉታል ። በጥንት ግሪክ ሠዓሊዎች ይተገበር ነበር ከዚያም ፤ ዘመን በህዳሴው እንደ ዋና የአሳሳል ዘዴ ይጠቀሙበት ነበር ፤ አሁን ባለንበት በ21ኛው ክፍለ ዘመን ደግሞ ተቀባይነት ከማጣቱም አልፎ ሠዓ # ሊዎGች ሥዕል ሁለት አውታረ መጠን ነው ፤ በመሆኑም ጠፍጣፋ ሆኖ መቀመጥ አለበት በሚል ሃሳብ እንደሚሟገቱ ያብራራል ። ሦስት አውታረ መጠን የሚያስመስል (Illusion) እንዳይኖር ጥረት ያደርጋሉ ፤ ነገር ግን ቀለማቱ ብቻ የሚፈጥሩትን የቀለም ክፍተት ማስወገድ አይቻልም ይላል ። የሸራ ቅርፅ በራሱ የመስኮትነት ባህሪ አለው ። መስኮት ደግሞ የሚያሳየው ከሸራው ቀጥሎ እንጂ ከሸራው ወዲህ አይደለም ሲል ግልጽ ምሳሌ ያጣቅሳል ። • ኢትዮጵያዊያን በህጋዊ መንገድ ለሥራ መሄድ የሚችሉባቸው ሃገራት የትኞቹ ናቸው? " የገሃዱ ዓለምም ሦስት አውታረ መጠን እንዲኖረው ተደርጎ ነው የተፈጠረው ፤ ቋሚ ፣ አግዳሚና ጥልቀት ናቸው ። ይህንንም ወደ ሸራ ወስዶ ለማምጣት በሚፈለግበት ጊዜ የጥቁረትና ንጣት ግንኙነት ፣ የሞቃትና የቀዝቃዛ ቀለማት ውህደት ፣ የመቅላትና ሰማያዊ በማድረግ ወደ እLውነታhው ዓለም የተጠጋ እንዲሆን አድርጎ መሳል ይቻላል " ሲል ያብራራል በመሆኑም ። ይህንን ጥበብ ለማስወገድ ጥረት ከማድረግ ይልቅ ማጉላቱ ያስጠጋል ወደ እውነታው ለዚህ በሚል የአሳሳል ዘዴ ትኩረት ሰጥቶ መሥራት ጀመረ ። በጊዜ የነገሰው ' ንግሥ ' የንግሥ በዓል በድምቀት የሚከበር ሃይማኖታዊ በዓል ነው ፤ ሰዎች አዲ ልብስ ለብሰው ፤ አጊጠው ፤ እየጨፈሩ ፤ ያከብሩታል እየዘመሩ ። ይህ የልጅነት የንግሥ በዓል ትውስታው በሸራው ላይ ያሰፍረው ዘንድ ወትውቶታል ። የንግሥ በዓልን ቁልጭ አድርጎ የሚሳየው ሥዕል 1 ስኩየር ሜትር ሸራ ላይ ያረፈ ሲሆን በሥዕሉ ላይ በርካታ ሰዎች ያሉበትና የየራሳቸው የፊት ቅርጽ ፣ አለባበስ ፣ የስሜት አገላለጽ በዝርዝርና በጥልቀት የተሠራ ነው ። የጥናት ጊዜውን ሳይጨምር ቀለሙን ብቻ ሠርቶ ለማ ጠናቀቅ ዓመታትን ሦስት ወስዷል ። የሥዕል ሥራዎቹ ለዕይታ በቀረቡበት አውደ ርዕይ የይደገም ጥያቄን ያስተናገዱ ናቸው ፤ በአገር ውስጥ በሚገኙ ቅንጡ ሆቴሎችም ሥራዎቹ ይገኛሉ ። " እንደ ንግሥ ዓይነት ትላልቅ ሥራዎችን ሽጬም ሆነ ለመሸጥ አላውቅም አስቤ ፤ በዋጋ ተምኛቸው ባላውቅም እንደየ ጊዜውና አንደ ዋጋ ግሽበቱ ተለዋዋጭ መሆኑ አይቀርም " ይላል ሠዓሊ መዝገቡ ። ለዚህም በአገር ውስጥ ለጥበብ የሚሰጠው ትኩረትና ለተመልካቾች ቅርብ የሚደረግበት ልምድ እምብዛም አለመሆኑን ያነሳል ። " በሌሎች አገራት የሥዕል ሥራዎችን ማሳያ ቦታ አለ ፤ ለመሸጥም አስማሚዎች አሉ ፤ ዋጋም የሚተመነው በYእነርaሱ አማካኝነት ነው ፤ አገር ውስጥ ግን Pን) ራ የሥዕል ማሳያ ' ጋለሪ ' እንኳ የለም ፤ ስለዚህ ዋጋው ይሄን ያህል ነው ማለት አልችልም " ሲል WWንKቶቹን ያስረ ። ሥዕሎችም እንደ ሰው ዕድል አላቸው ብሎ የሚያምነው መዝገቡ እንደ ልጆቹ የሚሳሳላቸው ሥራዎቹ ከእርሱ ጋር መቆየታቸው ይመርጣል ። • የመጀመሪያዋ ሴት ርዕሰ ብሔር - አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴ ከዚህ ቀደም ባሳያቸው ሁለት የሥዕል አውደ ርዕዮች ሥራዎቹ በሰዎች ላይ የፈጠረው ስሜት እንዳሳሳውና Hማ9በረታቻ እንደሆነውም ይናገራል ። አሁን በሚያስተምርበት አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲም የርሱን ፈለግ የተከተሉ ተማሪዎችን ማፍራት ችሏል ፤ በጎ ተፅዕኖም እንዳደረገ ይናገራል ። የመዝገቡ ' ሙድ ' በተለይ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ደራሲዎች ፣ ሠዓሊዎች ፣ ሙዚቀኞች ፤ ሥራዎቻቸውን የሚሠሩበትና ፍላጎት የሚፈጥሩ መልካም አውድ ' ሙድ ' ይፈልጋሉ ገጣሚ ። ፣ ደራሲና የመብት ተሟጋች ማያ አንጀሎ ምንም እንኳን ቤት ቢኖራት ለመጻፍ የሆቴል ክፍል ትከራይ ነበር ። ጆርጅ ኦርዌል አልጋ ላይ ወይም ሶፋ ላይ በጀርባው ጋደም ማለትን ሲመርጥ በተቃራኒው ቻርለስ ዲከንስ ቆሞ መጻፍ ይመቸዋል ። ቪክቶር ሁጎ ልብሱን አወላልቆ እርቃኑን ካልሆነ የሥነ ጽሑፍ አድባር አትጠራውም ። ፈረንሳዊው የልቦለድ ጸሐፊ ባልዛክ በቀን 50th ስኒ ቡና ካልጠጣ የጥበብ አውሊያዎች ዝር አይሉለትም ነበር ። መዝገvቡfስ? " የራሴ ስንፍና ፣ የመሥራት ፍላጎት ፣ ጥንካሬና ጉድለት ካልሆነ በስተቀር ምንም የሚረብሸኝ ነገር የለም " ይላል ። • የሴቶች ታጋይዋ መብት ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ ማን ናቸው? ሥዕሎቹን ለመሥራት የትም መሄድ ፣ ምንም ማድረግ አይጠበቅበትም ። ከቤተሰቦቹ ጋር ተመካክሮ ፈቃድ በማግኘቱ የሥዕል ስቱዲዮውን የመኖሪያ ቤቱ ሳሎን ውስጥ አድርጓል ። ልጆች ቢቦርቁ ፣ ዘመድ አዝማድ ቢያወራ ፣ ቡና አጣጭ ቢያሽካካ ከጀመረው ሥራ አንዳችም የሚያናጥበው ምድራዊ ኃይል የለም ።
61
የትምህርት መርጃ መሣሪያዎችን፤ ካርታ፣ የሰው አካል ክፍሎች፣ ሌሎች በሥዕልና በሞዴል የሚገለፁ አጋዥ ቁሳቁሶችን በመሥራትና ማስታወቂያዎችን በድርብ ጽሑፍ በመጻፍ ለትምህርት ቤቱ ውለታ ውሏል። እርሱ ራሱ ለምን እንደሆነ ባያውቀውም ድሮ ድሮ እግር ኳስ የሚጫወት ልጅና ደብተር የያዙ ልጆችን መሣል ያዘወትር ነበር። አድናቂዎችን ማፍራት የጀመረውም ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ነው ታዲያ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ ስሙ ገኗል፤ ስንቶቹን አስደምሟል፤ ስንቶቹን በማመንና ባለማመን አሟግቷል! መዝገቡ በሥራዎቹ ትንግርት ነው። ተፈጥሮን ይገልጣል፣ ስሜትን ያንጸባርቃል፣ ሥነ ልቦናን ያሳብቃል፣ ቀለሞቹን በብርሹ አጥቅሶ ሸራዎቹ ላይ ያፋቅራል። ሥራዎቹን ያዩት ሁሉ "ኦ! መዝገቡ!" የሚሉት ወደው አይደለም። • ስለኢትዮጵያ የቤተ ክርስቲያን ስዕሎች ምን ያህል ያውቃሉ? ሥዕሎቹ በካሜራ እንጂ በሠዓሊው ጣቶች የተገለጹ አይመስሉም። እርሱ ግን ማነው ካሜራን ከሥዕል ያላቀው? ይላል። "በሥልጣኔ ታሪክ ፎቶግራፍ የመጣው ከሥዕል በኋላ ነው፤ሥዕልን ፎቶግራፍ ይመስላል ማለት ማሳነስ ነው" ሲል የሥነ ሥዕልን ታላቅነት ይሞግታል። "በተለይ የእኛ ማኅበረሰብ ከሥዕል ይልቅ ፎቶግራፍን ነው የሚያውቀው" የሚለው ሠዓሊው "አድናቆትን ለመግለጽ፤ 'እውነተኛ ይመስላል' የምንለውም ለዚሁ ይመስለኛል" ይላል። • ልዑሉ የኻሾግጂን ገዳዮች ለፍርድ እንደሚያቀርቡ ዛቱ ይህንን ሲል የፎቶግራፍን ጥበብ አንኳሶ አይደለም ታዲያ። አንዳንዴ በሥዕል ለመግለጽ የተፈለገን አካል ወይም ቦታ ሙሉ ለሙሉ ማስታወስ ሊቸግር ስለሚችል በጣም ጥልቅና ዝርዝር ነገሮችን ለመሥራት የግድ ፎቶግራፍ አሊያም ሞዴል መጠቀም ሊያስፈልግ እንደሚችል ያስገነዝባል። የቀለም አወቃቀር፣ ብርሃንና ጥላ ከልምድ የሚመጣ በመሆኑ አይቸገርበትም፤ ነገር ግን ውህደት (Composition) ማዋቀሩ የምንጊዜም ተግዳሮት በመሆኑ ዘወትር መጠበብን ይጠይቀዋል። የገሃዱን ዓለም የማስመሰሉን ጥበብ ከተሻገረው ግን ዓመታት ተቆጥረዋል። የሥዕል አቡጊዳ ገና በልጅነት ዕድሜው አድናቆትንም ግሳጼንም በማስተናገድ ያለፈው መዝገቡ፤ የሥዕል ሥራን 'ሀ...ሁ' ያለው በትምህርት ቤት እንደሆነ ይናገራል። ያኔ ድሮ ከመምህራንና ከተማሪዎችም አድናቆት ይጎርፍለትም ነበር፤ ደብተርህን ለምን ታቆሽሻለህ ከሚል ኩርኩም በላይ ሥነ ጥበብ ትምህርት ቤት ብትገባ የሚሉት ቁጥራቸው ይበረክት ነበር። በወቅቱ የሚያበላና የማያበላ ሥራ ብሎ የሚያስብ ጭንቅላት አልነበረውም፤ ወላጆቹም ይህንን ከቁብ አልቆጠሩትም፤ አንድም ቀን ሳት ብሏቸው 'ይሄ የምትሞነጫጭረውን ምናምንቴ ተው!' ሲሉ አልገሰጹትም። ያደገው ገጠር አካባቢ በመሆኑ የሥነ ጥበብ ትምህርት ቤት ስለመኖሩ ከነ አካቴው አያውቅም ነበር። ሥዕል ሰዎች ባላቸው ተሰጥዖና በልምድ የሚሠሩት እንጂ በትምህርት ያገኙታል ብሎ ስለማሰቡም እንጃ። "አንድ ሰው ልምምድ አድርጎ በትምህርት ሲደገፍ ዐይን የሚይዝ ጥሩ ሥራ መሥራት ይጠበቅበታል፤ አድናቆትን የሚያስቸር፣ በሰዎች ስብዕና ላይ ተፅዕኖ ሊያሳድር የሚችል፣ ሚዛን የሚደፋ ነገር መሆን አለበት" ይላል። እንዲህ ዓይነት ሥራዎችንም መሥራት የጀመረው የሁለተኛ ዲግሪውን ካገኘ በኋላ እንደሆነ ይናገራል። የመጀመሪያዬ የሚለው ሥራውም "ቤተሰብ" ይሰኛል፤ ሦስት ክፍሎችም አሉት፤ ካደገበት ማኅበረሰብና ቤተሰብ ተቀድቶ የተሣለ ነው። • "የመከላከያ ሚኒስቴርን በተሻለ መልኩ መምራት ይቻላል" ኢንጂነር አይሻ መሀመድ "ገጠር ውስጥ ቤተሰብ የሚለው ሐሳብ በራሱ ሰፊ ነው፤ የቤት እንስሳት ሁሉ እንደ ቤተሰብ አባል ይቆጠራሉ፤ የእገሌ ልጅ እንደሚባለው፤ የእገሌ ፍየል፣ የእገሌ በሬ ይባላል" የሚለው ሠዓሊው ይህንን ለማጉላት ሥዕሉን እንደሠራው ያስረዳል። በማኅበረሰቡ ውስጥ ወንድ ሴቶችን የመጠበቅ፣ የቤተሰቡንና የራሱን ክብር የማስጠበቅ እሴት ይሰጠዋል። ይህንንም የሚያጎላ ሐሳብ ተካቶበታል - በበኩር ሥራው። ተፈጥሮን የሚመዘግበው መዝገቡ መዝገቡ እውናዊ (Naturalistic/ Realistic/ Expressionist) የሥዕል አሳሳል ዘዴን ከሚከተሉት ሰዓሊያን በጉልህ ይጠቀሳል። በኢትዮጵያ የሥዕል ታሪክ የትኛው የአሳሳል ዘዴ ተቆናጦ እንደቆየ ለመናገር ቢያስቸግርም ለምሳሌ በደርግ ዘመን የእውናዊ የአሳሳል ዘዴን እንደ አንድ የፕሮፖጋንዳ ጥበብ ለዐሥራ ሰባት ዓመታት ይጠቀሙበት ነበር። በሠዓሊና ሃያሲ ስዩም ወልዴ ግለ ታሪክ መጽሐፍ (ኩርፊያ የሸፈነው ፈገግታ) በደርግ ጊዜ የሌሎች አገራት መሪዎችን ለመቀበል የመሪዎቹን ምሥል በትልቅ ሸራ ላይ ይሥሉ እንደነበር ተጠቅሷል። ይህንንም ለንግግሩ ዋቢ ማድረግ ይቻላል። እርሱ ግን ገበያውንና ጊዜውን አይቶ ሳይሆን የልጅነት ህልሙ እንደሚመራው ይናገራል። ተወልዶ ባደገበት አካባቢ ያለው የመንገዱ ጠመዝማዛነት፣ የምንጮቹ፣ የዳገቱ፣ የመስኩ፣ የዕጽዋቱ፣ የከብቶቹ…በልጅነት አዕምሮው መዝገብ ሰፍረዋል፤ ይህም አሁን ለሚከተለው እውናዊ የሥዕል አሳሳል ዘዴ መነሻ እንደሆነው ይገልጻል። በወቅቱ አካባቢውን እንዲያይ፣ እንዲያደንቅ፣ እንዲመረምር፣ የፈለገበት ቦታ እንዲሄድም ቤተሰቦቹ ይፈቅዱለት ነበር። ይህም ከመልክዓ ምድሩ ጋር ያለውን ትስስር አጠናክሮለታል። ከዚህም ባሻገር የሥነ ጥበብ ትምህርት ቤቱ እውናዊ ሥራዎች እንዲሠሩ የሚጠይቅ ነበር፤ እርሱን አሟልቶ ያልሠራ ተማሪ መቀጠል አይችልም ነበር፤ ስለሆነም የትምህርት ሥርዓቱ ብርታት ሆኖታል። የሥዕል ሥራዎቹ ረቂቅ ስሜቶችና ሥነ ልቦና ይንጸባረቁበታል። "ይህ ግን በአንድ ጊዜ ተሳክቶ የሚመጣ አይደለም" የሚለው መዝገቡ ሁል ጊዜ በዝርዝር የሚገለፁ ነገሮችን ከመሣል በፊት "ጥናትና ሙከራ አደርጋለሁ፤ የሰው ባህሪ ከነ መልኩ መዋሃዱን በተደጋጋሚ አጤናለሁ፤ ውጤታማ እስከሚሆን መሥራትንም እመርጣለሁ" ብሏል። አውታረ መጠን (3D) ይህን አሳሳል ዘዴ ሠዓሊና ሃያሲ ስዩም ወልዴ አውታረ መጠን ይሉታል። በጥንት ግሪክ ሠዓሊዎች ይተገበር ነበር፤ ከዚያም በህዳሴው ዘመን እንደ ዋና የአሳሳል ዘዴ ይጠቀሙበት ነበር፤ አሁን ባለንበት በ21ኛው ክፍለ ዘመን ደግሞ ተቀባይነት ከማጣቱም አልፎ ሠዓሊዎች ሥዕል ሁለት አውታረ መጠን ነው፤ በመሆኑም ጠፍጣፋ ሆኖ መቀመጥ አለበት በሚል ሃሳብ እንደሚሟገቱ ያብራራል። ሦስት አውታረ መጠን የሚያስመስል( Illusion) እንዳይኖር ጥረት ያደርጋሉ፤ ነገር ግን ቀለማቱ ብቻ የሚፈጥሩትን የቀለም ክፍተት ማስወገድ አይቻልም ይላል። የሸራ ቅርፅ በራሱ የመስኮትነት ባህሪ አለው። መስኮት ደግሞ የሚያሳየው ከሸራው ቀጥሎ እንጂ ከሸራው ወዲህ አይደለም ሲል ግልጽ ምሳሌ ያጣቅሳል። • ኢትዮጵያዊያን በህጋዊ መንገድ ለሥራ መሄድ የሚችሉባቸው ሃገራት የትኞቹ ናቸው? "የገሃዱ ዓለምም ሦስት አውታረ መጠን እንዲኖረው ተደርጎ ነው የተፈጠረው፤ ቋሚ፣ አግዳሚና ጥልቀት ናቸው። ይህንንም ወደ ሸራ ወስዶ ለማምጣት በሚፈለግበት ጊዜ የጥቁረትና ንጣት ግንኙነት፣ የሞቃትና የቀዝቃዛ ቀለማት ውህደት፣ የመቅላትና ሰማያዊ በማድረግ ወደ እውነታው ዓለም የተጠጋ እንዲሆን አድርጎ መሳል ይቻላል" ሲል ያብራራል። በመሆኑም ይህንን ጥበብ ለማስወገድ ጥረት ከማድረግ ይልቅ ማጉላቱ ወደ እውነታው ያስጠጋል በሚል ለዚህ የአሳሳል ዘዴ ትኩረት ሰጥቶ መሥራት ጀመረ። በጊዜ የነገሰው 'ንግሥ' የንግሥ በዓል በድምቀት የሚከበር ሃይማኖታዊ በዓል ነው፤ ሰዎች አዳዲስ ልብስ ለብሰው፤ አጊጠው ፤ እየጨፈሩ፤ እየዘመሩ ያከብሩታል። ይህ የልጅነት የንግሥ በዓል ትውስታው በሸራው ላይ ያሰፍረው ዘንድ ወትውቶታል። የንግሥ በዓልን ቁልጭ አድርጎ የሚሳየው ሥዕል 10 ስኩየር ሜትር ሸራ ላይ ያረፈ ሲሆን በሥዕሉ ላይ በርካታ ሰዎች ያሉበትና የየራሳቸው የፊት ቅርጽ፣ አለባበስ፣ የስሜት አገላለጽ በዝርዝርና በጥልቀት የተሠራ ነው። የጥናት ጊዜውን ሳይጨምር ቀለሙን ብቻ ሠርቶ ለማጠናቀቅ ሦስት ዓመታትን ወስዷል። የሥዕል ሥራዎቹ ለዕይታ በቀረቡበት አውደ ርዕይ የይደገም ጥያቄን ያስተናገዱ ናቸው፤ በአገር ውስጥ በሚገኙ ቅንጡ ሆቴሎችም ሥራዎቹ ይገኛሉ። "እንደ ንግሥ ዓይነት ትላልቅ ሥራዎችን ሽጬም ሆነ ለመሸጥ አስቤ አላውቅም፤ በዋጋ ተምኛቸው ባላውቅም እንደየ ጊዜውና አንደ ዋጋ ግሽበቱ ተለዋዋጭ መሆኑ አይቀርም" ይላል ሠዓሊ መዝገቡ። ለዚህም በአገር ውስጥ ለጥበብ የሚሰጠው ትኩረትና ለተመልካቾች ቅርብ የሚደረግበት ልምድ እምብዛም አለመሆኑን ያነሳል። "በሌሎች አገራት የሥዕል ሥራዎችን ማሳያ ቦታ አለ፤ ለመሸጥም አስማሚዎች አሉ፤ ዋጋም የሚተመነው በእነርሱ አማካኝነት ነው፤ አገር ውስጥ ግን ጠንካራ የሥዕል ማሳያ 'ጋለሪ' እንኳ የለም፤ ስለዚህ ዋጋው ይሄን ያህል ነው ማለት አልችልም" ሲል ምክንያቶቹን ያስረዳል። ሥዕሎችም እንደ ሰው ዕድል አላቸው ብሎ የሚያምነው መዝገቡ እንደ ልጆቹ የሚሳሳላቸው ሥራዎቹ ከእርሱ ጋር መቆየታቸው ይመርጣል። • የመጀመሪያዋ ሴት ርዕሰ ብሔር- አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴ ከዚህ ቀደም ባሳያቸው ሁለት የሥዕል አውደ ርዕዮች ሥራዎቹ በሰዎች ላይ የፈጠረው ስሜት እንዳሳሳውና ማበረታቻ እንደሆነውም ይናገራል። አሁን በሚያስተምርበት አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲም የርሱን ፈለግ የተከተሉ ተማሪዎችን ማፍራት ችሏል፤ በጎ ተፅዕኖም እንዳደረገ ይናገራል። የመዝገቡ 'ሙድ' በተለይ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ደራሲዎች፣ ሠዓሊዎች ፣ ሙዚቀኞች፤ ሥራዎቻቸውን የሚሠሩበትና ፍላጎት የሚፈጥሩ መልካም አውድ 'ሙድ' ይፈልጋሉ። ገጣሚ፣ ደራሲና የመብት ተሟጋች ማያ አንጀሎ ምንም እንኳን ቤት ቢኖራት ለመጻፍ የሆቴል ክፍል ትከራይ ነበር። ጆርጅ ኦርዌል አልጋ ላይ ወይም ሶፋ ላይ በጀርባው ጋደም ማለትን ሲመርጥ በተቃራኒው ቻርለስ ዲከንስ ቆሞ መጻፍ ይመቸዋል። ቪክቶር ሁጎ ልብሱን አወላልቆ እርቃኑን ካልሆነ የሥነ ጽሑፍ አድባር አትጠራውም። ፈረንሳዊው የልቦለድ ጸሐፊ ባልዛክ በቀን 50 ስኒ ቡና ካልጠጣ የጥበብ አውሊያዎች ዝር አይሉለትም ነበር። መዝገቡስ? "የራሴ ስንፍና፣ የመሥራት ፍላጎት፣ ጥንካሬና ጉድለት ካልሆነ በስተቀር ምንም የሚረብሸኝ ነገር የለም" ይላል። • የሴቶች መብት ታጋይዋ ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ ማን ናቸው? ሥዕሎቹን ለመሥራት የትም መሄድ፣ ምንም ማድረግ አይጠበቅበትም። ከቤተሰቦቹ ጋር ተመካክሮ ፈቃድ በማግኘቱ የሥዕል ስቱዲዮውን የመኖሪያ ቤቱ ሳሎን ውስጥ አድርጓል። ልጆች ቢቦርቁ፣ ዘመድ አዝማድ ቢያወራ፣ ቡና አጣጭ ቢያሽካካ ከጀመረው ሥራ አንዳችም የሚያናጥበው ምድራዊ ኃይል የለም።
የትምህርት መርጃ መሣሪያዎችን ፤ ካርታ ፣ የሰው አካል ክፍሎች ፣ ሌሎች በሥዕልና በሞዴል አጋዥ የሚገለፁ ቁሳቁሶችን በመሥራትና ማስታወቂያዎችን በድርብ ጽሑፍ በመጻፍ ለትምህርት ቤቱ ውለታ ውሏል ። እርሱ ራሱ ለምን እንደሆነ ባያውቀውም ድሮ ድሮ እግር ኳስ የሚጫወት ልጅና ደብተር የያዙ ልጆችን መሣል ያዘወ_ትLር ነበር ። አድናቂዎችን ማፍራት ከዚያን የጀመረውም ጊዜ ጀምሮ ነው ታዲያ ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ደግሞ ስሙ ገኗል ፤ ስንቶቹን አስደምሟል ፤ ስንቶቹን በማመንና ባለማመን አሟግቷል! መዝገቡ በሥራዎቹ ትንግርት ነው ። ተፈጥሮን ይገልጣል ፣ ስሜትን ያንጸባርቃል ፣ ሥነ ልቦናን ያሳብቃል ፣ ቀለሞቹን በብርሹ አጥቅሶ ሸራዎቹ ላይ dያፋቅxራል ። ሥራዎቹን ያዩት ሁሉ " ኦ! መዝገቡ! " የሚሉት ወደው አይደለም ። • ስለኢትዮጵያ የቤተ ክርስቲያን ስዕሎች ምን ያህል ያውቃሉ? ሥዕሎቹ እንጂ በካሜራ በሠዓሊው ጣቶች የተገለጹ አይመስሉም ። እርሱ ግን ማነው ካሜራን ከሥዕል ያላቀው? ይላል ። " በሥልጣኔ ታሪክ ፎቶግራፍ የመጣው ከሥዕል በኋላ ነው ፤ ሥዕልን ፎቶግራፍ ይመስላል ማለት ማሳነስ ነው " ሲል የሥነ ሥዕልን ታላቅነት ይሞግታል ። " በተለይ የእኛ ማኅበረሰብ ከሥዕል ይልቅ ፎቶግራፍን ነው የሚያውቀው " የሚለው ሠዓሊው " አድናቆትን ለመግለጽ ፤ ' እውነተኛ ይመስላል ' የምንለውም ለዚሁ ይመስለኛል " ይላል ። • ልዑሉ ገዳዮች የኻሾግጂን ለፍርድ እንደሚያቀርቡ ዛቱ ይህንን ሲል የፎ ቶግራፍን ጥበብ አንኳሶ አይደለም ታዲያ ። አንዳንዴ በሥዕል ለመግለጽ የተፈለገን አካል ወይም ቦታ ሙሉ ለሙሉ ማስታወስ ሊቸግር ስለሚችል በጣም ጥልቅና ዝርዝር ነገሮችን ለመሥራት የግድ ፎቶግራፍ አሊያም ሞዴል መጠቀም ሊያስፈልግ እንደሚችል ያስገነዝባል ፤ ነገር ግን ውህደት (Composition) ማዋቀሩ የምንጊዜም ተግዳሮት በመሆኑ ዘወትር መጠበብን ይጠይቀዋል ። የገሃዱን ዓለም የማስመሰሉን ጥበብ ግን ከተሻገረው ዓመታት ተቆጥረዋል ። የሥዕል አቡጊዳ ገና በልጅነት ዕድሜው አድናቆትንም ግሳጼንም በማስተናገድ ያለፈው መ5ዝCገቡ ፤ የሥዕል ሥራን ' ሀ. .. ሁ ' ያለው በት ምህርት ቤት እንደሆነ ይናገራል ። ያኔ ድሮ ከመምህራንና ከተማሪዎችም አድናቆት ይጎርፍለትም ነበር ፤ ደብተርህን ለምን ታቆሽሻAC ከሚል ኩርኩም በላይ ሥነ ጥበብ ትምህርት ቤት ብትገባ የሚሉት ቁጥራቸው ይበረክት ። ነበር በወቅቱ RየQሚያበላና የማያበላ ሥራ ብሎ የሚያስብ ጭንቅላት አልoነበrረውEም ፤ ወላጆቹም ይህንን ከቁብ አልቆጠሩትም ፤ አንድም ቀን ሳት ብሏቸው ' ይሄ የምትሞነጫጭረውን ምናምንቴ ተው! ' ሲሉ አልገሰጹትም ። ያደገው ገጠር አካባቢ በመሆኑ የሥነ ጥበብ ትምህ ቤት ስለመኖሩ ከነ አካቴው አያውቅም ነበር ። ሥዕል ሰዎች ባላቸው ተሰጥዖና በልምድ የሚሠሩት እንጂ በትምህርት ያገኙታል ብሎ ስለማሰቡም እንጃ ። " አንድ ሰው ልምምድ አድርጎ በትምህርት ሲደገፍ ዐይን ጥሩ የሚይዝ ሥራ መሥራት ይጠበቅበታል ፤ አድናቆትን የሚያስቸር ፣ በሰዎች ስብ ዕና ላይ ተፅዕኖ ሊያሳድር የሚችል ፣ ሚዛን የሚደፋ ነገር መሆን አለበት " ይላል ። እንዲህ ዓይነት ሥራዎችንም መሥራት የጀመረው የሁለተኛ ዲግሪውን ካገኘ በኋላ እንደሆነ ይናገራል ። የመጀመሪያዬ የሚለው ሥራውም " ቤተሰብ " ይሰኛል ፤ ሦስት ክፍሎችም አሉት ፤ ካደገ ማኅበረሰብና ቤተሰብ ተቀድቶ የተሣለ ነው ። • " የመከላከያ ሚኒስቴርን በተሻለ መልኩ መምራት ይቻላል " ኢንጂነር አይሻ መሀመድ " ገጠር ውስጥ ቤተሰብ የሚለው ሐሳብ በራሱ ሰፊ ፤ ነው የቤት እንስሳት እንደ ሁሉ ቤተሰብ አባል ይቆጠራሉ ፤ የእገሌ ልጅ እንደሚባለው ፤ የq # ሌ ፍየል ፣ ገሌ በሬ ይባላል " የሚለው ሠዓሊው ይህንን ለማጉላት ሥዕሉን እንደሠራው ያስረዳል ። ውስጥ በማኅበረሰቡ ወንድ ሴቶችን የመጠበቅ ፣ የቤተሰቡንና የራሱን ክብር የማስጠበቅ እሴት ይሰጠዋል ። ይህንንም የሚያጎላ ሐሳብ ተካቶበታል - በበኩር ሥራው ። ተፈ ጥሮን የሚመዘግበው መዝገቡ መዝገቡ እውናዊ (Naturalistic / Realistic / Expresionist) የሥዕል አሳሳል ዘዴን ከሚከተሉት ሰዓሊያን በጉልህ ይጠቀሳል ። በኢትዮጵያ የሥዕል ታሪክ የትኛው የአሳሳል ዘዴ ተቆናጦ እንደቆየ ለመናገር ቢያስቸግርም ለምሳሌ በደርግ ዘመን የእውናዊ የአሳሳል ዘዴን እንደ አንድ የፕሮፖጋንዳ ጥበብ ለዐሥራ ሰባት ዓመታት ይጠቀሙበት ነበር ። በሠዓሊና ሃያሲ ስዩም ወልዴ ግለ ታሪክ መጽሐፍ (ኩርፊያ የሸፈነው ፈገግታ) በደርግ ጊዜ የሌሎች አገራት መሪዎችን ለመቀበል የመሪዎቹን ምሥል በትልቅ ሸራ ላይ ይሥሉ እንደነበር ተጠቅሷል ። ይህንንም ለንግግሩ ዋቢ ማድረግ ይቻላል ። እርሱ ግን ገበያውንና ጊዜውን አይቶ ሳይሆን ህልሙ የልጅነት እንደሚመራው ይናገራል ። ተወልዶ ባደገበት አካባቢ ያለው የመ3ገc ጠመዝማዛነት ፣ የምንጮቹ ፣ የዳገቱ ፣ የመስኩ ፣ የዕጽዋቱ ፣ የከብቶቹ … በልጅነት አዕምሮው መዝገብ ሰፍረዋል ፤ ይህም አሁን ለሚከተለው እውናዊ የሥዕል አሳ ሳል ዘዴ መነሻ እንደሆነው ይገልጻል ። በወቅቱ አካባቢውን ፣ እንዲያይ እንዲያደንቅ ፣ እንዲመረምር ፣ የፈለገበት ቦታ እንዲሄድም ቤተሰቦቹ ይፈቅዱለት ነበር ። ይህም ከመልክዓ ምድሩ ጋር ያለውን ትስስር አጠናክሮለታል ። ከዚWa ባሻገር የሥነ ጥበብ ትምህርት ቤቱ እውናዊ ሥራዎች እንዲሠሩ የሚጠይቅ ነበር ፤ እርሱን አሟልቶ ያልሠራ ተማሪ መቀጠል አይችልም ነበር ፤ ስለሆነም የትምህርት ሥርዓቱ ብርታት ሆኖታል ። የሥዕል ሥራዎቹ ረቂቅ ስሜቶችና ሥነ ልቦና ይንጸባረቁበታል ። " ይህ ግን ንድ ጊዜ ተሳክቶ የሚመጣ አይደለም " vየሚለGው መዝገቡ ሁል ጊዜ በዝርዝር የሚገለፁ ነገሮችን ከመሣል በፊት " ጥናትና ሙከራ አደርጋለሁ ፤ የሰው ባህሪ ከነ መልኩ መዋሃዱን በተደጋጋሚ አጤናለሁ ፤ ውጤታማ እስከሚሆን መሥራትንም እመርጣለሁ " ብሏል ። ታረ መጠን (3D) ይህን አሳሳል ዘዴ ሠዓሊና ሃያሲ ስዩም ወልዴ አውታረ መጠን ይሉታል ። በጥንት ግሪክ ይተገበር ሠዓሊዎች ነበር ፤ ከዚያም በህዳሴው ዘመን እንደ ዋና የአሳሳል ዘዴ ይጠቀሙበት ነበር ፤ አሁን ባለንበት በ21ኛው ክፍለ ዘመን ደግሞ ተቀባይነት ከማጣቱም አልፎ ሠዓሊዎች ሥዕል ሁለት አውታረ መጠን ነው ፤ በመሆኑም ጠፍጣፋ ሆኖ መቀመጥ አለበት በሚል ሃሳብ እንደሚሟገቱ ያብራራል ። ሦስት አውታረ መጠን የሚያስመስል (Illusion) እንዳይኖር ጥረት ያደርጋሉ ፤ ነገር ግን ቀለማቱ ብቻ የሚፈጥሩትን የቀለም ክፍተት ማስወገድ አይቻልም ይላል ። የሸራ ቅርፅ በራሱ የመስኮትነት ባህሪ አለው ። መስኮት ደግሞ የሚያሳየው ከሸራው ቀጥሎ እንጂ ከሸራው ወዲህ ሲል አይደለም ግልጽ ምሳሌ ያጣቅሳል ። • ኢትዮጵያዊያን በህጋዊ መንገድ ለሥራ መሄድ የሚችሉባቸው ሃገራት የትኞቹ ናቸው? " የገሃዱ ዓለምም ሦስት አውታረ መጠን እንዲኖረው ተደርጎ ነው የተፈጠረው ፤ ቋሚ ፣ አግዳሚና ጥልቀት ናቸው ። ይህንንም ወደ ሸራ ወስዶ ለማምጣት በሚፈለግበት ጊዜ የጥቁረትና ንጣት ግንኙነት ፣ የሞቃትና የቀዝቃዛ ቀለማት ውህደት ፣ የመቅላትና ሰማያዊ በማድረግ ወደ እውነታው ዓለም የተጠጋ እንዲሆን አድርጎ መሳል ይቻላል " ሲል ያብራራል ። በመ ሆኑም ይህንን ጥበብ ለማስወገድ ጥረት ከማድረግ ይልቅ ማጉላቱ ወደ እውነታው ያስጠጋል በሚል ለዚህ የአሳሳል ዘዴ ትኩረት ሰጥቶ መሥራት ጀመረ ። በጊዜ ነሰው ' ንግሥ ' የንግሥ በዓል በድምቀት የUሚከበ8ር ሃይማኖታዊ በዓል ነው ፤ ሰዎች አዳዲስ ልብስ ለብሰው ፤ አጊጠው ፤ እየጨፈሩ ፤ እየዘመሩ ያከ + ሩoል ። ይህ የልጅነት የንግሥ በዓል ትውስታው በሸራው ዘንድ ላይ ያሰፍረው ወትውቶታል ። የንግሥ በዓልን ቁልጭ አድርጎ የሚሳየው ሥዕል 1 ስኩየር ሜትር ሸራ ላይ ያረፈ በሥዕሉ ሲሆን ላይ በርካታ ሰዎች ያሉበትና የየራሳቸው የፊት ቅርጽ ፣ አለባበስ ፣ የስ ሜት አገላለጽ በዝርዝርና በጥልቀት የተሠራ ነው ። የጥናት ጊዜውን ሳይጨምር ቀለሙን ብቻ ሠርቶ ለማጠናቀቅ ሦስት ዓመታትን ወስዷል ። የሥዕል ሥራዎቹ ለዕይታ በቀረቡበት አውደ ርዕይ ጥያቄን የይደገም ያስተናገዱ ናቸው ፤ በአገር ውስጥ በ # RjSኙ ቅንጡ ሆቴሎችም ሥራዎቹ ይገኛሉ ። " እንደ ንግሥ ዓይነት ትላልቅ ሥራ ዎችን ሽጬም ሆነ ለመሸጥ አስቤ አላውቅም ፤ በዋጋ ተምኛቸው ባላውቅም እንደየ ጊዜውና አንደ ዋጋ ግሽበቱ ተለዋዋጭ መሆኑ አይቀርም " ይላል ሠዓሊ መዝገቡ ። ለዚህም በአገር ውስጥ ለጥበብ የሚሰጠው ትኩረትና ለተመልካቾች ቅርብ የሚደረግበት ልምድ እምብዛም አለመሆኑን ያነሳል ። " በሌሎች አገራት የሥዕል ሥራዎችን ማሳያ ቦታ አለ ፤ ለመሸጥም አስማሚዎች አሉ ፤ ዋጋም የሚተመነው በእነርሱ አማካኝነት ነው ፤ ውስጥ አገር ግን ጠንካራ የሥዕል ማሳያ ' ጋለሪ ' እንኳ የለም ፤ ስለዚህ ዋጋው ይሄን ያህል ነው ማለት አልችልም " ሲል ምክንያቶቹን ያስረዳል ። ሥዕሎችም እንደ ሰው ዕድል አላቸው ብሎ የሚያምነው መዝገቡ እንደ ልጆቹ የሚሳሳላቸው ሥራዎቹ UእXሱ ጋር መቆየታቸው ይመርጣል ። • የመጀመሪያዋ ሴት ርዕሰ ብሔር - አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴ ከዚህ ቀደም ባሳያቸው ሁለት የሥዕል አውደ ርዕዮች fሥራዎuቹ በሰዎች ላይ የፈጠረው ስሜት እንዳሳሳውና ማበረታቻ እንደሆነውም ። ይናገራል አሁን በሚያስተምርበት አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲም የርሱን ፈለግ የተከተሉ ተማሪዎችን ማፍራት ችሏል ፤ በጎ ተፅዕኖም እንዳደረገ ይናገራል ። የመዝገቡ ' ሙድ ' በተለይ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ደራሲዎች ፣ ሠዓሊዎች ፣ ሙዚቀኞች ፤ Mሥራዎ! ቻቸzውን የሚሠሩበትና ፍላጎት የሚፈጥሩ መልካም አውድ ' ሙድ ' ይፈልጋሉ ። ገጣሚ ፣ ደራሲና የመብት ተሟጋች ማያ አንጀሎ ምንም እንኳን ቤት ቢኖራት ለመጻፍ የሆቴል ክፍል ትከራይ ነበር ። ጆርጅ ኦርዌል አልጋ ላይ ወይም ሶፋ ላይ በጀርባው ጋደም ማት ሲመርጥ በተቃራኒው ቻርለስ ዲ6ንt ቆሞ መጻፍ ይመቸዋል ። ቪክቶር ሁጎ ልብሱን አወላልቆ እርቃኑን ካልሆነ የሥነ ጽሑፍ አድ ባር አትጠራውም ። ፈflሳዊው የልቦለድ ጸሐፊ ባልዛክ በቀን 50th ስኒ ቡና ካልጠጣ የጥበብ አውሊያዎች ዝር Cይሉለ3ም ነበር ። መዝገቡስ? " የራሴ ስንፍና ፣ የመሥራት ፍላ ጎት ፣ ጥንካሬና ጉድለት ካነ በስተቀር ምንም የሚረብሸኝ ነገር የለም " ይላል ። • የሴቶች መብት ታጋይዋ ወይዘሮ መዓዛ አሸናፊ ማን ናቸው? ሥዕሎቹን ለመሥራት የትም መሄድ ፣ ምንም ማድረግ አይጠበቅበትም ። ከቤተሰቦቹ ጋር ተመካክሮ ፈቃድ በማግኘቱ የሥዕል ስቱዲዮውን የመኖሪያ ቤቱ ሳሎን ውስጥ አድርጓል ። ልጆች ቢቦርቁ ፣ ዘመድ አዝማድ ቢያወራ ፣ ቡና አጣጭ ቢያሽካካ ከጀመረው ሥራ አንዳችም የሚያናጥበው ምድራዊ ኃይል የለም ።
62
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ስልጣናቸውን በገዛ ፈቃዳቸው ለቅቀውበታል፣ ሦስት ዓመት ባለሞላ ጊዜ ለሁለተኛ ጊዜ አስቸኳይ ጊዜ ታውጆበታል፣ የቆይታ ጊዜውን ሳያጠናቅቅ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተነስቶበታል። በኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአዴግ) ፊታውራሪነት ከቀደሟቸው ሁለት መሪዎች በአቀራረብም በአቋምም እንደሚለዩ የተነገረላቸው ጠቅላይ ሚኒስትር አራት ኪሎ ቤተ መንግሥት ገብተው ተሰይመውበታል። በተለያዩ የስልጣኖች መንበሮች በርካታ ዓመታትን ተቀምጠው የቆዩ ጎምቱ ሹማምንቶች ተሰናብተውበታል፤ በሺህዎች የሚቆጠሩ እና ከፖለቲካ ተሳትፎ ወይንም አቋማቸው ጋር በተያያዘ እንደታሰሩ የተነገረላቸው ግለሰቦች የወህኒ አጥሮችን ለቀው ወዳጅ ዘመዶቻቸውን ተቀላቅለውበታል፤ ጥቂት በማይባሉ ማረሚያ ቤቶች ሲፈፀሙ የከረሙ የሰብዐዊ መብት ጥሰቶች ወደ ህዝብ ዓይኖች እና ጆሮዎች ደርሰውበታል። • የዓመቱ የቢቢሲ አማርኛ ተነባቢ ዘገባዎች • የ2010 የጥበብ ክራሞት ኢህአዴግ እና በውስጡ ያቀፋቸው አራት ፓርቲዎች ላዕላይ አመራሮች የሚያልቁ በማይመስሉ ተከታታይ ጉባዔዎች ተጠምደውበት ባጅተዋል፤ ክልሎች (ትግራይ፣ የደቡብ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል፣ ሶማሌ) እና የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር መራኄ መንግሥታቶቻቸውን ቀይረውበታል፤ የገዥው ፓርቲ የውስጥ ሽኩቻ ማስተባበል የማይቻልበት ደረጃ ደርሶበታል፤ የክልል ፕሬዚዳንት ከስልጣናቸው ወርደው ተወንጅለውበታል። አራቱ ፓርቲዎች ሕዝባዊ ምስላቸውን ለመቀየር ተውተርትረውበታል፤ ገሚሶቹ ሹማምንትን ከመለዋወጥም በዘለለ ስምና አርማቸውን በአዲስ ለመተካት እስከመዳዳት ደርሰዋል። ጋዜጠኞች፣ ጦማሪያን፣ አምደኞች እና ጸሐፍት በቅርብ ዓመታት ከለመዱት መሳደድ እና መታፈን መላቀቅ ይሰማቸው እንደያዘ ብስራት ተናግረውበታል። የተዘጉ ድረ ገፆች ተከፍተውበታል፤ ማንም ዜጋ እንዳይታደማቸው መንግሥታዊ የተዓቅቦ ድንጋጌ ታውጆባቸው የነበሩ የብዙኃን መገናኛዎች ነፃ ተለቅቀውበታል፤ ውጭ የነበሩ ወደ አገር ቤት ተመልሰውበታል፤ ጽሕፈት ቤት ከፍተውበታል። የፖለቲካ መሪዎች፣ የመብት ተሟጋቾች፣ የሕዝባዊ ንቅናቄ አሿሪዎች እና አስተባባሪዎችም እንዲሁ ወደ አገር ቤት ተመልሰውበታል፤ ደጋፊዎቻቸው ወትሮ የሚያስወነጅሉ ሰንደቅ ዓላማዎችን ይዘው ተቀብለዋቸዋል። የተቃውሞ ቡድኖች ከሽብር መዝገብ ላይ ስማቸው ተሰርዞበታል፤ እነርሱም በፋንታቸው የነፍጥ ትግል በቃን ብለው አውጀውበታል፤ የሽብር ሕጉን ጨምሮ ሌሎችም አፋኝ ናቸው የተባሉ ሕግጋት ማሻሻያ ሊደርግባቸው ሽር ጉድ መጀመሩ ተግልፆበታል። ዐብይ አህመድ፡ ያለፉት 100 ቀናት በቁጥር የፖለቲካ ገው ገጭ መብዛት ምጣኔ ኃብቱ ላይ ጫና መፍጠሩ ተነግሮበታል፤ ለግሉ ዘርፍ ተከርችመው የቆዩ መንግስታዊ የልማት ድርጅቶች ለሽያጭ በራቸውን ሊከፍቱ ተሰናድተውበታል፤ በየዘርፉ በርካታ ኮሚቴዎች እና ቦርዶች ተቋቁመውበታል። ከጎረቤት ኤርትራ ጋር ለሁለት አስርት ዓመታት ፀንቶ የቆየው ጠላትነት ተደምድሞ አዲስ ወዳጅነት ተኮትኩቶበታል፤ ከሌሎችም የቀጠናው አገራት ጋር ትስስር ሲጠነክር ተስተውሎበታል። የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የግንባታ ሒደት የተሰነቀረበት ቅርቃር ግልጥልጥ ያለ መስሎበታል፤ የግንባታው መሪ በመዲናይቱ ዋና አደባባይ መኪናቸው ውስጥ ሞተው ተገኝተውበታል፤ ፖሊስ በምርመራየ ራሳቸውን እንደገደሉ ተገንዝቤያለሁ ቢልም በዚህ ድምዳሜ ላይ ሕዝባዊ መከፋፈል ጎልቶ ታይቷል። አገሪቱ በተጋነነ ተፈጥሯዊ አደጋ ባትላጋም፤ በዓመቱ ሁለት ሚሊዮን ገደማ ዜጎችን ያፈናቀሉ ብሔር ተኮር ግጭቶች በየስፍራው ተለኩሰዋል፣ ተጋግለዋል፤ ተፈናቃዮቹን የማስፈር እና/ወይንም ወደቀደመ ቀያቸው የመመለስ ፈተና የመንግሥት ጫንቃ ላይ ወድቆበታል። ሁለቱ ትልልቅ የአገሪቱ ኃይማኖቶች የኦርቶዶክስ ክርስትና እና እስልምና በመሪዎቻቸው መካከል የነበሩ ቁርሾዎች ረግበውበታል፤ ወደ እርቅም ተጉዘውበታል። እንዲያም ሆኖ ማንነት ላይ ያነጣጠሩ ጥቃቶች የሰርክ ክስተት እስኪመስሉ ተደጋግመውበታል፤ ብሔረተኛነት ይበልጥ ሥር የሰደደ መስሏል። የፖለቲካዊ ርዕዮተ ዓለም ፉክክሮች ባንዲራን በመሳሰሉ ትዕምርቶች ላይ ከርረውበታል። • የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ አዲስ ምዕራፍ • የዲያስፖራው አንድ ዶላር እነዚህ ሁሉ ክስተቶች የማሰቢያ እልባት እንኳ በማይሰጥ ፍጥነት ተግተልትለው መከወናቸው ቆም ብሎ ተራዛሚ ፋይዳቸውን ለመረዳት፣ አንድምታቸውን ለመገምገም እና አቅጣጫቸውን ለመተንበይ ዕድል የሚነፍግ መሆኑ አልቀረም። ይሁንና 2010 በኢትዮጵያ ፖለቲካዊ መስክ ላይ በልዩነት ከሚጠቀሱ ዐበይት ዓመታት መካከል አንዱ ሆኖ ወደፊት መወሳቱ እንደማይቀር ምክንያታዊ የሆነ ግምት መስጠት ይቻላል። ዓመቱ ጷጉሜ አምስት ቀን የቆይታ ጊዜውን ድምድሞ ለቀጣዩ ዱላውን ሲያቀብል ግን አብሮ የሚያስረክባቸው አንገብጋቢ ጥያቄዎች መኖራቸውም አይታበልም። ኢህአዴግ አለ ወይ? ባለፉት ሦስት ዓመታት ኢትዮጵያ በሕዝባዊ ተቃውሞዎች ስትናጥ እና መንግሥትም እነዚህን ተቃውሞዎች ለመቆጣጠር ሲውተረተር፥ ገዥውን ፓርቲ ባዋቀሩት አራት ብሔር ተኮር የፖለቲካ ቡድኖች መካከል ነፋስ መግባቱ ግልፅ ይሆን ጀምሯል። በተለይም ተቃውሞዎቹን ገንነው የነበሩባቸውን የኦሮሚያ እና አማራ ክልሎችን የሚወክሉት የኦሮሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦህዴድ) እና የብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን) አመራሮች፣ አባላት እና ደጋፊዎች ተቃውሞዎቹን ያፋፍማሉ በሚል ከገዛ ጠቅላይ ፓርቲያቸው እንዲሁም ከኢህአዴግ ጥምረት መስራች ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) በይፋም ባይሆን በትችት ሲሸነቆጡ ይደመጥ ነበር። ቆይቶም በተለይ ኦህዴድ ከገዥው ፓርቲ አባልነት ይልቅ ተቃዋሚ ፓርቲ እየመሰለ መጥቷል የሚሉ ተንታኞች አልጠፉም ነበር። የኦህዴዱ ሊቀመንበር ዐብይ አህመድ የኢህአዴግን አውራ ስልጣን የተቆናጠጡበት ሒደት እና የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ከሆኑ በኋላም ያስጀመሯቸው የለውጥ እና የማሻሻያ እርምጃዎች በገዥው ፓርቲ ውስጥ ያሉትን ስንጥቃቶች ሲያጠቡ አልተስተዋሉም። አሁን ያለውን የኢህአዴግ አሰላለፍ ለውጥ ደጋፊዎች እና ለውጡን ተቃዋሚዎች በሚል ጅምላ ክፍፍል መድቦ መናገር እየተለመደ ቢሆንም አራቱንም ፓርቲዎች የሚሻገር በአመለካከት ላይ ብቻ የተመሠረተ ምደባ ብቻ ከመምሰሉ ይልቅ ህወሓትን በአንድ ወገን ኦህዴድን፣ ብአዴንን እንዲሁም በርካታ ላዕላይ አመራሮቹን በዚሁ ዓመት የቀየረውን የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ሕዝቦች ንቅናቄን (ደኢህዴን) በሌላ ወገን መለያነቱ የሚያይል ይመስላል። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ 100 የሥራ ቀናት በቁጥር ሲቀመጡ ምን ይመስላሉ? በየፓርቲዎቹ ያሉት ነባር አመራሮች መገለላቸው፤ ኢህአዴግ በዐብይ አህመድ መሪነት ከያዛቸው አዳዲስ የአመለካከት መስመሮች ጋር ተዳምረው የወትሮ መልኩ በአያሌው በመቀየሩ የወትሮ ተቃዋሚዎቹ ሙገሳ ሲዘንብለት ትችት የሚሰነዘርበት በአብዛኛው ከቀድሞ አሞጋሾቹ ሆኗል። የአራቱ ፓርቲዎች ግንኙነት ቀጣይ መልኮችን ጊዜ የሚገልጣቸው ቢሆንም ባለፈው መንፈቅ የታየው ኢህአዴግ በቀደሙት ሃያ ሰባት ዓመታት ከነበረው ኢህአዴግ ስሙ እና አርማው ሲቀሩ በብዙ መስፈሪያዎች የተለየ ቀለም እንዳለው መከራከር ይቻላል። ፓርቲው በአንድ ወቅት ሊያደርገው ይችላል ሲባል እንደነበረው ከግንባርነት ወደ ውህደት ይሸጋገራል? ከአባል ፓርቲዎቹ መካከል የሚቀነሱ ይኖራሉ? የሚጨምራቸው ሌሎችስ? በጠቅላይ ሚኒስትሩ እና በአስተዳደራቸው ቃል የተገቡ የተቋማዊ እና ህጋዊ ማሻሻያዎች ተግባራዊ የሚሆኑ ከሆነ በፓርቲው ቁመና ላይ ምን ዓይነት ተፅዕኖ ሊፈጥሩ ይችላሉ? ጊዜ የሚመልሳቸው ጥያቄዎች ናቸው። ቅራኔዎች እንዴት ይታረቁ? በአጎራባች ወረዳዎች፣ ዞኖች እና ክልሎች መካከል ግጭቶች እየተከሰቱ ጥቂት የማይባሉ ዜጎች ህይወት ጠፍቷል። በአንዳንድ ግጭቶች ወቅት የታዩ አሰቃቂ ጭካኔዎች የችግሩን አሳሳቢነት አጉልተው አሳይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩም ግጭት በተቀሰቀሰባቸው አካባቢዎች ተጉዘው ነዋሪዎችን አነጋግረዋል፣ አመራሮችን ወቅሰዋል፣ ይህንን ተከትሎም ስልጣናቸውን በፈቃዳቸው የለቀቁ እንዲሁም ከኃላፊነታቸው እንዲነሱ የተደረጉ ሹማምንት አሉ። በግጭቶቹ አለንጋ የተሸነቆጡ ብዙኃን ግን ህይወታቸው እንደተናወጠ ነው ዓመቱን የሚሰናበቱት፤ በልዩ ልዩ መስኮች መልካም ትልሞችን እንደመተረ የሚናገረው እና በበርካቶችም የሚመሰከርለት የጠቅላይ ሚኒስትሩ አዲስ አስተዳደር ላይ ማዲያት የሚያስቀምጥ እውነታም ነው። በዜጎች ከቦታ ወደ ቦታ የመንቀሳቀስ ነፃነትን የሚቀፈድዱ እና ማንነት ላይ ያነጣጠሩ ጥቃቶች አዲስ ክስተት ባይሆኑም ከወትሮው በተለየ መደጋገማቸው ከጠቅላይ ሚኒስትሩ የሰላም እና የአብሮነት መልዕክቶች ጋር በቀጥታ የሚፃረሩ መሆናቸው ግልፅ ነው። • ዐብይ አሕመድ ለኖቤል ሽልማት ታጭተዋል? • ጀዋር እና ዐብይ ምን ተባባሉ? በትግራይ እና በአማራ ክልሎች መካከል ቁርሾ እየከረረ ሲሄድ የተስተዋል ሲሆን፤ ይህንንም ተግ ለማስባል በክልል መንግሥታቱም ሆነ በዜጎች መካከል የሚያመረቃ ሥራ ሲከናወን ታይቷል ማለት አይቻልም። በሌላ በኩል መዲናዋ አዲስ አበባ ያለፉትን ሦስት ወራት በፈንጠዝያ ውቅያኖስ ተጥለቅልቃ ብታሳልፍም፤ በዚያውም ልክ የተፎካካሪ ፖለቲካዊ አስተሳሰቦችን ፍልሚያ ስታስተናግድ ቆይታለች። ከስያሜዋ እስከሚውለበለቡባት ሰንደቅ ዓላማዎች ድረስ የመፃኢ ሙግቶችን አመላካች ቅድመ ጥቁምታ ሊባሉ የሚችሉ ሙግቶች በነቢብ ብቻም ሳይሆን በገቢር ተስተናግደውባታል። ልዩ ልዩ አቋም ያላቸው፤ በተለያዩ የአደረጃጀት መንገዶች የተዋቀሩ በርካታ ፖለቲካዊ ቡድኖች ወደ አገር ቤት በአካልም በኃሳብም ሲመለሱ ይዘዋቸው የሚመጡ ተፋላሚ ምልከታዎችን ማስታረቅ ቀጣዩ ፈተና የሚሆን ይመስላል። ቀጣዩ ምርጫ በተያዘለት የ2012 ዓ.ም የሚከናወነ ከሆነ ገዥውም ሆነ ተቃዋሚዎቹ ፓርቲዎች ከመጪው ዓመት ቢያንስ የተወሰነውን ክፍል በዘመቻ እንደሚያሳልፉት መገመት ይቻላል። ዘመቻዎቹ እነዚህን ቅራኔዎች ይብሱኑ አራግበዋቸው ውጥንቅጥ እንዳይፈጠር የሚሰጉ አካላት አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና አስተዳደራቸው ይህንን ስጋት መቅረፍ ይችሉ ይሆን? የአገሪቱ ተቋማት እና ፖለቲካዊ ባህል የፍላጎቶችን ግጭት የማስተናገድ አቅም አዳብረዋል? ሌሎች የጊዜን መልስ የሚሽቱ ጥያቄዎች ናቸው።
ጠቅላይ Yኒስ) ር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ስልጣናቸውን በገዛ ፈቃዳቸው ለቅቀውበታል ፣ ሦስት ዓመት ባለሞላ ጊዜ ለሁለተኛ ጊዜ አስቸኳይ ጊዜ ታውጆበታል ፣ የቆይታ ጊዜውን ሳያጠናቅቅ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተነስቶበታል ። ሕዝቦች በኢትዮጵያ አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአዴግ) ፊታውራሪነት ከቀደሟቸው ሁለት መሪዎች በአቀራረብም በአቋምም እንደሚለዩ የተነገ0mXው ጠቅላይ ሚኒስትር አራት ኪሎ ቤተ መንግሥት ገብተው ተሰይመውበታል ። በተለያዩ የስልጣኖች መንበሮች በርካታ ዓመታትን ተቀምጠው የቆዩ ጎምቱ ሹማምንቶች ተሰናብተውበታል ፤ በሺህዎች የሚቆጠሩ እና ከፖለቲካ ወይንም ተሳትፎ አቋማቸው ጋር በተያያዘ እንደታሰሩ የተነገረላቸው ግለሰቦች የወህኒ አጥሮችን ለቀው ወዳጅ ዘመዶቻቸውን ተቀላቅለውበታል ፤ ጥቂት በማይባሉ ማረሚያ ቤቶች ሲፈፀሙ የከረሙ የሰብዐዊ መብት ጥሰቶች ወደ ህዝብ ዓይኖች እና ጆሮዎች ደርሰውበታል ። • የዓመቱ የቢቢሲ አማርኛ ተነባቢ ዘገባዎች • የ2010 የጥበብ ክራሞት ኢህአዴግ በውስጡ እና ያቀፋቸው አራት ፓርቲዎች ላዕላይ አመራሮች የሚያልቁ በማይመስሉ ተከታታይ ጉባዔዎች ተጠምደውበት ባጅተዋል ፤ ክልሎች (ትግራይ ፣ የደቡብ ብሄሮች ፣ ብሄረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል ፣ ሶማሌ) እና የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር መራኄ መንግሥታቶቻቸውን ቀይረውበታል ፤ የገዥው ፓርቲ የውስጥ ሽኩቻ ማስተባበል የማይቻልበት ደረጃ ደርሶበታል ፤ የክልል ፕሬዚዳንት ከስልጣናቸው ወርደው ተወንጅለውበታል ። አራቱ ፓርቲዎች ሕዝባዊ ምስላቸውን ለመቀየር ተውተርትረውበታል ፤ ገሚሶቹ ሹማምንትን ከመለዋወጥም በዘለለ ስምና አርማቸውን በአዲስ ጸሐፍት በቅርብ ዓመታት ከለመዱት መሳደድ እና መታፈን መላቀቅ ይሰማቸው እንደያዘ ብስራት ተናግረውበታል ። የተዘጉ ድረ ገፆች ተከፍተውበታል ፤ ማንም ዜጋ እንዳይታደማቸው የተዓቅቦ መንግሥታዊ ድንጋጌ ታውጆባቸው የነበሩ የብዙኃን መገናኛዎች ነፃ ተለቅቀውበታል ፤ ውጭ የነበሩ ወደ አገር ቤት ተመልሰውበታል ፤ ጽሕፈት ከፍተውበታል ቤት ። የፖለቲካ መሪዎች የመብት ፣ ተቾች ፣ የሕዝባዊ ንቅናቄ አሿሪዎች እና አስተባባሪዎችም እንዲሁ ወደ አገር ቤት ተመልሰውበታል ፤ ደጋፊዎቻቸው ወትሮ ያስወነሉ ሰን ደቅ ዓላማዎችን ይዘው ተቀብ ለዋቸዋል ። የተቃውሞ ቡድኖች ከሽብር መዝገብ ስማቸው ላይ ተሰርዞበታል ፤ እነርሱም በፋንታቸው Jየ0ነፍጥ ትግል በቃን ብለው አውጀውበታል ፤ የሽብር ሕጉን ጨምሮ ሌሎችም አፋኝ ናቸው የተባሉ ሕግጋት ማሻሻያ ሊደርግባቸው ሽር ጉድ መጀመሩ ተግልፆበታል ። ዐብይ አህመድ ፡ ያለፉት 100 ቀናት በቁጥር የፖለቲካ ገው ገጭ መብዛት ምጣኔ ኃብቱ ላይ ጫና መፍጠሩ ተነግሮበታል ፤ ለግሉ ዘርፍ ተከርችመው የቆዩ መንግስታዊ የልማት ድርጅቶች ለሽያጭ በራቸውን ሊከፍቱ ተሰናድተውበታል ፤ በየዘርፉ በርካታ ኮሚaቴዎ2ች እና ቦርዶች ተቋቁመውበታል ። ከጎረቤት ኤርትራ ጋር ለሁለት አስርት ዓመታት ፀንቶ የቆየው ጠላትነት ተደምድሞ አዲስ ወዳጅነት ተኮትኩቶበታል ፤ ከሌሎችም የቀጠናው አገራት ጋር ትስስር ሲጠነክር ተስተውሎበታል ። የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የግንባታ ሒደት የተሰነቀረበት ቅርቃር ግልጥልጥ ያለ መስሎበታል ፤ Hየግንባ9ታው መሪ በመዲናይቱ ዋና አደባባይ መኪናቸው ውስጥ ሞተው ተገኝተውበታል ፤ ፖሊስ በምርመራየ ራሳቸውን እንደገደሉ ተገንዝቤያለሁ ቢልም በዚህ ድምዳሜ ላይ ሕዝባዊ መከፋፈል ጎልቶ ታይቷል ። አገሪቱ በተጋነነ ተፈጥሯዊ አደጋ ባትላጋም ፤ በዓመቱ ሁለት ሚሊዮን ገደማ ዜጎችን ያፈናቀሉ ብሔር ተኮር ግጭቶች በየስፍራው ተለኩሰዋል ፣ ተጋግለዋል ፤ ተፈናቃዮቹን የማስፈር እና / ወይንም ወደቀደመ gያቸD የመመለስ ፈተና የመንግሥት ጫንቃ ላይ ወድቆበታል ። ሁለቱ ትልልቅ የአገሪቱ ኃይማኖቶች የኦርቶዶክስ ክርስትና እስልምና እና በመሪዎቻቸው መካከል የነበሩ ቁርሾዎች ረግበውበታል ፤ ወደ እርቅም ተጉዘውበታል ። እንዲያም ሆኖ ማንነት ላይ ያነጣጠሩ ጥቃቶች የሰርክ ክስተት እስኪመስሉ ተደጋግመውበታል ፤ ብሔረተኛነት ይበልጥ ሥር የሰደደ መስሏል ። የፖለቲካዊ ርዕዮተ ዓለም ፉክክሮች ባንዲራን በመሳሰሉ ትዕምርቶች ላይ ከርረውበታል • ። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ አዲስ ምዕራፍ • የስፖው አንድ ዶላር እነዚህ ሁሉ ክስተቶች የማሰቢያ እልባት እንኳ በማይሰጥ ፍጥነት ተግተልትለው መከወናቸው ቆም ብሎ ተራዛሚ ፋይዳቸውን ለመረዳት ፣ አንድምታቸውን ለመገምገም እና አቅጣጫቸውን ለመተንበይ ዕድል መሆኑ የሚነፍግ አልቀረም ። ይሁንና 2010 በኢትዮጵያ ፖለቲካዊ መስክ ላይ በልዩነት ከሚ ጠቀሱ ዐበይት ዓ ^ ታH መካከል አንዱ ሆኖ ZወደDፊት መወሳቱ እንደማይቀር ምክንያታዊ የሆነ ግምት መስጠት ይቻላል ። ዓመቱ ጷጉሜ አምስት ቀን የቆይታ ጊዜውን ድምድሞ ለቀጣዩ ዱላውን ሲያቀብል ግን አብሮ የሚያስረክባቸው አንገብጋቢ ጥያቄዎች መኖራቸውም አይታበልም ። ኢህአዴግ አለ ወይ? ባለፉት ሦስት መታ ኢትዮጵያ በሕዝባዊ ተቃውሞዎች ስትናጥ እና መንግሥትም እነዚህን ተቃውሞxዎOች ለመቆጣጠር ሲውተረተር ፥ ገዥውን ፓርቲ ባዋቀሩት አራት ብሔር ተኮር የQፖለቲFካ ቡድኖች መካከል ነፋስ መግባቱ ግልፅ ይሆን ጀምሯል ። በተለ ይም ተቃውሞዎቹን ገንነው የነበሩባቸውን የኦሮሚያ እና አማራ ክልሎችን የሚወክሉት የኦሮሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦህዴድ) እና የብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን) አመራሮች ፣ አባላት እና ደጋፊዎች ተቃውሞዎቹን ያፋፍማሉ በሚል ከገዛ ጠቅላይ ፓርቲያቸው እንዲሁም ከኢህአዴግ ጥምረት መስvራ (ች ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) በይፋም ባይሆን በትችት ሲሸነቆጡ ይደመጥ ነበር ። ቆይቶም ኦህዴድ በተለይ ከገዥው ፓርቲ አባልነት ይልቅ ተቃዋሚ ፓርቲ እየመሰለ መጥቷል የሚሉ ተንታኞች አልጠፉም ነበር ። የኦህዴዱ ሊቀመንበር ዐብይ አህመድ የኢህአዴግን አውራ ስልጣን የተቆናጠጡበት ሒደት እና የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ከሆኑ በኋላም ያስጀመሯቸው የለውጥ እና የማሻሻያ እርምጃዎች በገዥው ፓርቲ ውስጥ ያሉትን ስንጥቃቶች Hሲ! ያጠቡ አልተስተዋሉም ። አሁን ያለውን Iኢ_አዴግ አሰላለፍ ለውጥ ደጋፊዎች እና ለውጡን ተቃዋሚዎች በሚል ጅምላ ክፍፍል መድቦ መናገር እየተለመደ ቢሆንም አራቱንም ፓርቲዎች የሚሻገር በአመለካከት ላይ ብቻ የተመሠረተ ምደባ ከመምሰሉ ብቻ ይልቅ ህወሓትን በአንድ ወገን ኦህዴድን ፣ ብአዴንን እንዲሁም በርካታ ላዕላይ አመራሮቹን በዚሁ ዓመት የቀየረውን የ ደቡብ ሕዝቦች ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ሕዝቦች ንቅናቄን (ደኢህዴን) በሌላ ወገን መለያነቱ የሚያይል ። ይመስላል የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ 100 የሥራ ቀናት በቁጥር ሲቀመጡ ምን ይመስላሉ? በየፓርቲዎቹ ያሉት ነባር አመራሮች መገለላቸው ፤ ኢህአዴግ አህመድ በዐብይ መሪነት ከያዛቸው አዳዲስ የአመለካከት መስመሮች ጋር ተዳምረው የወትሮ መልኩ በአያሌው በመቀየሩ የወትሮ ተዋሚዎ ሙገሳ ሲዘንብለት ትችት የሚሰነዘርበት በአብዛኛው ከቀድሞ አሞጋሾቹ ሆኗል ። የአራቱ! ርቲዎJ ግንኙነት ቀጣይ መልኮችን ጊዜ የሚገልጣቸው ቢሆንም ባለፈው መ3ን & ፈቅ የታየው ኢህአዴግ በቀደሙት ሃያ ሰባት ዓመታት ከነበረው ኢህአዴግ ስሙ እና አርማው ሲቀሩ በብዙ መስፈሪያዎች የተለየ ቀለም እንዳለው መከራከር ይቻላል ። ፓርቲው በአንድ ወቅት ሊያደርገው ይችላል ሲባል እንደነበረው ከግንባርነት ወደ ውህደት ይሸጋገራል? ከአባል ፓርቲዎቹ መካከል የሚቀነሱ ይኖራሉ? የሚጨምራቸው ሌሎችስ? በጠቅላይ ሚኒስትሩ እና በአስተዳደራቸው ቃል የተገቡ የተቋማዊ እና ህጋዊ ማሻሻያዎች ተግባራዊ ከሆነ የሚሆኑ በፓርቲው ቁመና ላይ ምን ዓይነት Wuዕኖ ሊፈጥሩ ይችላሉ? ጊዜ የሚመልሳቸው ያዎች ናቸው ። ቅራኔዎች እንዴት ታረ? በአጎራባች ወረዳዎች ፣ ዞኖች እና ክል መካከል ግጭቶች እየተከሰቱ ጥቂት የማይባሉ ዜጎች ህይወት ጠፍቷል ። በአንዳንድ ግጭቶች ወቅት የታዩ አሰቃቂ ጭካ ኔዎች የችግሩን አሳሳቢነት አጉልተው አሳይተዋል ። ጠቅላይ ሚኒስትሩም ግጭት በተቀሰቀሰባቸው አካባቢዎች ተጉዘው ነዋሪ ዎችን አነጋግረዋል ፣ አመራሮችን ወቅሰዋል ፣ ይህንን ተከትሎም ስልጣናቸውን በፈቃዳቸው የለቀቁ እንዲሁም ከኃላፊነታቸው እን ዲነሱ የተደረጉ ሹማምንት አሉ ። በግጭቶቹ አለንጋ የተሸነቆጡ ብዙኃን ግን ህይወታቸው እንደተናወጠ ነው ዓመቱን ፤ የሚሰናበቱት በልዩ ልዩ መስኮች መልካም ትልሞችን እንደመተረ የሚናገረው እና በበርካቶችም የሚመሰከርለት የጠቅላይ ሚኒስትሩ አዲስ አስተዳደር ላይ ማዲያት የሚያስቀምጥ እውነታም ነው ። በዜጎች ከቦታ ወደ ቦታ የመንቀሳቀስ ነፃQት0 የሚቀፈድዱ እና ማንነት ላይ ያነጣጠሩ ጥቃቶች አዲስ ክስተት ባይሆኑም ከወትሮው በተለየ መደጋገማቸው ከጠቅላይ ሚኒስትሩ የሰላም እና የአብሮነት ጋር መልዕክቶች በAጥm የሚፃረሩ መሆናቸው ግልፅ ። ነው • ዐብይ አሕመድ ለኖቤል ሽልማት ታጭተዋል? • ጀዋር እና ዐብይ ምን ተባባሉ? በትግራይ እና በአማራ ክልሎች መካከል ቁርሾ እየከረረ ሲሄድ የተስተዋል ሲሆን ፤ ይህንንም ተግ ለማስባል በክልል መንግሥታቱም ሆነ በዜጎች መካከል የሚያመረቃ ሥራ ታይቷል ሲከናወን ማለት አይቻልም ። በሌላ በኩል መዲናዋ አዲስ አበባ ያለፉትን ሦስት ወራት በፈንጠዝያ ውቅያኖስ ተጥለቅልቃ ብታሳልፍም ፤ በዚያውም ልክ የተፎካካሪ ፖለቲካዊ አxስተ! ሳሰቦችtን ፍልሚያ ስታስተናግድ ቆይታለች ። ከስያሜዋ እስከሚውለበለቡባት ሰንደቅ ዓላማዎች ድረስ የመፃኢ ሙግቶችን አመላካች ቅድመ ጥቁምታ ሊባሉ የሚችሉ ሙግቶች በነቢብ ብቻም ሳይሆን በገቢር ተስተናግደውባታል ። ልዩ ልዩ አቋም ያላቸው ፤ በተለያዩ የአደረጃጀት መንገዶች የተዋቀሩ በካ ፖለቲካዊ ቡድኖች ወደ አገር ቤት በአካልም በኃሳብም ሲመለሱ ይዘዋቸው የሚመጡ ተፋላሚ ምልከታዎችን ማስታረቅ ቀጣዩ ፈተና የሚሆን ይመስላል ። ቀጣዩ ምርጫ በተያዘለት የ2012 ዓ. ም የሚከናወነ ከሆነ ገዥውም ሆነ ተቃዋሚዎቹ ፓርቲዎች ከመጪው ዓመት ቢያንስ የተወሰነውን ክፍል በዘ መቻ እንደሚያሳልፉት መገመት ይቻላል ። ዘመቻዎቹ እነ ዚህን ቅራኔዎች ይብሱኑ አራግበዋቸው ውጥንቅጥ እንዳይፈጠር የሚሰጉ አካላት አሉ ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና አስተዳደራቸው ይF1ን ስጋት መቅረፍ ይችሉ ይሆን? የአገሪቱ ተቋማት እና ፖለቲካዊ ባህል የፍላጎቶችን ግጭት የማስተናገድ አቅም አዳብረዋል? ሌሎች የጊዜን መልስ የሚሽቱ ጥያቄዎች ናቸው ።
63
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ስልጣናቸውን በገዛ ፈቃዳቸው ለቅቀውበታል፣ ሦስት ዓመት ባለሞላ ጊዜ ለሁለተኛ ጊዜ አስቸኳይ ጊዜ ታውጆበታል፣ የቆይታ ጊዜውን ሳያጠናቅቅ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተነስቶበታል። በኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአዴግ) ፊታውራሪነት ከቀደሟቸው ሁለት መሪዎች በአቀራረብም በአቋምም እንደሚለዩ የተነገረላቸው ጠቅላይ ሚኒስትር አራት ኪሎ ቤተ መንግሥት ገብተው ተሰይመውበታል። በተለያዩ የስልጣኖች መንበሮች በርካታ ዓመታትን ተቀምጠው የቆዩ ጎምቱ ሹማምንቶች ተሰናብተውበታል፤ በሺህዎች የሚቆጠሩ እና ከፖለቲካ ተሳትፎ ወይንም አቋማቸው ጋር በተያያዘ እንደታሰሩ የተነገረላቸው ግለሰቦች የወህኒ አጥሮችን ለቀው ወዳጅ ዘመዶቻቸውን ተቀላቅለውበታል፤ ጥቂት በማይባሉ ማረሚያ ቤቶች ሲፈፀሙ የከረሙ የሰብዐዊ መብት ጥሰቶች ወደ ህዝብ ዓይኖች እና ጆሮዎች ደርሰውበታል። • የዓመቱ የቢቢሲ አማርኛ ተነባቢ ዘገባዎች • የ2010 የጥበብ ክራሞት ኢህአዴግ እና በውስጡ ያቀፋቸው አራት ፓርቲዎች ላዕላይ አመራሮች የሚያልቁ በማይመስሉ ተከታታይ ጉባዔዎች ተጠምደውበት ባጅተዋል፤ ክልሎች (ትግራይ፣ የደቡብ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል፣ ሶማሌ) እና የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር መራኄ መንግሥታቶቻቸውን ቀይረውበታል፤ የገዥው ፓርቲ የውስጥ ሽኩቻ ማስተባበል የማይቻልበት ደረጃ ደርሶበታል፤ የክልል ፕሬዚዳንት ከስልጣናቸው ወርደው ተወንጅለውበታል። አራቱ ፓርቲዎች ሕዝባዊ ምስላቸውን ለመቀየር ተውተርትረውበታል፤ ገሚሶቹ ሹማምንትን ከመለዋወጥም በዘለለ ስምና አርማቸውን በአዲስ ለመተካት እስከመዳዳት ደርሰዋል። ጋዜጠኞች፣ ጦማሪያን፣ አምደኞች እና ጸሐፍት በቅርብ ዓመታት ከለመዱት መሳደድ እና መታፈን መላቀቅ ይሰማቸው እንደያዘ ብስራት ተናግረውበታል። የተዘጉ ድረ ገፆች ተከፍተውበታል፤ ማንም ዜጋ እንዳይታደማቸው መንግሥታዊ የተዓቅቦ ድንጋጌ ታውጆባቸው የነበሩ የብዙኃን መገናኛዎች ነፃ ተለቅቀውበታል፤ ውጭ የነበሩ ወደ አገር ቤት ተመልሰውበታል፤ ጽሕፈት ቤት ከፍተውበታል። የፖለቲካ መሪዎች፣ የመብት ተሟጋቾች፣ የሕዝባዊ ንቅናቄ አሿሪዎች እና አስተባባሪዎችም እንዲሁ ወደ አገር ቤት ተመልሰውበታል፤ ደጋፊዎቻቸው ወትሮ የሚያስወነጅሉ ሰንደቅ ዓላማዎችን ይዘው ተቀብለዋቸዋል። የተቃውሞ ቡድኖች ከሽብር መዝገብ ላይ ስማቸው ተሰርዞበታል፤ እነርሱም በፋንታቸው የነፍጥ ትግል በቃን ብለው አውጀውበታል፤ የሽብር ሕጉን ጨምሮ ሌሎችም አፋኝ ናቸው የተባሉ ሕግጋት ማሻሻያ ሊደርግባቸው ሽር ጉድ መጀመሩ ተግልፆበታል። ዐብይ አህመድ፡ ያለፉት 100 ቀናት በቁጥር የፖለቲካ ገው ገጭ መብዛት ምጣኔ ኃብቱ ላይ ጫና መፍጠሩ ተነግሮበታል፤ ለግሉ ዘርፍ ተከርችመው የቆዩ መንግስታዊ የልማት ድርጅቶች ለሽያጭ በራቸውን ሊከፍቱ ተሰናድተውበታል፤ በየዘርፉ በርካታ ኮሚቴዎች እና ቦርዶች ተቋቁመውበታል። ከጎረቤት ኤርትራ ጋር ለሁለት አስርት ዓመታት ፀንቶ የቆየው ጠላትነት ተደምድሞ አዲስ ወዳጅነት ተኮትኩቶበታል፤ ከሌሎችም የቀጠናው አገራት ጋር ትስስር ሲጠነክር ተስተውሎበታል። የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የግንባታ ሒደት የተሰነቀረበት ቅርቃር ግልጥልጥ ያለ መስሎበታል፤ የግንባታው መሪ በመዲናይቱ ዋና አደባባይ መኪናቸው ውስጥ ሞተው ተገኝተውበታል፤ ፖሊስ በምርመራየ ራሳቸውን እንደገደሉ ተገንዝቤያለሁ ቢልም በዚህ ድምዳሜ ላይ ሕዝባዊ መከፋፈል ጎልቶ ታይቷል። አገሪቱ በተጋነነ ተፈጥሯዊ አደጋ ባትላጋም፤ በዓመቱ ሁለት ሚሊዮን ገደማ ዜጎችን ያፈናቀሉ ብሔር ተኮር ግጭቶች በየስፍራው ተለኩሰዋል፣ ተጋግለዋል፤ ተፈናቃዮቹን የማስፈር እና/ወይንም ወደቀደመ ቀያቸው የመመለስ ፈተና የመንግሥት ጫንቃ ላይ ወድቆበታል። ሁለቱ ትልልቅ የአገሪቱ ኃይማኖቶች የኦርቶዶክስ ክርስትና እና እስልምና በመሪዎቻቸው መካከል የነበሩ ቁርሾዎች ረግበውበታል፤ ወደ እርቅም ተጉዘውበታል። እንዲያም ሆኖ ማንነት ላይ ያነጣጠሩ ጥቃቶች የሰርክ ክስተት እስኪመስሉ ተደጋግመውበታል፤ ብሔረተኛነት ይበልጥ ሥር የሰደደ መስሏል። የፖለቲካዊ ርዕዮተ ዓለም ፉክክሮች ባንዲራን በመሳሰሉ ትዕምርቶች ላይ ከርረውበታል። • የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ አዲስ ምዕራፍ • የዲያስፖራው አንድ ዶላር እነዚህ ሁሉ ክስተቶች የማሰቢያ እልባት እንኳ በማይሰጥ ፍጥነት ተግተልትለው መከወናቸው ቆም ብሎ ተራዛሚ ፋይዳቸውን ለመረዳት፣ አንድምታቸውን ለመገምገም እና አቅጣጫቸውን ለመተንበይ ዕድል የሚነፍግ መሆኑ አልቀረም። ይሁንና 2010 በኢትዮጵያ ፖለቲካዊ መስክ ላይ በልዩነት ከሚጠቀሱ ዐበይት ዓመታት መካከል አንዱ ሆኖ ወደፊት መወሳቱ እንደማይቀር ምክንያታዊ የሆነ ግምት መስጠት ይቻላል። ዓመቱ ጷጉሜ አምስት ቀን የቆይታ ጊዜውን ድምድሞ ለቀጣዩ ዱላውን ሲያቀብል ግን አብሮ የሚያስረክባቸው አንገብጋቢ ጥያቄዎች መኖራቸውም አይታበልም። ኢህአዴግ አለ ወይ? ባለፉት ሦስት ዓመታት ኢትዮጵያ በሕዝባዊ ተቃውሞዎች ስትናጥ እና መንግሥትም እነዚህን ተቃውሞዎች ለመቆጣጠር ሲውተረተር፥ ገዥውን ፓርቲ ባዋቀሩት አራት ብሔር ተኮር የፖለቲካ ቡድኖች መካከል ነፋስ መግባቱ ግልፅ ይሆን ጀምሯል። በተለይም ተቃውሞዎቹን ገንነው የነበሩባቸውን የኦሮሚያ እና አማራ ክልሎችን የሚወክሉት የኦሮሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦህዴድ) እና የብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን) አመራሮች፣ አባላት እና ደጋፊዎች ተቃውሞዎቹን ያፋፍማሉ በሚል ከገዛ ጠቅላይ ፓርቲያቸው እንዲሁም ከኢህአዴግ ጥምረት መስራች ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) በይፋም ባይሆን በትችት ሲሸነቆጡ ይደመጥ ነበር። ቆይቶም በተለይ ኦህዴድ ከገዥው ፓርቲ አባልነት ይልቅ ተቃዋሚ ፓርቲ እየመሰለ መጥቷል የሚሉ ተንታኞች አልጠፉም ነበር። የኦህዴዱ ሊቀመንበር ዐብይ አህመድ የኢህአዴግን አውራ ስልጣን የተቆናጠጡበት ሒደት እና የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ከሆኑ በኋላም ያስጀመሯቸው የለውጥ እና የማሻሻያ እርምጃዎች በገዥው ፓርቲ ውስጥ ያሉትን ስንጥቃቶች ሲያጠቡ አልተስተዋሉም። አሁን ያለውን የኢህአዴግ አሰላለፍ ለውጥ ደጋፊዎች እና ለውጡን ተቃዋሚዎች በሚል ጅምላ ክፍፍል መድቦ መናገር እየተለመደ ቢሆንም አራቱንም ፓርቲዎች የሚሻገር በአመለካከት ላይ ብቻ የተመሠረተ ምደባ ብቻ ከመምሰሉ ይልቅ ህወሓትን በአንድ ወገን ኦህዴድን፣ ብአዴንን እንዲሁም በርካታ ላዕላይ አመራሮቹን በዚሁ ዓመት የቀየረውን የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ሕዝቦች ንቅናቄን (ደኢህዴን) በሌላ ወገን መለያነቱ የሚያይል ይመስላል። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ 100 የሥራ ቀናት በቁጥር ሲቀመጡ ምን ይመስላሉ? በየፓርቲዎቹ ያሉት ነባር አመራሮች መገለላቸው፤ ኢህአዴግ በዐብይ አህመድ መሪነት ከያዛቸው አዳዲስ የአመለካከት መስመሮች ጋር ተዳምረው የወትሮ መልኩ በአያሌው በመቀየሩ የወትሮ ተቃዋሚዎቹ ሙገሳ ሲዘንብለት ትችት የሚሰነዘርበት በአብዛኛው ከቀድሞ አሞጋሾቹ ሆኗል። የአራቱ ፓርቲዎች ግንኙነት ቀጣይ መልኮችን ጊዜ የሚገልጣቸው ቢሆንም ባለፈው መንፈቅ የታየው ኢህአዴግ በቀደሙት ሃያ ሰባት ዓመታት ከነበረው ኢህአዴግ ስሙ እና አርማው ሲቀሩ በብዙ መስፈሪያዎች የተለየ ቀለም እንዳለው መከራከር ይቻላል። ፓርቲው በአንድ ወቅት ሊያደርገው ይችላል ሲባል እንደነበረው ከግንባርነት ወደ ውህደት ይሸጋገራል? ከአባል ፓርቲዎቹ መካከል የሚቀነሱ ይኖራሉ? የሚጨምራቸው ሌሎችስ? በጠቅላይ ሚኒስትሩ እና በአስተዳደራቸው ቃል የተገቡ የተቋማዊ እና ህጋዊ ማሻሻያዎች ተግባራዊ የሚሆኑ ከሆነ በፓርቲው ቁመና ላይ ምን ዓይነት ተፅዕኖ ሊፈጥሩ ይችላሉ? ጊዜ የሚመልሳቸው ጥያቄዎች ናቸው። ቅራኔዎች እንዴት ይታረቁ? በአጎራባች ወረዳዎች፣ ዞኖች እና ክልሎች መካከል ግጭቶች እየተከሰቱ ጥቂት የማይባሉ ዜጎች ህይወት ጠፍቷል። በአንዳንድ ግጭቶች ወቅት የታዩ አሰቃቂ ጭካኔዎች የችግሩን አሳሳቢነት አጉልተው አሳይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩም ግጭት በተቀሰቀሰባቸው አካባቢዎች ተጉዘው ነዋሪዎችን አነጋግረዋል፣ አመራሮችን ወቅሰዋል፣ ይህንን ተከትሎም ስልጣናቸውን በፈቃዳቸው የለቀቁ እንዲሁም ከኃላፊነታቸው እንዲነሱ የተደረጉ ሹማምንት አሉ። በግጭቶቹ አለንጋ የተሸነቆጡ ብዙኃን ግን ህይወታቸው እንደተናወጠ ነው ዓመቱን የሚሰናበቱት፤ በልዩ ልዩ መስኮች መልካም ትልሞችን እንደመተረ የሚናገረው እና በበርካቶችም የሚመሰከርለት የጠቅላይ ሚኒስትሩ አዲስ አስተዳደር ላይ ማዲያት የሚያስቀምጥ እውነታም ነው። በዜጎች ከቦታ ወደ ቦታ የመንቀሳቀስ ነፃነትን የሚቀፈድዱ እና ማንነት ላይ ያነጣጠሩ ጥቃቶች አዲስ ክስተት ባይሆኑም ከወትሮው በተለየ መደጋገማቸው ከጠቅላይ ሚኒስትሩ የሰላም እና የአብሮነት መልዕክቶች ጋር በቀጥታ የሚፃረሩ መሆናቸው ግልፅ ነው። • ዐብይ አሕመድ ለኖቤል ሽልማት ታጭተዋል? • ጀዋር እና ዐብይ ምን ተባባሉ? በትግራይ እና በአማራ ክልሎች መካከል ቁርሾ እየከረረ ሲሄድ የተስተዋል ሲሆን፤ ይህንንም ተግ ለማስባል በክልል መንግሥታቱም ሆነ በዜጎች መካከል የሚያመረቃ ሥራ ሲከናወን ታይቷል ማለት አይቻልም። በሌላ በኩል መዲናዋ አዲስ አበባ ያለፉትን ሦስት ወራት በፈንጠዝያ ውቅያኖስ ተጥለቅልቃ ብታሳልፍም፤ በዚያውም ልክ የተፎካካሪ ፖለቲካዊ አስተሳሰቦችን ፍልሚያ ስታስተናግድ ቆይታለች። ከስያሜዋ እስከሚውለበለቡባት ሰንደቅ ዓላማዎች ድረስ የመፃኢ ሙግቶችን አመላካች ቅድመ ጥቁምታ ሊባሉ የሚችሉ ሙግቶች በነቢብ ብቻም ሳይሆን በገቢር ተስተናግደውባታል። ልዩ ልዩ አቋም ያላቸው፤ በተለያዩ የአደረጃጀት መንገዶች የተዋቀሩ በርካታ ፖለቲካዊ ቡድኖች ወደ አገር ቤት በአካልም በኃሳብም ሲመለሱ ይዘዋቸው የሚመጡ ተፋላሚ ምልከታዎችን ማስታረቅ ቀጣዩ ፈተና የሚሆን ይመስላል። ቀጣዩ ምርጫ በተያዘለት የ2012 ዓ.ም የሚከናወነ ከሆነ ገዥውም ሆነ ተቃዋሚዎቹ ፓርቲዎች ከመጪው ዓመት ቢያንስ የተወሰነውን ክፍል በዘመቻ እንደሚያሳልፉት መገመት ይቻላል። ዘመቻዎቹ እነዚህን ቅራኔዎች ይብሱኑ አራግበዋቸው ውጥንቅጥ እንዳይፈጠር የሚሰጉ አካላት አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና አስተዳደራቸው ይህንን ስጋት መቅረፍ ይችሉ ይሆን? የአገሪቱ ተቋማት እና ፖለቲካዊ ባህል የፍላጎቶችን ግጭት የማስተናገድ አቅም አዳብረዋል? ሌሎች የጊዜን መልስ የሚሽቱ ጥያቄዎች ናቸው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ስልጣናቸውን በገዛ ፈቃዳቸው ለቅቀውበታል፣ ሦስት ዓመት ባለሞላ ጊዜ ለሁለተኛ ጊዜ አስቸኳይ ጊዜ ታውጆበታል፣ የቆይታ ጊዜውን ሳያጠናቅቅ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ተነስቶበታል። በኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢሕአዴግ) ፊታውራሪነት ከቀደሟቸው ሁለት መሪዎች በአቀራረብም በአቋምም እንደሚለዩ የተነገረላቸው ጠቅላይ ሚኒስትር አራት ኪሎ ቤተ መንግሥት ገብተው ተሰይመውበታል። በተለያዩ የስልጣኖች መንበሮች በርካታ ዓመታትን ተቀምጠው የቆዩ ጎምቱ ሹማምንቶች ተሰናብተውበታል፤ በሺህዎች የሚቆጠሩ እና ከፖለቲካ ተሳትፎ ወይንም አቋማቸው ጋር በተያያዘ እንደታሰሩ የተነገረላቸው ግለሰቦች የወህኒ አጥሮችን ለቀው ወዳጅ ዘመዶቻቸውን ተቀላቅለውበታል፤ ጥቂት በማይባሉ ማረሚያ ቤቶች ሲፈፀሙ የከረሙ የሰብዐዊ መብት ጥሰቶች ወደ ህዝብ ዓይኖች እና ጆሮዎች ደርሰውበታል። • የዓመቱ የቢቢሲ አማርኛ ተነባቢ ዘገባዎች • የ2010 የጥበብ ክራሞት ኢህአዴግ እና በውስጡ ያቀፋቸው አራት ፓርቲዎች ላዕላይ አመራሮች የሚያልቁ በማይመስሉ ተከታታይ ጉባዔዎች ተጠምደውበት ባጅተዋል፤ ክልሎች (ትግራይ፣ የደቡብ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል፣ ሶማሌ) እና የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር መራኄ መንግሥታቶቻቸውን ቀይረውበታል፤ የገዥው ፓርቲ የውስጥ ሽኩቻ ማስተባበል የማይቻልበት ደረጃ ደርሶበታል፤ የክልል ፕሬዚዳንት ከስልጣናቸው ወርደው ተወንጅለውበታል። አራቱ ፓርቲዎች ሕዝባዊ ምስላቸውን ለመቀየር ተውተርትረውበታል፤ ገሚሶቹ ሹማምንትን ከመለዋወጥም በዘለለ ስምና አርማቸውን በአዲስ ለመተካት እስከመዳዳት ደርሰዋል። ጋዜጠኞች፣ ጦማሪያን፣ አምደኞች እና ጸሐፍት በቅርብ ዓመታት ከለመዱት መሳደድ እና መታፈን መላቀቅ ይሰማቸው እንደያዘ ብስራት ተናግረውበታል። የተዘጉ ድረ ገፆች ተከፍተውበታል፤ ማንም ዜጋ እንዳይታደማቸው መንግሥታዊ የተዓቅቦ ድንጋጌ ታውጆባቸው የነበሩ የብዙኃን መገናኛዎች ነፃ ተለቅቀውበታል፤ ውጭ የነበሩ ወደ አገር ቤት ተመልሰውበታል፤ ጽሕፈት ቤት ከፍተውበታል። የፖለቲካ መሪዎች፣ የመብት ተሟጋቾች፣ የሕዝባዊ ንቅናቄ አሿሪዎች እና አስተባባሪዎችም እንዲሁ ወደ አገር ቤት ተመልሰውበታል፤ ደጋፊዎቻቸው ወትሮ የሚያስወነጅሉ ሰንደቅ ዓላማዎችን ይዘው ተቀብለዋቸዋል። የተቃውሞ ቡድኖች ከሽብር መዝገብ ላይ ስማቸው ተሰርዞበታል፤ እነርሱም በፋንታቸው የነፍጥ ትግል በቃን ብለው አውጀውበታል፤ የሽብር ሕጉን ጨምሮ ሌሎችም አፋኝ ናቸው የተባሉ ሕግጋት ማሻሻያ ሊደርግባቸው ሽር ጉድ መጀመሩ ተግልፆበታል። ዐብይ አህመድ፡ ያለፉት 100 ቀናት በቁጥር የፖለቲካ ገው ገጭ መብዛት ምጣኔ ኃብቱ ላይ ጫና መፍጠሩ ተነግሮበታል፤ ለግሉ ዘርፍ ተከርችመው የቆዩ መንግስታዊ የልማት ድርጅቶች ለሽያጭ በራቸውን ሊከፍቱ ተሰናድተውበታል፤ በየዘርፉ በርካታ ኮሚቴዎች እና ቦርዶች ተቋቁመውበታል። ከጎረቤት ኤርትራ ጋር ለሁለት አስርት ዓመታት ፀንቶ የቆየው ጠላትነት ተደምድሞ አዲስ ወዳጅነት ተኮትኩቶበታል፤ ከሌሎችም የቀጠናው አገራት ጋር ትስስር ሲጠነክር ተስተውሎበታል። የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የግንባታ ሒደት የተሰነቀረበት ቅርቃር ግልጥልጥ ያለ መስሎበታል፤ የግንባታው መሪ በመዲናይቱ ዋና አደባባይ መኪናቸው ውስጥ ሞተው ተገኝተውበታል፤ ፖሊስ በምርመራየ ራሳቸውን እንደገደሉ ተገንዝቤያለሁ ቢልም በዚህ ድምዳሜ ላይ ሕዝባዊ መከፋፈል ጎልቶ ታይቷል። አገሪቱ በተጋነነ ተፈጥሯዊ አደጋ ባትላጋም፤ በዓመቱ ሁለት ሚሊዮን ገደማ ዜጎችን ያፈናቀሉ ብሔር ተኮር ግጭቶች በየስፍራው ተለኩሰዋል፣ ተጋግለዋል፤ ተፈናቃዮቹን የማስፈር እና/ወይንም ወደቀደመ ቀያቸው የመመለስ ፈተና የመንግሥት ጫንቃ ላይ ወድቆበታል። ሁለቱ ትልልቅ የአገሪቱ ኃይማኖቶች የኦርቶዶክስ ክርስትና እና እስልምና በመሪዎቻቸው መካከል የነበሩ ቁርሾዎች ረግበውበታል፤ ወደ እርቅም ተጉዘውበታል። እንዲያም ሆኖ ማንነት ላይ ያነጣጠሩ ጥቃቶች የሰርክ ክስተት እስኪመስሉ ተደጋግመውበታል፤ ብሔረተኛነት ይበልጥ ሥር የሰደደ መስሏል። የፖለቲካዊ ርዕዮተ ዓለም ፉክክሮች ባንዲራን በመሳሰሉ ትዕምርቶች ላይ ከርረውበታል። • የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ አዲስ ምዕራፍ • የዲያስፖራው አንድ ዶላር እነዚህ ሁሉ ክስተቶች የማሰቢያ እልባት እንኳ በማይሰጥ ፍጥነት ተግተልትለው መከወናቸው ቆም ብሎ ተራዛሚ ፋይዳቸውን ለመረዳት፣ አንድምታቸውን ለመገምገም እና አቅጣጫቸውን ለመተንበይ ዕድል የሚነፍግ መሆኑ አልቀረም። ይሁንና 2010 በኢትዮጵያ ፖለቲካዊ መስክ ላይ በልዩነት ከሚጠቀሱ ዐበይት ዓመታት መካከል አንዱ ሆኖ ወደፊት መወሳቱ እንደማይቀር ምክንያታዊ የሆነ ግምት መስጠት ይቻላል። ዓመቱ ጷጉሜ አምስት ቀን የቆይታ ጊዜውን ድምድሞ ለቀጣዩ ዱላውን ሲያቀብል ግን አብሮ የሚያስረክባቸው አንገብጋቢ ጥያቄዎች መኖራቸውም አይታበልም። ኢህአዴግ አለ ወይ? ባለፉት ሦስት ዓመታት ኢትዮጵያ በሕዝባዊ ተቃውሞዎች ስትናጥ እና መንግሥትም እነዚህን ተቃውሞዎች ለመቆጣጠር ሲውተረተር፥ ገዥውን ፓርቲ ባዋቀሩት አራት ብሔር ተኮር የፖለቲካ ቡድኖች መካከል ነፋስ መግባቱ ግልፅ ይሆን ጀምሯል። በተለይም ተቃውሞዎቹን ገንነው የነበሩባቸውን የኦሮሚያ እና አማራ ክልሎችን የሚወክሉት የኦሮሞ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ኦህዴድ) እና የብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ብአዴን) አመራሮች፣ አባላት እና ደጋፊዎች ተቃውሞዎቹን ያፋፍማሉ በሚል ከገዛ ጠቅላይ ፓርቲያቸው እንዲሁም ከኢህአዴግ ጥምረት መስራች ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) በይፋም ባይሆን በትችት ሲሸነቆጡ ይደመጥ ነበር። ቆይቶም በተለይ ኦህዴድ ከገዥው ፓርቲ አባልነት ይልቅ ተቃዋሚ ፓርቲ እየመሰለ መጥቷል የሚሉ ተንታኞች አልጠፉም ነበር። የኦህዴዱ ሊቀመንበር ዐብይ አህመድ የኢህአዴግን አውራ ስልጣን የተቆናጠጡበት ሒደት እና የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ከሆኑ በኋላም ያስጀመሯቸው የለውጥ እና የማሻሻያ እርምጃዎች በገዥው ፓርቲ ውስጥ ያሉትን ስንጥቃቶች ሲያጠቡ አልተስተዋሉም። አሁን ያለውን የኢህአዴግ አሰላለፍ ለውጥ ደጋፊዎች እና ለውጡን ተቃዋሚዎች በሚል ጅምላ ክፍፍል መድቦ መናገር እየተለመደ ቢሆንም አራቱንም ፓርቲዎች የሚሻገር በአመለካከት ላይ ብቻ የተመሠረተ ምደባ ብቻ ከመምሰሉ ይልቅ ህወሓትን በአንድ ወገን ኦህዴድን፣ ብአዴንን እንዲሁም በርካታ ላዕላይ አመራሮቹን በዚሁ ዓመት የቀየረውን የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ሕዝቦች ንቅናቄን (ደኢህዴን) በሌላ ወገን መለያነቱ የሚያይል ይመስላል። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ 100 የሥራ ቀናት በቁጥር ሲቀመጡ ምን ይመስላሉ? በየፓርቲዎቹ ያሉት ነባር አመራሮች መገለላቸው፤ ኢህአዴግ በዐብይ አህመድ መሪነት ከያዛቸው አዳዲስ የአመለካከት መስመሮች ጋር ተዳምረው የወትሮ መልኩ በአያሌው በመቀየሩ የወትሮ ተቃዋሚዎቹ ሙገሳ ሲዘንብለት ትችት የሚሰነዘርበት በአብዛኛው ከቀድሞ አሞጋሾቹ ሆኗል። የአራቱ ፓርቲዎች ግንኙነት ቀጣይ መልኮችን ጊዜ የሚገልጣቸው ቢሆንም ባለፈው መንፈቅ የታየው ኢህአዴግ በቀደሙት ሃያ ሰባት ዓመታት ከነበረው ኢህአዴግ ስሙ እና አርማው ሲቀሩ በብዙ መስፈሪያዎች የተለየ ቀለም እንዳለው መከራከር ይቻላል። ፓርቲው በአንድ ወቅት ሊያደርገው ይችላል ሲባል እንደነበረው ከግንባርነት ወደ ውህደት ይሸጋገራል? ከአባል ፓርቲዎቹ መካከል የሚቀነሱ ይኖራሉ? የሚጨምራቸው ሌሎችስ? በጠቅላይ ሚኒስትሩ እና በአስተዳደራቸው ቃል የተገቡ የተቋማዊ እና ህጋዊ ማሻሻያዎች ተግባራዊ የሚሆኑ ከሆነ በፓርቲው ቁመና ላይ ምን ዓይነት ተፅዕኖ ሊፈጥሩ ይችላሉ? ጊዜ የሚመልሳቸው ጥያቄዎች ናቸው። ቅራኔዎች እንዴት ይታረቁ? በአጎራባች ወረዳዎች፣ ዞኖች እና ክልሎች መካከል ግጭቶች እየተከሰቱ ጥቂት የማይባሉ ዜጎች ህይወት ጠፍቷል። በአንዳንድ ግጭቶች ወቅት የታዩ አሰቃቂ ጭካኔዎች የችግሩን አሳሳቢነት አጉልተው አሳይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩም ግጭት በተቀሰቀሰባቸው አካባቢዎች ተጉዘው ነዋሪዎችን አነጋግረዋል፣ አመራሮችን ወቅሰዋል፣ ይህንን ተከትሎም ስልጣናቸውን በፈቃዳቸው የለቀቁ እንዲሁም ከኃላፊነታቸው እንዲነሱ የተደረጉ ሹማምንት አሉ። በግጭቶቹ አለንጋ የተሸነቆጡ ብዙኃን ግን ህይወታቸው እንደተናወጠ ነው ዓመቱን የሚሰናበቱት፤ በልዩ ልዩ መስኮች መልካም ትልሞችን እንደመተረ የሚናገረው እና በበርካቶችም የሚመሰከርለት የጠቅላይ ሚኒስትሩ አዲስ አስተዳደር ላይ ማዲያት የሚያስቀምጥ እውነታም ነው። በዜጎች ከቦታ ወደ ቦታ የመንቀሳቀስ ነፃነትን የሚቀፈድዱ እና ማንነት ላይ ያነጣጠሩ ጥቃቶች አዲስ ክስተት ባይሆኑም ከወትሮው በተለየ መደጋገማቸው ከጠቅላይ ሚኒስትሩ የሰላም እና የአብሮነት መልዕክቶች ጋር በቀጥታ የሚፃረሩ መሆናቸው ግልፅ ነው። • ዐብይ አሕመድ ለኖቤል ሽልማት ታጭተዋል? • ጀዋር እና ዐብይ ምን ተባባሉ? በትግራይ እና በአማራ ክልሎች መካከል ቁርሾ እየከረረ ሲሄድ የተስተዋል ሲሆን፤ ይህንንም ተግ ለማስባል በክልል መንግሥታቱም ሆነ በዜጎች መካከል የሚያመረቃ ሥራ ሲከናወን ታይቷል ማለት አይቻልም። በሌላ በኩል መዲናዋ አዲስ አበባ ያለፉትን ሦስት ወራት በፈንጠዝያ ውቅያኖስ ተጥለቅልቃ ብታሳልፍም፤ በዚያውም ልክ የተፎካካሪ ፖለቲካዊ አስተሳሰቦችን ፍልሚያ ስታስተናግድ ቆይታለች። ከስያሜዋ እስከሚውለበለቡባት ሰንደቅ ዓላማዎች ድረስ የመፃኢ ሙግቶችን አመላካች ቅድመ ጥቁምታ ሊባሉ የሚችሉ ሙግቶች በነቢብ ብቻም ሳይሆን በገቢር ተስተናግደውባታል። ልዩ ልዩ አቋም ያላቸው፤ በተለያዩ የአደረጃጀት መንገዶች የተዋቀሩ በርካታ ፖለቲካዊ ቡድኖች ወደ አገር ቤት በአካልም በኃሳብም ሲመለሱ ይዘዋቸው የሚመጡ ተፋላሚ ምልከታዎችን ማስታረቅ ቀጣዩ ፈተና የሚሆን ይመስላል። ቀጣዩ ምርጫ በተያዘለት የ2012 ዓ.ም የሚከናወነ ከሆነ ገዥውም ሆነ ተቃዋሚዎቹ ፓርቲዎች ከመጪው ዓመት ቢያንስ የተወሰነውን ክፍል በዘመቻ እንደሚያሳልፉት መገመት ይቻላል። ዘመቻዎቹ እነዚህን ቅራኔዎች ይብሱኑ አራግበዋቸው ውጥንቅጥ እንዳይፈጠር የሚሰጉ አካላት አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና አስተዳደራቸው ይህንን ስጋት መቅረፍ ይችሉ ይሆን? የአገሪቱ ተቋማት እና ፖለቲካዊ ባህል የፍላጎቶችን ግጭት የማስተናገድ አቅም አዳብረዋል? ሌሎች የጊዜን መልስ የሚሽቱ ጥያቄዎች ናቸው።
64
የሎጊያ ነዋሪ የሆኑት አቶ አብዱ አሊ መሀመድ ይህ ጥቃት ከአሳይታ 80 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኝ አዋሳኝ ቀበሌ ላይ እንደተፈፀመ አረጋግጠዋል። አክለውም ጥቃት አድራሾች በተለያየ ጊዜ ገዳማይቱና እንዱፎ በሚባል አካባቢ ገብተው እንደነበር ያስረደሉ። በአካባቢው መከላከያ መኖሩን የሚያስታውሱት አቶ አብዱ ከሁለት ወር በፊት እንዱፎ ላይ የአፋር ባንዲራን አውርደው ማቃጠላቸውን እና በአካባቢው በነበረ የፀጥታ ኃይል ላይ ጥቃት መፈፀማቸውን አስታውሰዋል። • የአዲስ አበባ ባለአደራ ምክርቤት መግለጫ ምን ይላል? ከዚህ በኋላም በተለያዩ የድንበር አዋሳኝ አካባቢዎች ላይ ጥቃት እንደሚፈፀም ተናግረው፤ በአካባቢው በገዳማይቱ እስከ ሀርጌሳ የሚያገናኝ የኮንትሮባንድ መንገድ መኖሩን አንስተው ገዳማይቱ በኮንትሮባንድ ንግድ እንደ ቶጎጫሌ እጅግ በጣም ታዋቂ መሆኗን ይናገራሉ። ይህ የኮንትሮባንድ ንግድ በአደባባይ የሚካሄድ ሲሆን ውስጥ ለውስጥ የሚያገናኙ የኮንትሮባንድ መንገዶች መኖራቸው የአካባቢውን አርብቶ አደር ለጥቃት ማጋለጡን ለቢቢሲ አስረድተዋል። እነዚህ ጥቃት አድራሾች መጋቢት 16 ሰኞ እለት ጀምረው በስፍራው እንደቆዩ መስማታቸውን አስታውሰው ድንገት ግመል የሚፈልጉ ሰዎች ወደ ስፍራው ሲሄዱ ጥቃት መክፈታቸውንና አንድ ሰው መሞቱን እንዲሁም አንድ ሰው ደግሞ መቁሰሉን አረጋግጠዋል። ከዚያ በኋላ በታጣቂዎቹና በአርብቶ አደሮቹ መካከል የተኩስ ልውውጥ መቀጠሉን በነጋታው ማክሰኞም ታጣቂዎቹ ስፍራውን ለቀው መሸሻቸውን ያስረዳሉ። • ብ/ጄኔራል ከማል ገልቹ ከስልጣናቸው ተነሱ የክልሉ የፀጥታና የደህንነት ቢሮ ኃላፊው አቶ አህመድ ሱልጣን የደረሰውን ጥቃትና የጠፋውን የሰው ህይወት አረጋግጠው የተፈጠረውን ሁኔታ ሲያስረዱ፤ በዱብቲ ወረዳ ገዊሊ በሚባል ስፍራ በወቅቱ ፍየል ለመጠበቅ ከአካባቢያቸው ወጣ ብለው የነበሩ ሰዎች ላይ ጥቃት መሰንዘሩንና በኋላም የአካባቢው ማህበረሰብ ጥቃቱን ለመከላከል ተኩስ መክፈቱን ታጠቂዎቹም መኪናቸውን ይዘው መሸሻቸውን አስረድተዋል። ግጭቱ የተከሰተው በዱብቲና አሳይታ ወረዳ ወደ ውስጥ ገባ ብሎ መሆኑን የገለፁት ኃላፊው አራት የታጠቂዎቹ ተሽከርካሪዎች ማምለጣቸውን ነገር ግን አንድ የጭነት መኪና መያዙን አስረድተዋል። በአካባቢው የኮንትሮባንድ ነጋዴዎች የሚጠቀሙበት ከጅቡቲ እንደፎ፣ ገደማይቱና አዳይቱ የሚወስድ መንገድ መኖሩን ያረጋገጡት ኃላፊው በአካባቢው ይህ ጥቃት ሲደርስ መንገድና የስልክ ኔትወርክ ባለመኖሩ ዘግይተው መስማታቸውን ያስረዳሉ። በአካባቢው የጦር መሳሪያን ጨምሮ ከፍተኛ የኮንትሮባንድ ንግድ አንደሚካሄድ መረጃው እንዳላቸውም ለቢቢሲ አረጋግጠዋል። • የኒፕሲ ሐስል ግድያ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር ዋለ እነዚህ ቡድኖች የአፋር አርብቶ አደሮች ላይ ተዘጋጅተው ጥቃት ለማድረስ የመጡ ይመስላል የሚሉት አቶ አህመድ፤ ጥቃት አድራሾቹ የሚመገቡትን ሩዝና ስኳር፣ የሚጠጡትን ውሃ እንዲሁም ሲሚንቶና ቆርቆሮ ይዘው መምጣታቸውን ገልፀዋል። አክለውም ጥቃት ፈጻሚዎቹ ጥይት ይዘውባቸው የነበሩ ካርቶኖች በስፍራው መያዛቸውንም አረጋግጠዋል። "ታጣቂዎቹ ካምፕ ለመመስረት የመጡ ይመስላሉ" ያሉት የክልሉ የፀጥታና የደህንነት ቢሮ ኃላፊ፤ አሁን በቁጥጥር ስር የዋለው መኪና ሁለት ሰሌዳዎችን መጠቀሙን ያስረዳሉ። ከፊት የለጠፈው ሦስት ቁጥር ኢቲ የሀገራችን ሲሆን በጀርባ በኩል ደግሞ የሶማሌ ላንድ ሰሌዳ እንዳለው ተናግረዋል። የክልሉ ኮሙኑኬሽንም ሆነ የፀጥታ እና ደህንነት ኃላፊዎች እንደሚናገሩት ጥቃቱ በተደራጁ ቡድኖች የተፈመ መሆኑን የሚያሳዩ ሌሎች የተገኙ መረጃዎች አሉ። የአልሸባብ ባንዲራ፣ የፊት መሸፈኛ ጭምብል፣ የሶማሌ ላንድ ሰሌዳ ቁጥር እና የ ጅቡቲ መታወቂያ በማለት ያብራራሉ። • ሕዝብ ስለመሪው ምን እንደሚያስብ እንዴት እንወቅ? የደህንነትና የፀጥታ ኃላፊው አክለውም ከዚህ ጥቃት ጋር ተያይዞ በአሳይታ ከተማ ይኖር የነበረ አንድ የጅቡቲ ዜግነት ያለው ሰው በቁጥጥር ስር መዋሉንም ተናግረዋል። ይህ በድንበር አካባቢ ባሉ የአርብቶ አደሮች መካከል የሚደረግ የተለመደ ግጭት ላለመሆኑ መረጃ እንዳላቸው የተጠየቁት የክልሉ የደህንነት ኃላፊ፤ አካባቢው ከዚህ ቀደም ተመሳሳይ ጥቃቶች ማስተናገዱን አስታውሰው በፊት አርብቶ አደሮች በግጦሽና በውሃ ፍለጋ ቢጋጩም በመኪና መጥተው ስንቅ አደራጅተው እንዳልሆነ በማስታወስ "አሁኑ ግን የአልሸባብ ባንዲራ መገኘቱ፣ የሚጠቀሙት መሳሪያ እና የሚፈጽሙት ጥቃት ግጭቱ በአርብቶ አደር መካከል የሚደረግ እንዳልሆነ ያሳያል" ብለዋል። በጉዳዩ ላይ የሃገር መከላከያ ሠራዊት ባለስልጣናትን ለማነጋገር ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።
የሎጊያ ነዋሪ የሆኑት አቶ አብዱ አሊ መሀመድ ይህ ጥቃት ከአሳይታ 80 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኝ አዋሳኝ ቀበሌ ላይ እንደተፈፀመ አረጋግጠዋል ። አክለውም ጥቃት አድራሾች በተለያየ ጊዜ ገዳማይቱና በሚባል እንዱፎ አካባቢ ገብተው እንደነበር ያስረደሉ ። በአካባቢው መከላከያ መኖሩን የሚያስታውሱት አቶ አብዱ ከሁለት ወር በፊት እንዱፎ ላይ የአፋር ባንዲራን አውርደው ማቃጠ ላቸውን እና በአ ካባቢው በነበረ የፀጥታ ኃይል ላይ ጥቃት መፈፀማቸውን አስታውሰዋል ። • የአዲስ አበባ ባደራ ምክር & G መግ ምን ይላል? ከዚህ በኋላም በተለያዩ የድንበር አዋሳኝ አካባቢዎች ላይ ጥቃት እንደሚፈፀም ተናግረው ፤ በአካባቢው በገዳማይቱ እስከ Lርጌ! የሚያገናኝ የኮንትሮባንድ መንገድ መኖሩን አ2ስተr ዳይቱ በኮንትሮባንድ ንግድ እንደ ቶጎጫሌ እጅግ በጣም ታዋቂ መሆኗን ይናገራሉ ። ይህ የኮ ንትሮባንድ ንግድ በአደባባይ የሚካሄድ ሲሆን ውስጥ ለውስጥ የሚያገናኙ የኮንትሮባንድ መንገዶች መኖራቸው የአካባቢውን አርብቶ አደር ለጥቃት ማጋለጡን ለቢቢሲ አስረድተዋል ። እFhህ ጥቃት አድራሾች መጋቢት sixteen ሰኞ እለት ጀምረው OስፍራK እንደቆዩ መስiEyውን አስታውሰው ድንገት ግመል የሚፈልጉ ሰዎች ወደ ስ ፍራው ሲሄዱ ጥቃት አንድ መክፈታቸውንና ሰው መሞቱን እንዲሁም አንድ ሰው ደግሞ መቁሰሉን አረጋግጠዋል ። ከዚያ በኋላ በታጣቂዎቹና በአርብቶ አደሮቹ መካከል ልውውጥ የተኩስ መቀጠሉን በነጋታው ማክሰኞም ታጣቂዎቹ ስፍራውን ለቀው መሸሻቸውን ያስረዳሉ ። • ብ / OጄኔEራል ከማል ገልቹ ከስልጣናቸው ተነሱ የፀጥታና የክልሉ የደህንነት ቢሮ ኃላፊው አቶ አህ2መ_ድ ሱHTን የደረሰውን ጥቃትና የጠፋውን የሰው ህይወት አረጋግጠው የተፈጠረውን ሁኔታ ሲያስረዱ ፤ በዱብቲ ወረዳ ገዊሊ Qበ% ሚባል ስፍራ በወቅቱ ፍየል ለመጠበቅ ከአካባቢያቸው ወጣ ብለው የነበሩ ሰዎች ላይ ጥቃት መሰንዘሩንና በኋላም የአካባቢው ማህበ ረሰብ ጥቃቱን ለመከላከል በዱብቲና ወረዳ አሳይታ ወደ ውስጥ ገባ ብሎ መሆኑን የገለፁት ኃላፊው አራት ታጠቂዎ ተሽከርካሪዎች ማምለጣቸውን ነገር ግን አንድ የጭነት መኪና መያዙን አስረድተዋል በአWካባ ። (ቢው የኮንትሮባንድ ነጋዴዎች የሚጠቀሙበት ከጅቡቲ እVደፎ ፣ ገደማይቱና አዳይቱ የሚወስድ መንገድ ያረጋገጡት መኖሩን ኃላፊው በአካባቢው ይህ ጥቃት መንገድና ሲደርስ የስልክ ኔትወርክ ባለመኖሩ ዘግይተው መስማታቸውን ያስረዳሉ ። በአካባቢው የጦር መሳሪያን ጨምሮ ከ) ፍSተኛ የኮንትሮባንድ ንግድ አንደሚካሄድ መረ3ጃ! ው እንዳላቸውም ለቢቢሲ አረጋግጠዋል ። • የኒፕሲ ሐስል ግድያ በቁጥጥር ተጠርጣሪ ሥር ዋለ እነዚህ ቡድኖች የአፋር አደሮች አርብቶ ላይ ተዘጋጅተው ጥቃት ለ ማድረስ የመጡ ይመስላል የሚሉት አቶ ፤ አtመe ጥቃት አድራሾቹ የሚመገቡትን ሩዝና ስኳር ፣ የሚጠጡትን ውሃ እንዲሁም ሲሚንቶና ቆርቆሮ ይዘው መምጣታቸውን ገልፀዋል ። አክለውም ጥቃት ፈጻሚዎቹ ጥይት ይዘውባቸው የነበሩ ካርቶኖች በስፍራው መ4WቸLንም አረጋግጠዋል ። " ካምፕ ታጣ ቂዎቹ ለመ9መስረlት የመጡ ይመስላሉ " ያሉት የክልሉ የፀጥታና የደህንነት ቢሮ ኃላፊ ፤ አሁን ስር በቁጥጥር የዋለው መኪና ሁለት ሰሌዳዎችን ያስረዳሉ መጠቀሙን ። ከፊት የለጠፈው ሦስት ቁጥር ኢቲ የሀገራችን ሲሆን በጀርባ በኩል የሶማሌ ደግሞ ላንድ ሰሌዳ እንዳለው ተናግረዋል ። የክልሉ ኮሙኑኬሽንም ሆነ የፀጥታ እና ደህንነት ኃላፊዎች ንናገሩት ጥቃቱ ቡድኖች በደq የተፈመ መሆኑን የሚያሳዩ ሌሎች የገ መረጃዎች አሉ ። የአልሸባብ ባንዲራ ፣ የፊት መሸፈኛ ጭምብል ፣ የሶማሌ ላንድ ቁጥር ሰሌዳ እና የ ጅቡቲ መታወቂያ በማለት ያብራራሉ ። • ሕዝብ ስለመሪው ምን እንደሚያስብ እንዴት እንወቅ? የደህንነትና የፀጥታ ኃላፊው አክለ ውም ከዚህ ጥቃት ጋር ተያይዞ በአKሳsይታ ከተማ ይኖር የነበረ አንድ የጅቡቲ ዜግነት ያለው ሰው በቁጥጥር ስር መዋሉንም ተናግረዋል ። ይህ በድንበር አካባቢ ባሉ የ አርብቶ አaደሮKች መካከል የሚደረግ የተለመደ ግጭት ላለኑ መረጃ እንዳላቸው የተጠየቁት የክልሉ የደህንነት ኃላፊ ፤ አካባቢው ከዚህ ቀደም ተመሳሳይ ጥቃቶች ማስተናገዱን አስታውሰው በፊት አርብቶ አደሮች በግጦሽና በውሃ ፍለጋ ቢጋ በመ ኪና ስንቅ መጥተው አደራጅተው እንዳልሆነ በማስታወስ " አሁኑ ግን የአልሸባብ ባንዲራ መገኘቱ ፣ የሚጠቀሙት መሳሪያ እና የሚፈጽሙት ጥቃት ግጭቱ አደር በአርብቶ መካከል እንዳልሆነ የሚደረግ ያሳያል " ብለዋል ። በጉዳዩ ላይ የሃገር መከላከያ ሠራዊት ባለስልጣናትን ለማነጋገር ያደረግነው ጥረት አልተሳካም ።
65
የሎጊያ ነዋሪ የሆኑት አቶ አብዱ አሊ መሀመድ ይህ ጥቃት ከአሳይታ 80 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኝ አዋሳኝ ቀበሌ ላይ እንደተፈፀመ አረጋግጠዋል። አክለውም ጥቃት አድራሾች በተለያየ ጊዜ ገዳማይቱና እንዱፎ በሚባል አካባቢ ገብተው እንደነበር ያስረደሉ። በአካባቢው መከላከያ መኖሩን የሚያስታውሱት አቶ አብዱ ከሁለት ወር በፊት እንዱፎ ላይ የአፋር ባንዲራን አውርደው ማቃጠላቸውን እና በአካባቢው በነበረ የፀጥታ ኃይል ላይ ጥቃት መፈፀማቸውን አስታውሰዋል። • የአዲስ አበባ ባለአደራ ምክርቤት መግለጫ ምን ይላል? ከዚህ በኋላም በተለያዩ የድንበር አዋሳኝ አካባቢዎች ላይ ጥቃት እንደሚፈፀም ተናግረው፤ በአካባቢው በገዳማይቱ እስከ ሀርጌሳ የሚያገናኝ የኮንትሮባንድ መንገድ መኖሩን አንስተው ገዳማይቱ በኮንትሮባንድ ንግድ እንደ ቶጎጫሌ እጅግ በጣም ታዋቂ መሆኗን ይናገራሉ። ይህ የኮንትሮባንድ ንግድ በአደባባይ የሚካሄድ ሲሆን ውስጥ ለውስጥ የሚያገናኙ የኮንትሮባንድ መንገዶች መኖራቸው የአካባቢውን አርብቶ አደር ለጥቃት ማጋለጡን ለቢቢሲ አስረድተዋል። እነዚህ ጥቃት አድራሾች መጋቢት 16 ሰኞ እለት ጀምረው በስፍራው እንደቆዩ መስማታቸውን አስታውሰው ድንገት ግመል የሚፈልጉ ሰዎች ወደ ስፍራው ሲሄዱ ጥቃት መክፈታቸውንና አንድ ሰው መሞቱን እንዲሁም አንድ ሰው ደግሞ መቁሰሉን አረጋግጠዋል። ከዚያ በኋላ በታጣቂዎቹና በአርብቶ አደሮቹ መካከል የተኩስ ልውውጥ መቀጠሉን በነጋታው ማክሰኞም ታጣቂዎቹ ስፍራውን ለቀው መሸሻቸውን ያስረዳሉ። • ብ/ጄኔራል ከማል ገልቹ ከስልጣናቸው ተነሱ የክልሉ የፀጥታና የደህንነት ቢሮ ኃላፊው አቶ አህመድ ሱልጣን የደረሰውን ጥቃትና የጠፋውን የሰው ህይወት አረጋግጠው የተፈጠረውን ሁኔታ ሲያስረዱ፤ በዱብቲ ወረዳ ገዊሊ በሚባል ስፍራ በወቅቱ ፍየል ለመጠበቅ ከአካባቢያቸው ወጣ ብለው የነበሩ ሰዎች ላይ ጥቃት መሰንዘሩንና በኋላም የአካባቢው ማህበረሰብ ጥቃቱን ለመከላከል ተኩስ መክፈቱን ታጠቂዎቹም መኪናቸውን ይዘው መሸሻቸውን አስረድተዋል። ግጭቱ የተከሰተው በዱብቲና አሳይታ ወረዳ ወደ ውስጥ ገባ ብሎ መሆኑን የገለፁት ኃላፊው አራት የታጠቂዎቹ ተሽከርካሪዎች ማምለጣቸውን ነገር ግን አንድ የጭነት መኪና መያዙን አስረድተዋል። በአካባቢው የኮንትሮባንድ ነጋዴዎች የሚጠቀሙበት ከጅቡቲ እንደፎ፣ ገደማይቱና አዳይቱ የሚወስድ መንገድ መኖሩን ያረጋገጡት ኃላፊው በአካባቢው ይህ ጥቃት ሲደርስ መንገድና የስልክ ኔትወርክ ባለመኖሩ ዘግይተው መስማታቸውን ያስረዳሉ። በአካባቢው የጦር መሳሪያን ጨምሮ ከፍተኛ የኮንትሮባንድ ንግድ አንደሚካሄድ መረጃው እንዳላቸውም ለቢቢሲ አረጋግጠዋል። • የኒፕሲ ሐስል ግድያ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር ዋለ እነዚህ ቡድኖች የአፋር አርብቶ አደሮች ላይ ተዘጋጅተው ጥቃት ለማድረስ የመጡ ይመስላል የሚሉት አቶ አህመድ፤ ጥቃት አድራሾቹ የሚመገቡትን ሩዝና ስኳር፣ የሚጠጡትን ውሃ እንዲሁም ሲሚንቶና ቆርቆሮ ይዘው መምጣታቸውን ገልፀዋል። አክለውም ጥቃት ፈጻሚዎቹ ጥይት ይዘውባቸው የነበሩ ካርቶኖች በስፍራው መያዛቸውንም አረጋግጠዋል። "ታጣቂዎቹ ካምፕ ለመመስረት የመጡ ይመስላሉ" ያሉት የክልሉ የፀጥታና የደህንነት ቢሮ ኃላፊ፤ አሁን በቁጥጥር ስር የዋለው መኪና ሁለት ሰሌዳዎችን መጠቀሙን ያስረዳሉ። ከፊት የለጠፈው ሦስት ቁጥር ኢቲ የሀገራችን ሲሆን በጀርባ በኩል ደግሞ የሶማሌ ላንድ ሰሌዳ እንዳለው ተናግረዋል። የክልሉ ኮሙኑኬሽንም ሆነ የፀጥታ እና ደህንነት ኃላፊዎች እንደሚናገሩት ጥቃቱ በተደራጁ ቡድኖች የተፈመ መሆኑን የሚያሳዩ ሌሎች የተገኙ መረጃዎች አሉ። የአልሸባብ ባንዲራ፣ የፊት መሸፈኛ ጭምብል፣ የሶማሌ ላንድ ሰሌዳ ቁጥር እና የ ጅቡቲ መታወቂያ በማለት ያብራራሉ። • ሕዝብ ስለመሪው ምን እንደሚያስብ እንዴት እንወቅ? የደህንነትና የፀጥታ ኃላፊው አክለውም ከዚህ ጥቃት ጋር ተያይዞ በአሳይታ ከተማ ይኖር የነበረ አንድ የጅቡቲ ዜግነት ያለው ሰው በቁጥጥር ስር መዋሉንም ተናግረዋል። ይህ በድንበር አካባቢ ባሉ የአርብቶ አደሮች መካከል የሚደረግ የተለመደ ግጭት ላለመሆኑ መረጃ እንዳላቸው የተጠየቁት የክልሉ የደህንነት ኃላፊ፤ አካባቢው ከዚህ ቀደም ተመሳሳይ ጥቃቶች ማስተናገዱን አስታውሰው በፊት አርብቶ አደሮች በግጦሽና በውሃ ፍለጋ ቢጋጩም በመኪና መጥተው ስንቅ አደራጅተው እንዳልሆነ በማስታወስ "አሁኑ ግን የአልሸባብ ባንዲራ መገኘቱ፣ የሚጠቀሙት መሳሪያ እና የሚፈጽሙት ጥቃት ግጭቱ በአርብቶ አደር መካከል የሚደረግ እንዳልሆነ ያሳያል" ብለዋል። በጉዳዩ ላይ የሃገር መከላከያ ሠራዊት ባለስልጣናትን ለማነጋገር ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።
የሎጊያ ነዋሪ የሆኑት አቶ አብዱ አሊ መሀመድ ይህ ጥቃት ከአሳይታ 80 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኝ አዋሳኝ ቀበሌ ላይ እንደተፈፀመ አረጋግጠዋል። አክለውም ጥቃት አድራሾች በተለያየ ጊዜ ገዳማይቱና እንዱፎ በሚባል አካባቢ ገብተው እንደነበር ያስረደሉ። በአካባቢው መከላከያ መኖሩን የሚያስታውሱት አቶ አብዱ ከሁለት ወር በፊት እንዱፎ ላይ የአፋር ባንዲራን አውርደው ማቃጠላቸውን እና በአካባቢው በነበረ የፀጥታ ኃይል ላይ ጥቃት መፈፀማቸውን አስታውሰዋል። • የአዲስ አበባ ባለአደራ ምክርቤት መግለጫ ምን ይላል? ከዚህ በኋላም በተለያዩ የድንበር አዋሳኝ አካባቢዎች ላይ ጥቃት እንደሚፈፀም ተናግረው፤ በአካባቢው በገዳማይቱ እስከ ሀርጌሳ የሚያገናኝ የኮንትሮባንድ መንገድ መኖሩን አንስተው ገዳማይቱ በኮንትሮባንድ ንግድ እንደ ቶጎጫሌ እጅግ በጣም ታዋቂ መሆኗን ይናገራሉ። ይህ የኮንትሮባንድ ንግድ በአደባባይ የሚካሄድ ሲሆን ውስጥ ለውስጥ የሚያገናኙ የኮንትሮባንድ መንገዶች መኖራቸው የአካባቢውን አርብቶ አደር ለጥቃት ማጋለጡን ለቢቢሲ አስረድተዋል። እነዚህ ጥቃት አድራሾች መጋቢት 16 ሰኞ እለት ጀምረው በስፍራው እንደቆዩ መስማታቸውን አስታውሰው ድንገት ግመል የሚፈልጉ ሰዎች ወደ ስፍራው ሲሄዱ ጥቃት መክፈታቸውንና አንድ ሰው መሞቱን እንዲሁም አንድ ሰው ደግሞ መቁሰሉን አረጋግጠዋል። ከዚያ በኋላ በታጣቂዎቹና በአርብቶ አደሮቹ መካከል የተኩስ ልውውጥ መቀጠሉን በነጋታው ማክሰኞም ታጣቂዎቹ ስፍራውን ለቀው መሸሻቸውን ያስረዳሉ። • ብ/ጄኔራል ከማል ገልቹ ከስልጣናቸው ተነሱ የክልሉ የፀጥታና የደህንነት ቢሮ ኃላፊው አቶ አህመድ ሱልጣን የደረሰውን ጥቃትና የጠፋውን የሰው ህይወት አረጋግጠው የተፈጠረውን ሁኔታ ሲያስረዱ፤ በዱብቲ ወረዳ ገዊሊ በሚባል ስፍራ በወቅቱ ፍየል ለመጠበቅ ከአካባቢያቸው ወጣ ብለው የነበሩ ሰዎች ላይ ጥቃት መሰንዘሩንና በኋላም የአካባቢው ማህበረሰብ ጥቃቱን ለመከላከል ተኩስ መክፈቱን ታጠቂዎቹም መኪናቸውን ይዘው መሸሻቸውን አስረድተዋል። ግጭቱ የተከሰተው በዱብቲና አሳይታ ወረዳ ወደ ውስጥ ገባ ብሎ መሆኑን የገለፁት ኃላፊው አራት የታጠቂዎቹ ተሽከርካሪዎች ማምለጣቸውን ነገር ግን አንድ የጭነት መኪና መያዙን አስረድተዋል። በአካባቢው የኮንትሮባንድ ነጋዴዎች የሚጠቀሙበት ከጅቡቲ እንደፎ፣ ገደማይቱና አዳይቱ የሚወስድ መንገድ መኖሩን ያረጋገጡት ኃላፊው በአካባቢው ይህ ጥቃት ሲደርስ መንገድና የስልክ ኔትወርክ ባለመኖሩ ዘግይተው መስማታቸውን ያስረዳሉ። በአካባቢው የጦር መሳሪያን ጨምሮ ከፍተኛ የኮንትሮባንድ ንግድ አንደሚካሄድ መረጃው እንዳላቸውም ለቢቢሲ አረጋግጠዋል። • የኒፕሲ ሐስል ግድያ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር ዋለ እነዚህ ቡድኖች የአፋር አርብቶ አደሮች ላይ ተዘጋጅተው ጥቃት ለማድረስ የመጡ ይመስላል የሚሉት አቶ አህመድ፤ ጥቃት አድራሾቹ የሚመገቡትን ሩዝና ስኳር፣ የሚጠጡትን ውሃ እንዲሁም ሲሚንቶና ቆርቆሮ ይዘው መምጣታቸውን ገልፀዋል። አክለውም ጥቃት ፈጻሚዎቹ ጥይት ይዘውባቸው የነበሩ ካርቶኖች በስፍራው መያዛቸውንም አረጋግጠዋል። "ታጣቂዎቹ ካምፕ ለመመስረት የመጡ ይመስላሉ" ያሉት የክልሉ የፀጥታና የደህንነት ቢሮ ኃላፊ፤ አሁን በቁጥጥር ስር የዋለው መኪና ሁለት ሰሌዳዎችን መጠቀሙን ያስረዳሉ። ከፊት የለጠፈው ሦስት ቁጥር ኢቲ የሀገራችን ሲሆን በጀርባ በኩል ደግሞ የሶማሌ ላንድ ሰሌዳ እንዳለው ተናግረዋል። የክልሉ ኮሙኑኬሽንም ሆነ የፀጥታ እና ደህንነት ኃላፊዎች እንደሚናገሩት ጥቃቱ በተደራጁ ቡድኖች የተፈመ መሆኑን የሚያሳዩ ሌሎች የተገኙ መረጃዎች አሉ። የአልሸባብ ባንዲራ፣ የፊት መሸፈኛ ጭምብል፣ የሶማሌ ላንድ ሰሌዳ ቁጥር እና የ ጅቡቲ መታወቂያ በማለት ያብራራሉ። • ሕዝብ ስለመሪው ምን እንደሚያስብ እንዴት እንወቅ? የደህንነትና የፀጥታ ኃላፊው አክለውም ከዚህ ጥቃት ጋር ተያይዞ በአሳይታ ከተማ ይኖር የነበረ አንድ የጅቡቲ ዜግነት ያለው ሰው በቁጥጥር ስር መዋሉንም ተናግረዋል። ይህ በድንበር አካባቢ ባሉ የአርብቶ አደሮች መካከል የሚደረግ የተለመደ ግጭት ላለመሆኑ መረጃ እንዳላቸው የተጠየቁት የክልሉ የደህንነት ኃላፊ፤ አካባቢው ከዚህ ቀደም ተመሳሳይ ጥቃቶች ማስተናገዱን አስታውሰው በፊት አርብቶ አደሮች በግጦሽና በውሃ ፍለጋ ቢጋጩም በመኪና መጥተው ስንቅ አደራጅተው እንዳልሆነ በማስታወስ "አሁኑ ግን የአልሸባብ ባንዲራ መገኘቱ፣ የሚጠቀሙት መሳሪያ እና የሚፈጽሙት ጥቃት ግጭቱ በአርብቶ አደር መካከል የሚደረግ እንዳልሆነ ያሳያል" ብለዋል። በጉዳዩ ላይ የሃገር መከላከያ ሠራዊት ባለስልጣናትን ለማነጋገር ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።
66
የመጀመርያው ጥርጣሬ ሳዑዲ አፍና ወደ አገሯ ልካዋለች የሚል ነበር። አሁን እየወጡ ያሉ መረጃዎች ግን እዚያው ቆንስላው ውስጥ በምስጢር እንደተገደለ ፍንጭ የሚሰጡ ናቸው። • የማትተነፍሰው ከተማ: አዲስ አበባ • የጠፉት የኢንተርፖል ሹም ቻይና ውስጥ ተገኙ ሳዑዲያዊው ጀማል ካሹጊ ቀደም ባሉት ዘመናት የንጉሣዊው ቤተሰብን እስከማማከር የደረሰ ሰው ነበር። የኋላ ኋላ ግን የመብት ጥያቄዎችን በማንሳቱ ጥርስ ውስጥ ገባ። ነገሩ አላምር ሲለው ወደ ቱርክ ሸሸ። ላለፉት ዓመታት የሳዑዲን አፋኝ አስተዳደር ሲነቅፍ ቆይቷል። የቱርክ ባለሥልጣናት ከሳዑዲ ጋር ያላቸውን የዲፕሎማሲ ግንኙነት ላለማቆርፈድ ዝምታን መርጠው የነበረ ሲሆን ትናንት ግን ዝምታውን ሰብረውታል። ጀማል በቆንስላው ሳለ ተገድሏል ብለዋል ለቢቢሲ። ሳዑዲ ግን "ዜጋዬን እየፈለኩት ነውና አፋልጉኝ" ስትል ፌዝ የሚመስል መግለጫን አውጥታለች። አቶ ጀማል ካሹጊ ስመ ጥር ጸሐፊ ሲሆን በተለይም ለዋሺንግተን ፖስት አምደኛ በመሆን ይታወቃል። አብራው ወደ ሳኡዲ ቆንስላ ሄዳ የነበረችውን ባለቤቱ "ምናልባት ካልተመለስኩ በዚህ ስልክ ቁጥር የረሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን ረዳት ለሆነ ሰው ደውለሽ ተናገሪ" ብሏት እንደነበር ገልጻለች።
የመጀመርያው ጥርጣሬ ሳዑዲ አፍና ወደ አገሯ ልካዋለች የሚል ነበር። አሁን እየወጡ ያሉ መረጃዎች ግን እዚያው ቆንስላው ውስጥ በምስጢር እንደተገደለ ፍንጭ የሚሰጡ ናቸው። • የማትተነፍሰው ከተማ: አዲስ አበባ • የጠፉት የኢንተርፖል ሹም ቻይና ውስጥ ተገኙ ሳዑዲያዊው ጀማል ካሹጊ ቀደም ባሉት ዘመናት የንጉሣዊው ቤተሰብን እስከማማከር የደረሰ ሰው ነበር። የኋላ ኋላ ግን የመብት ጥያቄዎችን በማንሳቱ ጥርስ ውስጥ ገባ። ነገሩ አላምር ሲለው ወደ ቱርክ ሸሸ። ላለፉት ዓመታት የሳዑዲን አፋኝ አስተዳደር ሲነቅፍ ቆይቷል። የቱርክ ባለሥልጣናት ከሳዑዲ ጋር ያላቸውን የዲፕሎማሲ ግንኙነት ላለማቆርፈድ ዝምታን መርጠው የነበረ ሲሆን ትናንት ግን ዝምታውን ሰብረውታል። ጀማል በቆንስላው ሳለ ተገድሏል ብለዋል ለቢቢሲ። ሳዑዲ ግን "ዜጋዬን እየፈለኩት ነውና አፋልጉኝ" ስትል ፌዝ የሚመስል መግለጫን አውጥታለች። አቶ ጀማል ካሹጊ ስመ ጥር ጸሐፊ ሲሆን በተለይም ለዋሺንግተን ፖስት አምደኛ በመሆን ይታወቃል። አብራው ወደ ሳኡዲ ቆንስላ ሄዳ የነበረችውን ባለቤቱ "ምናልባት ካልተመለስኩ በዚህ ስልክ ቁጥር የረሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን ረዳት ለሆነ ሰው ደውለሽ ተናገሪ" ብሏት እንደነበር ገልጻለች።
67
የመጀመርያው ጥርጣሬ ሳዑዲ አፍና ወደ አገሯ ልካዋለች የሚል ነበር። አሁን እየወጡ ያሉ መረጃዎች ግን እዚያው ቆንስላው ውስጥ በምስጢር እንደተገደለ ፍንጭ የሚሰጡ ናቸው። • የማትተነፍሰው ከተማ: አዲስ አበባ • የጠፉት የኢንተርፖል ሹም ቻይና ውስጥ ተገኙ ሳዑዲያዊው ጀማል ካሹጊ ቀደም ባሉት ዘመናት የንጉሣዊው ቤተሰብን እስከማማከር የደረሰ ሰው ነበር። የኋላ ኋላ ግን የመብት ጥያቄዎችን በማንሳቱ ጥርስ ውስጥ ገባ። ነገሩ አላምር ሲለው ወደ ቱርክ ሸሸ። ላለፉት ዓመታት የሳዑዲን አፋኝ አስተዳደር ሲነቅፍ ቆይቷል። የቱርክ ባለሥልጣናት ከሳዑዲ ጋር ያላቸውን የዲፕሎማሲ ግንኙነት ላለማቆርፈድ ዝምታን መርጠው የነበረ ሲሆን ትናንት ግን ዝምታውን ሰብረውታል። ጀማል በቆንስላው ሳለ ተገድሏል ብለዋል ለቢቢሲ። ሳዑዲ ግን "ዜጋዬን እየፈለኩት ነውና አፋልጉኝ" ስትል ፌዝ የሚመስል መግለጫን አውጥታለች። አቶ ጀማል ካሹጊ ስመ ጥር ጸሐፊ ሲሆን በተለይም ለዋሺንግተን ፖስት አምደኛ በመሆን ይታወቃል። አብራው ወደ ሳኡዲ ቆንስላ ሄዳ የነበረችውን ባለቤቱ "ምናልባት ካልተመለስኩ በዚህ ስልክ ቁጥር የረሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን ረዳት ለሆነ ሰው ደውለሽ ተናገሪ" ብሏት እንደነበር ገልጻለች።
ጥርጣሬ አፍና 8መጀMመርው ሳዑዲ ወደ አገሯ ልካለች የሚል ነበር ። የወ አሁን ያሉ ግን መረጃዎች እዚያው & @ ት # ተነሰው ከተማ: አዲስ • አበባ የጠ ፉት የኢ ንተርፖል ሹም ውስጥ ቻይና ተገኙ ሳዑዲያዊው ጀማል ቀደም ካሹጊ ባሉት ዘመናት የp ጉEዊው ቤ ተሰብን eስWHማከር የደረሰ ሰው ነበር ። የኋላ ኋላ ግን የመብት ጥያቄዎችን በማን ሳቱ ጥርስ ገባ ውስጥ ነገሩ ። አላምር ሲለው ወደ ቱርክ ሸሸ ላለፉት ። ዓመታት የሳዑዲን አፋኝ hv $ ዳደር ሲAነ8ቅፍ ቆይቷል ። ባለሥልጣናት የቱርክ ከሳዑዲ ያላቸውን ጋር የ ዲፕሎማሲ ግንኙነት ላለማቆርፈድ ዝምታን መርጠው የclረ ትናንት ሲሆን ግን ዝምታውን oሰብረው ። ጀማል በቆንስላው ሳለ ተገድሏል ብለዋል ለቢቢሲ ። ሳዑዲ ግን " ዜጋዬን! እየፈት ነውና አ6ፋልxጉኝ " ስትል ፌዝ የሚመስል መግለጫን አውጥታለች ። አቶ ጀማል ካሹጊ ስመ ጥር ጸሐፊ ሲሆን በለም ለ6ዋ8ሺንJግተን ፖስት አኛ zመuን ይ ታወdቃYል ። አብራው ወደ ሳኡዲ ቆንስላ ሄዳ የነበረችውን ለቱ " ምናል ባት ካልተመለስኩ በዚህ ስልክ የ ረzP ቁጥር ጣይብ ኤርዶጋን ረዳት ለሆነ ሰው * ተናገሪ 3ለሽ " ብሏት እ ንደነበር ። ገልጻለች
68
በኤርትራ በነበርን ቆይታ ያየነውን እና የሰማነውን በሦስት ክፍሎች አሰናድተናል። ሁለተኛውን ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል። የመጀመሪያውን ክፍል ለማንበብ ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ። • አሥመራን አየናት፡ እንደነበረች ያለችው አሥመራ ማስታወሻ፡ በኤርትራ በነበረን ቆይታ የዘገባ ርዕሶቻችን እና እንቅስቃሴዎቻችን የተገደቡ ነበሩ። በጽሁፉ ውስጥ የተጠቀሱት ዓመታት እንደ ጎርጎሪሳውያኑ አቆጣጠር ነው። ብዙ ነገር ''አንድ'' የሆነባት ሃገር ኤርትራ በኤርትራ አንድ ብቻ የሆኑ ብዙ ነገሮች አሉ። አንድ አይነት ቢራ፣ አንድ አውሮፕላን፣ አንድ ሥርዓት ያለው የባንክ አገልግሎት፣ እንድ የቴሌኮም አገልግሎት አቅራቢ፣ አንድ የፖለቲካ ፓርቲ፣ አንድ የቴሌቪዝን ጣቢያ . . . "ሜሎቲ" ወይም አሥመራ ቢራ ከእአአ 1939 ጀምሮ በኤርትራ ሲጠመቅ ቆይቷል። አንድ ቢራ "ሜሎቲ" ወይም አሥመራ ቢራ ከ1939 ጀምሮ በኤርትራ ሲጠመቅ ቆይቷል። ይህ ለኤርትራ ብቸኛ የሆነው ቢራ በበርካቶች ዘንድ ትዝታ እና ተወዳጅነትን ያተረፈ ነው። የቢራ ፈላጊውን እና የአቅርቦት መጠኑ ተመጣጣኝ ስላልነበረ ከቅርብ ዓመታት በፊት አንድ ሰው ሁለት ቢራ ብቻ ገዝቶ እንዲጠጣ ነበር የሚፈቀድለት። • አሥመራ፡ የአዛውንቶች ከተማ ከሁለት በላይ ደጋግሞ መጠጣት የፈለገ፤ ቢራ የማይጠጣ ሰው ወደ መጠጥ ቤት ይዞ በመሄድ የዚያን ሰው ኮታ ይጠጣ እንደነበር ሰምተናል። አሁን ላይ በቢራ ፋብሪካው በተካሄደ ለውጥ የቢራ አቅርቦቱን በቀላሉ ማግኘት ይቻላል። ከኢትዮጵያ ጋር የሚያዋስኑ የድንበር በሮች በተከፈቱ ጊዜ የኢትዮጵያ ቢራ ምርቶች አሥመራን አጥለቅልቀዋት እንደነበረ በዚህም የአንድ ሜሎቲ ቢራ ዋጋ ከ25 ናቅፋ ከ11-15 እንደወረደ ነዋሪዎች ነግረውናል። ናቅፋ አንድ አይነት የባንክ ሥርዓት በኤርትራ የሚገኙት ባንኮች በመንግሥት ባለቤትነት የሚተዳደሩ ናቸው። በቁጥር ሦስት የሆኑት የመንግሥት ባንኮች በአድናቆት አፍ የሚያስከፍት ሕግ አላቸው። ይህም የባንኩ ደንበኞች በባንኩ ካላቸው ገንዘብ በወር ከ5 ሺህ ናቅፋ በላይ እንዲያወጡ አይፈቅድም። መኪና ለመግዛት 100 ሺህ ናቅፋ በጥሬ ገንዘብ ያስፈለገው ወጣት ይህን ያክል ገንዘብ በጥሬ ለማግኘት ወር እየጠበቀ 5000 ናቅፋ ሲያወጣ አንድ ዓመት እንደስቆጠረ ነግሮናል። • ቀነኒሳ 'ከሞት እንደመነሳት' ነው ባለው ሁኔታ ማራቶንን አሸነፈ መንግሥት ይህን መሰል ውሳኔ ማስተላለፍ ለምን እንደፈለገ የጠየቅናቸው ነዋሪዎች፤ ሁለት የተለያየ አተያዮች አሏቸው። የመጀመሪያው መንግሥት ከዚህ ውሳኔ የደረሰው የዋጋ ግሽበትን ለመቆጣጠር እና የህዝቡን የቁጠባ ባህል ለማዳበር ነው ሲሉ ሌሎች ደግሞ "መንግሥት ምንም አይነት የንግድ እንቅስቃሴ እንዲኖር ስለማይፈልግ የገንዘብ ዝውውር እንዳይኖር አድርጓል" ይላሉ። ኤቲኤም (ገንዘብ መክፈያ ማሽን) በኤርትራ የለም። አሥመራ በነበረን ቆይታ ያገኘነው ወጣት፤ ድንበር ክፍት በተደረገ ጊዜ ወደ መቀሌ አቅንቶ በነበረበት ወቅት ''ሰዎች ከማሽን ብዙ ገንዘብ ወጪ ሲያደርጉ'' ማየቱ በእጅጉ እንዳስደነቀው አጫውቶናል። ኤቲኤም በሌለባት ሃገረ ኤርትራ ሌላው ያስተዋልነው፤ በምግብ እና መጠጦች ላይ ተጨማሪ የእሴት ታክስ አለመጣሉ ነው። ሲም ካርድ በቀላሉ ማግኘት ስለማይቻል አብዛኛው ህብረተሰብ የህዝብ ስልኮችን ይጠቀማል። ቀኝ-አሥመራ ከተማ ልብስ መሸጫ ሱቅ ውስጥ አገልግሎት እየሰጠ የሚገኝ ስልክ። አንድ የቴሌኮም ኩባንያ ልክ እንደ ኢትዮጵያ ሁሉ በኤርትራ ያለው የቴሌኮም አገልግሎት አቅራቢ ድርጅት በመንግሥት ባለቤትነት የሚተዳደር ሲሆን ኤሪቴል ይባላል። በኤርትራ የቴሌኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት ደካማ ነው። ሲም ካርድ ማግኘት እጅግ አዳጋች ነው። ጎብኚዎች ሲም ካርድ ማግኘት አይችሉም። ነዋሪዎችም ቢሆኑ ሲም ካርድ ማውጣት ቢፈልጉ በየደረጃው የሚገኙ የመንግሥት መስሪያ ቤቶች ይሁንታንና ፈቃድን ሲያገኙ ነው የሲም ካርድ ባለቤት የሚሆኑት። 07 ብሎ የሚጀምረው የኤርትራ የሞባይል ስልክ ቁጥር ባለ 8 አሃዝ ብቻ ነው። ለምሳሌ የኤርትራ ሞባይል ቁጥር ይህን ሊመስል ይችላል 07 123 456። አብዛኛው ማህብረሰብ በፈቀደው ወቅት የሲም ካርድ ባለቤት መሆን ስለማይችል አብዝቶ የሚጠቀመው የመንገድ ላይ የሕዝብ ስልኮችን ነው። የተለያዩ ዋጋ ያላቸውን ካርዶች ከኤሪቴል መደብሮች ብቻ በመግዛት ወደ ሃገር ውስጥ እና ከሃገር ውጪ መደወል ይቻላል። • በኢትዮ-ኤርትራ ድንበር ንግድ ተጧጡፏል ሲም ካርድ ቢገኝም፤ የሞባይል ዳታ የለም። በስልክዎ ላይ ኢንተርኔት መጠቀም የሚችሉት የዋይፋይ አገልግሎት በሚገኙባቸው ስፍራዎች ብቻ ነው። ዋይፋይ ቢገኝም፤ የኢንተርኔት ፍጥነት እጅግ ቀሰስተኛ ነው። ማህበራዊ ሚዲያዎችን ለመቃኘት ደግሞ ቪፒኤን መጠቀም ግድ ይላል። ዓለም አቀፍ የቴሌኮሚዩኒኬሽን ሕብረት ሪፖርት እንደሚጠቁመው፤ ከኤርትራ ሕዝብ ውስጥ የኢንተርኔት ተጠቃሚው ብዛት ከ2 በመቶ በታች ነው በማለት አገልግሎቱ ምን ያህል ዝቅተኛ መሆኑን ይጠቁማል። አንድ የቴሌቪዥን ጣቢያ በመንግሥት ባለቤትነት የተያዘው ኤሪ-ቲቪ ከኤርትራ ሆኖ በብቸኝነት የሚያሰራጭ የቴሌቪዥን ጣቢያ ነው። በቅርቡ ኤርትራ በዓለማችን ቁጥር አንድ የመገናኛ ብዙሃን አፈና የሚፈጸምባት ሃገር ናት ተብለ ተፈርጃ ነበር። የጋዜጠኞችን እስር፣ ጋዜጠኞችን ለመሰለል የሚፈቅዱ ሕጎችን እንዲሁም በኢንተርኔት እና በማህበራዊ ሚዲያ አገልግሎት ላይ የሚጣለውን ገደብ ከግምት ውስጥ በማስገባት የጋዜጠኞች መብት ተሟጋቹ ሲፒጄ ኤርትራ ከሰሜን ኮሪያ በላይ ቁጥር አንድ አፈና የሚፈጸምባት ሃገር ናት ይላል። • ኤርትራ በምሽት ድንበር ማቋረጥን ከለከለች ከኤርትራ በመቀጠል ሰሜን ኮሪያ፣ ቱርኬሚስታን፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ ቻይና፣ ቬትናም፣ ኢራን፣ ኢኳቶሪያል ጊኒ፣ ቤላሩስ እና ኩባ ከ2ኛ እስከ 10ኛ ደረጃን ይዘው ተቀምጠዋል። በኤርትራ መገናኛ ብዙሃን የመንግሥት ልሳን ሆነው ነው የሚያገለግሉት የሚለው ሲፒጄ፤ ገለልተኛ የሆኑ ጋዜጠኞች ወደ ሃገራቱ ሲያቀኑም ቅርብ ክትትል ይደረግባቸዋል። አንድ የፖለቲካ ፓርቲ ሃገሪቷን የሚያስተዳድረው እና በፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የሚመራው የሕዝባዊ ግንባር ለዴሞክራሲና ፍትህ ፓርቲ (ሕግዴፍ) በሃገሪቱ የሚንቀሳቀሰው ብቸኛው የፖለቲካ ፓርቲ ነው። ሦስት አስርት ዓመታትን ሊደፍን የተቃረበው የፕሬዝዳንት ኢሳያስ አስተዳደር ዘመን በኤርትራ የሚንቀሳቀስ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ ታይቶ አታውቅም። ይህ ብቻም አይደለም ሥራ ላይ ውሎ የሚያውቅ ሕገ-መንግሥት የለም። ምርጫ ተካሂዶ አያውቅም። ወደፊትም ስልጣን ላይ የሚገኘው መንግሥት ምርጫ የማካሄድ ሃሳብ የለውም ሲሉ ተቺዎች ይናገራሉ። የኃይማኖት ነጻነት በኤርትራ ፍቃድ ያላቸው እና መንግሥት እውቅና የሰጣቸው ኃይማኖቶች አራት ብቻ ናቸው። የኦርቶዶክስ ክርስትና፣ የሱኒ እስልምና፣ የሮማ ካቶሊክ ቤተ-ክርስቲያን እና የሉተራን ወንጌላዊ ቤተ-ክርስቲያን ናቸው። • ኤርትራ ፖለቲከኞችን እና ጋዜጠኞችን እንድትለቅ ተጠየቀ ሌሎች የእምነት ተቋማት እንደ ሕገ-ወጥ ነው የሚቆጠሩት። መንግሥት የተቀሩትን የእምነት ተቋማትን የውጪ ሃገራት አጀንዳ ማስፈጸሚያ መሳሪያዎች ናቸው ሲል ይገልጻቸዋል። የአሜሪካ መንግሥት ዓለም አቀፍ የኃይማኖት ነጻነት ኮሚሽን የ2019 ሪፖርት እንደሚጠቁመው ከሆነ፤ ዛሬ ላይ በመቶዎች የሚቆጠሩ ኤርትራዊያን በእምነታቸው ምክንያት ለእስር እንደተዳረጉ ናቸው። የጆሆቫ ምስክሮች በእምነት ተከታዮች በኃይማኖታቸው ምክንያት በብሔራዊ አገልግሎት ላይ ለመሳተፍ ፍቃደኛ ባለመሆናቸው ዜግነት ይከለከላሉ፣ መታወቂያ ደብተር ማግኘት አይችሉም። የድንበር በሮች መከፈት ሁለቱን ሃገራት የሚያገናኙ አራት የድንበር በሮች ይገኛሉ። አራቱ የድንበር በሮች ዛላምበሳ - ሰርሃ፣ ራማ - ክሳድ ዒቃ፣ ሁመራ - ኦማሃጀር እና ቡሬ - ደባይ ሲማ ናቸው። በሁለቱ ሃገራት የሰላም ስምምነት ከተደረሰ በኋላ በተለያዩ ጊዜያት ክፍት ተደርገው የነበሩት አራቱ የድንበር በሮች አሁን ላይ ሁሉም ተዘግተዋል። ለድንበር በሮቹ መዘጋት በሁለቱም መንግሥታት የተሰጠ ምክንያት ባይኖርም ይፋዊ ያልሆኑ መረጃዎች የድንበር በሮቹ የተዘጉት፤ የቪዛ እና የቀረጥ ጉዳዮችን መልክ ማስያዝ በማስፈለጉ እንደሆነ ይጠቁማሉ። ዛላምበሳ - ሰርሃ፣ ራማ - ክሳድ ዒቃ እና ለሱዳን ቅርብ የሆነው ሁመራ - ኦማሃጀር በትግራይ ክልል በኩል ኢትዮጵያን ከኤርትራ ጋር የሚያገናኙ የድንበር በሮች ሲሆኑ፣ ቡሬ - ደባይ ሲማ ደግሞ በአፋር ክልል በኩል ኢትዮጵያን ከኤርትራ የሚገናኝ የደንበር በር ነው። የድንበር በሮቹ ክፍት ተደርገው በነበረበት ወቅት ከፍተኛ የሆነ የንግድ እንቅስቃሴ ድንበር እቅራቢያ ተስተውሎ ነበር። በአሥመራም የድንበር በሩ መከፈት በተለያዩ ሸቀጦች ላይ የዋጋ ለውጥ አምጥቶ እንደነበር በቆይታችን ሰምተናል። ለምሳሌ ድንበር ከመከፈቱ በፊት እስከ 10 ሺህ ናቅፋ ይሸጥ የነበረው አንድ ኩንታል ጤፍ ድንበሩ ሲከፈት ዋጋው በሚያስደንቅ ሁኔታ አሽቆልቁሎ እንደነበር ነዋሪዎች ይናገራሉ። በአሁኑ ወቅት በድንበር በሮቹ ላይ የተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ በመገደቡ የአንድ ኩንታል ጤፍ አሥመራ ውስጥ የተጋነነ ባይሆንም ጭማሪ አሳይቷል።
በኤርትራ በነበርን ቆይታ ያየነውን እና የሰማነውን በሦስት ክፍሎች አሰናድተናል። ሁለተኛውን ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል። የመጀመሪያውን ክፍል ለማንበብ ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ። • አሥመራን አየናት፡ እንደነበረች ያለችው አሥመራ ማስታወሻ፡ በኤርትራ በነበረን ቆይታ የዘገባ ርዕሶቻችን እና እንቅስቃሴዎቻችን የተገደቡ ነበሩ። በጽሁፉ ውስጥ የተጠቀሱት ዓመታት እንደ ጎርጎሪሳውያኑ አቆጣጠር ነው። ብዙ ነገር ''አንድ'' የሆነባት ሃገር ኤርትራ በኤርትራ አንድ ብቻ የሆኑ ብዙ ነገሮች አሉ። አንድ አይነት ቢራ፣ አንድ አውሮፕላን፣ አንድ ሥርዓት ያለው የባንክ አገልግሎት፣ እንድ የቴሌኮም አገልግሎት አቅራቢ፣ አንድ የፖለቲካ ፓርቲ፣ አንድ የቴሌቪዝን ጣቢያ . . . "ሜሎቲ" ወይም አሥመራ ቢራ ከእአአ 1939 ጀምሮ በኤርትራ ሲጠመቅ ቆይቷል። አንድ ቢራ "ሜሎቲ" ወይም አሥመራ ቢራ ከ1939 ጀምሮ በኤርትራ ሲጠመቅ ቆይቷል። ይህ ለኤርትራ ብቸኛ የሆነው ቢራ በበርካቶች ዘንድ ትዝታ እና ተወዳጅነትን ያተረፈ ነው። የቢራ ፈላጊውን እና የአቅርቦት መጠኑ ተመጣጣኝ ስላልነበረ ከቅርብ ዓመታት በፊት አንድ ሰው ሁለት ቢራ ብቻ ገዝቶ እንዲጠጣ ነበር የሚፈቀድለት። • አሥመራ፡ የአዛውንቶች ከተማ ከሁለት በላይ ደጋግሞ መጠጣት የፈለገ፤ ቢራ የማይጠጣ ሰው ወደ መጠጥ ቤት ይዞ በመሄድ የዚያን ሰው ኮታ ይጠጣ እንደነበር ሰምተናል። አሁን ላይ በቢራ ፋብሪካው በተካሄደ ለውጥ የቢራ አቅርቦቱን በቀላሉ ማግኘት ይቻላል። ከኢትዮጵያ ጋር የሚያዋስኑ የድንበር በሮች በተከፈቱ ጊዜ የኢትዮጵያ ቢራ ምርቶች አሥመራን አጥለቅልቀዋት እንደነበረ በዚህም የአንድ ሜሎቲ ቢራ ዋጋ ከ25 ናቅፋ ከ11-15 እንደወረደ ነዋሪዎች ነግረውናል። ናቅፋ አንድ አይነት የባንክ ሥርዓት በኤርትራ የሚገኙት ባንኮች በመንግሥት ባለቤትነት የሚተዳደሩ ናቸው። በቁጥር ሦስት የሆኑት የመንግሥት ባንኮች በአድናቆት አፍ የሚያስከፍት ሕግ አላቸው። ይህም የባንኩ ደንበኞች በባንኩ ካላቸው ገንዘብ በወር ከ5 ሺህ ናቅፋ በላይ እንዲያወጡ አይፈቅድም። መኪና ለመግዛት 100 ሺህ ናቅፋ በጥሬ ገንዘብ ያስፈለገው ወጣት ይህን ያክል ገንዘብ በጥሬ ለማግኘት ወር እየጠበቀ 5000 ናቅፋ ሲያወጣ አንድ ዓመት እንደስቆጠረ ነግሮናል። • ቀነኒሳ 'ከሞት እንደመነሳት' ነው ባለው ሁኔታ ማራቶንን አሸነፈ መንግሥት ይህን መሰል ውሳኔ ማስተላለፍ ለምን እንደፈለገ የጠየቅናቸው ነዋሪዎች፤ ሁለት የተለያየ አተያዮች አሏቸው። የመጀመሪያው መንግሥት ከዚህ ውሳኔ የደረሰው የዋጋ ግሽበትን ለመቆጣጠር እና የህዝቡን የቁጠባ ባህል ለማዳበር ነው ሲሉ ሌሎች ደግሞ "መንግሥት ምንም አይነት የንግድ እንቅስቃሴ እንዲኖር ስለማይፈልግ የገንዘብ ዝውውር እንዳይኖር አድርጓል" ይላሉ። ኤቲኤም (ገንዘብ መክፈያ ማሽን) በኤርትራ የለም። አሥመራ በነበረን ቆይታ ያገኘነው ወጣት፤ ድንበር ክፍት በተደረገ ጊዜ ወደ መቀሌ አቅንቶ በነበረበት ወቅት ''ሰዎች ከማሽን ብዙ ገንዘብ ወጪ ሲያደርጉ'' ማየቱ በእጅጉ እንዳስደነቀው አጫውቶናል። ኤቲኤም በሌለባት ሃገረ ኤርትራ ሌላው ያስተዋልነው፤ በምግብ እና መጠጦች ላይ ተጨማሪ የእሴት ታክስ አለመጣሉ ነው። ሲም ካርድ በቀላሉ ማግኘት ስለማይቻል አብዛኛው ህብረተሰብ የህዝብ ስልኮችን ይጠቀማል። ቀኝ-አሥመራ ከተማ ልብስ መሸጫ ሱቅ ውስጥ አገልግሎት እየሰጠ የሚገኝ ስልክ። አንድ የቴሌኮም ኩባንያ ልክ እንደ ኢትዮጵያ ሁሉ በኤርትራ ያለው የቴሌኮም አገልግሎት አቅራቢ ድርጅት በመንግሥት ባለቤትነት የሚተዳደር ሲሆን ኤሪቴል ይባላል። በኤርትራ የቴሌኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት ደካማ ነው። ሲም ካርድ ማግኘት እጅግ አዳጋች ነው። ጎብኚዎች ሲም ካርድ ማግኘት አይችሉም። ነዋሪዎችም ቢሆኑ ሲም ካርድ ማውጣት ቢፈልጉ በየደረጃው የሚገኙ የመንግሥት መስሪያ ቤቶች ይሁንታንና ፈቃድን ሲያገኙ ነው የሲም ካርድ ባለቤት የሚሆኑት። 07 ብሎ የሚጀምረው የኤርትራ የሞባይል ስልክ ቁጥር ባለ 8 አሃዝ ብቻ ነው። ለምሳሌ የኤርትራ ሞባይል ቁጥር ይህን ሊመስል ይችላል 07 123 456። አብዛኛው ማህብረሰብ በፈቀደው ወቅት የሲም ካርድ ባለቤት መሆን ስለማይችል አብዝቶ የሚጠቀመው የመንገድ ላይ የሕዝብ ስልኮችን ነው። የተለያዩ ዋጋ ያላቸውን ካርዶች ከኤሪቴል መደብሮች ብቻ በመግዛት ወደ ሃገር ውስጥ እና ከሃገር ውጪ መደወል ይቻላል። • በኢትዮ-ኤርትራ ድንበር ንግድ ተጧጡፏል ሲም ካርድ ቢገኝም፤ የሞባይል ዳታ የለም። በስልክዎ ላይ ኢንተርኔት መጠቀም የሚችሉት የዋይፋይ አገልግሎት በሚገኙባቸው ስፍራዎች ብቻ ነው። ዋይፋይ ቢገኝም፤ የኢንተርኔት ፍጥነት እጅግ ቀሰስተኛ ነው። ማህበራዊ ሚዲያዎችን ለመቃኘት ደግሞ ቪፒኤን መጠቀም ግድ ይላል። ዓለም አቀፍ የቴሌኮሚዩኒኬሽን ሕብረት ሪፖርት እንደሚጠቁመው፤ ከኤርትራ ሕዝብ ውስጥ የኢንተርኔት ተጠቃሚው ብዛት ከ2 በመቶ በታች ነው በማለት አገልግሎቱ ምን ያህል ዝቅተኛ መሆኑን ይጠቁማል። አንድ የቴሌቪዥን ጣቢያ በመንግሥት ባለቤትነት የተያዘው ኤሪ-ቲቪ ከኤርትራ ሆኖ በብቸኝነት የሚያሰራጭ የቴሌቪዥን ጣቢያ ነው። በቅርቡ ኤርትራ በዓለማችን ቁጥር አንድ የመገናኛ ብዙሃን አፈና የሚፈጸምባት ሃገር ናት ተብለ ተፈርጃ ነበር። የጋዜጠኞችን እስር፣ ጋዜጠኞችን ለመሰለል የሚፈቅዱ ሕጎችን እንዲሁም በኢንተርኔት እና በማህበራዊ ሚዲያ አገልግሎት ላይ የሚጣለውን ገደብ ከግምት ውስጥ በማስገባት የጋዜጠኞች መብት ተሟጋቹ ሲፒጄ ኤርትራ ከሰሜን ኮሪያ በላይ ቁጥር አንድ አፈና የሚፈጸምባት ሃገር ናት ይላል። • ኤርትራ በምሽት ድንበር ማቋረጥን ከለከለች ከኤርትራ በመቀጠል ሰሜን ኮሪያ፣ ቱርኬሚስታን፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ ቻይና፣ ቬትናም፣ ኢራን፣ ኢኳቶሪያል ጊኒ፣ ቤላሩስ እና ኩባ ከ2ኛ እስከ 10ኛ ደረጃን ይዘው ተቀምጠዋል። በኤርትራ መገናኛ ብዙሃን የመንግሥት ልሳን ሆነው ነው የሚያገለግሉት የሚለው ሲፒጄ፤ ገለልተኛ የሆኑ ጋዜጠኞች ወደ ሃገራቱ ሲያቀኑም ቅርብ ክትትል ይደረግባቸዋል። አንድ የፖለቲካ ፓርቲ ሃገሪቷን የሚያስተዳድረው እና በፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የሚመራው የሕዝባዊ ግንባር ለዴሞክራሲና ፍትህ ፓርቲ (ሕግዴፍ) በሃገሪቱ የሚንቀሳቀሰው ብቸኛው የፖለቲካ ፓርቲ ነው። ሦስት አስርት ዓመታትን ሊደፍን የተቃረበው የፕሬዝዳንት ኢሳያስ አስተዳደር ዘመን በኤርትራ የሚንቀሳቀስ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ ታይቶ አታውቅም። ይህ ብቻም አይደለም ሥራ ላይ ውሎ የሚያውቅ ሕገ-መንግሥት የለም። ምርጫ ተካሂዶ አያውቅም። ወደፊትም ስልጣን ላይ የሚገኘው መንግሥት ምርጫ የማካሄድ ሃሳብ የለውም ሲሉ ተቺዎች ይናገራሉ። የኃይማኖት ነጻነት በኤርትራ ፍቃድ ያላቸው እና መንግሥት እውቅና የሰጣቸው ኃይማኖቶች አራት ብቻ ናቸው። የኦርቶዶክስ ክርስትና፣ የሱኒ እስልምና፣ የሮማ ካቶሊክ ቤተ-ክርስቲያን እና የሉተራን ወንጌላዊ ቤተ-ክርስቲያን ናቸው። • ኤርትራ ፖለቲከኞችን እና ጋዜጠኞችን እንድትለቅ ተጠየቀ ሌሎች የእምነት ተቋማት እንደ ሕገ-ወጥ ነው የሚቆጠሩት። መንግሥት የተቀሩትን የእምነት ተቋማትን የውጪ ሃገራት አጀንዳ ማስፈጸሚያ መሳሪያዎች ናቸው ሲል ይገልጻቸዋል። የአሜሪካ መንግሥት ዓለም አቀፍ የኃይማኖት ነጻነት ኮሚሽን የ2019 ሪፖርት እንደሚጠቁመው ከሆነ፤ ዛሬ ላይ በመቶዎች የሚቆጠሩ ኤርትራዊያን በእምነታቸው ምክንያት ለእስር እንደተዳረጉ ናቸው። የጆሆቫ ምስክሮች በእምነት ተከታዮች በኃይማኖታቸው ምክንያት በብሔራዊ አገልግሎት ላይ ለመሳተፍ ፍቃደኛ ባለመሆናቸው ዜግነት ይከለከላሉ፣ መታወቂያ ደብተር ማግኘት አይችሉም። የድንበር በሮች መከፈት ሁለቱን ሃገራት የሚያገናኙ አራት የድንበር በሮች ይገኛሉ። አራቱ የድንበር በሮች ዛላምበሳ - ሰርሃ፣ ራማ - ክሳድ ዒቃ፣ ሁመራ - ኦማሃጀር እና ቡሬ - ደባይ ሲማ ናቸው። በሁለቱ ሃገራት የሰላም ስምምነት ከተደረሰ በኋላ በተለያዩ ጊዜያት ክፍት ተደርገው የነበሩት አራቱ የድንበር በሮች አሁን ላይ ሁሉም ተዘግተዋል። ለድንበር በሮቹ መዘጋት በሁለቱም መንግሥታት የተሰጠ ምክንያት ባይኖርም ይፋዊ ያልሆኑ መረጃዎች የድንበር በሮቹ የተዘጉት፤ የቪዛ እና የቀረጥ ጉዳዮችን መልክ ማስያዝ በማስፈለጉ እንደሆነ ይጠቁማሉ። ዛላምበሳ - ሰርሃ፣ ራማ - ክሳድ ዒቃ እና ለሱዳን ቅርብ የሆነው ሁመራ - ኦማሃጀር በትግራይ ክልል በኩል ኢትዮጵያን ከኤርትራ ጋር የሚያገናኙ የድንበር በሮች ሲሆኑ፣ ቡሬ - ደባይ ሲማ ደግሞ በአፋር ክልል በኩል ኢትዮጵያን ከኤርትራ የሚገናኝ የደንበር በር ነው። የድንበር በሮቹ ክፍት ተደርገው በነበረበት ወቅት ከፍተኛ የሆነ የንግድ እንቅስቃሴ ድንበር እቅራቢያ ተስተውሎ ነበር። በአሥመራም የድንበር በሩ መከፈት በተለያዩ ሸቀጦች ላይ የዋጋ ለውጥ አምጥቶ እንደነበር በቆይታችን ሰምተናል። ለምሳሌ ድንበር ከመከፈቱ በፊት እስከ 10 ሺህ ናቅፋ ይሸጥ የነበረው አንድ ኩንታል ጤፍ ድንበሩ ሲከፈት ዋጋው በሚያስደንቅ ሁኔታ አሽቆልቁሎ እንደነበር ነዋሪዎች ይናገራሉ። በአሁኑ ወቅት በድንበር በሮቹ ላይ የተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ በመገደቡ የአንድ ኩንታል ጤፍ አሥመራ ውስጥ የተጋነነ ባይሆንም ጭማሪ አሳይቷል።
69
በኤርትራ በነበርን ቆይታ ያየነውን እና የሰማነውን በሦስት ክፍሎች አሰናድተናል። ሁለተኛውን ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል። የመጀመሪያውን ክፍል ለማንበብ ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ። • አሥመራን አየናት፡ እንደነበረች ያለችው አሥመራ ማስታወሻ፡ በኤርትራ በነበረን ቆይታ የዘገባ ርዕሶቻችን እና እንቅስቃሴዎቻችን የተገደቡ ነበሩ። በጽሁፉ ውስጥ የተጠቀሱት ዓመታት እንደ ጎርጎሪሳውያኑ አቆጣጠር ነው። ብዙ ነገር ''አንድ'' የሆነባት ሃገር ኤርትራ በኤርትራ አንድ ብቻ የሆኑ ብዙ ነገሮች አሉ። አንድ አይነት ቢራ፣ አንድ አውሮፕላን፣ አንድ ሥርዓት ያለው የባንክ አገልግሎት፣ እንድ የቴሌኮም አገልግሎት አቅራቢ፣ አንድ የፖለቲካ ፓርቲ፣ አንድ የቴሌቪዝን ጣቢያ . . . "ሜሎቲ" ወይም አሥመራ ቢራ ከእአአ 1939 ጀምሮ በኤርትራ ሲጠመቅ ቆይቷል። አንድ ቢራ "ሜሎቲ" ወይም አሥመራ ቢራ ከ1939 ጀምሮ በኤርትራ ሲጠመቅ ቆይቷል። ይህ ለኤርትራ ብቸኛ የሆነው ቢራ በበርካቶች ዘንድ ትዝታ እና ተወዳጅነትን ያተረፈ ነው። የቢራ ፈላጊውን እና የአቅርቦት መጠኑ ተመጣጣኝ ስላልነበረ ከቅርብ ዓመታት በፊት አንድ ሰው ሁለት ቢራ ብቻ ገዝቶ እንዲጠጣ ነበር የሚፈቀድለት። • አሥመራ፡ የአዛውንቶች ከተማ ከሁለት በላይ ደጋግሞ መጠጣት የፈለገ፤ ቢራ የማይጠጣ ሰው ወደ መጠጥ ቤት ይዞ በመሄድ የዚያን ሰው ኮታ ይጠጣ እንደነበር ሰምተናል። አሁን ላይ በቢራ ፋብሪካው በተካሄደ ለውጥ የቢራ አቅርቦቱን በቀላሉ ማግኘት ይቻላል። ከኢትዮጵያ ጋር የሚያዋስኑ የድንበር በሮች በተከፈቱ ጊዜ የኢትዮጵያ ቢራ ምርቶች አሥመራን አጥለቅልቀዋት እንደነበረ በዚህም የአንድ ሜሎቲ ቢራ ዋጋ ከ25 ናቅፋ ከ11-15 እንደወረደ ነዋሪዎች ነግረውናል። ናቅፋ አንድ አይነት የባንክ ሥርዓት በኤርትራ የሚገኙት ባንኮች በመንግሥት ባለቤትነት የሚተዳደሩ ናቸው። በቁጥር ሦስት የሆኑት የመንግሥት ባንኮች በአድናቆት አፍ የሚያስከፍት ሕግ አላቸው። ይህም የባንኩ ደንበኞች በባንኩ ካላቸው ገንዘብ በወር ከ5 ሺህ ናቅፋ በላይ እንዲያወጡ አይፈቅድም። መኪና ለመግዛት 100 ሺህ ናቅፋ በጥሬ ገንዘብ ያስፈለገው ወጣት ይህን ያክል ገንዘብ በጥሬ ለማግኘት ወር እየጠበቀ 5000 ናቅፋ ሲያወጣ አንድ ዓመት እንደስቆጠረ ነግሮናል። • ቀነኒሳ 'ከሞት እንደመነሳት' ነው ባለው ሁኔታ ማራቶንን አሸነፈ መንግሥት ይህን መሰል ውሳኔ ማስተላለፍ ለምን እንደፈለገ የጠየቅናቸው ነዋሪዎች፤ ሁለት የተለያየ አተያዮች አሏቸው። የመጀመሪያው መንግሥት ከዚህ ውሳኔ የደረሰው የዋጋ ግሽበትን ለመቆጣጠር እና የህዝቡን የቁጠባ ባህል ለማዳበር ነው ሲሉ ሌሎች ደግሞ "መንግሥት ምንም አይነት የንግድ እንቅስቃሴ እንዲኖር ስለማይፈልግ የገንዘብ ዝውውር እንዳይኖር አድርጓል" ይላሉ። ኤቲኤም (ገንዘብ መክፈያ ማሽን) በኤርትራ የለም። አሥመራ በነበረን ቆይታ ያገኘነው ወጣት፤ ድንበር ክፍት በተደረገ ጊዜ ወደ መቀሌ አቅንቶ በነበረበት ወቅት ''ሰዎች ከማሽን ብዙ ገንዘብ ወጪ ሲያደርጉ'' ማየቱ በእጅጉ እንዳስደነቀው አጫውቶናል። ኤቲኤም በሌለባት ሃገረ ኤርትራ ሌላው ያስተዋልነው፤ በምግብ እና መጠጦች ላይ ተጨማሪ የእሴት ታክስ አለመጣሉ ነው። ሲም ካርድ በቀላሉ ማግኘት ስለማይቻል አብዛኛው ህብረተሰብ የህዝብ ስልኮችን ይጠቀማል። ቀኝ-አሥመራ ከተማ ልብስ መሸጫ ሱቅ ውስጥ አገልግሎት እየሰጠ የሚገኝ ስልክ። አንድ የቴሌኮም ኩባንያ ልክ እንደ ኢትዮጵያ ሁሉ በኤርትራ ያለው የቴሌኮም አገልግሎት አቅራቢ ድርጅት በመንግሥት ባለቤትነት የሚተዳደር ሲሆን ኤሪቴል ይባላል። በኤርትራ የቴሌኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት ደካማ ነው። ሲም ካርድ ማግኘት እጅግ አዳጋች ነው። ጎብኚዎች ሲም ካርድ ማግኘት አይችሉም። ነዋሪዎችም ቢሆኑ ሲም ካርድ ማውጣት ቢፈልጉ በየደረጃው የሚገኙ የመንግሥት መስሪያ ቤቶች ይሁንታንና ፈቃድን ሲያገኙ ነው የሲም ካርድ ባለቤት የሚሆኑት። 07 ብሎ የሚጀምረው የኤርትራ የሞባይል ስልክ ቁጥር ባለ 8 አሃዝ ብቻ ነው። ለምሳሌ የኤርትራ ሞባይል ቁጥር ይህን ሊመስል ይችላል 07 123 456። አብዛኛው ማህብረሰብ በፈቀደው ወቅት የሲም ካርድ ባለቤት መሆን ስለማይችል አብዝቶ የሚጠቀመው የመንገድ ላይ የሕዝብ ስልኮችን ነው። የተለያዩ ዋጋ ያላቸውን ካርዶች ከኤሪቴል መደብሮች ብቻ በመግዛት ወደ ሃገር ውስጥ እና ከሃገር ውጪ መደወል ይቻላል። • በኢትዮ-ኤርትራ ድንበር ንግድ ተጧጡፏል ሲም ካርድ ቢገኝም፤ የሞባይል ዳታ የለም። በስልክዎ ላይ ኢንተርኔት መጠቀም የሚችሉት የዋይፋይ አገልግሎት በሚገኙባቸው ስፍራዎች ብቻ ነው። ዋይፋይ ቢገኝም፤ የኢንተርኔት ፍጥነት እጅግ ቀሰስተኛ ነው። ማህበራዊ ሚዲያዎችን ለመቃኘት ደግሞ ቪፒኤን መጠቀም ግድ ይላል። ዓለም አቀፍ የቴሌኮሚዩኒኬሽን ሕብረት ሪፖርት እንደሚጠቁመው፤ ከኤርትራ ሕዝብ ውስጥ የኢንተርኔት ተጠቃሚው ብዛት ከ2 በመቶ በታች ነው በማለት አገልግሎቱ ምን ያህል ዝቅተኛ መሆኑን ይጠቁማል። አንድ የቴሌቪዥን ጣቢያ በመንግሥት ባለቤትነት የተያዘው ኤሪ-ቲቪ ከኤርትራ ሆኖ በብቸኝነት የሚያሰራጭ የቴሌቪዥን ጣቢያ ነው። በቅርቡ ኤርትራ በዓለማችን ቁጥር አንድ የመገናኛ ብዙሃን አፈና የሚፈጸምባት ሃገር ናት ተብለ ተፈርጃ ነበር። የጋዜጠኞችን እስር፣ ጋዜጠኞችን ለመሰለል የሚፈቅዱ ሕጎችን እንዲሁም በኢንተርኔት እና በማህበራዊ ሚዲያ አገልግሎት ላይ የሚጣለውን ገደብ ከግምት ውስጥ በማስገባት የጋዜጠኞች መብት ተሟጋቹ ሲፒጄ ኤርትራ ከሰሜን ኮሪያ በላይ ቁጥር አንድ አፈና የሚፈጸምባት ሃገር ናት ይላል። • ኤርትራ በምሽት ድንበር ማቋረጥን ከለከለች ከኤርትራ በመቀጠል ሰሜን ኮሪያ፣ ቱርኬሚስታን፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ ቻይና፣ ቬትናም፣ ኢራን፣ ኢኳቶሪያል ጊኒ፣ ቤላሩስ እና ኩባ ከ2ኛ እስከ 10ኛ ደረጃን ይዘው ተቀምጠዋል። በኤርትራ መገናኛ ብዙሃን የመንግሥት ልሳን ሆነው ነው የሚያገለግሉት የሚለው ሲፒጄ፤ ገለልተኛ የሆኑ ጋዜጠኞች ወደ ሃገራቱ ሲያቀኑም ቅርብ ክትትል ይደረግባቸዋል። አንድ የፖለቲካ ፓርቲ ሃገሪቷን የሚያስተዳድረው እና በፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የሚመራው የሕዝባዊ ግንባር ለዴሞክራሲና ፍትህ ፓርቲ (ሕግዴፍ) በሃገሪቱ የሚንቀሳቀሰው ብቸኛው የፖለቲካ ፓርቲ ነው። ሦስት አስርት ዓመታትን ሊደፍን የተቃረበው የፕሬዝዳንት ኢሳያስ አስተዳደር ዘመን በኤርትራ የሚንቀሳቀስ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ ታይቶ አታውቅም። ይህ ብቻም አይደለም ሥራ ላይ ውሎ የሚያውቅ ሕገ-መንግሥት የለም። ምርጫ ተካሂዶ አያውቅም። ወደፊትም ስልጣን ላይ የሚገኘው መንግሥት ምርጫ የማካሄድ ሃሳብ የለውም ሲሉ ተቺዎች ይናገራሉ። የኃይማኖት ነጻነት በኤርትራ ፍቃድ ያላቸው እና መንግሥት እውቅና የሰጣቸው ኃይማኖቶች አራት ብቻ ናቸው። የኦርቶዶክስ ክርስትና፣ የሱኒ እስልምና፣ የሮማ ካቶሊክ ቤተ-ክርስቲያን እና የሉተራን ወንጌላዊ ቤተ-ክርስቲያን ናቸው። • ኤርትራ ፖለቲከኞችን እና ጋዜጠኞችን እንድትለቅ ተጠየቀ ሌሎች የእምነት ተቋማት እንደ ሕገ-ወጥ ነው የሚቆጠሩት። መንግሥት የተቀሩትን የእምነት ተቋማትን የውጪ ሃገራት አጀንዳ ማስፈጸሚያ መሳሪያዎች ናቸው ሲል ይገልጻቸዋል። የአሜሪካ መንግሥት ዓለም አቀፍ የኃይማኖት ነጻነት ኮሚሽን የ2019 ሪፖርት እንደሚጠቁመው ከሆነ፤ ዛሬ ላይ በመቶዎች የሚቆጠሩ ኤርትራዊያን በእምነታቸው ምክንያት ለእስር እንደተዳረጉ ናቸው። የጆሆቫ ምስክሮች በእምነት ተከታዮች በኃይማኖታቸው ምክንያት በብሔራዊ አገልግሎት ላይ ለመሳተፍ ፍቃደኛ ባለመሆናቸው ዜግነት ይከለከላሉ፣ መታወቂያ ደብተር ማግኘት አይችሉም። የድንበር በሮች መከፈት ሁለቱን ሃገራት የሚያገናኙ አራት የድንበር በሮች ይገኛሉ። አራቱ የድንበር በሮች ዛላምበሳ - ሰርሃ፣ ራማ - ክሳድ ዒቃ፣ ሁመራ - ኦማሃጀር እና ቡሬ - ደባይ ሲማ ናቸው። በሁለቱ ሃገራት የሰላም ስምምነት ከተደረሰ በኋላ በተለያዩ ጊዜያት ክፍት ተደርገው የነበሩት አራቱ የድንበር በሮች አሁን ላይ ሁሉም ተዘግተዋል። ለድንበር በሮቹ መዘጋት በሁለቱም መንግሥታት የተሰጠ ምክንያት ባይኖርም ይፋዊ ያልሆኑ መረጃዎች የድንበር በሮቹ የተዘጉት፤ የቪዛ እና የቀረጥ ጉዳዮችን መልክ ማስያዝ በማስፈለጉ እንደሆነ ይጠቁማሉ። ዛላምበሳ - ሰርሃ፣ ራማ - ክሳድ ዒቃ እና ለሱዳን ቅርብ የሆነው ሁመራ - ኦማሃጀር በትግራይ ክልል በኩል ኢትዮጵያን ከኤርትራ ጋር የሚያገናኙ የድንበር በሮች ሲሆኑ፣ ቡሬ - ደባይ ሲማ ደግሞ በአፋር ክልል በኩል ኢትዮጵያን ከኤርትራ የሚገናኝ የደንበር በር ነው። የድንበር በሮቹ ክፍት ተደርገው በነበረበት ወቅት ከፍተኛ የሆነ የንግድ እንቅስቃሴ ድንበር እቅራቢያ ተስተውሎ ነበር። በአሥመራም የድንበር በሩ መከፈት በተለያዩ ሸቀጦች ላይ የዋጋ ለውጥ አምጥቶ እንደነበር በቆይታችን ሰምተናል። ለምሳሌ ድንበር ከመከፈቱ በፊት እስከ 10 ሺህ ናቅፋ ይሸጥ የነበረው አንድ ኩንታል ጤፍ ድንበሩ ሲከፈት ዋጋው በሚያስደንቅ ሁኔታ አሽቆልቁሎ እንደነበር ነዋሪዎች ይናገራሉ። በአሁኑ ወቅት በድንበር በሮቹ ላይ የተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ በመገደቡ የአንድ ኩንታል ጤፍ አሥመራ ውስጥ የተጋነነ ባይሆንም ጭማሪ አሳይቷል።
በኤርትራ በነበርን ቆይታ ያየነውን እና የሰማነውን በሦስት ክፍሎች አሰናድተናል። ሁለተኛውን ክፍል እንደሚከተለው ቀርቧል። የመጀመሪያውን ክፍል ለማንበብ ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጫኑ። • አሥመራን አየናት፡ እንደነበረች ያለችው አሥመራ ማስታወሻ፡ በኤርትራ በነበረን ቆይታ የዘገባ ርዕሶቻችን እና እንቅስቃሴዎቻችን የተገደቡ ነበሩ። በጽሁፉ ውስጥ የተጠቀሱት ዓመታት እንደ ጎርጎሪሳውያኑ አቆጣጠር ነው። ብዙ ነገር ''አንድ'' የሆነባት ሃገር ኤርትራ በኤርትራ አንድ ብቻ የሆኑ ብዙ ነገሮች አሉ። አንድ አይነት ቢራ፣ አንድ አውሮፕላን፣ አንድ ሥርዓት ያለው የባንክ አገልግሎት፣ እንድ የቴሌኮም አገልግሎት አቅራቢ፣ አንድ የፖለቲካ ፓርቲ፣ አንድ የቴሌቪዝን ጣቢያ . . . "ሜሎቲ" ወይም አሥመራ ቢራ ከእአአ 1939 ጀምሮ በኤርትራ ሲጠመቅ ቆይቷል። አንድ ቢራ "ሜሎቲ" ወይም አሥመራ ቢራ ከ1939 ጀምሮ በኤርትራ ሲጠመቅ ቆይቷል። ይህ ለኤርትራ ብቸኛ የሆነው ቢራ በበርካቶች ዘንድ ትዝታ እና ተወዳጅነትን ያተረፈ ነው። የቢራ ፈላጊውን እና የአቅርቦት መጠኑ ተመጣጣኝ ስላልነበረ ከቅርብ ዓመታት በፊት አንድ ሰው ሁለት ቢራ ብቻ ገዝቶ እንዲጠጣ ነበር የሚፈቀድለት። • አሥመራ፡ የአዛውንቶች ከተማ ከሁለት በላይ ደጋግሞ መጠጣት የፈለገ፤ ቢራ የማይጠጣ ሰው ወደ መጠጥ ቤት ይዞ በመሄድ የዚያን ሰው ኮታ ይጠጣ እንደነበር ሰምተናል። አሁን ላይ በቢራ ፋብሪካው በተካሄደ ለውጥ የቢራ አቅርቦቱን በቀላሉ ማግኘት ይቻላል። ከኢትዮጵያ ጋር የሚያዋስኑ የድንበር በሮች በተከፈቱ ጊዜ የኢትዮጵያ ቢራ ምርቶች አሥመራን አጥለቅልቀዋት እንደነበረ በዚህም የአንድ ሜሎቲ ቢራ ዋጋ ከ25 ናቅፋ ከ11-15 እንደወረደ ነዋሪዎች ነግረውናል። ናቅፋ አንድ አይነት የባንክ ሥርዓት በኤርትራ የሚገኙት ባንኮች በመንግሥት ባለቤትነት የሚተዳደሩ ናቸው። በቁጥር ሦስት የሆኑት የመንግሥት ባንኮች በአድናቆት አፍ የሚያስከፍት ሕግ አላቸው። ይህም የባንኩ ደንበኞች በባንኩ ካላቸው ገንዘብ በወር ከ5 ሺህ ናቅፋ በላይ እንዲያወጡ አይፈቅድም። መኪና ለመግዛት 100 ሺህ ናቅፋ በጥሬ ገንዘብ ያስፈለገው ወጣት ይህን ያክል ገንዘብ በጥሬ ለማግኘት ወር እየጠበቀ 5000 ናቅፋ ሲያወጣ አንድ ዓመት እንደስቆጠረ ነግሮናል። • ቀነኒሳ 'ከሞት እንደመነሳት' ነው ባለው ሁኔታ ማራቶንን አሸነፈ መንግሥት ይህን መሰል ውሳኔ ማስተላለፍ ለምን እንደፈለገ የጠየቅናቸው ነዋሪዎች፤ ሁለት የተለያየ አተያዮች አሏቸው። የመጀመሪያው መንግሥት ከዚህ ውሳኔ የደረሰው የዋጋ ግሽበትን ለመቆጣጠር እና የህዝቡን የቁጠባ ባህል ለማዳበር ነው ሲሉ ሌሎች ደግሞ "መንግሥት ምንም አይነት የንግድ እንቅስቃሴ እንዲኖር ስለማይፈልግ የገንዘብ ዝውውር እንዳይኖር አድርጓል" ይላሉ። ኤቲኤም (ገንዘብ መክፈያ ማሽን) በኤርትራ የለም። አሥመራ በነበረን ቆይታ ያገኘነው ወጣት፤ ድንበር ክፍት በተደረገ ጊዜ ወደ መቀሌ አቅንቶ በነበረበት ወቅት ''ሰዎች ከማሽን ብዙ ገንዘብ ወጪ ሲያደርጉ'' ማየቱ በእጅጉ እንዳስደነቀው አጫውቶናል። ኤቲኤም በሌለባት ሃገረ ኤርትራ ሌላው ያስተዋልነው፤ በምግብ እና መጠጦች ላይ ተጨማሪ የእሴት ታክስ አለመጣሉ ነው። ሲም ካርድ በቀላሉ ማግኘት ስለማይቻል አብዛኛው ህብረተሰብ የህዝብ ስልኮችን ይጠቀማል። ቀኝ-አሥመራ ከተማ ልብስ መሸጫ ሱቅ ውስጥ አገልግሎት እየሰጠ የሚገኝ ስልክ። አንድ የቴሌኮም ኩባንያ ልክ እንደ ኢትዮጵያ ሁሉ በኤርትራ ያለው የቴሌኮም አገልግሎት አቅራቢ ድርጅት በመንግሥት ባለቤትነት የሚተዳደር ሲሆን ኤሪቴል ይባላል። በኤርትራ የቴሌኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት ደካማ ነው። ሲም ካርድ ማግኘት እጅግ አዳጋች ነው። ጎብኚዎች ሲም ካርድ ማግኘት አይችሉም። ነዋሪዎችም ቢሆኑ ሲም ካርድ ማውጣት ቢፈልጉ በየደረጃው የሚገኙ የመንግሥት መስሪያ ቤቶች ይሁንታንና ፈቃድን ሲያገኙ ነው የሲም ካርድ ባለቤት የሚሆኑት። 07 ብሎ የሚጀምረው የኤርትራ የሞባይል ስልክ ቁጥር ባለ 8 አሃዝ ብቻ ነው። ለምሳሌ የኤርትራ ሞባይል ቁጥር ይህን ሊመስል ይችላል 07 123 456። አብዛኛው ማህብረሰብ በፈቀደው ወቅት የሲም ካርድ ባለቤት መሆን ስለማይችል አብዝቶ የሚጠቀመው የመንገድ ላይ የሕዝብ ስልኮችን ነው። የተለያዩ ዋጋ ያላቸውን ካርዶች ከኤሪቴል መደብሮች ብቻ በመግዛት ወደ ሃገር ውስጥ እና ከሃገር ውጪ መደወል ይቻላል። • በኢትዮ-ኤርትራ ድንበር ንግድ ተጧጡፏል ሲም ካርድ ቢገኝም፤ የሞባይል ዳታ የለም። በስልክዎ ላይ ኢንተርኔት መጠቀም የሚችሉት የዋይፋይ አገልግሎት በሚገኙባቸው ስፍራዎች ብቻ ነው። ዋይፋይ ቢገኝም፤ የኢንተርኔት ፍጥነት እጅግ ቀሰስተኛ ነው። ማህበራዊ ሚዲያዎችን ለመቃኘት ደግሞ ቪፒኤን መጠቀም ግድ ይላል። ዓለም አቀፍ የቴሌኮሚዩኒኬሽን ሕብረት ሪፖርት እንደሚጠቁመው፤ ከኤርትራ ሕዝብ ውስጥ የኢንተርኔት ተጠቃሚው ብዛት ከ2 በመቶ በታች ነው በማለት አገልግሎቱ ምን ያህል ዝቅተኛ መሆኑን ይጠቁማል። አንድ የቴሌቪዥን ጣቢያ በመንግሥት ባለቤትነት የተያዘው ኤሪ-ቲቪ ከኤርትራ ሆኖ በብቸኝነት የሚያሰራጭ የቴሌቪዥን ጣቢያ ነው። በቅርቡ ኤርትራ በዓለማችን ቁጥር አንድ የመገናኛ ብዙሃን አፈና የሚፈጸምባት ሃገር ናት ተብለ ተፈርጃ ነበር። የጋዜጠኞችን እስር፣ ጋዜጠኞችን ለመሰለል የሚፈቅዱ ሕጎችን እንዲሁም በኢንተርኔት እና በማህበራዊ ሚዲያ አገልግሎት ላይ የሚጣለውን ገደብ ከግምት ውስጥ በማስገባት የጋዜጠኞች መብት ተሟጋቹ ሲፒጄ ኤርትራ ከሰሜን ኮሪያ በላይ ቁጥር አንድ አፈና የሚፈጸምባት ሃገር ናት ይላል። • ኤርትራ በምሽት ድንበር ማቋረጥን ከለከለች ከኤርትራ በመቀጠል ሰሜን ኮሪያ፣ ቱርኬሚስታን፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ ቻይና፣ ቬትናም፣ ኢራን፣ ኢኳቶሪያል ጊኒ፣ ቤላሩስ እና ኩባ ከ2ኛ እስከ 10ኛ ደረጃን ይዘው ተቀምጠዋል። በኤርትራ መገናኛ ብዙሃን የመንግሥት ልሳን ሆነው ነው የሚያገለግሉት የሚለው ሲፒጄ፤ ገለልተኛ የሆኑ ጋዜጠኞች ወደ ሃገራቱ ሲያቀኑም ቅርብ ክትትል ይደረግባቸዋል። አንድ የፖለቲካ ፓርቲ ሃገሪቷን የሚያስተዳድረው እና በፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ የሚመራው የሕዝባዊ ግንባር ለዴሞክራሲና ፍትህ ፓርቲ (ሕግዴፍ) በሃገሪቱ የሚንቀሳቀሰው ብቸኛው የፖለቲካ ፓርቲ ነው። ሦስት አስርት ዓመታትን ሊደፍን የተቃረበው የፕሬዝዳንት ኢሳያስ አስተዳደር ዘመን በኤርትራ የሚንቀሳቀስ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲ ታይቶ አታውቅም። ይህ ብቻም አይደለም ሥራ ላይ ውሎ የሚያውቅ ሕገ-መንግሥት የለም። ምርጫ ተካሂዶ አያውቅም። ወደፊትም ስልጣን ላይ የሚገኘው መንግሥት ምርጫ የማካሄድ ሃሳብ የለውም ሲሉ ተቺዎች ይናገራሉ። የኃይማኖት ነጻነት በኤርትራ ፍቃድ ያላቸው እና መንግሥት እውቅና የሰጣቸው ኃይማኖቶች አራት ብቻ ናቸው። የኦርቶዶክስ ክርስትና፣ የሱኒ እስልምና፣ የሮማ ካቶሊክ ቤተ-ክርስቲያን እና የሉተራን ወንጌላዊ ቤተ-ክርስቲያን ናቸው። • ኤርትራ ፖለቲከኞችን እና ጋዜጠኞችን እንድትለቅ ተጠየቀ ሌሎች የእምነት ተቋማት እንደ ሕገ-ወጥ ነው የሚቆጠሩት። መንግሥት የተቀሩትን የእምነት ተቋማትን የውጪ ሃገራት አጀንዳ ማስፈጸሚያ መሳሪያዎች ናቸው ሲል ይገልጻቸዋል። የአሜሪካ መንግሥት ዓለም አቀፍ የኃይማኖት ነጻነት ኮሚሽን የ2019 ሪፖርት እንደሚጠቁመው ከሆነ፤ ዛሬ ላይ በመቶዎች የሚቆጠሩ ኤርትራዊያን በእምነታቸው ምክንያት ለእስር እንደተዳረጉ ናቸው። የጆሆቫ ምስክሮች በእምነት ተከታዮች በኃይማኖታቸው ምክንያት በብሔራዊ አገልግሎት ላይ ለመሳተፍ ፍቃደኛ ባለመሆናቸው ዜግነት ይከለከላሉ፣ መታወቂያ ደብተር ማግኘት አይችሉም። የድንበር በሮች መከፈት ሁለቱን ሃገራት የሚያገናኙ አራት የድንበር በሮች ይገኛሉ። አራቱ የድንበር በሮች ዛላምበሳ - ሰርሃ፣ ራማ - ክሳድ ዒቃ፣ ሁመራ - ኦማሃጀር እና ቡሬ - ደባይ ሲማ ናቸው። በሁለቱ ሃገራት የሰላም ስምምነት ከተደረሰ በኋላ በተለያዩ ጊዜያት ክፍት ተደርገው የነበሩት አራቱ የድንበር በሮች አሁን ላይ ሁሉም ተዘግተዋል። ለድንበር በሮቹ መዘጋት በሁለቱም መንግሥታት የተሰጠ ምክንያት ባይኖርም ይፋዊ ያልሆኑ መረጃዎች የድንበር በሮቹ የተዘጉት፤ የቪዛ እና የቀረጥ ጉዳዮችን መልክ ማስያዝ በማስፈለጉ እንደሆነ ይጠቁማሉ። ዛላምበሳ - ሰርሃ፣ ራማ - ክሳድ ዒቃ እና ለሱዳን ቅርብ የሆነው ሁመራ - ኦማሃጀር በትግራይ ክልል በኩል ኢትዮጵያን ከኤርትራ ጋር የሚያገናኙ የድንበር በሮች ሲሆኑ፣ ቡሬ - ደባይ ሲማ ደግሞ በአፋር ክልል በኩል ኢትዮጵያን ከኤርትራ የሚገናኝ የደንበር በር ነው። የድንበር በሮቹ ክፍት ተደርገው በነበረበት ወቅት ከፍተኛ የሆነ የንግድ እንቅስቃሴ ድንበር እቅራቢያ ተስተውሎ ነበር። በአሥመራም የድንበር በሩ መከፈት በተለያዩ ሸቀጦች ላይ የዋጋ ለውጥ አምጥቶ እንደነበር በቆይታችን ሰምተናል። ለምሳሌ ድንበር ከመከፈቱ በፊት እስከ 10 ሺህ ናቅፋ ይሸጥ የነበረው አንድ ኩንታል ጤፍ ድንበሩ ሲከፈት ዋጋው በሚያስደንቅ ሁኔታ አሽቆልቁሎ እንደነበር ነዋሪዎች ይናገራሉ። በአሁኑ ወቅት በድንበር በሮቹ ላይ የተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ በመገደቡ የአንድ ኩንታል ጤፍ አሥመራ ውስጥ የተጋነነ ባይሆንም ጭማሪ አሳይቷል።
70
• የጠቅላይ ሚኒስትሩ 200 ሚሊዮን ችግኞች • የአየር ንብረት ለውጥ፤ የት ደረስን? የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻው በአንድ ቀን 200 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል የዓለምን ክብረ ወሰን መስበር እንዲሁም በአጠቃላይ 4 ቢሊየን ችግኞችን የመትከል ዓላማ ይዞ የተነሳ ነው። በዚህ የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻ በአንድ ጀምበር ከ300 ሚሊዮን በላይ ችግኞችን በመትከል በሕንድ ተይዞ የነበረውን የዓለም ክብረ ወሰን ኢትዮጵያ መስበሯ ተዘግቧል። ለመሆኑ የተተከሉት ችግኞች እንዴት ተቆጠሩ? ይህንን ሂደት ሲከታተል የነበረው የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጅ ሚኒስቴር ሲሆን በሥሩም አንድ ቡድን ተቋቁሟል። ቡድኑ የችግኝ ተከላዎችን አቆጣጠራቸውንና ምዝገባቸውን የሚከታተል ነው። ያነጋገርናቸው የዚህ ቡድን አስተባባሪ አቶ ኢምራን አቡበከር በትክክል መተከላቸውን ለመቆጣጠር ቀድሞ የተሠራ ሶፍት ዌር መኖሩን ይናገራሉ። እርሳቸውም ይህንን ሶፍት ዌር በመስራቱ ረገድ ሚና ነበራቸው። ሶፍት ዌሩ በዛፍ መትከያ ቦታዎች ላይ የተከላውን ሂደት ለመቆጣጠር የተመደቡ ሰዎች ስልክ ላይ ብቻ የሚሠራ ሲሆን በአካል በመገኘት የቆጠሩትን ችግኝ ብዛት የሚያስተላልፉበት ሥርዓት አለው። በዚህም መሠረት በተመደቡበት ቦታ ላይ ምን ያህል ችግኞች እንደተተከሉ ቁጥሩን ሲያስገቡ ሶፍት ዌሩ በተለያዩ ቦታዎች የሚደርሱትን አሃዞች በማጠቃለል እየደመረ ውጤቱን ይሰጣል። በመጨረሻ ላይም በአጠቃላይ በመላዋ ሃገሪቱ የተተከሉትን ችግኞች ቁጥር ምን ያህል እንደሆነ ያሳውቃል- ሶፍት ዌሩ። ከዚህም ባሻገር ሌሎች የመቆጣጠሪያ መንገዶችን እንደተጠቀሙና ከ300 ሚሊዮን በላይ ችግኞች መተከላቸውን አቶ ኢክራም ገልፀውልናል። • ምድር በአስፈሪ ሁኔታ እየሞቀች ነው ከዚህ ቀደምም የተለያዩ የችግኝ መትከል ዘመቻዎች መከናወናቸው ይታወቃል። ሆኖም ምን ያህሉ ፀደቁ? የሚለው ላይ ባለሙያዎች ጥያቄ ያነሳሉ። የለም ኢትዮጵያ አካባቢ ልማት ማኅበር ሥራ አስኪያጅ አቶ ሞገስ ወርቁ ችግኝ ከመተከሉ በፊት ጥንቃቄ ያስፈልጋል ሲሉ ይጀምራሉ። "መንግሥት ከዘመቻ ሥራ ወጥቶ የተጠና ሥራ መስራት አለበት" የሚሉት አቶ ሞገስ ሰሞኑን ችግኞች በተተከሉባቸው ቦታዎች ላይ ሰዎች ግንዛቤው ሳይኖራቸው ቁጥር ላይ ብቻ ትኩረት ሲያደርጉ መታዘባቸውን ነግረውናል። "አተካከላቸው ሳይንሱ የሚፈልገው ዓይነት አይደለም፤ አንዳንዱ ተከልኩ ለማለት ያህል ጣል አድርጎ የሚመጣ አለ" ሲሉ በግድ የለሽነት ችግኝ እንደማይተከል ያስረዳሉ። ችግኝ ያልተተከሉባቸው ቦታዎች እያሉ የተተከሉባቸው ቦታዎች ላይ መልሶ መትከልም ጠቃሚ እንዳልሆነ አቶ ሞገስ ያነሳሉ። "በአንድ ጊዜ አገሪቱን በደን መሸፈን ይቻላል ብሎ ማሰብ አስቸጋሪ ነው" የሚሉት አቶ ሞገስ በደንብ በባለሙያዎች በተጠና መልኩ፣ እቅድ ተይዞ፣ ይህን ያህል እንተክላለን ተብሎ፣ ቦታው ተለይቶ፣ የችግኞቹ ዝርያ ታውቆ፣ ችግኙም በወቅቱ ተዘጋጅቶ ሊካሄድ ይገባል ሲሉም ይመክራሉ። እስካሁን በነበረው ልምድ ችግኞች ሲተከሉ ለአካባቢው ተስማሚ የሆኑ ናቸው? አይደሉም? ብሎ ለመወሰን የሚያስቸግር መሆኑን በመግለጽ የተገኘው ሁሉ ነው ሲተከል የቆየው ብለዋል። ይሁን እንጂ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ችግኞች ለመትከል የተደረገውን ይህን እንቅስቃሴና ዘመቻ ሳያደንቁ አላለፉም።
• የጠቅ ላይ ሚኒስትሩ 200 ሚሊዮን ችግኞች • የአየር ንብረት ለውጥ ፤ የት ደረስን? የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻው በአንድ ቀን 200 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል የዓለምን ክብረ ወሰን መስበር እንዲሁም በአጠይ 5 ቢሊየን ችግኞችን የመትከል ዓላማ ይዞ የተNነfሳ ነው ። በዚህ የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻ ንድ ጀምበር ከ300 ሚሊ + ዮ & ን በመትከል በላይ ችግኞችን በሕንድ ተይዞ የነበረውን የዓለም ክብረ ወሰን ኢትዮጵያ መስበሯ ተዘግቧል ። ለመሆኑ የተተከሉት ችግኞች እንዴት ተቆጠሩ? ይህንን ሂደት ሲከታተል የነበረው የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጅ ሚኒር ሲሆን በሥሩም ቡድን አንድ ተቋቁሟል ። ቡድኑ የችግኝ ተከላዎችን አቆጣጠራቸውንና ምmገባyቸን የሚከታተል ነው ። ያነጋገርና ቸው የዚህ ቡድን አስተባባሪ አቶ ኢምራን በከር በትክክል መተከላቸውን ለመቆጣጠር ቀድሞ የተሠራ ሶፍት ዌር ኖን ይናገራሉ ። እርሳቸውም ይህንን ሶፍት በመስራቱ ዌር ረገድ ሚና ነበራቸው ። ሶፍት ዌሩ በዛፍ መትከያ ቦ ታዎች ላይ ሂደት የተከላውን ለመቆጣጠር ሰዎች የተLመደYቡ ስልክ ላይ ብቻ የሠ ሲሆን በአካል በመገኘት የቆጠሩትን ብዛት ችግኝ የሚ ያስተላልፉበት ሥርዓት አለው ። በዚህም መሠረት hተመደቡKJ በተለያዩ ቦታዎች የሚGደYርOሱትን አሃዞች በ ማጠቃለል እየደመረ (ውጤvቱን ይሰጣል በመጨረሻ ። ላይም በአጠቃላይ በAላ8 ሃገሪቱ የተተከሉትን ችግኞች ቁጥር ምን ያህል እንደሆነ ያሳውቃል - ሶፍት ዌሩ ። ከዚህም ባሻገር ሌሎች የመቆጣጠሪያ መንገዶችን እንደተጠቀሙና ከ300 ሚሊዮን በላይ ችግኞች WsከላቸውH አቶ ኢክራም dZፀውQናል ። • ምድር በአስፈሪ ሁኔታ እየሞቀች ነው ከዚህ jቀደምWም የተለያዩ የችግኝ መትከል ዘመቻዎች መከናወናቸው ይታወቃል ። ሆኖም ምን ያህሉ ፀደቁ? Jvለው ላይ ባለሙያዎች ጥያቄ ያነሳሉ ። የለም ኢትዮጵያ አካባቢ ልማት ማኅበር ሥራ አስኪያጅ አቶ ሞገስ ወርቁ ችግኝ ከመተከሉ ጥንቃቄ ያስፈልጋል በፊት ሲሉ ይጀምራሉ ። " መንግሥት ከዘመቻ ሥራ የተጠና ወጥቶ ሥራ መስራት አለበት " የሚሉት አቶ ሞገስ ሰሞኑን ችግኞች በተተከሉባቸው ቦታዎች ላይ ሰዎች ግንዛቤው ሳይኖራቸው ቁጥር ላይ ብቻ ትኩረት ሲያደርጉ 8ታwባHውን ነግረውናል ። " አተካከላ ቸው ሳይንሱ የሚፈልገው ዓይነት አይFደለUም ፤ አንዳንዱ Uተከልtኩ ለማለት ያህል ጣል አድርጎ የሚመጣ አለ " ሲሉ በግድ የለሽነት ችግኝ እን ደማይተከል # Qረዳሉ ። ችግኝ ያልተተከሉባቸው ቦታዎች እያሉ የተተ ከሉባቸው ቦታዎች ላይ መልሶ መትከልም ጠቃሚ እንዳC ነ! አቶ ሞገስ ያ! _ሉ ። " በአንድ ጊዜ አገሪቱን በደን መሸፈን ይቻላል ብሎ ማሰብ አስቸጋሪ ነው " የሚሉት አቶ ሞገስ በደንብ በተ በባለሙያዎች መልኩ ፣ እቅድ ተይዞ ፣ ይህን ያህል እንተክላለን ተብሎ ፣ ቦታው ተለይቶ ፣ የችግኞቹ ዝርያ ፣ ታውቆ ችግ ኙም በወቅቱ tሊAካሄድ ተዘጋጅቶ ይገባል ሲሉም ይመክራሉ ። እስካሁን በነበረው ችግኞች ልምድ ሲተከሉ ለአካባቢው ተስማሚ የሆኑ ናቸው? አይደሉም? ብሎ ለመወሰን የሚያስቸግር መ ሆኑን በመግለጽ የተገኘው ሁሉ ነው ሲተከል የቆየው ብለዋል ። ይሁን እንጂ ከፍተኛ ቁጥር ያውን ችግኞች ለመትከል የተደረገውን ይህን እንቅስቃሴና ሳያደንቁ ዘመቻ ላፉም ።
71
• የጠቅላይ ሚኒስትሩ 200 ሚሊዮን ችግኞች • የአየር ንብረት ለውጥ፤ የት ደረስን? የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻው በአንድ ቀን 200 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል የዓለምን ክብረ ወሰን መስበር እንዲሁም በአጠቃላይ 4 ቢሊየን ችግኞችን የመትከል ዓላማ ይዞ የተነሳ ነው። በዚህ የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻ በአንድ ጀምበር ከ300 ሚሊዮን በላይ ችግኞችን በመትከል በሕንድ ተይዞ የነበረውን የዓለም ክብረ ወሰን ኢትዮጵያ መስበሯ ተዘግቧል። ለመሆኑ የተተከሉት ችግኞች እንዴት ተቆጠሩ? ይህንን ሂደት ሲከታተል የነበረው የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጅ ሚኒስቴር ሲሆን በሥሩም አንድ ቡድን ተቋቁሟል። ቡድኑ የችግኝ ተከላዎችን አቆጣጠራቸውንና ምዝገባቸውን የሚከታተል ነው። ያነጋገርናቸው የዚህ ቡድን አስተባባሪ አቶ ኢምራን አቡበከር በትክክል መተከላቸውን ለመቆጣጠር ቀድሞ የተሠራ ሶፍት ዌር መኖሩን ይናገራሉ። እርሳቸውም ይህንን ሶፍት ዌር በመስራቱ ረገድ ሚና ነበራቸው። ሶፍት ዌሩ በዛፍ መትከያ ቦታዎች ላይ የተከላውን ሂደት ለመቆጣጠር የተመደቡ ሰዎች ስልክ ላይ ብቻ የሚሠራ ሲሆን በአካል በመገኘት የቆጠሩትን ችግኝ ብዛት የሚያስተላልፉበት ሥርዓት አለው። በዚህም መሠረት በተመደቡበት ቦታ ላይ ምን ያህል ችግኞች እንደተተከሉ ቁጥሩን ሲያስገቡ ሶፍት ዌሩ በተለያዩ ቦታዎች የሚደርሱትን አሃዞች በማጠቃለል እየደመረ ውጤቱን ይሰጣል። በመጨረሻ ላይም በአጠቃላይ በመላዋ ሃገሪቱ የተተከሉትን ችግኞች ቁጥር ምን ያህል እንደሆነ ያሳውቃል- ሶፍት ዌሩ። ከዚህም ባሻገር ሌሎች የመቆጣጠሪያ መንገዶችን እንደተጠቀሙና ከ300 ሚሊዮን በላይ ችግኞች መተከላቸውን አቶ ኢክራም ገልፀውልናል። • ምድር በአስፈሪ ሁኔታ እየሞቀች ነው ከዚህ ቀደምም የተለያዩ የችግኝ መትከል ዘመቻዎች መከናወናቸው ይታወቃል። ሆኖም ምን ያህሉ ፀደቁ? የሚለው ላይ ባለሙያዎች ጥያቄ ያነሳሉ። የለም ኢትዮጵያ አካባቢ ልማት ማኅበር ሥራ አስኪያጅ አቶ ሞገስ ወርቁ ችግኝ ከመተከሉ በፊት ጥንቃቄ ያስፈልጋል ሲሉ ይጀምራሉ። "መንግሥት ከዘመቻ ሥራ ወጥቶ የተጠና ሥራ መስራት አለበት" የሚሉት አቶ ሞገስ ሰሞኑን ችግኞች በተተከሉባቸው ቦታዎች ላይ ሰዎች ግንዛቤው ሳይኖራቸው ቁጥር ላይ ብቻ ትኩረት ሲያደርጉ መታዘባቸውን ነግረውናል። "አተካከላቸው ሳይንሱ የሚፈልገው ዓይነት አይደለም፤ አንዳንዱ ተከልኩ ለማለት ያህል ጣል አድርጎ የሚመጣ አለ" ሲሉ በግድ የለሽነት ችግኝ እንደማይተከል ያስረዳሉ። ችግኝ ያልተተከሉባቸው ቦታዎች እያሉ የተተከሉባቸው ቦታዎች ላይ መልሶ መትከልም ጠቃሚ እንዳልሆነ አቶ ሞገስ ያነሳሉ። "በአንድ ጊዜ አገሪቱን በደን መሸፈን ይቻላል ብሎ ማሰብ አስቸጋሪ ነው" የሚሉት አቶ ሞገስ በደንብ በባለሙያዎች በተጠና መልኩ፣ እቅድ ተይዞ፣ ይህን ያህል እንተክላለን ተብሎ፣ ቦታው ተለይቶ፣ የችግኞቹ ዝርያ ታውቆ፣ ችግኙም በወቅቱ ተዘጋጅቶ ሊካሄድ ይገባል ሲሉም ይመክራሉ። እስካሁን በነበረው ልምድ ችግኞች ሲተከሉ ለአካባቢው ተስማሚ የሆኑ ናቸው? አይደሉም? ብሎ ለመወሰን የሚያስቸግር መሆኑን በመግለጽ የተገኘው ሁሉ ነው ሲተከል የቆየው ብለዋል። ይሁን እንጂ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ችግኞች ለመትከል የተደረገውን ይህን እንቅስቃሴና ዘመቻ ሳያደንቁ አላለፉም።
• የጠቅላይ ሚኒስትሩ 200 ሚሊዮን ችግኞች • የአየር ንብረት ለውጥ ፤ የት? ደረስን የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻው በአንድ ቀን 200 ሚሊዮን ችግኞችን በመትከል የዓለምን ክብረ ወሰን መስበር እንዲሁም በአጠቃላይ 5 ቢሊየን ችግኞችን የከል ዓላማ ይዞ የMተነrሳ ነው ። በዚህ የአ ረንጓዴ አሻራ ዘመቻ ጀምበር በአንድ ከ300 ሚዮ በላይ ችግኞችን በመትከል በሕንድ የነበረውን የዓለም ተይዞ ክብረ ወሰን ኢትዮጵያ መስበሯ ተዘግቧል ። ለመሆኑ የተሉት ችግኞች እንዴት ተቆጠሩ? ንን ሂደት ሲከታ ተል የነበረው የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጅ ሚኒስቴር ሲሆን በሥሩም አንድ ቡድን ተቋቁሟል ። የ ችግኝ ቡድኑ ተከላዎችን ምዝገባቸውን አቆጣጠራቸውንና ነው የሚከታተል ። ያነጋገርናቸው የዚህ ቡድን አስተባባሪ አቶ ኢምራን አቡበከር በትክክል መተከላቸውን ለመቆጣጠር ቀድሞ የተሠራ ሶፍት ዌር መኖሩን ይናገራሉ ። Fርሳ_ውም ይህንን ሶፍት ዌር በመስራቱ ረገድ ሚና ነበራቸው ። ሶፍት ዌሩ በዛፍ መትከያ ቦታዎች ላይ የተከላውን ሂደት ለመቆጣጠር Ubመደቡ ሰዎች ስልክ ላይ ብቻ qየሚoሠራ ሲሆን በአካል በመገMኘfት የቆጠሩትን ችግኝ ብዛት የሚያስተላልፉበት ሥርዓት አለው ። በዚህም መሠረት በተመደቡበት ቦታ ምን ላይ ያህል ችግኞች እንደተተከሉ ቁጥሩን ሲያስገቡ ዌሩ ሶፍት በ ተለያዩ SXታዎoች የሚደርሱትን አሃዞች በማጠቃለል እየደመረ ውጤቱን wሰVል ። በጨሻ ላይም በአጠ0ቃhላይ በመላዋ lሃገሪOቱ የተተከሉትን ችግኞች ቁጥር ምን ያህል እደሆ ያሳውቃል - ሶፍት ዌሩ ። ከዚህም ባሻገር ሌሎች የመቆጣጠሪያ መንገዶችን እንደተጠቀሙና ከ300 ሚሊዮን በላይ ችግኞች ሁኔታ እየሞቀች ነው ከዚህ የተለያዩ ቀደምም መትከል የችግኝ ዘመቻዎች መከናወናቸው ይታወቃል ። ሆኖም ምን ያህሉ ፀደቁ? ሚለ ላይ ባለሙያዎች ጥያቄ ያነሳሉ ። የለም ኢትዮጵያ አካባቢ ልማት ማኅበር ሥራ አስኪያጅ አቶ ሞገስ ወርቁ ችግኝ ከመተከሉ ጥ ንቃቄ በፊት ያስፈልጋል ሲሉ YይጀምራIሉ ። " መንግሥት ከዘመቻ ሥራ ወጥቶ የተጠና ሥራ መስራት አለበት " የሚሉት አቶ ሞገስ ሰሞኑን jችrግኞች በተተከሉባቸው ቦታዎች ላይ ሰዎች ግንዛቤው ሳይኖራቸው ቁጥር ላይ ብቻ ትኩረት ሲያደርጉ መታዘባቸውን ነeረUናል ። " አተካከላቸው ሳይንሱ የሚፈልገው ይነ አይ ደለም ፤ አንዳንዱ ተከልኩ ለማለት ያህል ጣል አድርጎ የሚመጣ አለ " ሲሉ በግድ የለሽtነIት ችግኝ እንደማይተከል ያስረዳሉ ። ችግኝ ያልተተከሉባቸው ቦታዎች እያሉ የተተከሉባቸው ቦታዎች ላይ መልሶ መትsልo ጠቃሚ እንዳልሆነ አቶ ሞገስ ያነ ሳሉ ። " በአንድ ጊዜ አገሪቱን በደን መሸፈን ይቻላል ማሰብ ብሎ አስቸጋሪ ነው " የሚሉት አቶ ሞገስ በባለሙያዎች በደንብ በተጠና መልኩ ፣ እቅድ ተይዞ ይህን ፣ ያህል እንተክላለን ተብሎ ፣ ቦታው ተለይቶ ፣ ዝርያ የግቹ ታውቆ ፣ ችግኙም በወቅቱ ተዘጋጅቶ ሊካሄድ ይገባል ሲሉም ይ መክራሉ ። ^ ስካSን በነበረው ልምድ ችግኞች ሲተከሉ ለአካቢ ተስማሚ የሆኑ ናቸው? አ ይደሉም? ብሎ ለመወሰን% የሚያስ ቸGግyር መሆኑን በመግለጽ የተ ገኘው ሁሉ ነው ሲተከል የቆየው ብለዋል ። ይሁን ከፍተኛ እንጂ ቁጥር ያላቸውን ችግኞች ለመትከል የተደረገውን ይህን እ2ቅsቃ ^ ና ዘመቻ ሳያደንቁ ። አላለፉም
72
መከላከያ ሠራዊት የተሰማራባቸው ከተሞች መካከል አምቦ፣ ቢሾፍቱ፣ ባሌ ሮቤ፣ አዳማ፣ ሞጆ እንዲሁም በድሬዳዋ እና ሐረር መሆናቸውን በመግለጫቸው ወቅት ተናግረዋል። መከላከያ ሠራዊት ወደ ስፍራው የገባው የፌደራል መንግሥቱ ከክልሉ በቀረበለት ጥያቄ መሰረት መሆኑን ሜጄር ጄኔራል መሀመድ ተሰማ ገልፀዋል። እስካሁን በተሰራው ሥራ ተጨማሪ የሰው ህይወት እና ንብረትን ከጥፋት ማትረፍ የተቻለ ቢሆንም፤ መከላከያ ሠራዊት በፍጥነት ባልደረሰባቸው አካባቢዎች ጉዳት ማጋጠሙን የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽንና የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተሩ ጠቁመዋል። የመከላከያ ሠራዊት በእነዚህ አካባቢዎች ከአባ ገዳዎች፣ ከሃይማኖት መሪዎች፣ ከወጣቶች እና ከህብረተሰቡ ጋር በመሆን የማረጋጋት ሥራ እያከናወነ መሆኑን የገለፁት ኃላፊው የተዘጉ መንገዶችንና የንግድ ተቋማትን ማስከፈት ሥራ እየተሰራ መሆኑን ተነግረዋል። የፀጥታ መደፍረስ ያጋጠማቸው አካባቢዎች ወደ ቀደመ ሰላማቸው እስከሚመለሱ ድረስ የሀገር መከላከያ ሠራዊት አካባቢዎቹን የማረጋጋቱን ሥራ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል። በአንዳንድ የኦሮሚያ ከተሞች የሆነው ምን ነበር? በአክቲቪስት ጃዋር ሞሐመድ መኖሪያ ቤት አጋጠመ የተባለውን ክስተት ተከትሎ በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል ከተሞችና በሌሎች ቦታዎች ረቡዕ እና ሐሙስ ሲካሄዱ ከቆዩት የተቃውሞ ሰልፎች ጋር በተያያዘ እስካሁን በተገኙ ይፋዊ መረጃዎች የሟቾች ቁጥር ቢያንስ 27 ደርሷል። የተቃውሞ ሰልፍ ተደርጎባቸው ሰው ከሞተባቸው አከባቢዎች መካከል አምቦ፣ ድሬዳዋ እና ዶዶላ ይገኙበታል። አምቦ ረቡዕ በአምቦ ከተማ ከተገደሉት ሶስት ሰዎች በተጨማሪ ሐሙስ ሁለት ሰዎች ተገድለዋል። ዛሬ በጥይት ከተገደሉት መካከል የ80 ዓመቱ አዛውንት አቶ ሞሮዳ ሞሳ የሚባሉ ይገኙበታል በማለት ነዋሪዎች ተናግረዋል። አቶ ሞረዳ ልጃቸውን ፍለጋ በወጡበት ከጸጥታ አስከባሪ ኃይል በተተኮሰባቸው ጥይት መገደላቸውን የከተማው ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናግረዋል። በአምቦ ሐሙስ ከተገደሉት ሁለት ሰዎች በተጨማሪ ሌሎች በርካታ ሰዎቸ በጥይት ተመትተዋል። • "ያለን አማራጭ ውይይት ብቻ ነው" ጀዋር መሐመድ የአምቦ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር አቶ ደበበ ፈጠነ፤ "14 ሰዎች በጥይት ተመተው እኛ ጋር መጥተዋል። ሁለቱ ህይታቸው አልፏል። 9 ሰዎች ደግሞ ተኝተው እየታከሙ ሲሆን የተቀሩት ቀላል ህክምና ተደርጎላቸው ወደየቤታቸው ተመልሰዋል" በማለት ያስረዳሉ። አቶ ደበበ ወደ ሆስፒታላቸው የመጡት ሰዎች በሙሉ ወንዶች መሆናቸውን እና ዕድሜያቸውም ከ17-80 እንደሚገመት ተናግረዋል። በዚህም በአምቦ ረቡዕ 3፤ ሐሙስ 2 በድምሩ የሟቾች ቁጥር 5 ደርሷል። ምስራቅ ሐረርጌ በሁለቱ ቀናት በምስራቅ ሃረርጌ በተካሄዱት ሰልፎች የሟቾች ቁጥር 6 መድረሱን ሰምተናል። በዞኑ የኮሚኒኬሽን ባለሙያ የሆኑት አቶ አየለ ዴሬሳ በምስራቅ ሃረርጌ በሚገኙ ከተሞች ሙሉ በሙሉ ሊባል በሚችል መልኩ የተቃውሞ ሰልፎች ተካሂደው እንደነበረ ተናግረው፤ በሁለት ከተሞች በተፈጠረው ግጭት የ6 ሰዎች ህይወት ማለፉን እና በተቀሩት ከተሞች ግን የተካሄዱት የተቃውሞ ሰልፎች በሰላም መጠናቀቃቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል። • "የተፈጸመው መሆን ያልነበረበት ትልቅ ስህተት ነው" አቶ አየለ፤ ትናንት 5ቱ ሰዎች የተገደሉት ጉሮ ጉቱ በምትባል ከተማ ወደ ብሄር በተቀየር ግጭት ስለመሆኑ ይናገራሉ። "አንድ ባለሃብት የደህንነት ስጋት ተሰምቶት ሁለት ሰዎችን በጥይት መትቶ ገደለ። ከዚያም በቂም በቀል ግለሰቡ እና ሁለት የቤተሰብ አባላቱ ተገደሉ" ሲሉ ሁኔታውን ያስረዳሉ። የአወዳይ ከተማ ነዋሪ የሆነ ወጣት ከመከላከያ ሠራዊት በተተኮሰ ጥይት ስለመገደሉ የአወዳይ ከተማ ከንቲባ ጃፋር ሙሐመድ ለቢቢሲ ተናግረው ነበር። ዶዶላ በምዕራብ አርሲ ዞን ዶዶላ ከተማ ረቡዕና ሐሙስ በነበሩ ግጭቶች በጠቅላላው 6 ሰዎች መገደላቸውን ታውቋል። ሐሙስ በነበረ ግጭት 4 ሰዎች ሞተው ወደ ዶዶላ አጠቃላይ ሆስፒታል መምጣታቸውን የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ቶላ ቢዮ ተናግረዋል። ረቡዕ ደግሞ ሁለት ሰዎች ተገድለው ነበር። • ዶዶላ ውስጥ በተቀሰቀሰ ግጭት የ4 ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ በሌሎች ከተሞችም ተቃውሞው ቀጥሏል በአካባቢው ከጠዋት ጀምሮ ሠልፍ እንደነበር የተናገሩት ሜዲካል ዳይሬክተሩ ከሰዓት በኋላ ግን ይህ ሠልፍ መልኩን መቀየሩን ይናገራሉ። ሁኔታው አስፈሪ ስለነበር ለሕይወታቸው የሰጉ ሰዎች በአካባቢው በምትገኘው ኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን ተጠልለው አንደሚገኙ ተናግረዋል። ሐረር በሐረር ከተማ ረቡዕ 3 ሰዎች መገደላቸውን ከነዋሪዎች ሰምተናል። ድሬዳዋ በድሬዳዋ ከተማም ረቡዕ 1 ሰው የተገደለ ሲሆን ዛሬ ደግሞ 4 ሰዎች ተገድለዋል። የድል ጮራ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር የሆኑት ዶ/ር አብዱራሃማን አቡበከር ሐሙስ ሰባት ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸው ወደ ሆስፒታላቸው እንደመጡ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ለህክምና ከመጡት ሰዎች መካከል 4ቱ ህይወታቸው ማለፉን ጠቅሰው፤ ዶ/ር አብዱራሃማን "ሰዎቹ በጥይት እና በሌሎች ነገሮች" ጉዳት ደርሶባቸው ወደ ሆስፒታል እንደመጡ አመልክተዋል። አዳማ ረቡዕ በአዳማ ከተማ የተቃውሞ ሰልፎች ተካሂደው ነበር። ሰልፎቹ ባህርያቸውን በመቀየር በሁለት ጎራ በተከፈሉ ሰዎች መካከል ግጭት ተከስቶ በሰዎች ላይ ጉዳት ደርሷል። ለጃዋር መሐመድ ድጋፍ ለማሳየት በወጡ ወጣቶች እና እነሱን በሚቃወሙ መካከል ግጭት እንደተፈጠረ በሥፍራው የነበረው የቢቢሲ ሪፖርተር ዘግቧል። የአዳማ ከተማ ኮሚኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ራውዳ ሁሴን በበኩላቸው በከተማዋ ውስጥ የሚገኝ የአንድ ዱቄት ፋብሪካ የጥበቃ ሠራተኛ ጥይት ተኩሶ ሁለት ሰዎችን መግደሉን እና በዚህ የተበሳጩ ሰልፈኞ በፋብሪካው ቅጥር ግቢ ውስጥ የነበሩ 15 መኪኖችን ማቃጠላቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል። በግጭቱ ሁለተኛ ቀን ሐሙስ ዕለትም እዚያው አዳማ ከተማ ውስጥ የሚገኙ ከ20 በላይ የንግድ ሱቆች በተቃዋሚዎቹ በተፈጸመባቸው ጥቃት በእሳት ተቃጥለው መውደማቸው ተነግሯል። ግጭቶች ባጋጠሙባቸው አካባቢ ያሉ ነዋሪዎችን፣ የሆስፒታል ምንጮችንና የመንግሥት አካላትን በማነጋገር ባገኘው የተረጋገጠ መረጃ መሰረት በሁለት ቀናቱ ግጭት ቢቢሲ 27 ሰዎች መሞታቸውን ለማረጋገጥ የቻለ ይሁን እንጂ ቁጥሩ ከዚህ ሊበልጥ እንደሚችል አንዳንዶች ስጋታቸውን ገልጸዋል።
መከላከያ ሠራዊት የተሰማራባቸው ከተሞች መካከል አምቦ ፣ ቢሾፍቱ ፣ ባሌ ሮቤ ፣ አዳማ ፣ ሞጆ እንዲሁም በድሬዳዋ እና ሐረር መሆናን በመግለጫቸው ወቅት ተናግረዋል ። መከላከያ ሠራዊት ወደ ስፍራው የገባው የፌደራል መንግሥቱ ከክልሉ በቀረበለት ጥያቄ መሰረት መሆኑን ሜጄር ጄኔራል መሀመድ ተሰማ ገልፀዋል ። እስካሁን በተሰራው ሥራ ተጨማሪ የሰው ህይHq እና ንብረትን Tከ0ጥፋት የተቻለ ማትረፍ ቢሆንም ፤ መከላከያ ሠራዊት በፍጥነት ባልደረሰባቸው አካባቢዎች ጉዳት ማጋጠሙን የመከላከያ ኢ ንዶክትሪኔሽንና የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተሩ ጠቁመዋል ። የመከላከያ በእነዚህ ሠራዊት አካባቢዎች ከአባ ገዳዎች ፣ ከሃይማኖት መሪዎች ፣ ከወጣቶች ከህብረተሰቡ ጋር እና በመሆን የማረጋጋት ሥራ እያከናወነ መሆኑን የgገለ7ፁት ኃላፊው የተዘጉ መንገዶችንና የንግድ ተቋማትን ማስከፈት ሥራ እየተሰራ መሆኑን ተነግረዋል ። የፀጥታ መደፍረስ ያጋጠማቸው አካባቢዎች ወደ ቀደመ ሰላማቸው ድረስ እስከሚመለሱ የሀገር መከላከያ ሠራxl አካባቢዎቹን የማረጋጋቱን ሥራ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል ። በአንዳንድ የኦሮሚያ ከተሞች ሆው ምን ነበር? በአክቲቪስት ጃዋር ሞሐመድ መኖሪያ ቤት አጋጠመ የተባለውን ክስተት ተከትሎ በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል ከተሞችና በሌሎች ቦታዎች ረቡዕ እና ሐሙስ ሲካሄዱ ከቆዩት የተቃውሞ ሰልፎች ጋር በተያ ያዘ እስካሁን በተገኙ ይፋዊ መዎች የሟቾች ቁጥር ቢያንስ 27 ደርሷል ። የተቃውሞ ሰልፍ ተደርጎባቸው ሰው ከሞተባቸው አከባቢዎች መካከል አምቦ ፣ ድሬዳዋ እና ዶዶላ ይ ገኙበታል ። አምቦ ረቡዕ በአምቦ ከተማ ከተገደሉት ሶስት በተጨማሪ ሰዎች ሐሙስ ሁለት ሰዎች ተገድለዋል ። ዛሬ በጥይት ከተገደሉት መካከል የ80 ዓመቱ አዛውንት አቶ ሞሮዳ ሞሳ የሚባሉ ይገኙበታል በማለት ነዋሪዎች ተናግረዋል ። አቶ ሞረዳ ልጃቸውን ፍለጋ በወጡበት ከጸጥታ አስከባሪ ኃይል በተተኮሰባቸው ጥይት መገደላቸውን የከተማው ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተXናግdረዋል ። በአምቦ ሐሙስ ከተገZWት ሁለት ሰዎች በተጨማሪ ሌሎች በርካታ ሰዎቸ በጥይት ተመትተዋል ። • " ያለን አማራጭ ውይይት ብቻ ነው " ጀዋር TመሐመHድ የአ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር አቶ ደበበ ፈጠነ ፤ " fourteen ሰዎች በጥይት ተመተው እኛ ጋር መጥተዋል ። ሁለቱ ህይታቸው አልፏል ። 9 ሰዎች ደግሞ ተኝተው እየታከሙ ሲሆን የተቀሩት ቀላል ህክምና ተደርጎላቸው 1Qየቤታ0ው ተ1መልሰ9ዋል " በማለት ያስረዳሉ ። አቶ ደበበ ወደ ሆስፒታላቸው የመጡት ሰዎች በሙሉ ወንዶች መሆናቸውን እና ዕድሜያቸውም ከ17 - 80 እንደሚገመት ተናግረዋል በዚህም ። በአምቦ ረቡዕ 15 ፤ ሐሙስ two በድምሩ የሟቾች ቁጥር 5. oo ደርሷል ። ምስራቅ ሐረርጌ በሁለቱ ቀናት በምስራቅ ሃር በMካMዱት ሰልፎች የሟቾች ቁጥር 18 መCረሱP ሰምተናል ። በዞኑ ባለሙያ የኮሚኒኬሽን የሆኑት አቶ አየለ ዴሬሳ በምቅ ሃረርጌ በሚገኙ ሞች ሙሉ በሙሉ ሊባል በ ሚችል መልኩ የተቃውሞ ሰልፎች ተካሂደው እን ደነበረ ተናግረው ፤ በሁለት ከተሞች በተፈጠረው ግጭት የ6 ሰዎች ህይወት ማለፉን እና በተቀሩት ከተሞች ግን የተካሄዱት የተቃውሞ ሰልፎች በሰላም መጠናቀቃቸውን ለሲ ተናግረዋል ። • " የተoፈጸመ9ው መሆን ያልነበረበት ትልቅ ስህተት ነው " አቶ አየለ ፤ ትናንት 5ቱ ሰዎች የተገደሉት ጉቱ ጉሮ በምትባል ከተማ ወደ ብሄር በተቀየር ግጭት ስለመሆኑ ይoናገራtሉ ። አንድ " ባለሃብት የደ ህንነት ስጋት ተሰምቶት ሁለት ሰዎችን በጥይት መትቶ ገደለ ። ከዚያም በቂም በቀል ግለሰቡ እና ሁለት የቤተሰብ አባላቱ ተ2ገ5ደሉ " ሲሉ ሁኔታውን ያስረዳሉ ። የአወዳይ ከተማ ነዋሪ የሆነ ወጣት ከመከላከያ ሠራዊት በተተኮሰ ጥይት ስለመገደሉ የአወዳይ ከተማ ከንቲባ ጃፋር ሙሐመድ ለቢቢሲ ተናግረው ነበር ። ዶዶላ በምዕራብ አርሲ ዞን ዶዶላ ከተማ ሐሙስ ረቡዕና በነበሩ ግጭቶች በጠቅላላው 6 ሰዎች መገደላቸውን ታውቋል ። ሐሙስ በነበረ ግጭት 5 ሰዎች ሞተው ወደ ዶዶላ አጠቃላይ ሆስፒታል መምጣታቸውን የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ቶላ ቢዮ ተናግረዋል ረቡዕ ። ደግሞ ሁለት ሰዎች ተገድለው ነበር ። • ዶዶላ ውስጥ በተቀሰቀሰ ግጭት የ4 ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ በሌሎች ከሞም ተቃውሞው ቀጥሏል በአካባቢው ከጠዋት ጀምሮ ሠልፍ እንደነበር የተናገሩት ሜዲካል ዳQክተ ከሰዓት በኋላ ግን ይህ ሠልፍ መልኩን መቀየሩን ይናገራሉ ። ሁኔታው አስፈሪ ስለነበር ለzይወታ) $ የሰጉ ሰዎች በአካባቢው በምትገኘው ኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን ተጠልለው ተናግረዋል አንደሚገኙ ሐረር ። በሐረር ከተማ ረቡዕ 3 ሰዎች መገደላቸ ውን ከነዋሪዎች ሰምተናል ። ድሬዳዋ በድሬዳዋ ከተማም ረቡዕ l ሰው ሲሆን የተገደለ ዳHሬክoር የሆኑት ዶ / ር አብዱራሃማን አቡበከር ሐሙስ ሰባት ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸው ወደ ሆስፒታላቸው እንደመጡ ለቢቢሲ ተናግረዋል ። ለ ህክምና ከመጡት ሰዎች መካከል 4ቱ ህይወታቸው ማለፉን ጠቅሰው ፤ ዶ / ር አብዱራሃማን " ሰዎቹ በጥይት እና በሌሎች + ነገሮoች " ጉዳት ደርሶባቸው ወደ ሆስፒታል እንደመጡ አመልክተዋል ። አዳማ ረቡዕ በአዳማ ከተማ የተቃውሞ ሰልፎች ነበር ተካሂደው ። ሰልፎቹ ባ ህርያቸውን በመቀየር በሁለት ጎራ በተከፈሉ ሰዎች መካከል ግጭት ተከስቶ በሰዎች ላይ ጉዳት ደርሷል ። ለጃዋር መሐመድ ድጋፍ ለማሳየት በወጡ ወጣቶች እና SእVb $ ን በሚቃወሙ መካከል ግጭት እንደተፈጠረ የነበረው በሥፍራው የቢቢሲ ሪፖርተር ዘግቧል ። ከተማ የአዳማ ቢሮ ኮሚኒኬሽን ኃላፊ ራውዳ ሁሴን በበኩላቸው በከተማዋ ውስጥ የሚገኝ የአንድ ፋብሪካ ዱቄት የጥበቃ ሠራተኛ ጥይት ተኩሶ ሁለት ሰዎችን መግደሉን እና በዚህ የተበሳጩ ሰልፈኞ በፋብሪካው ቅጥር ግቢ ውስጥ የነበሩ 15. oo መኪኖችን ማቃጠ ላቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል ። በግጭቱ ሁለተኛ ቀን ሐሙስ ዕለትም እዚያው አዳማ ከተማ ውስጥ የሚገኙ ከ20 በላይ የንግድ ሱቆች በተቃዋሚዎቹ በተፈጸመባቸው ጥቃት በእሳት ተቃጥለው መውደማቸው ተነግሯል ። ግጭቶች ባጋጠሙባቸው አካባቢ ያሉ ነዋሪዎችን ፣ የሆስፒታል ምንጮችንና የመንግሥት አካላትን በማነጋገር ባገኘው የተረጋገጠ መረጃ መሰረት በሁለት ቀናቱ ግጭት ቢቢሲ 27th ሰዎች መሞታቸውን ለማረጋገጥ የቻለ ይሁን እንጂ ቁጥሩ ከዚህ ሊበልጥ እንደሚችል አንዳንዶች ስጋታቸውን ገልጸዋል ።
73
መከላከያ ሠራዊት የተሰማራባቸው ከተሞች መካከል አምቦ፣ ቢሾፍቱ፣ ባሌ ሮቤ፣ አዳማ፣ ሞጆ እንዲሁም በድሬዳዋ እና ሐረር መሆናቸውን በመግለጫቸው ወቅት ተናግረዋል። መከላከያ ሠራዊት ወደ ስፍራው የገባው የፌደራል መንግሥቱ ከክልሉ በቀረበለት ጥያቄ መሰረት መሆኑን ሜጄር ጄኔራል መሀመድ ተሰማ ገልፀዋል። እስካሁን በተሰራው ሥራ ተጨማሪ የሰው ህይወት እና ንብረትን ከጥፋት ማትረፍ የተቻለ ቢሆንም፤ መከላከያ ሠራዊት በፍጥነት ባልደረሰባቸው አካባቢዎች ጉዳት ማጋጠሙን የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽንና የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተሩ ጠቁመዋል። የመከላከያ ሠራዊት በእነዚህ አካባቢዎች ከአባ ገዳዎች፣ ከሃይማኖት መሪዎች፣ ከወጣቶች እና ከህብረተሰቡ ጋር በመሆን የማረጋጋት ሥራ እያከናወነ መሆኑን የገለፁት ኃላፊው የተዘጉ መንገዶችንና የንግድ ተቋማትን ማስከፈት ሥራ እየተሰራ መሆኑን ተነግረዋል። የፀጥታ መደፍረስ ያጋጠማቸው አካባቢዎች ወደ ቀደመ ሰላማቸው እስከሚመለሱ ድረስ የሀገር መከላከያ ሠራዊት አካባቢዎቹን የማረጋጋቱን ሥራ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል። በአንዳንድ የኦሮሚያ ከተሞች የሆነው ምን ነበር? በአክቲቪስት ጃዋር ሞሐመድ መኖሪያ ቤት አጋጠመ የተባለውን ክስተት ተከትሎ በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል ከተሞችና በሌሎች ቦታዎች ረቡዕ እና ሐሙስ ሲካሄዱ ከቆዩት የተቃውሞ ሰልፎች ጋር በተያያዘ እስካሁን በተገኙ ይፋዊ መረጃዎች የሟቾች ቁጥር ቢያንስ 27 ደርሷል። የተቃውሞ ሰልፍ ተደርጎባቸው ሰው ከሞተባቸው አከባቢዎች መካከል አምቦ፣ ድሬዳዋ እና ዶዶላ ይገኙበታል። አምቦ ረቡዕ በአምቦ ከተማ ከተገደሉት ሶስት ሰዎች በተጨማሪ ሐሙስ ሁለት ሰዎች ተገድለዋል። ዛሬ በጥይት ከተገደሉት መካከል የ80 ዓመቱ አዛውንት አቶ ሞሮዳ ሞሳ የሚባሉ ይገኙበታል በማለት ነዋሪዎች ተናግረዋል። አቶ ሞረዳ ልጃቸውን ፍለጋ በወጡበት ከጸጥታ አስከባሪ ኃይል በተተኮሰባቸው ጥይት መገደላቸውን የከተማው ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናግረዋል። በአምቦ ሐሙስ ከተገደሉት ሁለት ሰዎች በተጨማሪ ሌሎች በርካታ ሰዎቸ በጥይት ተመትተዋል። • "ያለን አማራጭ ውይይት ብቻ ነው" ጀዋር መሐመድ የአምቦ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር አቶ ደበበ ፈጠነ፤ "14 ሰዎች በጥይት ተመተው እኛ ጋር መጥተዋል። ሁለቱ ህይታቸው አልፏል። 9 ሰዎች ደግሞ ተኝተው እየታከሙ ሲሆን የተቀሩት ቀላል ህክምና ተደርጎላቸው ወደየቤታቸው ተመልሰዋል" በማለት ያስረዳሉ። አቶ ደበበ ወደ ሆስፒታላቸው የመጡት ሰዎች በሙሉ ወንዶች መሆናቸውን እና ዕድሜያቸውም ከ17-80 እንደሚገመት ተናግረዋል። በዚህም በአምቦ ረቡዕ 3፤ ሐሙስ 2 በድምሩ የሟቾች ቁጥር 5 ደርሷል። ምስራቅ ሐረርጌ በሁለቱ ቀናት በምስራቅ ሃረርጌ በተካሄዱት ሰልፎች የሟቾች ቁጥር 6 መድረሱን ሰምተናል። በዞኑ የኮሚኒኬሽን ባለሙያ የሆኑት አቶ አየለ ዴሬሳ በምስራቅ ሃረርጌ በሚገኙ ከተሞች ሙሉ በሙሉ ሊባል በሚችል መልኩ የተቃውሞ ሰልፎች ተካሂደው እንደነበረ ተናግረው፤ በሁለት ከተሞች በተፈጠረው ግጭት የ6 ሰዎች ህይወት ማለፉን እና በተቀሩት ከተሞች ግን የተካሄዱት የተቃውሞ ሰልፎች በሰላም መጠናቀቃቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል። • "የተፈጸመው መሆን ያልነበረበት ትልቅ ስህተት ነው" አቶ አየለ፤ ትናንት 5ቱ ሰዎች የተገደሉት ጉሮ ጉቱ በምትባል ከተማ ወደ ብሄር በተቀየር ግጭት ስለመሆኑ ይናገራሉ። "አንድ ባለሃብት የደህንነት ስጋት ተሰምቶት ሁለት ሰዎችን በጥይት መትቶ ገደለ። ከዚያም በቂም በቀል ግለሰቡ እና ሁለት የቤተሰብ አባላቱ ተገደሉ" ሲሉ ሁኔታውን ያስረዳሉ። የአወዳይ ከተማ ነዋሪ የሆነ ወጣት ከመከላከያ ሠራዊት በተተኮሰ ጥይት ስለመገደሉ የአወዳይ ከተማ ከንቲባ ጃፋር ሙሐመድ ለቢቢሲ ተናግረው ነበር። ዶዶላ በምዕራብ አርሲ ዞን ዶዶላ ከተማ ረቡዕና ሐሙስ በነበሩ ግጭቶች በጠቅላላው 6 ሰዎች መገደላቸውን ታውቋል። ሐሙስ በነበረ ግጭት 4 ሰዎች ሞተው ወደ ዶዶላ አጠቃላይ ሆስፒታል መምጣታቸውን የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ቶላ ቢዮ ተናግረዋል። ረቡዕ ደግሞ ሁለት ሰዎች ተገድለው ነበር። • ዶዶላ ውስጥ በተቀሰቀሰ ግጭት የ4 ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ በሌሎች ከተሞችም ተቃውሞው ቀጥሏል በአካባቢው ከጠዋት ጀምሮ ሠልፍ እንደነበር የተናገሩት ሜዲካል ዳይሬክተሩ ከሰዓት በኋላ ግን ይህ ሠልፍ መልኩን መቀየሩን ይናገራሉ። ሁኔታው አስፈሪ ስለነበር ለሕይወታቸው የሰጉ ሰዎች በአካባቢው በምትገኘው ኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን ተጠልለው አንደሚገኙ ተናግረዋል። ሐረር በሐረር ከተማ ረቡዕ 3 ሰዎች መገደላቸውን ከነዋሪዎች ሰምተናል። ድሬዳዋ በድሬዳዋ ከተማም ረቡዕ 1 ሰው የተገደለ ሲሆን ዛሬ ደግሞ 4 ሰዎች ተገድለዋል። የድል ጮራ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር የሆኑት ዶ/ር አብዱራሃማን አቡበከር ሐሙስ ሰባት ሰዎች ጉዳት ደርሶባቸው ወደ ሆስፒታላቸው እንደመጡ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ለህክምና ከመጡት ሰዎች መካከል 4ቱ ህይወታቸው ማለፉን ጠቅሰው፤ ዶ/ር አብዱራሃማን "ሰዎቹ በጥይት እና በሌሎች ነገሮች" ጉዳት ደርሶባቸው ወደ ሆስፒታል እንደመጡ አመልክተዋል። አዳማ ረቡዕ በአዳማ ከተማ የተቃውሞ ሰልፎች ተካሂደው ነበር። ሰልፎቹ ባህርያቸውን በመቀየር በሁለት ጎራ በተከፈሉ ሰዎች መካከል ግጭት ተከስቶ በሰዎች ላይ ጉዳት ደርሷል። ለጃዋር መሐመድ ድጋፍ ለማሳየት በወጡ ወጣቶች እና እነሱን በሚቃወሙ መካከል ግጭት እንደተፈጠረ በሥፍራው የነበረው የቢቢሲ ሪፖርተር ዘግቧል። የአዳማ ከተማ ኮሚኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ራውዳ ሁሴን በበኩላቸው በከተማዋ ውስጥ የሚገኝ የአንድ ዱቄት ፋብሪካ የጥበቃ ሠራተኛ ጥይት ተኩሶ ሁለት ሰዎችን መግደሉን እና በዚህ የተበሳጩ ሰልፈኞ በፋብሪካው ቅጥር ግቢ ውስጥ የነበሩ 15 መኪኖችን ማቃጠላቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል። በግጭቱ ሁለተኛ ቀን ሐሙስ ዕለትም እዚያው አዳማ ከተማ ውስጥ የሚገኙ ከ20 በላይ የንግድ ሱቆች በተቃዋሚዎቹ በተፈጸመባቸው ጥቃት በእሳት ተቃጥለው መውደማቸው ተነግሯል። ግጭቶች ባጋጠሙባቸው አካባቢ ያሉ ነዋሪዎችን፣ የሆስፒታል ምንጮችንና የመንግሥት አካላትን በማነጋገር ባገኘው የተረጋገጠ መረጃ መሰረት በሁለት ቀናቱ ግጭት ቢቢሲ 27 ሰዎች መሞታቸውን ለማረጋገጥ የቻለ ይሁን እንጂ ቁጥሩ ከዚህ ሊበልጥ እንደሚችል አንዳንዶች ስጋታቸውን ገልጸዋል።
መከላከያ ሠራዊት የተሰማራባቸው ሞጆ ፣ እንዲሁም በዳዋ እና ሐረር መሆናቸውን በመግለጫቸው ወቅት P) ግረዋል ። መከላከያ ሠራዊት ወደ ስፍራው የገባው የፌደራል መንግሥቱ ከክልሉ በቀረበለት ጥያቄ መሰረት መሆኑን ሜጄር ጄኔራል መሀመድ ተሰማ ገልፀዋል ። እGስካBሁን በተሰራው ሥራ ተጨማሪ የሰው ህይወት እና ንብረትን ከጥፋት ማትረፍ የ ተቻለ ቢሆንም ፤ መከላከያ ሠራዊት በፍጥነት ባልደረሰባቸው አካባቢዎች ጉዳት ማጋጠሙን የመከላከያ ኢMን5ዶክ $ ትOኔሽንu የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተሩ ጠቁመዋል ። የመከላከያ ሠራ በእነዚህ ከአባ ገዳዎች አካባቢዎች ፣ ከሃይማኖት መሪዎች ፣ ከወጣቶች እና ከህብረተሰቡ ጋር በመሆን የማረጋጋት ሥራ እያከናወነ መሆኑን የገለፁት ኃላፊው የተዘጉ መንገዶችንና የንግድ ተቋማትን ማስከፈት ሥራ እየተሰራ መሆኑን ተነግረዋል ። የፀጥታ መደፍረስ ያጋጠማቸው አካባቢዎች ወደ ቀደመ ሰላማ ቸው እስከሚመለሱ ድረስ የሀገር መከላከያ አካባቢዎቹን ሠራዊት የማረጋጋቱን ሥራ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል ። በአንዳንድ የኦሮሚያ ከተሞች የሆነው ምን ነበር? በአክቲቪስት ጃዋር ሞሐመድ መኖሪያ ቤት አጋጠመ የተባለውን ክስተት ተከትሎ በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል ከተሞችና በሌሎች ቦታዎች ረቡዕ እና ሐሙስ ሲካሄዱ ከቆዩት የተቃውሞ ሰልፎች ጋር በተያያዘ እስካሁን በተገኙ ይፋዊ መረጃዎች የሟቾች ቁጥር ቢያንስ 27th ደርሷል ። የ ተቃውሞ ሰልፍ ተደርጎባቸው ሰው ከሞተባቸው አከባቢዎች መካከል አምቦ ፣ ድሬዳዋ እና ዶዶላ ይገኙበታል ። አምቦ ረቡዕ በአምቦ ከተማ ከተገደሉት ሶስት ሰዎች በተጨማሪ ሐሙስ ሁለት ሰዎች ተገድለዋል ። ዛሬ በጥይት ከገደሉ መካከል የ80 ዓመቱ አዛውንት አቶ ሞሮዳ ሞሳ የሚባሉ ይገኙበታል በማ ነዋሪዎች ተናግረዋል ። አቶ ሞረዳ ልውን ፍለጋ በወጡበት ofጥታ አስከባሪ ኃይል በተተኮሰባቸው ጥይት መገደላቸውን የከተማው ነዋሪዎች ለቢቢሲ ተናግረዋል ። በአምቦ ሐሙስ ከተገደሉት ሁለት ሰዎች በተጨማሪ ሌሎች በርካታ ሰዎቸ በጥይት ተመትተዋል ። • " ያለን hአማI ውይይት ብቻ " ነው ጀዋር መሐመድ የአምቦ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር አቶ ደበበ ፈጠነ ፤ " 14 th ሰዎች በጥይት ተመተው እኛ ጋር መጥተዋል ። ሁለቱ ህይታቸው አልፏል ። nine ሰዎች ደግሞ ተኝተው እየታከሙ ሲሆን የተቀሩት ቀላል ህክምና ተደርጎላቸው ወደየቤታቸው ተመልሰዋል " በማለት ያ # ስረTዳሉ ። አቶ ደበበ ወደ ሆስፒታላቸው የመጡት ሰዎች በሙሉ ወንዶች እና መሆናቸውን ዕድሜያቸውም ከ17 - እንደሚN3q 80 ። ተናግረዋል በዚህም በአምቦ ረቡዕ 3 ፤ ሐሙስ 2 በድምሩ የሟቾች ቁጥር 5 ደርሷል ። ምስራቅ ሐረርጌ በ ሁለቱ ቀናት በምስራቅ ሃረርጌ በተካሄዱት ሰልፎች የሟቾች ቁጥር 6pm መድረሱን ሰምተናል ። በዞኑ የኮሚኒኬሽን ባለሙያ የሆኑት አቶ አየለ ዴሬሳ በምስራቅ ሃረርጌ በሚገኙ ከተሞች ሙሉ በሙሉ ሊባል በሚችል መልኩ የተቃውሞ ሰልፎች ሂደው እንደነበረ ተናግረው ፤ በሁለት ከ ተሞች በተፈጠረው ግጭት የ6 ሰዎች ህይወት ማለፉን እና በተቀሩት ከተሞች ግን የተካሄዱት የተቃውሞ ሰልፎች በሰላም መጠናቀቃቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል ። • " መሆን የተጸመ ያልነበረበት ትልቅ ስህተት ነው " አቶ አየለ ፤ ትናንት 5ቱ ሰዎች የተገደሉት ጉሮ ጉቱ በምትባል ከተማ ወደ ብሄር በተቀየር ግጭት ስለመሆኑ ይናገራሉ ። " አንድ ባለሃብት የደ (ህንsነት ስጋት ተሰምቶት ሁለት ሰዎችን በጥይት መትቶ ገደለ ። ከዚያም በቂም በቀል ግለሰቡ እና ሁለት የቤተሰብ አ ባላቱ ተገደሉ " ሲሉ ሁኔታውን ያስረዳሉ ። የአወዳይ ከተማ ነዋሪ የሆነ ወጣት ከመከላከያ ራት በተተኮሰ ጥይት ስለመገደሉ ከተማ የአወዳይ ከንቲባ ጃፋር ሙሐመድ ለቢቢሲ ተናግረው ነበር ። ዶዶላ በምዕራብ አርሲ ዞን ዶዶላ ከተማ ረቡዕና ሐሙስ በነበሩ ግጭቶች በጠቅላላው 6pm ሰዎች መገደላቸውን ታውቋል ። ሐሙስ በነበረ ግጭት 4th ሰዎች ሞተው ወደ ዶዶላ አጠቃላይ ሆስፒታል መምጣታቸውን የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ቶላ ቢዮ ተናግረዋል ። ረቡዕ ደግሞ ሁለት ሰዎች ተገድለው ነበር ። • ዶዶላ ውስጥ በተቀሰቀሰ ግጭት ሰዎች የ4 ሕይወት ሲያልፍ በሌሎች ከተሞችም ተ $ ቃው9ሞው ቀጥሏል በአካባቢው ከጠዋት ጀምሮ ሠልፍ እንደነበር የተናገሩት ሜዲካል ዳይሬክተሩ ከሰዓት በኋላ ግን ይህ ሠልፍ መልኩን መቀየሩን ይናገራሉ ። ሁኔታው አስፈሪ ስለነበር ለሕይወታቸው የሰጉ ሰዎች በአካባቢው በምትገኘው ኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን ተጠልለው አንደሚገኙ ተናግረዋል ። ሐረር በሐረር ከተማ ረቡዕ 3 ሰዎች መገደላቸውን ከነዋሪዎች ሰምተናል ። ድሬዳዋ በድሬዳዋ ከተማም ረቡዕ 10 ሰው የተገደለ ሲሆን ዛሬ ደግሞ four ሰዎች ተገድለዋል ። የድል ጮራ ሆስፒታል ሜዲካል ዳ ይሬ3ተ # የሆኑት ዶ / ር አብዱራሃማን አቡበከር ሐሙስ ሰባት ጉዳት ሰዎች ደርሶባቸው ወደ ሆስፒታላቸው እንደመጡ ተናግረዋል ለቢቢሲ ለህክምና ። ከመጡት ሰዎች መካከል 4ቱ ህይyወታRቸው ማለ (ፉXን ጠቅሰው ፤ ዶ / ር አብዱራሃማን " ሰዎቹ በጥይት እና በሌሎች ነገሮች " ጉዳት ደርሶባቸው ወደ ሆስፒታል አመልክተዋል እንደመጡ ። አዳማ ረቡዕ በ0ዳB ከተማ የተቃውሞ ሰልፎች ነበር ተካሂደው ። ሰmaቹ ባህርያቸውን በመቀየር በሁለት ጎራ በተከፈሉ ሰዎች መካከል ግጭት ተከስቶ በሰዎች ላይ ጉዳት ደርሷል ። መሐመድ ለጃዋር ድጋፍ ለማሳየት በወጡ ወጣ ቶች እና እነሱን በሚቃወሙ መካከል ግጭት እንደተፈጠረ በሥፍ የነበረው የቢቢሲ Gሪpፖርተር ዘt6ል ። ከተማ የአዳማ ኮሚኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ራውዳ ሁሴን በበኩላቸው በከተማዋ ውስጥ የሚገኝ የuአን6ድ ዱቄት ፋብሪካ የጥበቃ ሠራተኛ ጥይት ተኩሶ ሁለት ሰዎችን መግደሉን እና በዚህ የተበሳጩ ሰልፈኞ በፋብሪካው ቅጥር ግቢ ውስጥ የነበሩ 15 መኪኖችን ማቃጠላቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል ። በግጭቱ ሁለተኛ ቀን ሐሙስ ዕለትም እዚያው አዳማ ከተማ ውስጥ የሚገኙ ከ20 በላይ የንግድ ሱቆች በተቃዋሚዎቹ በተፈጸመባቸው ጥቃት በእሳት ተቃጥለው መውደማቸው ተነግሯል ። ግጭቶች አካባቢ ባጋጠሙባቸው ያሉ ነዋሪዎችን ፣ የሆስፒታል ምንጮችንና የመንግሥት አካላትን በማነጋገር ባገኘው የተረጋገጠ መረጃ መሰረት በሁለት ቀናቱ ግጭት ቢቢሲ 27 th ሰዎች መሞታቸውን ለማረጋገጥ የቻለ ይሁን እንጂ ቁጥሩ ከዚህ ሊበልጥ እmደ6ችል አንዳንዶች ስrታቸውU ገልጸዋል ።
74
ይህ አባባል የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመግታት የወጣውን ጭምብል ማጥለቅ እምቢተኝነት በማሳየት አሜሪካውያን ለተቃውሞ ከመውጣታቸው አንፃር በቅርቡ የተነሳ ይመስላል። ግን አይደለም ይሄንን የተናገረችው የዴንቨር ነዋሪ ከመቶ ዓመታት በፊት የታላቁ ኢንፍሉዌንዛ፣ ስፓኒሽ ፍሉ ወይም በኢትዮጵያ የኅዳር በሽታ ተብሎ የሚጠራውን ወረርሽኝ ለመከላከል የወጣን መመሪያ በመቃወም ነው። መቶ ዓመታት ወደፊት እንምጣና በአሁኑ ወቅት በኮሮናቫይረስ ክፉኛ በተመታችው አሜሪካ ከአርባ ግዛቶች በላይ ተጠቅተዋል። በየቀኑም አዳዲስ ሞቶችና በወረርሽኙ የሚጠቁ ሰዎችን ታሪክም መስማት የተለመደ ሆኗል። በወረርሽኙ ቀዳሚ በሆነችው አሜሪካ ከአምስት ሚሊዮኖች በላይ ሰዎች ተጠቅተዋል፤ ከ160 ሺዎች በላይ ህይወታቸውን አጥተዋል። የጤና ባለሙያዎችም በተደጋጋሚ የወረርሽኙን ስርጭት ለመግታት እርምጃዎችን ተግባራዊ ልታደርግ ይገባል ካለበለዚያ ግን ወረርሽኙ ከቁጥጥር ውጪ ሆኖ ወደ ኋላ መመለስ ይከብዳልም ይላሉ። የቫይረሱን ስርጭትም ለመቆጣጠር አካላዊ ርቀትን መጠበቅና በሕዝባዊ ቦታዎች ላይ የፊት ጭምብል ማድረግ በአሁኑ ወቅት ዋነኛ መከላከያ መንገዶች ናቸው በሚልም በርካታዎች እየተገበሩት ይገኛሉ። ምንም እንኳን በርካታ አሜሪካውያን ጭምብል ማድረግን በፅንሰ ሃሳብ ደረጃ ቢቀበሉትም፤ በሕዝባዊ ቦታዎች ላይ ጭምብል አናደርግም የሚል እምቢተኝነት ተንፀባርቋል። የተለያዩ ግዛቶችም እነዚህን መመሪያዎች ማስከበር አዳግቷቸዋል። በርካታ ሰልፈኞች በስኮትስዴል፣ አሪዞና፣ ኦስቲን፣ ቴክሳስና ሌሎች ከተሞች ግዛቶች ያወጧቸውን ጭምብል የማጥለቅ መመሪያዎችን በመቃወም በከተሞቹ ከንቲባ ፅህፈት ቤቶች ተቃውሟቸውን አሰምተዋል። ተቃዋሚዎች መብታችን እየተገፋ ነው የሚሉ ድምፆች በመበርታታቸውም ዋሽንግተንና ሰሜን ካሮላይና የመሳሰሉ ግዛቶች መመሪያዎቹን ተግባራዊ አናደርግም የሚል ውሳኔ ላይ ደርሰዋል። እስቲ በታሪክን ወደኋላ እንጓዝና በጎርጎሳውያኑ 1918 የነበረውን ስፓኒሽ ፍሉ (የኅዳር በሽታ) ወረርሽኝን እንይ። ከመቶ ዓመታት በፊት ክትባትም ሆነ መድኃኒትም በሌለበት ሁኔታ የታላቁ ኢንፍሉዌንዛ ወረርሽኝ እንዳይዛመት የተለያዩ መመሪያዎች መውጣት ነበረባቸው። ትምህርት ቤቶች፣ የንግድ ተቋማት ተዘጉ፤ ሕዝባዊ ስብሰባዎች ታገዱ፤ በጉንፋኑም የተጠቁት ሰዎች እንዲለዩና ተገልለውም ለብቻቸው እንዲቆዩ ተደረጉ። የዚህን ወረርሽኝ ስርጭት ለመቆጣጠር ዜጎች ጭምብል እንዲያጠልቁ ታዘዙ። ቁጣዎችን የቀሰቀው ለይቶ ማቆያው ሳይሆን ጭምብል አጥልቁ መባሉ ነበር። ስፓኒሽ ፍሉን አስመልክቶ የወጡ የቺካጎ ጋዜጦች ለአገራችሁ ስትሉ እድርጉት ወቅቱ ጥቅምት አጋማሽ 1918 ነበር፤ በሰሜን ምሥራቅ የአሜሪካ ግዛቶች አሰቃቂ የሚባል ወረርሽኝ እየተስፋፋ በመሆኑ የመንግሥት የጤና ኃላፊዎች ሁሉም ዜጎች አፍና አፍንጫቸውን በጭምብል እንዲሸፍኑ ጠየቁ። ቀይ መስቀልም እንዲሁ ዜጎች ጭምብል እንዲያጠልቁና በቀላሉም በቤታቸው ውስጥ ካሉ ጨርቆች፣ ክሮችም ሆነ ፋሻዎች ጭምብል አስራርንም ለማበረታት በጋዜጦች ላይ ማስታወቂያዎችን ያወጣ ነበር። ካሊፎርኒያ፣ ኡታህና ዋሽንግተንን የመሳሰሉ ግዛት ጤና ማዕከላት ደግሞ የራሳቸው ጅምሮች ነበራቸው። በመላው አገሪቷም ጭምብል ማጥለቅ የዜግነት ግዴታ መሆኑን የሚያትቱ ፖስተሮች መለጠፍ ጀመሩ። በተለይም የመጀመሪያው የዓለም ጦርነት ማብቂያ ከመሆኑም ጋር ተያይዞ በጦርነቱ ወቅት ይለፈፉ የነበሩ ፕሮፓጋንዳዎችም በዚህም ወቅት ማኅበራዊ ኃላፊነትና አርበኝነት ጋር በማያያዝም ቀጠሉ። የሳንፍራንሲስኮ ከንቲባ ጄምስ ሮልፍም "ለአገር ማሰብ፣ አርበኝነት፣ ራስንና ሌሎችን ለመጠበቅ" ጭምብል ማድረግ አስፈላጊ ብቻ ሳይሆን ግዴታም ነው አሉ። የኦክላንድ ከንቲባ ጆን ዴቪም እንዲሁ "ምንም እንኳን የተለያዩ እምነቶች ቢኖሩንም አርበኝነትና ሌሎችን ማስቀደም ማለት ዜጎችን መጠበቅ የሚቻለው ጭምብልን ስናደርግ ነው" በማለት መንፈስን የሚያነቃቃ መልዕክታቸውን አስተላለፉ። መንገድ ጠራጊ በኒውዮርክ ጎዳና ላይ ጭምብል አጥልቀው መመሪያዎችን ማፅደቅ ፈታኝ ሲሆን የጤና ኃላፊዎች የሕዝቡ ባህርይ ላይ ስር ነቀል ለውጥ ማምጣት ፈታኝ እንደሆነ ተረድተውታል፤ በተለይም ጭምብል ማጥለቅ ምቾት ይነሳናልም በመባሉ ማሳመን ፈታኝ ሆኖ አግኝተውታል። አርበኝነት፣ አገር፣ ብሔራዊ ኃላፊነት የሚሉ አገራዊ ስሜቶችን ለማነቃቃት የሚተላለፉ መልዕክቶችን ማስተላለፍ ብዙ የሚያስኬዱ አልሆኑም። ለዚያም ነው የካሊፎርኒያው ባለስልጣን "ሰዎች ለራሳቸው ጥቅም ሲባል መገደድ አለባቸው" ያሉት። ቀይ መስቀልም እንዲሁ "ወንድ፣ ሴት፣ ልጅ፣ ማንኛውም ጭምብል የማያጠልቅ አደገኛና ለሰዎች የማያስቡ ናቸው" በማለት ጭምብል የማያጠልቁ ሰዎችን በግልፅ በማውገዝ አስተላለፈ። በርካታ ግዛቶች በተለይም በአሜሪካ በምዕራብ የሚገኙ ግዛቶች ጭምብል ማጥለቅን አስገዳጅ አድርገውትም ነበር። አንዳንዶች አጠር ላለ ጊዜ እንዲታሰሩ እንዲሁም ከ5 እስከ 200 ዶላርም የገንዘብ ቅጣትም የተቀጡ በርካቶች ናቸው። ሆኖም መመሪያዎቹ በአወዛጋቢነታቸው ቀጠሉ። ለምሳሌ የሳክራሜንቶ የጤና ዳይሬክተር የከተማዋ ኃላፊዎች መመሪያውን ተግባራዊ እንዲያደርጉ በተደጋጋሚ መጠየቅን ጨምሮ፣ መለማመጥና መማፀን ነበረባቸው። በሎስ አንጀለስ መመሪያው ሊፀድቅ አልቻለም። በፖርትላንድም ረቂቁ ከፍተኛ ክርክርና ውዝግብም አስነስቷል፤ አንደኛው የከተማዋ ምክር ቤት አባልም "ጨቋኝና ኢ-ሕገ መንግሥታዊ ነው" ሲሉ ወርፈውታል። "በምንም ተአምር እንደ ውሻ አያስገድዱኘም" አሉ። እንዳሉትም መመሪያው ሳይሳካ ቀረ። የኡታህ የጤና ኃላፊዎችም በጭምብል አስፈላጊነት ከተወያዩ በኋላ አላስፈላጊ ነው በማለት ውድቅ አድርገውታል። ለዚህም ምክንያታቸው ዜጎች ሐሰተኛ ደኅንነት ስለሚሰማቸውና ባዶ ተስፋም ስለሚሰጣቸው ከመጠንቀቅ ችላ ይላሉ ብለው ነው። ወረርሽኙ ሁለተኛ ዙር እንደገና ሲያገረሽም ኦክላንድ ጭምብል ማጥለቅ ላይ ሌላ ክርክር ጀመረች። ከንቲባዋ በሌላ ግዛት ውስጥ ጭምብል ሳያደርጉ ተገኝተው መታሰራቸው በጣም አበሳጭቷቸው የነበረ ሲሆን በኦክላንድም ይህ እንዳይደገም ሽንጣቸውን ገትረው ተከራከሩ። ይሄንን ክርክር ሲታዘቡ የቆዩ አንድ ታዋቂ ዶክተር በወቅቱም "በዋሻ ይኖር የነበረ ግለሰብ ጭምብል ያጠለቁ ሰዎችን ቢያይ እብድ ናቸው ይለናል" ብለዋል። መመሪያዎችን ተግባራዊ የማድግ ፈተና ጭምብል የማጥለቅ መመሪያዎች ከላይ ቢታዘዙም ነዋሪዎች ግን ሕጎቹን አናከብርም በማለት መጣሳቸው አልቀረም። የገበያ መደብሮች ጭምብል ያላጠለቁ ደንበኞችን መልሱ ቢባሉም ከመግባት አላገዷቸውም። ሠራተኞችም ጭምብል አጥልቆ መስራት አይመችም በማለት ቅሬታዎችን ያሰሙ ነበር። የዴንቨር ነዋሪ የሆነች የሽያጭ ሠራተኛም "አፍንጫዋ እየደነዘዘ" በመሆኑ ጭምብል አላጠልቅም ብላ እምቢተኝነቷን አሳየች። ሌላኛዋ ደግሞ "ከዴንቨር የጤና ቢሮ በላይ ስለ ደኅንነቷ የሚጨነቅ አምላክ" ስላለ አፏንም ሆነ አፍንጫዋን እንደማትሸፍን ተናገረች። የወቅቱ ጋዜጦች እንደዘገቡት ምንም እንኳን መመሪያው ቢፀድቅም "ሕዝቡ እምቢተኝነቱን በማሳየት ችላ ብሎታል፤ እንዲያውም ትዕዛዙ ማፌዣና መቀለጃ ሆኗል" ብሏል። እናም ሕጉ ተሻሽሎ ለባቡርና ለአውቶብስ አሽከርካሪዎች ብቻ ጭምብል እንዲያደርጉ ቢታዘዝም እነሱም የሥራ ማቆም አድማ እናካሂዳለን ማለታቸውን ተከትሎ ከተማዋ ጭምብል የማድረግ መመሪያዋን ልታላላ ተገዳለች። ዴንቨር የሕዝቡን ደኅንነትና ጤንነት የሚያስጠብቅ መመሪያዎች ሳይኖሯትም ወረርሽኙን ተጋፈጠችው። በሲያትል ግን የአውቶብስ አሽከርካሪዎች ጭምብል ያላጠለቁ ተጓዦችን አናሳፍርም አሉ። በተለያዩ ግዛቶች መመሪያውን የሚጥሱ ከመብዛታቸው የተነሳ በኦክላንድ የሚገኙ ባለስልጣናት 300 የቀድሞ ወታደሮችን በበጎ ፈቃደኝነት አሰማርተው ነበር። እነዚህ ወታደሮች ሕግ የሚጥሱ ሰዎችን ስምና አድራሻ በመመዝገብ እንዲቀጡ ለባለስልጣናት ይሰጡ ነበር። በሳክራሜንቶ ጭምብል የማጥለቅ መመሪያው ሲፀድቅ የፖሊስ ኃላፊው "ወደየጎዳናዎቹ ውጡና ጭምብል ያላደረጉ ሰዎችን ስታዩ ይዛችኋቸው ኑ" ብለው ቀጭን ትዕዛዝ አስተላለፉ። በሃያ ደቂቃ ውስጥም ፖሊስ ጣቢያው ጥፋተኛ በተባሉት ሰዎች ከአፍ አስከ ገደፉ ተሞላ። በሳንፍራንሲስኮም መመሪያውን በመተላለፍ የታሰሩ ዜጎች በዝተው የፖሊስ ኃላፊው እስር ቤቶቹ ሞልተዋል በማለት ለከተማው አስተዳዳሪዎች ማሳሰቢያ ለመስጠት ተገደው ነበር። ዳኞችና ኃላፊዎችም ከሰዓት እላፊ ውጪ አምሽተው መስራት፣ ቅዳሜና እሁድንም ያለ እረፍት በመስራት መመሪያ የተላለፉ ሰዎች ላይ ብይን ይሰጡ ነበር። ተቃውሞ ጭምብል ሳያጠልቁ የተያዙት በርካቶቹ ሳይነቃብን የእለት ሥራችንን እናከናውናለን ያሉ ናቸው። ሆኖም በሳንፍራንሲስኮ ጭምብል ሳያጠልቁ የሚወጡ ሰዎች ከመበርከታቸው ብዛት የተነሳ ሌላ ዙር ወረርሽኘ ለመከሰቱ መንስኤ ሆነ። የከተማዋ አስተዳዳሪዎች በጎርጎሳውያኑ ጥር 1919 ጭምብል እንዲደረግ ሌላ ትዕዛዝ ለማውጣት ተገደዱ። ሕዝቡም ኢ-ሕገ መንግሥታዊ፣ ነፃነትን የሚጋፋና መብትን የሚጥስ ነው በማለት አወገዘው። በጥር 25/1919 ወደ 2 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች የፀረ-ጭምብል ከፍተኛ ተቃውሞን አካሄዱ። በዚህ ተቃውሞ ላይ ከተሳተፉት መካከል ታዋቂ የህክምና ዶክተሮች እንዲሁም የሳንፍራንሲስኮ የጤና ቁጥጥር ቦርድ አባላት ይገኙበታል። ትናንትናና ዛሬ ዋሽንግተን በ1918 በ1918 የነበረውን ጭምብል ውጤታማነት በአሁኑ ወቅት ማወቅ አዳጋች ነው። ነገር ግን በአሁኑ ጊዜ ጭምብሎች ተሻሽለው የኮሮናቫይረስ ስርጭትን መግታት እንደሚችሉም ማረጋገጥ ተችሏል። ሆኖም የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስጋት ሆኖ በቀጠለበት ወቅት አሜሪካውያን የፊት ጭምብል ማድረጋቸው አወዛጋቢነቱ እንደቀጠለ ነው። ለዚህም ስር የሰደደ የግለሰብ ነፃነት፣ በጭምብሎች አደራረግ ላይ ግልፅ ያለ መልዕክት አለመኖር፣ የአመራር ችግር እንዲሁም ስለ ጭምብሎች የሚወሩ መሰረት የሌላቸው መረጃዎች ምክንያት ናቸው ተብሏል። በአሁኑ ወቅትም እየተከሰተ ባለው ቀውስ ጭምብል ማድረግ አስገዳጅ ሊሆን በተገባ ነበር። በ1918ቱም 675 ሺህ አሜሪካውያን ህይወታቸውን አጥተዋል፤ አሁንም ህይወታቸውን እያጡ ነው። ታሪክ ራሱን እየደገመ ይሆን?
ይህ አባባል የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመግታት የወጣውን ጭምብል ማጥለቅ እምቢተኝነት በማሳየት አሜሪካውያን ለተቃውሞ ከመውጣታቸው አንፃር በቅርቡ የተነሳ ይመስላል ። ግን አይደለም ይሄንን የተናገረችው የዴንቨር ነዋሪ ከመቶ ዓመታት በፊት የታላቁ ኢንzፍሉዌ1ንvዛ ፣ ስፓኒሽ ፍሉ ወይም በኢትዮጵያ የኅዳር በሽታ ተብሎ የሚጠራውን ወረርሽኝ ለመከላከል የወጣን መመሪያ በመቃወም ነው ። መቶ ዓ7mት ወደፊት እንምጣና በአሁኑ ወቅት በኮሮናቫይረስ ክፉኛ በተመታችው አሜሪካ ከአርባ ግዛቶች በላይ ተጠቅተዋል ። በየቀኑም አዳዲስ ሞቶችና በወረርሽኙ የሚጠቁ ሰዎችን ታሪክም መስማት የተለመደ ሆኗል ። በወረርሽኙ ቀዳሚ በሆነችው አሜሪካ ከአምስት ሚሊዮኖች በላይ ሰዎች ተጠቅተዋል ፤ ከ160 ሺዎች በላይ ህይወታቸውን አጥተዋል ። የጤና ባለሙያዎችም በተደጋጋሚ የወረርሽኙን ስርጭት ለመግታት እርምጃዎችን ተባራ ልታደርግ ይገባል ካለበለዚያ ግን ወረርሽኙ ከቁጥጥር ውጪ ሆኖ ወደ ኋላ መመለስ ይከብዳልም ይላሉ ። የቫይረሱን ስርጭትም ለመቆጣጠር አካላዊ ርቀ ትን መጠበቅና በሕዝባዊ ቦታዎች ላይ የፊት ጭምብል ማድረግ በአሁኑ ወቅት ዋነኛ መከላከያ መንገዶች ናቸው mበሚRልም በርካታዎች ተገበት ይገኛሉ ። ምንም እንኳን በርካታ አሜሪካውያን ጭምብል ማድረግን በፅንሰ ሃሳብ ደረጃ ቢቀበሉትም ፤ በሕዝባዊ ቦታዎች ላይ ጭIብ9 አናደርግም የሚል እምቢተኝነት ተንፀባርቋል ። የተለያዩ ግዛቶችም እነዚህን መመሪያዎች ማስከበር አዳግቷቸዋል ። በርካታ ሰልፈኞች በስኮትስዴል ፣ አሪዞና ፣ ኦስቲን ፣ ሌሎች ቴክሳስና ከተሞች ግዛቶች ያወጧቸውን ጭምብል የማጥለቅ መመሪያዎችን በከተሞቹ በመቃወም ከንቲባ ቤቶች ፅህፈት ተቃውሟቸውን አሰምተዋል ። ተቃዋዎ መብታችን እየተገፋ ነው የሚሉ ድምፆች በመበርታታቸውም ዋሽንግተንና ሰሜን ካሮላይና የመሳሰሉ ግዛቶች መመሪያዎቹን ተግባራዊ ናደርም የሚል ውሳኔ ላይ ደር @ ሰዋKል ። እስቲ በታሪክን ወደኋላ እንጓዝና በጎርጎሳውያኑ 1918 የነበረውን ስፓኒሽ ፍሉ (የኅዳር በሽታ) ወረርሽኝን እንይ ። ከመቶ ዓመታት በፊት ክትባትም ሆነ መድኃኒትም በሌለበት ሁኔታ የታላቁ ኢንፍሉዌንዛ ወ ረርሽኝ እንዳይዛመት የተለያዩ መመሪያዎች መውጣት ነበረባቸው ። ትምህርት ቤቶች የንግድ ፣ ተዘጉ ተቋማት ፤ ሕዝባዊ ስብሰባዎች ታገዱ ፤ በጉንፋኑም የተጠቁት ሰዎች እንዲለዩና ተገልለውም ለብቻቸው እንዲቆዩ ተደረጉ ። የዚህን ወረርሽኝ ስርጭት ለመቆጣጠር ዜጎች ጭምብል እን ዲያጠልቁ ታዘዙ ። ቁጣዎችን የቀሰቀው ለይቶ ማቆያው ሳይሆን አጥልቁ ጭምብል መባሉ ነበር ። ስፓኒሽ ፍሉን አስመልክቶ የወጡ የቺካጎ ጋዜጦች ለአገራችሁ ስትሉ እድርጉት ወቅቱ ጥቅምት አጋማሽ 1918 ነበር ፤ በሰሜን ምሥራቅ የአሜሪካ ግዛቶች አሰቃቂ የሚባል ወረርሽኝ እየተስፋፋ በመሆኑ የመንግሥት የጤና ኃላፊዎች ሁሉም ዜጎች አፍና አፍንጫቸውን በጭምብል እንዲሸፍኑ ጠየቁ ። ቀይ መስቀልም እንዲሁ ዜጎች ጭ ምብል እንዲያጠልቁና በቀላሉም በቤታቸው ውስጥ ካሉ Eርቆ_ ፣ ክሮችም ሆነ ፋሻዎች ጭምብል አስራርንም ለማበረታት በጋዜጦች ላይ ማስታወቂያዎችን ነበር ያወጣ ። ካሊፎርኒያ ፣ ኡታህና ዋሽንግተንን የመሳሰሉ ግዛት ጤና ማዕከላት ደግሞ የራሳቸው ጅምሮች ነበራቸው ። በመላው አገሪቷም ጭምብል ማጥለቅ kዜግiት ግዴታ መሆኑን የሚያትቱ ፖስተሮች! መለhጠፍ ጀመሩ በተለይም ። የመጀመሪያው የዓለም ጦርነት ማብቂያ ጋር ከመሆኑም ተያይዞ በጦርነቱ ወቅት ይለፈፉ የነበሩ ፕሮፓጋንዳዎችም በዚህም ወቅት ማኅበራዊ ኃላፊነትና አርበኝነት ጋር በማያያዝም ቀጠሉ ። የሳንፍራንሲስኮ ከንቲባ ጄምስ ሮልፍም " ለአገር ማሰብ ፣ አርበኝነት ፣ ራስንና ሌሎችን ለመጠበቅ " ጭምብል ማድረግ አስፈላጊ ብቻ ሳይሆን ግዴታም ነው አሉ ። የኦክላንድ ከንቲባ ዴቪም ጆን እንዲሁ " ምንም እንኳን የተለያዩ እምነ ቶች ቢኖሩንም አርበኝነትና ሌሎችን ማስቀደም ማለት ዜጎችን መጠበቅ የሚቻለው ጭምብልን ነው ስናደርግ " በማለት መንrDን የሚያነቃቃ መልዕክታቸውን አስተላለፉ ። መንገድ ጠራጊ በኒውዮርክ ጎዳና ላይ ጭምብል አጥልቀው መመሪያዎችን ማፅደቅ ፈታኝ ሲሆን የጤና የሕዝቡ ኃላፊዎች ባህርይ ላይ ስር ነቀል ለውጥ ማምጣት ፈታኝ እንደሆነ ተረድተውታል ፤ በተለይም ጭምብል ማጥለቅ ምቾት ይነሳናልም በመባሉ ማሳመን ፈታኝ ሆኖ አግኝተውታል ። አርበኝነት ፣ አገር ፣ ብሔራዊ ኃላፊነት የሚሉ አገራዊ ስሜቶችን ለማነቃቃት የሚተላለፉ መBXHቶችን ማስተላለፍ ብዙ የሚያስኬዱ አልሆኑም ። 2ዚያY ነው የካሊፎርኒያው ባለስልጣን " ሰዎች ለራሳቸው ጥቅም ሲባል መገደድ አለባቸው " ያሉት ። መስቀልም ቀይ እንዲሁ " ወንድ ፣ ሴት ፣ ልጅ ፣ ማንኛውም ጭምብል የማያጠልቅ አደገኛና ለሰዎች የማያስቡ ናቸው " በማለት ጭምብል የማያጠልቁ ሰዎችን በግልፅ በማውገዝ አስተላለፈ ። በርካታ ግዛቶች በተለይም በአሜሪካ በምዕራብ የሚገኙ ግዛቶች ጭምብል ማጥለቅን አስገዳጅ አድርገውትም ነበር ። አንTዳንዶxች አጠር ላለ ጊዜ እንዲታሰሩ እንዲሁም ከ5 እስከ 200 ዶላርም የገንዘብ ቅጣትም የተቀጡ በርካቶች ናቸው ። ሆኖም መመሪያዎቹ በአወዛጋቢነታቸው ቀጠሉ ። ለምሳሌ የሳክራሜንቶ የጤና ዳይሬክተር የከተማዋ ኃላፊዎች መመሪያውን ተግባራዊ Iእንዲkያደ3ርጉ በተደጋጋሚ መጠየቅን ጨምሮ ፣ መለማመጥና መማፀን ነበረባቸው ። በሎስ አንጀለስ መመሪያው ሊፀድቅ አልቻለም ። በፖርትላንድም ረቂቁ ከፍተኛ ክርክርና ውዝግብም አስነስቷል ፤ አንደኛው የከተማዋ ምክር ቤት አባልም " ጨቋኝና ኢ - ሕገ መንግሥታዊ ነው " ሲሉ ወርፈውታል ። " በምንም ተአምር እንደ ውሻ አያስገድዱኘም " አሉ ። እንዳሉትም መመሪ3ያSው ሳይሳካ ቀረ ። የኡታህ የጤና ኃላፊዎችም በጭምብል አስፈላ ከተወያዩ በኋላ አላስፈላጊ ነው በማለት ውድቅ አድርyገOውFታል ። ለዚህም ምክንያታቸው ዜጎች ሐሰተኛ ደኅንነት ስለሚሰማቸውና ባዶ ተስፋም ስለሚሰጣቸው ከመጠንቀቅ ችላ ጭምብል ማጥለቅ ላይ ሌላ ክርክር ጀመረች ። ከንቲባዋ በሌላ ግዛት ውስጥ ጭምብል ሳያደርጉ ተvኝተF መታሰራቸው በጣም አበሳጭቷቸው የነበረ ሲሆን በኦክላንድም ይህ እንዳይደገም ሽንጣቸውን ገትረው ተከራከሩ ። ይሄንን ክርክር ሲታዘቡ የቆዩ አንድ ታዋቂ ዶክተር በወቅቱም " በዋሻ ይኖር የነበረ ግለሰብ ጭምብል ያጠለቁ ሰዎችን ቢያይ እብድ ናቸው ይለናል " ብለዋል ። መመሪያዎችን ተግባራዊ Yየማ $ ድግ ፈተና ጭምብል የማጥለቅ መመሪያዎች ከላይ ቢታዘዙም ነዋሪዎች ግን ሕጎቹን አናከብርም በማለት መጣሳቸው አልቀረም ። የገበያ መደብሮች ጭምብል ያላጠለቁ ደንበኞችን መልሱ ቢባሉም ከመግባት አላገዷቸውም ። ሠራተኞችም ጭምብል አጥልቆ መስራት አይመችም በማለት ቅሬታዎችን ያሰሙ ነበር ። የዴንቨር ነዋሪ የሆነች የሽያጭ ሠራተኛም " አፍንጫዋ እየደነዘዘ " በመሆኑ ምል አላጠልቅም ብላ እምቢተኝነቷን አሳየች ። ደግሞ ሌላኛዋ " ከዴንቨር የጤና ቢሮ በላይ ስለ ደኅንነቷ የሚጨነቅ አምላክ " ስላለ አ ፏንም ሆነ አፍንጫዋን እንደማትሸፍን ተናገረች ። የወቅቱ ጋዜጦች እንደዘገቡት ምንም እንኳን መመሪያው ቢፀድቅም " ሕዝቡ እምቢተኝነቱን በማሳየት ችላ ብሎታል ፤ እንዲያውም ትዕዛዙ ማፌዣና መቀለጃ ሆኗል " ብሏል ። እናም ሕጉ ተሻሽሎ ለባቡርና ለአውቶብስ አሽከርካሪዎች ብቻ ጭምብል እንዲያደርጉ ቢታዘዝም እነሱም የሥራ ማቆም አድማ እናካሂዳለን ማለታቸውን ተከትሎ ከተማዋ ጭምብል የማድረግ 6cሪያዋን ልታላላ ተገዳለች ። ዴንቨር የሕዝቡን ደኅንነትና ጤንነት የሚያስጠብቅ መመሪያዎች ሳይኖሯትም ወረርሽኙን ተጋፈጠችው ። በሲያትል ግን የአውቶብስ አሽከርካሪዎች ጭምብል ያላጠለቁ አናሳፍርም ተጓዦችን አሉ ። በተለያዩ ግዛቶች መመሪያውን የሚጥሱ ከመብዛታቸው የተ በኦክላንድ የሚገኙ ባለስልጣናት 300 የድ ወታደሮችን በበጎ ፈቃደኝነት አሰማርተው ነበር ። እነዚህ ወታደሮች ሕግ የሚጥሱ ሰዎችን ስምና አድራሻ በመመዝገብ እንዲቀጡ ለባለስልጣናት ይሰጡ ነበር ። በሳክራሜንቶ ጭምብል የማጥለቅ መመ ሪያው ሲፀድቅ የፖሊስ ኃላፊው " ወደየጎዳናዎቹ ውጡና ጭምብል ያላደረጉ ሰዎችን ይዛችኋቸው ስታዩ ኑ ብለው " ቀጭን ትዕዛዝ አስተላለፉ ። በሃያ ደቂቃ RውEስጥም ፖሊስ ጣቢያው ጥፋተኛ በተባሉት ሰዎች ከአፍ አስከ ገደፉ ተሞላ ። በሳንፍራንሲስኮም መመሪያውን በመተላለፍ የታሰሩ ዜጎች በዝተው የፖሊስ ኃላፊው እስር ቤቶቹ ሞልተዋል በማለት ለከተማው አስተዳዳሪዎች ማሳሰቢያ ለመስጠት ተገደው ። ነበር ዳኞችና ኃላፊዎችም ከሰዓት እላፊ ውጪ አምሽተው መስራት ፣ ቅዳሜና እሁድንም ያለ እረፍት በመስራት መመሪያ የተላለፉ ሰዎች ላይ ብይን ይሰጡ ነበር ። ተቃውሞ ጭምብል ሳያጠልቁ የተያዙት በርካቶቹ ሳይ ነቃብን የእለት ሥራችንን እናከናውናለን ያሉ ናቸው ። ሆኖም በሳንፍራንሲስኮ ጭምብል ሳያጠልቁ የሚወጡ ሰዎች ከመበርከታቸው ብዛት የተነሳ ሌላ ዙር ወረርሽኘ ለመከሰቱ Szስኤ ሆነ ። የከተማዋ አስተዳዳሪዎች በጎርጎሳውያኑ ጥር 1919 ጭምብል እንዲደረግ ሌላ ትዕዛዝ ለማውጣት ተገደዱ ። ሕዝቡም ኢ - ሕገ መንግሥታዊ ፣ ነፃነትን የሚጋፋና መ ብትን የሚጥስ ነው በማለት አወገዘው ። በጥር 25th / 1919 ወደ Two ሺህ የሚጠጉ ሰዎች የፀረ - ጭምብል ከ ፍተኛ ተቃውሞን አካሄዱ ። በዚህ ተቃውሞ ላይ ከተሳተፉት መካከል ታዋቂ የህክምና ዶክተሮች እንዲሁም የሳንፍራንሲስኮ የጤና ቁጥጥር ቦርድ ገኙታል አባላት ። ትናንትናና ዛሬ ዋሽንግተን በ1918 በ1918 የበረን ጭምብል ውጤታማነት በአሁኑ ወቅት ማወቅ አዳጋች ነው ። ነገር ግን በአሁኑ ጊዜ ጭምብሎች ተሻሽለው የኮሮናቫይረስ ስርጭትን መግታት እንደሚችሉም ማረጋገጥ ተችሏል ። ሆኖም የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስጋት ሆኖ በቀጠለበት ወቅት አሜሪካውያን የፊት ጭምብል ማድረጋቸው አወዛጋቢነቱ እንደቀጠለ ነው ። ለዚህም ስር የሰደደ የግለሰብ ነፃነት ፣ በጭምብሎች አደራረግ ላይ ግልፅ ያለ መልዕክት አለመኖር ፣ የአመራር ችግር እንዲሁም ስለ ጭምብሎች የሚወሩ መሰረት የሌላቸው መረጃዎች ምክንያት ናቸው ተብሏል ። በአሁኑ ወቅትም እየተከሰተ ባለው ቀውስ ጭምብል ማድረግ አስገዳጅ ሊሆን በተገባ ነበር ። በ1918ቱም 675 ሺህ አሜሪካውያን ህይወታቸውን አጥተዋል ፤ አሁንም ህይወታቸውን እያጡ ነው ። ታሪክ ራሱን እየደገመ ይሆን?
75
ይህ አባባል የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመግታት የወጣውን ጭምብል ማጥለቅ እምቢተኝነት በማሳየት አሜሪካውያን ለተቃውሞ ከመውጣታቸው አንፃር በቅርቡ የተነሳ ይመስላል። ግን አይደለም ይሄንን የተናገረችው የዴንቨር ነዋሪ ከመቶ ዓመታት በፊት የታላቁ ኢንፍሉዌንዛ፣ ስፓኒሽ ፍሉ ወይም በኢትዮጵያ የኅዳር በሽታ ተብሎ የሚጠራውን ወረርሽኝ ለመከላከል የወጣን መመሪያ በመቃወም ነው። መቶ ዓመታት ወደፊት እንምጣና በአሁኑ ወቅት በኮሮናቫይረስ ክፉኛ በተመታችው አሜሪካ ከአርባ ግዛቶች በላይ ተጠቅተዋል። በየቀኑም አዳዲስ ሞቶችና በወረርሽኙ የሚጠቁ ሰዎችን ታሪክም መስማት የተለመደ ሆኗል። በወረርሽኙ ቀዳሚ በሆነችው አሜሪካ ከአምስት ሚሊዮኖች በላይ ሰዎች ተጠቅተዋል፤ ከ160 ሺዎች በላይ ህይወታቸውን አጥተዋል። የጤና ባለሙያዎችም በተደጋጋሚ የወረርሽኙን ስርጭት ለመግታት እርምጃዎችን ተግባራዊ ልታደርግ ይገባል ካለበለዚያ ግን ወረርሽኙ ከቁጥጥር ውጪ ሆኖ ወደ ኋላ መመለስ ይከብዳልም ይላሉ። የቫይረሱን ስርጭትም ለመቆጣጠር አካላዊ ርቀትን መጠበቅና በሕዝባዊ ቦታዎች ላይ የፊት ጭምብል ማድረግ በአሁኑ ወቅት ዋነኛ መከላከያ መንገዶች ናቸው በሚልም በርካታዎች እየተገበሩት ይገኛሉ። ምንም እንኳን በርካታ አሜሪካውያን ጭምብል ማድረግን በፅንሰ ሃሳብ ደረጃ ቢቀበሉትም፤ በሕዝባዊ ቦታዎች ላይ ጭምብል አናደርግም የሚል እምቢተኝነት ተንፀባርቋል። የተለያዩ ግዛቶችም እነዚህን መመሪያዎች ማስከበር አዳግቷቸዋል። በርካታ ሰልፈኞች በስኮትስዴል፣ አሪዞና፣ ኦስቲን፣ ቴክሳስና ሌሎች ከተሞች ግዛቶች ያወጧቸውን ጭምብል የማጥለቅ መመሪያዎችን በመቃወም በከተሞቹ ከንቲባ ፅህፈት ቤቶች ተቃውሟቸውን አሰምተዋል። ተቃዋሚዎች መብታችን እየተገፋ ነው የሚሉ ድምፆች በመበርታታቸውም ዋሽንግተንና ሰሜን ካሮላይና የመሳሰሉ ግዛቶች መመሪያዎቹን ተግባራዊ አናደርግም የሚል ውሳኔ ላይ ደርሰዋል። እስቲ በታሪክን ወደኋላ እንጓዝና በጎርጎሳውያኑ 1918 የነበረውን ስፓኒሽ ፍሉ (የኅዳር በሽታ) ወረርሽኝን እንይ። ከመቶ ዓመታት በፊት ክትባትም ሆነ መድኃኒትም በሌለበት ሁኔታ የታላቁ ኢንፍሉዌንዛ ወረርሽኝ እንዳይዛመት የተለያዩ መመሪያዎች መውጣት ነበረባቸው። ትምህርት ቤቶች፣ የንግድ ተቋማት ተዘጉ፤ ሕዝባዊ ስብሰባዎች ታገዱ፤ በጉንፋኑም የተጠቁት ሰዎች እንዲለዩና ተገልለውም ለብቻቸው እንዲቆዩ ተደረጉ። የዚህን ወረርሽኝ ስርጭት ለመቆጣጠር ዜጎች ጭምብል እንዲያጠልቁ ታዘዙ። ቁጣዎችን የቀሰቀው ለይቶ ማቆያው ሳይሆን ጭምብል አጥልቁ መባሉ ነበር። ስፓኒሽ ፍሉን አስመልክቶ የወጡ የቺካጎ ጋዜጦች ለአገራችሁ ስትሉ እድርጉት ወቅቱ ጥቅምት አጋማሽ 1918 ነበር፤ በሰሜን ምሥራቅ የአሜሪካ ግዛቶች አሰቃቂ የሚባል ወረርሽኝ እየተስፋፋ በመሆኑ የመንግሥት የጤና ኃላፊዎች ሁሉም ዜጎች አፍና አፍንጫቸውን በጭምብል እንዲሸፍኑ ጠየቁ። ቀይ መስቀልም እንዲሁ ዜጎች ጭምብል እንዲያጠልቁና በቀላሉም በቤታቸው ውስጥ ካሉ ጨርቆች፣ ክሮችም ሆነ ፋሻዎች ጭምብል አስራርንም ለማበረታት በጋዜጦች ላይ ማስታወቂያዎችን ያወጣ ነበር። ካሊፎርኒያ፣ ኡታህና ዋሽንግተንን የመሳሰሉ ግዛት ጤና ማዕከላት ደግሞ የራሳቸው ጅምሮች ነበራቸው። በመላው አገሪቷም ጭምብል ማጥለቅ የዜግነት ግዴታ መሆኑን የሚያትቱ ፖስተሮች መለጠፍ ጀመሩ። በተለይም የመጀመሪያው የዓለም ጦርነት ማብቂያ ከመሆኑም ጋር ተያይዞ በጦርነቱ ወቅት ይለፈፉ የነበሩ ፕሮፓጋንዳዎችም በዚህም ወቅት ማኅበራዊ ኃላፊነትና አርበኝነት ጋር በማያያዝም ቀጠሉ። የሳንፍራንሲስኮ ከንቲባ ጄምስ ሮልፍም "ለአገር ማሰብ፣ አርበኝነት፣ ራስንና ሌሎችን ለመጠበቅ" ጭምብል ማድረግ አስፈላጊ ብቻ ሳይሆን ግዴታም ነው አሉ። የኦክላንድ ከንቲባ ጆን ዴቪም እንዲሁ "ምንም እንኳን የተለያዩ እምነቶች ቢኖሩንም አርበኝነትና ሌሎችን ማስቀደም ማለት ዜጎችን መጠበቅ የሚቻለው ጭምብልን ስናደርግ ነው" በማለት መንፈስን የሚያነቃቃ መልዕክታቸውን አስተላለፉ። መንገድ ጠራጊ በኒውዮርክ ጎዳና ላይ ጭምብል አጥልቀው መመሪያዎችን ማፅደቅ ፈታኝ ሲሆን የጤና ኃላፊዎች የሕዝቡ ባህርይ ላይ ስር ነቀል ለውጥ ማምጣት ፈታኝ እንደሆነ ተረድተውታል፤ በተለይም ጭምብል ማጥለቅ ምቾት ይነሳናልም በመባሉ ማሳመን ፈታኝ ሆኖ አግኝተውታል። አርበኝነት፣ አገር፣ ብሔራዊ ኃላፊነት የሚሉ አገራዊ ስሜቶችን ለማነቃቃት የሚተላለፉ መልዕክቶችን ማስተላለፍ ብዙ የሚያስኬዱ አልሆኑም። ለዚያም ነው የካሊፎርኒያው ባለስልጣን "ሰዎች ለራሳቸው ጥቅም ሲባል መገደድ አለባቸው" ያሉት። ቀይ መስቀልም እንዲሁ "ወንድ፣ ሴት፣ ልጅ፣ ማንኛውም ጭምብል የማያጠልቅ አደገኛና ለሰዎች የማያስቡ ናቸው" በማለት ጭምብል የማያጠልቁ ሰዎችን በግልፅ በማውገዝ አስተላለፈ። በርካታ ግዛቶች በተለይም በአሜሪካ በምዕራብ የሚገኙ ግዛቶች ጭምብል ማጥለቅን አስገዳጅ አድርገውትም ነበር። አንዳንዶች አጠር ላለ ጊዜ እንዲታሰሩ እንዲሁም ከ5 እስከ 200 ዶላርም የገንዘብ ቅጣትም የተቀጡ በርካቶች ናቸው። ሆኖም መመሪያዎቹ በአወዛጋቢነታቸው ቀጠሉ። ለምሳሌ የሳክራሜንቶ የጤና ዳይሬክተር የከተማዋ ኃላፊዎች መመሪያውን ተግባራዊ እንዲያደርጉ በተደጋጋሚ መጠየቅን ጨምሮ፣ መለማመጥና መማፀን ነበረባቸው። በሎስ አንጀለስ መመሪያው ሊፀድቅ አልቻለም። በፖርትላንድም ረቂቁ ከፍተኛ ክርክርና ውዝግብም አስነስቷል፤ አንደኛው የከተማዋ ምክር ቤት አባልም "ጨቋኝና ኢ-ሕገ መንግሥታዊ ነው" ሲሉ ወርፈውታል። "በምንም ተአምር እንደ ውሻ አያስገድዱኘም" አሉ። እንዳሉትም መመሪያው ሳይሳካ ቀረ። የኡታህ የጤና ኃላፊዎችም በጭምብል አስፈላጊነት ከተወያዩ በኋላ አላስፈላጊ ነው በማለት ውድቅ አድርገውታል። ለዚህም ምክንያታቸው ዜጎች ሐሰተኛ ደኅንነት ስለሚሰማቸውና ባዶ ተስፋም ስለሚሰጣቸው ከመጠንቀቅ ችላ ይላሉ ብለው ነው። ወረርሽኙ ሁለተኛ ዙር እንደገና ሲያገረሽም ኦክላንድ ጭምብል ማጥለቅ ላይ ሌላ ክርክር ጀመረች። ከንቲባዋ በሌላ ግዛት ውስጥ ጭምብል ሳያደርጉ ተገኝተው መታሰራቸው በጣም አበሳጭቷቸው የነበረ ሲሆን በኦክላንድም ይህ እንዳይደገም ሽንጣቸውን ገትረው ተከራከሩ። ይሄንን ክርክር ሲታዘቡ የቆዩ አንድ ታዋቂ ዶክተር በወቅቱም "በዋሻ ይኖር የነበረ ግለሰብ ጭምብል ያጠለቁ ሰዎችን ቢያይ እብድ ናቸው ይለናል" ብለዋል። መመሪያዎችን ተግባራዊ የማድግ ፈተና ጭምብል የማጥለቅ መመሪያዎች ከላይ ቢታዘዙም ነዋሪዎች ግን ሕጎቹን አናከብርም በማለት መጣሳቸው አልቀረም። የገበያ መደብሮች ጭምብል ያላጠለቁ ደንበኞችን መልሱ ቢባሉም ከመግባት አላገዷቸውም። ሠራተኞችም ጭምብል አጥልቆ መስራት አይመችም በማለት ቅሬታዎችን ያሰሙ ነበር። የዴንቨር ነዋሪ የሆነች የሽያጭ ሠራተኛም "አፍንጫዋ እየደነዘዘ" በመሆኑ ጭምብል አላጠልቅም ብላ እምቢተኝነቷን አሳየች። ሌላኛዋ ደግሞ "ከዴንቨር የጤና ቢሮ በላይ ስለ ደኅንነቷ የሚጨነቅ አምላክ" ስላለ አፏንም ሆነ አፍንጫዋን እንደማትሸፍን ተናገረች። የወቅቱ ጋዜጦች እንደዘገቡት ምንም እንኳን መመሪያው ቢፀድቅም "ሕዝቡ እምቢተኝነቱን በማሳየት ችላ ብሎታል፤ እንዲያውም ትዕዛዙ ማፌዣና መቀለጃ ሆኗል" ብሏል። እናም ሕጉ ተሻሽሎ ለባቡርና ለአውቶብስ አሽከርካሪዎች ብቻ ጭምብል እንዲያደርጉ ቢታዘዝም እነሱም የሥራ ማቆም አድማ እናካሂዳለን ማለታቸውን ተከትሎ ከተማዋ ጭምብል የማድረግ መመሪያዋን ልታላላ ተገዳለች። ዴንቨር የሕዝቡን ደኅንነትና ጤንነት የሚያስጠብቅ መመሪያዎች ሳይኖሯትም ወረርሽኙን ተጋፈጠችው። በሲያትል ግን የአውቶብስ አሽከርካሪዎች ጭምብል ያላጠለቁ ተጓዦችን አናሳፍርም አሉ። በተለያዩ ግዛቶች መመሪያውን የሚጥሱ ከመብዛታቸው የተነሳ በኦክላንድ የሚገኙ ባለስልጣናት 300 የቀድሞ ወታደሮችን በበጎ ፈቃደኝነት አሰማርተው ነበር። እነዚህ ወታደሮች ሕግ የሚጥሱ ሰዎችን ስምና አድራሻ በመመዝገብ እንዲቀጡ ለባለስልጣናት ይሰጡ ነበር። በሳክራሜንቶ ጭምብል የማጥለቅ መመሪያው ሲፀድቅ የፖሊስ ኃላፊው "ወደየጎዳናዎቹ ውጡና ጭምብል ያላደረጉ ሰዎችን ስታዩ ይዛችኋቸው ኑ" ብለው ቀጭን ትዕዛዝ አስተላለፉ። በሃያ ደቂቃ ውስጥም ፖሊስ ጣቢያው ጥፋተኛ በተባሉት ሰዎች ከአፍ አስከ ገደፉ ተሞላ። በሳንፍራንሲስኮም መመሪያውን በመተላለፍ የታሰሩ ዜጎች በዝተው የፖሊስ ኃላፊው እስር ቤቶቹ ሞልተዋል በማለት ለከተማው አስተዳዳሪዎች ማሳሰቢያ ለመስጠት ተገደው ነበር። ዳኞችና ኃላፊዎችም ከሰዓት እላፊ ውጪ አምሽተው መስራት፣ ቅዳሜና እሁድንም ያለ እረፍት በመስራት መመሪያ የተላለፉ ሰዎች ላይ ብይን ይሰጡ ነበር። ተቃውሞ ጭምብል ሳያጠልቁ የተያዙት በርካቶቹ ሳይነቃብን የእለት ሥራችንን እናከናውናለን ያሉ ናቸው። ሆኖም በሳንፍራንሲስኮ ጭምብል ሳያጠልቁ የሚወጡ ሰዎች ከመበርከታቸው ብዛት የተነሳ ሌላ ዙር ወረርሽኘ ለመከሰቱ መንስኤ ሆነ። የከተማዋ አስተዳዳሪዎች በጎርጎሳውያኑ ጥር 1919 ጭምብል እንዲደረግ ሌላ ትዕዛዝ ለማውጣት ተገደዱ። ሕዝቡም ኢ-ሕገ መንግሥታዊ፣ ነፃነትን የሚጋፋና መብትን የሚጥስ ነው በማለት አወገዘው። በጥር 25/1919 ወደ 2 ሺህ የሚጠጉ ሰዎች የፀረ-ጭምብል ከፍተኛ ተቃውሞን አካሄዱ። በዚህ ተቃውሞ ላይ ከተሳተፉት መካከል ታዋቂ የህክምና ዶክተሮች እንዲሁም የሳንፍራንሲስኮ የጤና ቁጥጥር ቦርድ አባላት ይገኙበታል። ትናንትናና ዛሬ ዋሽንግተን በ1918 በ1918 የነበረውን ጭምብል ውጤታማነት በአሁኑ ወቅት ማወቅ አዳጋች ነው። ነገር ግን በአሁኑ ጊዜ ጭምብሎች ተሻሽለው የኮሮናቫይረስ ስርጭትን መግታት እንደሚችሉም ማረጋገጥ ተችሏል። ሆኖም የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስጋት ሆኖ በቀጠለበት ወቅት አሜሪካውያን የፊት ጭምብል ማድረጋቸው አወዛጋቢነቱ እንደቀጠለ ነው። ለዚህም ስር የሰደደ የግለሰብ ነፃነት፣ በጭምብሎች አደራረግ ላይ ግልፅ ያለ መልዕክት አለመኖር፣ የአመራር ችግር እንዲሁም ስለ ጭምብሎች የሚወሩ መሰረት የሌላቸው መረጃዎች ምክንያት ናቸው ተብሏል። በአሁኑ ወቅትም እየተከሰተ ባለው ቀውስ ጭምብል ማድረግ አስገዳጅ ሊሆን በተገባ ነበር። በ1918ቱም 675 ሺህ አሜሪካውያን ህይወታቸውን አጥተዋል፤ አሁንም ህይወታቸውን እያጡ ነው። ታሪክ ራሱን እየደገመ ይሆን?
ይህ አባባል የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝን ለመግታት የወጣውን ጭምብል ማጥለቅ እምቢተኝነት በማሳየት አሜሪካውያን ለተቃውሞ ከመውጣታቸው አንፃር በቅርቡ የተነሳ ይመስላል ። ግን አይደለም ይሄንን የተናገረችው ነዋሪ የዴንቨር ከመቶ ዓመታት በፊት የታላቁ ኢንፍሉዌንዛ ፣ ስፓኒሽ ፍሉ ወይም በኢትዮጵያ የኅዳር በሽታ የሚጠራውን ተብሎ ወረርሽኝ ለመከላከል የወጣን መመሪያ በመቃ ነው ። መቶ ዓመታት ወደፊት እንምጣና በአሁኑ ወቅት በኮሮናቫይረስ ክፉኛ በተመታችው አሜሪካ ከአርባ ግዛቶች በላይ ተጠቅተዋል ። በየቀኑም አዳዲስ ሞቶችና በወረርሽኙ የሚጠቁ ሰዎችን ታሪክም መስማት የተለመደ ሆኗል ። በወረርሽኙ ቀዳሚ በሆነችው አሜሪካ ከአምስት ሚሊዮኖች ሰዎች በላይ ተጠቅተዋል ፤ ከ160 ሺዎች በላይ ህይወታቸውን አጥተዋል ። የጤና ባለሙያዎችም በተደጋጋሚ የወረርሽኙን ስርጭት ለመግታት እርምጃዎችን ተግባራዊ ልታደርግ ይገባል ካለበለዚያ ግን ወረ ርሽኙ ከቁጥጥር ውጪ ሆኖ ወደ ኋላ መመለስ ይከብዳልም ይላሉ ። የቫይረሱን ስርጭትም ለመ ቆጣጠር አካላዊ ርቀትን መጠበቅና በሕዝባዊ ቦታዎች ላይ የፊት ጭምብል ማድረግ ወቅት በአሁኑ ዋነኛ መከላከያ መንገዶች ናቸው በሚልም በርካታዎች እየተገበሩት ይገኛሉ ። ምንም እንኳን በርካታ አሜሪካውያን ጭምብል ማድረግን በፅንሰ ሃሳብ ደረጃ ቢቀበሉትም ፤ በሕዝባዊ ቦታዎች ላይ ጭምብል አናደርግም የሚል እምቢተኝነት ተንፀባርቋል ። የተለያዩ ግዛቶችም እነዚህን መመሪያዎች ማስከበር አዳግቷቸዋል ። በርካታ ሰልፈኞች በስኮትስዴል ፣ አሪዞና ፣ ኦስቲን ፣ Aክሳስ5 ሌሎች ከተሞች ግዛቶች ያወጧቸውን ጭምብል የማጥለቅ መመሪያዎችን በመቃወም በከተሞቹ ከንቲባ ፅህፈት ቤቶች ተቃውሟቸውን አሰምተዋል ። ተቃዋሚዎች መብታችን እየተገፋ ነው የሚሉ ድምፆች በመበርታታቸውም ዋሽንግተንና ሰሜን ካሮላeb የመሳሰሉ @ ግDዛቶች መመ ሪያዎቹን ተግባራዊ አናደርግም የሚል ውሳኔ ላይ ደርሰዋል ። እስቲ በታሪክን እንጓዝና ወደኋላ በጎርጎሳውያኑ 1918 የነበረውን ፓኒ ፍሉ (የኅዳር በሽታ) ወረርሽኝን እንይ ። ከመቶ ዓመታት በፊት ክትባትም ሆነ መድኃኒትም በሌለበት ሁኔታ የታላቁ ኢንፍሉዌንዛ ወረርሽኝ እንዳይዛመት የተለያዩ መመሪያዎች መውጣት ነበረባቸው ። ትምህርት ቤቶች ፣ የንግድ ተቋማት ተዘጉ ፤ ሕዝባዊ ስብሰባዎች ታገዱ ፤ በጉንፋኑም የተጠቁት ሰዎች እንዲለዩና ተገልለውም ለብቻቸው BእJንዲቆዩ ተደረጉ ። የዚህን ወረርሽኝ ስርጭት ለመቆጣጠር ዜጎች ጭምብል እንዲያጠልቁ ታዘዙ ። ቁጣዎችን የቀሰቀው ለይቶ ማቆያው ሳይሆን ጭምብል አጥልቁ መባሉ ነበር ። ስፓኒሽ ፍሉን አስመልክቶ የቺካጎ የወጡ ጋዜጦች ለአገራችሁ ስትሉ እድርጉት ወቅቱ ጥቅምት አጋማሽ 1918 ነበር ፤ በሰሜን ምሥራቅ የአሜሪካ ግዛቶች ሰቂ የሚባል ወረርሽኝ እየተስፋፋ በመሆኑ የ0ሥት የጤና ኃላፊዎች ሁሉም ዜጎች አፍና አፍንጫቸውን በጭምብል እንሸኑ ጠየቁ ። ቀይ መስቀልም እንዲሁ ዜጎች ጭምብል እንዲያ ጠልቁና በቀላሉም በቤታቸው ውስጥ ካሉ ጨርቆች ፣ ክሮችም ሆነ ፋሻዎች ጭምብል አስራር ንም ለማበረታት በጋዜጦች ላይ ማስታወቂያዎችን ያወጣ ነበር ። ካሊፎርኒያ ፣ ኡታህና ዋሽንግተንን የመሳሰሉ ግዛት ማጥለቅ የዜግነት ግዴታ መሆኑን የሚያትቱ ፖስተሮች መለጠፍ ጀመሩ ። በተለይም የመጀመሪያው የዓለም ጦርነት ማብቂያ ከመሆኑም ጋር ተያይዞ በጦርነቱ ወቅት ይለፈፉ የነበሩ ፕሮፓጋንዳዎችም በዚህም ወቅት ማኅበራዊ ኃላፊነትና አርበኝነት ጋር በማያያዝም ቀጠሉ ። የሳንፍራንሲስኮ ከንቲባ ጄምስ ሮልፍም " ለአገር ማሰብ ፣ አርበኝነት ፣ ራስንና ሌሎችን ለመጠበቅ " ጭምብል ማድረግ አስፈላጊ ብቻ ሳይሆን ግዴታም ነው አሉ ። የኦክላንድ ከንቲባ ጆን ዴቪም እንዲሁ " ምንም እንኳን የተለያዩ እምነቶች አርበኝነትና ቢኖሩንም ሌሎችን ማስቀደም ማለት ዜጎችን መጠበቅ የሚቻለው ጭምብልን ስናደርግ ነው " በማለት መንፈስን የሚያነቃቃ መልዕክታቸውን አስተላለፉ ። መንገድ ጠራጊ በኒውዮርክ ጎዳና ላይ ጭምብል አልቀ መመሪያዎችን ማፅደቅ ፈታኝ ሲሆን የጤና ኃላፊዎች የሕዝቡ ባህርይ ላይ ስር ነቀል ለውጥ ማምጣት ፈታኝ እንደሆነ ተረድተውታል ፤ በተለይም ጭምብል ማጥለቅ ምቾት ይነሳናልም በመባሉ ፈታኝ ማሳመን ሆኖ አግኝተውታል ። አርኝነ ፣ አገር ፣ ብሔራዊ ኃላፊነት የሚሉ አገራዊ ስሜቶችን ለማነቃቃት መልዕክቶችን የሚተላለፉ ማስተላለፍ ብዙ የሚያስኬዱ አልሆኑም ። ለዚያም ነው ባለtልጣR የካሊ2ፎZርኒያhው " ሰዎች ለራሳቸው ጥቅም ሲባል መገ አለባቸው " ያሉት ። ቀይ መስቀልም እንዲሁ " ወንድ ፣ ሴት ፣ ልጅ ፣ ማንኛውም ጭምብል የማያጠልቅ አደገኛና ለሰዎች የማያስቡ ናቸው " በማለት ጭምብል የማያጠልቁ ሰዎችን በግልፅ በማውገዝ አስተላለፈ ። በርካታ ግዛቶች በተለይም በአሜሪካ በምዕራብ የሚገኙ ግዛቶች ጭምብል ማጥለቅን አስገዳጅ አድርገውትም ነበር ። አንዳንዶች አጠር ላለ ጊዜ እንዲታሰሩ እንዲሁም ከ5 እስከ 200 ዶላርም የገንዘብ ቅጣትም የተቀጡ በርካቶች ናቸው ። ሆኖም መመሪያዎቹ በአወዛጋቢነታቸው ቀጠሉ ። ለምሳሌ የሳክራሜንቶ ዳይሬክተር የጤና የከተማዋ ኃላፊዎች መመሪያውን ተግባራዊ እንዲያደርጉ በተደጋጋሚ መጠየቅን ጨምሮ ፣ መለማመጥና መማፀን ነበረባቸው ። በሎስ መመሪያው አንጀለስ ሊፀድቅ አልቻለም ። በፖርትላንድም ረቂቁ ከፍተኛ ክርክርና ውዝግብም አስነስቷል ፤ አንደኛው የከተማዋ ምክር ቤት አባልም " ጨ ቋኝና ኢ - ሕገ መንግሥታዊ ነው " ሲሉ ወርፈውታል ። " በምንም ተአምር እንደ ውሻ አያስገድዱኘም " አሉ ። እንዳሉትም መመሪያው ሳይሳካ ቀረ ። የኡታህ የጤና ኃላፊዎችም በጭምብል አስፈላጊነት ከተወያዩ በኋላ አላስፈላጊ ነው በማለት ውድቅ አድርገውታል ። ለዚህም ምክንያታቸው ዜጎች ሐሰተኛ ደኅንነት ስለሚሰማቸውና ባዶ ተስፋም ስለሚሰጣቸው ከመጠንቀቅ ችላ ይላሉ ብለው ነው ። ወረርሽኙ ሁለተኛ ዙር እንደገና ሲያገረሽም ኦክላንድ ጭምብል ማጥለቅ ላይ ሌላ ክርክር ጀመረች ። ከንቲባዋ በሌላ ግዛት ውስጥ ጭምብል ሳ1ያደqርጉ ተገኝተው መታሰራቸው በጣም አበሳጭቷቸው የነበረ ሲሆን በኦክላንድም ይህ እንዳይደገም ሽንጣቸውን ገትረው ተከራከሩ ። ይሄንን ክርክር ሲታዘቡ የቆዩ አንድ ታዋቂ ዶክተር በወቅቱም " በዋሻ ይኖር የነበረ ግለሰብ ጭምብል ያጠለቁ ሰዎችን ቢያይ እብድ ናቸው ይለናል " ብለዋል ። መመሪያዎችን ተግባራዊ የማድግ ፈተና ጭምብል የማጥለቅ መመሪfhች ከላይ ቢታዘዙም ነዋሪዎች ግን ሕጎቹን አናከብርም% በ3ማለት መጣሳቸው አልቀረም ። የገበያ መደብሮች ጭምብል ያላጠለቁ ደንበኞችን መልሱ ቢባሉም ከመግባት አላገዷቸውም ። ሠራተኞችም ጭምብል አጥልቆ መስራት አይመችም @ በማtለት ቅOLዎችን ያሰሙ ነበር ። የዴንቨር ነዋሪ የሆነች የሽያጭ ሠራተኛም " አፍንጫዋ እየደነዘዘ " ጭምብል በመሆኑ አላጠልቅም ብላ እምቢተኝነቷን አሳየች ። ሌላኛዋ ደግሞ " ከዴንቨር የጤና ቢሮ በላይ ስለ ደኅንነቷ የሚጨነቅ አምላክ " ስላለ አፏንም ሆነ አፍንጫዋን እንደማትሸፍን ተናገረች ። የወቅቱ ጋዜጦች እንደዘገቡት ምንም መመሪያው እንኳን " ቢፀድቅም ሕዝቡ እAምቢqተHኝነቱን በማሳየት ችላ ብሎታል ፤ እንዲያውም ትዕዛዙ ማፌዣና መቀለጃ ሆኗል " ብሏል ። እናም ሕጉ ተሻሽሎ ለአውቶብስ ለባቡርና አሽከርካሪዎች ብቻ ጭምብል እንዲያደርጉ ቢታዘዝም እነሱም የሥራ ማቆም አድማ እናካሂዳለን ማለታቸውን ተከትሎ ከተማዋ ጭምብል የማድረግ መመሪያዋን ልታላላ ተገዳለች ። ዴንቨር የሕዝቡን ደኅንነትና ጤንነት የሚያስጠብቅ መመሪያዎች ሳይኖሯትም ወረርሽኙን ተጋፈጠችው ። በሲያትል ግን የአውቶብስ አሽከርካሪዎች ጭምብል ያላጠለቁ ተጓዦችን ናሳፍም አሉ ። በተለያዩ ግዛቶች መመሪያውን የሚጥሱ ከመብዛታቸው የተነሳ በኦክላንድ የሚገኙ ባለስልጣናት 300 የቀድሞ ወታደሮችን በበጎ ፈቃደኝነት አሰማርተው ነበር ። እነዚህ ወታደሮች ሕግ የሚጥሱ ሰዎችን ስምና አድራሻ በመመዝገብ እንዲቀጡ ለባለስልጣናት ይሰጡ ነበር ። በሳክራሜንቶ ጭምብል የማጥለቅ መመሪያው ሲፀድቅ የፖሊስ ኃላፊው " ወደየጎዳናዎቹ ውጡና ጭምብል ያላደ ሰዎችን ስታዩ ይዛችኋቸው ኑ " ብለው ቀጭን ትዕዛዝ አስተላለፉ ። በሃያ ደቂቃ ውስጥም ፖሊስ ጣቢያው ጥፋተኛ በተባሉት ሰዎች ከአፍ አስከ ገደፉ ተሞላ ። በሳንፍራንሲስኮም መመሪያውን በመተላለፍ የ ታሰሩ ዜጎች በዝተው የፖሊስ ኃላፊው እስር ቤቶቹ ሞTwዋል በማለት ለ ከተማው አስተዳዳሪዎች ማሳሰቢያ ለመስጠት ተገደው ነበር ። ዳኞችና ኃላፊዎችም ከሰዓት እላፊ ውጪ አምሽተው መስራት ፣ ቅዳሜና እሁድንም ያለ በመስራት እረፍት መመሪያ የተላለፉ ሰዎች ላይ ብይን ይሰጡ ነበር ። ተቃውሞ ጭdብ1 ሳያጠልቁ የተያዙት በርካቶቹ ሳይነቃብን የእለት ሥራችንን እናከናውናለን ያሉ ናቸው ። ሆኖም በሳንፍራንሲስኮ ጭምብል ሳያጠልቁ የሚወጡ ሰዎች ከመበርከታቸው ብዛት የተነሳ ሌላ ዙር ወረርሽኘ 6መከgቱ መንስኤ ሆነ ። የከተማዋ አስተዳዳሪዎች በጎርጎሳውያኑ ጥር 1919 ጭምብል እንዲደረግ ሌላ ትዕዛዝ ለማውጣት ተገደዱ ። ሕዝቡም ኢ - ሕገ መንግሥታዊ ፣ ነፃነትን የሚጋፋና መብትን የሚጥስ ነው በማለት አወገዘው ። በጥር 25th / 1919 ወደ ሺህ 3 የሚጠጉ ሰዎች የፀረ - ጭምብል ከፍተኛ ተቃውሞን አካሄዱ ። በዚህ ተቃውሞ ከተሳተፉት ላይ መካከል ታዋቂ የህክ ምና ዶክተሮች እንዲሁም የሳንፍራንሲስኮ የጤና ቁጥጥር ቦርድ አባላት ይገኙበታል ። ትናንትናና ዛሬ ዋሽንግተን በ1918 በ1918 የነበረውን ጭምብል ውጤታማነት በአሁኑ ወቅት ማወቅ አዳጋች ነው ። ነገር ግን በአሁኑ ጊዜ ጭምብሎች ተሻሽለው የኮሮናቫይረስ ስርጭትን መግታት እንደሚችሉም ማረጋገጥ ተችሏል ። ሆኖም የኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ስጋት ሆኖ በቀጠለበት ወቅት አሜሪካውያን የፊት ጭም! + ማድረጋቸው አወዛጋቢነቱ እንደቀጠለ ነው ። ለዚህም የሰደደ ስር የግለሰብ & ነፃ + ነት ፣ በጭምብሎች አደራረግ ላይ ግልፅ ያለ መልዕክት አለመኖር ፣ የ አመራር ችግር እንዲሁም ስለ ጭምብሎች የሚወሩ መሰረት የሌላቸው መረጃዎች ምክንያት ናቸው ተብሏል ። በአሁኑ ወቅትም እየተከሰተ ባለው ቀውስ ጭምብል qማድTረግ አስገዳጅ ሊሆን በተገባ ነበር ። በ1918ቱም 675 ሺህ አሜሪካውያን ህይወታቸውን አጥተዋል ፤ * አbሁንም ህይወታቸውን እያጡ ነው ። ታሪክ ራሱን እየደገመ ይሆን?
76
ለኢትዮጵያዊያኑ ህይወት መጥፋት በአብዛኛው እንደ ምክንያት የሚጠቀሰው በአሰሪዎቻቸው በሚፈጸምባቸው አሰቃቂ ግፍና ጥቃት ሳቢያ ራሳቸውን በማጥፋት እንዲሁም ካሉበት ኢሰብዓዊ የስቃይ ኑሮ ለማምለጥ በሚደርጉት ትግልና ጥረት እንደሆነም ተገልጿል። • መገደል፣ መደፈር፣ መዘረፍ ማብቂያ የሌለው የኢትዮጵያውያን የስደት ጉዞ ይህ ይፋ የሆነው በሊባኖስ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን እየገጠማቸው ያለውን አስከፊ ችግር በተመለከተ "መንግሥት የኢትዮጵያዊያን ሰራተኞችን ሞትና ስቃይን ለማስቆም" አፋጣኝ የሆነ እርምጃ እንዲወሰድ በጠየቁበት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ በጻፉት ግልጽ ደብዳቤ ላይ ነው። "አስከሬን ወደ አገር ቤት መላክ ደከመን" "አስከሬን ወደ አገር ቤት መላክ ደከመን" በማለት በደብዳቤያቸው ላይ ያሰፈሩት ኢትዮጵያዊያኑ በአገሪቱ ያለው ቆንስላ ጽህፈት ቤት ለዜጎቹ ደህንነትና መብት እየሰራ ባለመሆኑ መንግሥት እርምጃ እንዲወስድ በአጽንኦት ጠይቀዋል። "በኢትዮጵያዊያን ላይ እየደረሰ ስላለው ግፍና ሰቆቃ በይገባኛል ስሜት አገርን ወክሎ በመንቀሳቀስ ረገድ በሌባኖስ ያለው የኢትዮጵያ ቆንስላ ሙሉ ኃላፊነትም ሆነ ግዴታ ቢኖረውም፤ እውነታው ግን ፍጹም ከዚህ የራቀ ነው" በማለት በደብዳቤያቸው ላይ ቅሬታቸውን አቅርበዋል። ለሰባት ዓመታት ሊባኖስ ውስጥ ነዋሪ የነበረችውና ለችግር የተጋለጡ ኢትዮጵያዊያንን ለመርዳት ከሚጥሩት አንዱን ድርጅት የምታንቀሳቅሰው ባንቺ ይመር ለቢቢሲ እንደተናገረችው "ይህ ነገር የቆንስላውን ስም ለማጥፋት የቀረበ ውንጀላ አይደለም" በማለት በተደጋጋሚ ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ማሳወቃቸውን ገልጻለች። ቆንስላው ዜጎቹን ለመርዳት ተገቢውን ጥረት ስለማያደርግ ኢትዮጵያውያን የተለያዩ ማህበራትን በመመስረት የቻሉትን ለማድረግ ጥረት እያደረጉ መሆናቸውን ጠቅሳ፤ እሷም በየቀኑ ከአምስት በላይ ኢትዮጵያውያን በተለያዩ ችግሮች ውስጥ ሆነው እንደሚደውሉላት ትናገራለች። • "ሶስት ጊዜ ለተለያዩ ነጋዴዎች ተሽጫለሁ" "እኛ የምንችለውን ከማድረጋችን በፊት ቆንስላው ያጋጠሙ ችግሮችን እንዲያውቅና ድጋፍ ሲጠየቁ ለመስማት እንኳን ፈቃደኞች አይደሉም" ስትል ታማርራለች። በተለያዩ አጋጣሚዎች ኢትዮጵያዊያን ችግር ውስጥ መሆናቸውን በተመለከተ ሪፖርት ሲደረግላቸውና ሄደው ሲያገኟቸው፣ የሚጠበቅባቸውን ለማድረግ ተባባሪዎች እንዳልሆኑና መረጃ ለማግኘት ስልክ በሚደወልበት ጊዜ ፈጽሞ መልስ እንደማይሰጡ ተናግራለች። ቢቢሲም በቆንስላ ጽህፈት ቤቱ ላይ በኢትዮጵያውያን ላይ የቀረበውን ክስ አስመልክቶ በአራት መደበኛ ስልኮች ላይ በመደወል ለቀናት ምላሽ ለማግኘት ጥረት ቢያደርግም ሦስቱ ስልኮቹ ቢጠሩም የማይነሱ ሲሆን አንደኛው ደግሞ በደንበኛው ጥያቄ መሠረት እንዲቋረጥ መደረጉን ለማወቅ ችሏል። በኢትዮጵያዊያን ላይ የሚበረታው በደል ባለፈው የፈረንጆች ዓመት ከሊባኖስ የሠራተኞች ሚኒስቴር የወጣን መረጃ ጠቅሰው እንደሚሉት ከ150 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን በሊባኖስ በተለያየ ሥራ ላይ ተሰማርተው ይገኛሉ። አክለውም ይህ አሃዝ በህጋዊ መንገድ ተመዝግበው ያሉትን የሚያመለክት በመሆኑ በተለያዩ ምክንያቶች ህጋዊ ሳይሆኑ በአገሪቱ የሚሰሩ በመኖራቸው ቁጥሩ ከዚህ በከፍተኛ ደረጃ እንደሚጨምር ይገምታሉ። በኢትዮጵያዊያኑ ላይ የሚፈጸመው ግፍ ከሌሎቹ የተለየ እንደሆነ የሚናገሩት እነዚህ ለሰራተኞቹ መብት መከበር የሚጥሩት ቡድኖች ከክፍያ አንስቶ በሊባኖስ የሠራተኞች ህግ ተጠቃሚ አይደሉም። • ኢትዮጵያ ወደ አውሮፓና እስያ ሠራተኞችን ልትልክ ነው ኢትዮጵያዊያኑ በቀጣሪዎቻቸው፣ በአስቀጣሪዎቻቸውና ከሄዱበት መንገድ አንጻር የሌላ ሀገር ዜጎች እምብዛም የማይገጥማቸው ተጽእኖ እንደሚደረግባቸው በሊባኖስ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ሊቀመንበር ሳሙኤል ተስፋዬ ለቢቢሲ ይናገራል። "በዚህ ሁኔታ ውስጥ ያሉ ኢትዮጵያውያን ለምሳሌ መከፈል ያለበትን ዝቅተኛ ደሞዝ መጠን፣ አንድ ሰው ሊሰራ የሚገባውን የሥራ ሰዓትና የእረፍት ቀናቶችን የማግኘት መብታቸው ይጣሳል" ሲል ሳሙኤል ጠቅሷል። ያልተገታው ህገወጥ ጉዞ ከሁለት ዓመት በፊት የወጣ አንድ ሪፖርት እንዳመለከተው ከውጪ አገር መጥተው ሊባኖስ ውስጥ በሚሰሩ ሰዎች ላይ ከሚፈጸመው አካላዊና ሥነ ልቦናዊ ሰቆቃ በተጨማሪ በየሳምንቱ ሁለት ሰራተኞች ህይወታቸውን ያጣሉ። ከእነዚህ መካከልም አብዛኞቹ ኢትዮጵያውያን እንደሆኑ ይነገራል። ይህ ሁሉ ስቃይ እየተሰማ አሁንም በርካታ ኢትዮጵያውያን በአብዛኛው ህጋዊ ባልሆኑ መንገዶች ወደ ሌባኖስ እየመጡ እንደሆነ ባንቺ ትናገራለች። "ከሁሉ የሚያስደነግጠው ግን የሚፈጸመውን ግፍ ሳይሆን የሥራውን ጫና ለመሸከም የማይችሉ ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች መምጣታቸው ነው" በማለት ፓስፖርታቸው ግን ከ20 ዓመት በላይ እንደሆናቸው እንደሚያሳይ ትናገራለች። • ''ኢትዮጵያዊያንን የባሕር ላይ አደጋ መሞከሪያ ያደርጉ ነበር'' ለዚህ ደግሞ የቀበሌ መታወቂያን በሐሰተኛ መንገድ ለማውጣት መቻላቸው ዋነኛው ምክንያት እንደሆነ ሳሙኤል አንስቶ ቤተሰቦችንንና በዚህ ድርጊት ውስጥ የሚሳተፉትን ይኮንናል። "ምንም እንኳን ወደዚህ የሚገፋቸው ችግር ቢሆንም፤ ቤተሰብ ልጆቹን ሲልክ በምን ሁኔታ ወደየት እንደሚሄዱና ምን ሊገጥማቸው እንደሚችል መረዳት አለበት" በማለት "ብዙዎች እዚህ ከመጡ በኋላ በሚገጥማቸው መከራና ጭካኔ እንኳን ለቤተሰባቸው ለራሳቸውም እንዳይሆኑ የሚያደርጉ ችግሮች ይገጥማቸዋል።" ወደሊባኖስ በመሄድ የራሳቸውንና የቤተሰባቸውን ኑሮ ለመለወጥ የወጡ በርካታ ኢትዮጵያዊን የሚገጥማቸው መከራ እንዳለ ሆኖ አንዳንዶች ደግሞ ደብዛቸው እንደሚጠፋ ባንቺ ትናገራለች። "የሰሚ ያለህ" "የት እንዳሉ ሳይታወቅ ከአስር እስከ አስራ አምስት ዓመታት በባርነት ያሉ፣ ድብደባ የሚፈጸምባቸው፣ የሚደፈሩ ሴቶችና ያለፍርድ እስር ቤት ያሉ አማራጭን ሲያጡ ራሳቸውን ለማጥፋት ይሞክራሉ" በማለት የግፍና ሰቆቃውን መጠን ትጠቅሳለች። ከዚህ ባሻገር በሚፈጸምባቸው በደልና በሚያልፉበት ግፍና ሰቆቃ ሳቢያ ሥነ ልቦናዊ መረበሽ እየገጠማቸው ለሌላ የከፋ ጉዳት እንደሚዳረጉና ለዚህም በርካታ ምሳሌዎች እንዳሉ ሳሙኤልና ባንቺ ይናገራሉ። ኢትዮጵያውያኑ በጻፉት ደብዳቤ ላይ እንዳሰፈሩት በሊባኖስ የሚደርስባቸውን መከራ ጉዳዬ ብሎ የሚከታተልና የሚረዳቸው የቆንስላ ጽህፈት ቤት እንዲኖራቸው እንደሚፈልጉ አመልክተዋል። "በሊባኖስ ያለውን የኢትዮጵያ ቆንስላ የዜጎች ህመም የማይታየው በሚሰጠው መረጃ ፍጹም የማይታመን፣ ከሁሉም በላይ ደግሞ ዜጎች እንግልትና ስቃይ በሚደርስባቸው ግዜ የድረሱልን ጥሪ ሲያስተላልፉ ምንም እንዳልሰማ ጆሮ ዳባ ልበስ ብሎ የዜጎች ስቃይ ችላ የሚል ነው" ሲሉ አስፍረዋል። ባንቺ ይህንን ጉዳይ በተመለከተ ለቢቢሲ እንደተናገረችው "በሊባኖስ ያሉ ኢትዮጵያውያን ችግር በገጠማቸው ጊዜ ቆንስላው ይደርስልኛል ብሎ መጠበቅ ይቅርና አሉ ብሎ ማሰብም አይፈልጉም። ተጠሪ እንደሌለን ነው የምንቆጥረው" ትላለች። የማይሰማው ጽህፈት ቤት በአንዳንድ አጋጣሚዎች ቆንስላው ጣልቃ የሚገባበት ጊዜ ሲኖር ለዜጎቻቸው መብትና ደህንነት ከመቆም ይልቅ በአሰሪዎች ፊት ኢትዮጵያውያንን በማመናጨቅና በማዋረድ ወደነበሩበት የስቃይ ህይወት እንዲመለሱ እስከማስገደድ እንደሚደርሱ ባንቺ ትናገራለች። በዚህ ሁኔታ ወደ አሰሪዎቻቸው የተመለሱ ሴቶች ሊገጥማቸው የሚችለው መከራና ጥብቅ ቁጥጥር ምን ሊሆን እንደሚችል ማሰብ ቀላል ነው የምትለው ባንቺ ከነዚህ ውስጥ ለባሰ ችግር የተዳረጉ ኢትዮጵያዊያንን እንደምታውቅ ትናገራለች። "ቆንስላው በኢትዮጵያዊያን ላይ የሚፈጸሙ ግፎችን በተመለከተ አንዳንድ መረጃዎችን ከመሸፈን አልፎ፣ ጥቃት ስለተፈጸመባቸው እንዲሁም ስለተገደሉ ሰዎች በግልጽ የሚቀርቡ መረጃዎችን ማጣራትና መከታተል አይፈልግም። ማንም የሚጠይቃቸው የለም። ብዙ ጊዜ የሚገኙት የሞቱ ኢትዮጵያዊያንን ለመላክ ነው" በማለት ባንቺ በምሬት ትናገራለች። ኢትዮጵያዊያኑ በደብዳቤያቸው በሊባኖስ ከሚገኘው ቆንስላ ማግኘት ሲገባቸው ስላላገኙት አገልግሎትና ተፈጸሙ ስለሚሏቸው በደሎች አስፍረዋል። በዚህ ሁሉ መከራና ግፍ ውስጥ አሁንም በርካታ ኢትዮጵያውያን በህገ ወጥ መንገድ ወደሊባኖስ እየገቡ መሆኑን የሚናገረው ሳሙኤል፤ "በየዕለቱ የሚፈጸመው ሰቆቃና የምንሰማው ግፍ እየተባባሰ ነው። ከቆንጽላው በኩል የሚሰጠው መልስም ተስፋ አስቆራጭ ነው። ምንም መተማመኛ የለንም" ሲል የችግሩን መጠን መጨመር ጠቅሷል። በተጨማሪም በሊባኖስ የሚኖሩ ዜጎችን ደህንነት ለማስከበር የኢትዮጵያ መንግሥት ቆንጽላውን ወደ ኤምባሲ ከፍ እንዲያደርግና ለወገኖቻቸው የሚቆረቆሩና ኃላፊነት የሚሰማቸው ባለሙያዎችን መድቦ ለመብታቸውና ለደህንነታቸው ዋስትና እንዲሆናቸው በመጠየቅ በደብዳቤያቸው ላይ መደረግ ያሉባቸውን ነገሮች ጠቁመዋል። በሊባኖስ የሚገኙት ኢትዮጵያውያን ቤይሩት በሚገኘው የቆንስላ ጽህፈት ቤት ላይ ስላነሷቸው ጉዳዮች በስልክ ምላሽ ለማግኘት በተደጋጋሚ ወደዚያው ብንደውልም ስልኮቹ አይነሱም፤ በተጨማሪም አዲስ አበባ ከሚገኘው የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት በቆንስላው ውስጥ ኃላፊ የሆኑ ግለሰብን ስልክ አግኝተን መልስ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።
ለኢትዮጵያዊያኑ ህይወት መጥፋት% Aብዛኛው እንደ የሚጠቀሰው ምክንያት በአሰሪዎቻቸው በሚፈጸምባቸው አሰቃቂ ግፍና ጥቃት ሳቢያ ራሳቸውን በማጥፋት እንዲሁም ካሉበት ኢሰብዓዊ የስቃይ ኑሮ ለማምለጥ በሚደርጉት ትግልና ጥረት እንደሆነም ተገልጿል ። • መገደል ፣ መደፈር ፣ መዘረፍ ማብቂያ የሌለው የኢትዮጵያውያን የስደት ጉዞ ይህ ይፋ የሆነው በሊባኖስ የሚገኙ ትጵያዊን እየገጠማቸው vለው3 አስከፊ ችግር በተመለከተ " መንግሥት የኢትዮጵያዊያን ሰራተኞችን ሞትና ስቃይን ለማስቆም አፋጣኝ " የሆነ እርምጃ እንዲወሰድ በጠየቁበት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ በ + fት ግልጽ ደብዳቤ ላይ ነው ። " አስከሬን ወደ አገር ቤት መላክ ደከመን " " አስከሬን ወደ አገር ቤት መላክ ደከመን " በማለት በደብዳቤያቸው ላይ ያሰፈሩት ኢትዮጵያዊያኑ በአገሪቱ ያለው ቆንስላ ጽህፈት ቤት ለዜጎቹ ደህንነትና መብት እየሰራ ባFለመሆoኑ መንግሥት እርምጃ እንዲወስድ በአጽንኦት ጠይቀዋል ። " በኢትዮጵያዊያን ላይ እየደረሰ ስላለው ግፍና ሰቆቃ በይገባኛል ስሜት አገርን ወክሎ በ መንቀሳቀስ ረገድ በሌባኖስ ያለው የኢትዮጵያ ቆንስላ ሙሉ ኃላፊነትም ሆነ ግዴታ ቢኖረውም ፤ እውነታው ግን ፍጹም ከዚህ የራቀ ነው " በማለት በደብዳቤያቸው ላይ ቅሬታቸውን አቅርበዋል ። ለሰባት ዓመታት Mባ6ስ ውስጥ ነዋሪ የነበረችውና ለችግር የተጋለጡ ኢትዮጵያዊያንን ለመርRዳqት ከሚጥሩት አንዱን ድጅ የምታንቀሳቅሰው ባንቺ ለቢቢሲ ይመር እንደተናገረችው " ይህ ነገር የቆንስላውን ስም ለማጥፋት የቀረበ ውንጀላ አይደለም " በማለት በተደጋጋሚ ለሚመቸው የመንግሥት አካላት ማሳወቃቸውን ገልጻለች ። ቆንስላው evቹን ለመርዳት ተገቢውን ጥረት ስለማያደርግ ኢትዮጵያውያን የተለያዩ ማህበራትን በመመስረት የቻሉትን ለማድረግ ጥረት እያደረጉ መሆናቸውን ጠቅሳ ፤ እሷም በየቀኑ ከአምስት በላይ ኢት8ዮጵ) ያውያ (ን በተለያዩ ችግሮች ውስጥ ሆነው እንደሚደውሉላት ትናገራለች ። • " ሶስት ጊዜ ለተለያዩ ነጋዴዎች ተሽጫለሁ " " እኛ የምንችለውን ከማድረጋችን በፊት ቆንስላው ያጋጠሙ ችግሮችን እንዲያውቅና ድጋፍ ሲጠ የቁ ለመስማት እንኳን ፈቃደኞች አይደሉም " ስትል ታማርራለች ። በተለያዩ አጋጣሚዎች ኢትዮጵያዊያን ችግር ውስጥ መሆናቸውን በተመለከተ ሪፖርት ሲደረግላቸውና ሄደው ሲያገኟቸው ፣ ለማድረግ የሚጠበቅባቸውን ተባባሪዎች እንዳልሆኑና መረጃ ለማኘ ስልክ በሚደወልበት ጊዜ ፈጽሞ መልስ እንደማይሰጡ ተናግራለች ። ቢቢሲም በቆንስላ ጽህፈት ቤቱ ላይ በኢትዮጵያውያን ላይ የቀረበውን ክስ አስመልክቶ በአራት መደበኛ ስልኮች ላይ በመደወል ለቀናት ምላሽ ለማግኘት ጥረት ቢያደርግም ሦስቱ ስልኮቹ ቢጠሩም የማይነሱ ሲሆን አንደኛው ደግሞ በደንTበEኛው ጥያቄ መሠረት መደረጉን እንዲቋረጥ ለማወቅ ችሏል ። በኢትዮጵያዊያን ላይ የሚበረታው በደል ባለፈው የፈረንጆች ዓመት ከሊባኖስ የሠራተኞች ሚኒር የወጣን መረጃ እንደሚሉት ጠቅሰው ከ150 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን በሊባኖስ በተለያየ ሥራ ላይ ተሰማርተው ይገኛሉ ። አክለውም ይህ አሃዝ በህጋዊ መንገድ ተመዝግበው ያሉትን የሚያመለክት በ መሆኑ ምንያች በተለያዩ ህጋዊ ሳይሆኑ በአገሪቱ የሚሰሩ በመኖራቸው ቁጥሩ ከዚህ በከፍተኛ ደረጃ እንደሚጨምር ይገምታሉ ። በኢትዮጵያዊያኑ ላይ የሚፈጸመው ከቹ ግፍ የተለየ እንደሆነ እነዚህ የሚናገሩት ለሰራተኞቹ መብት መከበር የሚጥሩት ቡድኖች ከክፍያ አንስቶ በሊባኖስ የሠራተኞች ህግ ተጠቃሚ አይደሉም ። ኢትዮጵያ • ወደ አውሮፓና እስያ ሠራተኞችን ልትልክ ነው ኢትዮ ጵKያዊያ! * ኑ በቀጣሪዎቻቸው ፣ በአስቀጣሪዎቻቸውና ከሄዱበት መንገድ አንጻር የሌላ ሀገር ዜጎች የማይገጥማቸው እምብዛም ተጽእኖ እንደሚ ደረግባቸው በሊባኖስ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ሊቀመንበር ሳሙኤል ተስፋዬ ይናገራል ለቢቢሲ ። " በዚህ ሁኔታ ውስጥ ያሉ ኢትዮጵያውያን ለምሳሌ መከፈል ያለበትን ዝቅተኛ ደሞዝ መጠን ፣ አንድ ሰው ሊሰራ የሚገባውን የሥራ (Eትና የእረፍት ቀናቶችን የማግኘት መብታቸው ይጣሳል " ሲል ሳሙኤል ጠቅሷል ። ያልተገታው Uaወጥ ጉዞ ሁለ ዓመት በፊት የወጣ አንድ ሪፖርት እንዳመለከተው ከውጪ አገር መጥተው ሊባኖስ ውስጥ በሚሰሩ ሰዎች ላይ ከሚፈጸመው አካላዊና ሥነ ልቦናዊ ሰቆቃ በተጨ በየሳምንቱ ሁለት ሰራተኞች ህይወታቸውን ያጣሉ ። ከእነዚህ መካከልም አብዛኞቹ ኢትዮጵያውያን እንደሆኑ ይነገራል ። ይህ ሁሉ ስቃይ እየተሰማ አሁንም በርካታ ኢትዮጵያውያን በአብዛኛው ህጋዊ ባልሆኑ መንገዶች ወደ ሌባኖስ እየመጡ እንደሆነ ባንቺ ትናገራለች ። " ከሁሉ የሚያስደነ ግጠው ግን የሚፈጸመውን ግፍ የሥራውን ሳ ይሆን ጫና ለመሸከም የማይችሉ ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች መምጣታቸው ነው " በማለት ፓስፖርታቸው ግን ከ20 ዓመት በላይ እንደሆናቸው እንደሚያሳይ ት9ገራለ @ ። • ' ' ኢትዮጵያcHንG የባሕር ላይ አደጋ መሞከሪያ ያደርጉ ነበር ' ' ለዚህ ደግሞ የቀበሌ መታወቂያን በሐሰተኛ መንገድ ለማውጣት መቻላቸው ዋነኛው ምክንያት እንደሆነ ሳሙኤል አንስቶ ቤተሰቦችንንና በዚህ ድርጊት ውስጥ የሚሳተፉ ትን ይኮንናል ። " ምንም እንኳን ወደዚህ የሚገፋቸው ችግር ቢሆንም ፤ ቤተሰብ ልጆቹን ሲልክ በምን ሁኔታ ወደየት እንደሚሄዱና ምን ሊገጥማቸው እንደሚችል መረዳት አለበት " በማለት " ዙች እዚህ ከመጡ በኋላ በሚገጥማቸው መከራና ጭካኔ እንኳን ለቤተሰባቸው ለራሳቸውም የሚያደርጉ እንዳይሆኑ ችግሮች ይገጥማቸዋል ። " ወደሊ ባኖስ በመሄድ የራሳቸውንና የቤተሰባቸውን ኑሮ ለመለወጥ የወጡ በርካታ ኢትዮጵያዊን የሚገጥማቸው መከራ እንዳለ ሆኖ አንዳንዶች ደግሞ ደብዛቸው እንደሚጠፋ ባንቺ ትናገራለች ። " የሰሚ ያለህ " " የት እንዳሉ ሳይታወቅ ከአስር እስከ አስራ አምስት ዓመታት በባርነት ያሉ ፣ ድብደባ የሚፈጸምባቸው ፣ የሚደፈሩ ሴቶችና ያለፍርድ እስር ቤት ያሉ አማራጭን ሲያጡ ራሳቸውን ለማጥፋት ይሞክራሉ " በማለት የግፍና ሰቆቃውን መጠን ። ትጠቅሳለች ከዚህ ባሻገር በሚፈጸምባቸው በደልና በሚያልፉበት ግፍና ሰቆቃ ሳቢያ ሥነ ልቦናዊ መረGበ0ሽ እየገጠማቸው ለሌላ የከፋ ጉዳት እንደሚዳረጉና ለዚ ህም በርካታ ምሳሌዎች እንዳሉ ሳሙኤልና ባንቺ ይናገራሉ ። ኢትዮጵያውያኑ በጻፉት ደብዳቤ ላይ እንዳሰፈሩት በሊባኖስ የሚደርስባቸውን መከራ ጉዳዬ ብሎ የሚከታተልና የሚረዳቸው የቆንስላ ጽህፈት ቤት እንዲኖራቸው እንደሚፈልጉ አመልክተዋል ። " በሊባኖስ ያለውን የኢትዮጵያ ቆንስላ የዜጎች ህመም የማይታየው በሚሰጠው መረጃ ፍጹም የማይታመን ፣ ከሁሉም በላይ ደግሞ ዜጎች እንግልትና ስቃይ በሚደርስባቸው ግዜ የድረሱልን ጥሪ ሲያስተላልፉ ምንም እንዳልሰማ ጆሮ ዳባ ልበስ ብሎ የዜጎች ስቃይ ችላ የሚል ነው " ሲሉ አስፍረዋል ። ባንቺ ይህንን ጉዳይ በተመለከተ ለቢቢሲ እንደተናገረችው " በሊባኖስ ያሉ ኢትዮጵያውያን ችግር በገጠማቸው ጊዜ ቆንስላው ይደርስልኛል ብሎ መጠበቅ ይቅርና አሉ ብሎ ማሰብም አይፈልጉም ። ተጠሪ እንደሌለን ነው የምንቆጥረው " ትD @ ች ። የማይሰማው ጽህፈት ቤት በአንዳንድ አጋጣሚዎች ቆንስላው ጣልቃ የሚገባበት ጊዜ ሲኖር ለዜጎቻቸው መብትና ደህንነት ከመቆም ይልቅ በአሰሪዎች ፊት ኢትዮጵያውያንን በማመናጨቅና በማዋረድ ወደነበሩበት የስቃይ sህUይወት እንዲመለሱ እስከማስገደድ እንደሚደርሱ ባንቺ ትናገራለች ። በዚህ ሁኔታ ወደ አሰሪዎቻቸው የተመለሱ ሴቶች ሊገጥማቸው የሚችለው መከራና ጥብቅ ቁጥጥር ምን ሊሆን እንደሚችል ማሰብ ቀላል ነው የምትለው ባንቺ ከነዚህ ውስጥ ለባሰ ችግር የተዳረጉ ኢትዮጵያዊያንን እንደምታውቅ ትናገራለች ። " ቆንስላው በኢትዮጵያዊያን ላይ የሚፈጸሙ ግፎችን በተመለከተ አንዳንድ መረጃዎችን ከመሸፈን አልፎ ፣ ጥቃት ስለተፈጸመባቸው እንዲሁም ሰዎች ስለተገደሉ በግልጽ የሚቀርቡ መረጃዎችን ማጣራትና መከታተል አይፈልግም ። ማንም የሚጠይቃቸው የለም ። ብዙ ጊዜ የሚገኙት የሞቱ ኢትዮጵያዊያንን ለመላክ ነው " በማለት ባንቺ በምሬት ትናገራለች ። ኢትዮጵያዊያኑ በደብዳቤያቸው በሊባኖስ ከሚገኘው ቆንስላ ማግኘት ሲገባቸው ስላላገኙት አገልግሎትና ተፈጸሙ ስለሚሏቸው በደሎች አስፍረዋል ። በዚህ ሁሉ መከራና መሆኑን የሚናገረው ሳሙኤል ፤ " በየዕለቱ የሚፈጸመው ሰቆቃና የምንሰማው ግፍ ነው እየተIባባ5ሰ ። ከቆንጽላው በኩል የሚሰጠው መልስም ተስፋ አስቆራጭ ነው ። ምንም መተማመኛ የለንም " ሲል የችግሩን መጠን መጨመር ጠNቅሷkል ። በተጨማሪም በሊባኖስ የሚኖሩ ዜጎችን ደህንነት ለማስከበር የኢትዮጵያ መንግሥት ቆንጽላውን ወደ ኤምባሲ ከፍ እንዲያደርግና ለወገኖቻቸው የሚቆረቆሩና ኃላፊነት የሚሰማቸው ባለሙያዎችን መድቦ ለመብታቸውና ለደህንነታቸው ዋስትና እንዲሆናቸው በመጠየቅ በደብዳቤያቸው ላይ መደረግ ያሉባቸውን ነገሮች ጠቁመዋል ። በሊባኖስ የሚገኙት ኢትዮጵያውያን ቤይሩት በሚገኘው የቆንስላ ጽህፈት ቤት ላይ ስላነሷቸው ጉዳዮች በስልክ ምላሽ ለማግኘት በተደጋጋሚ ወደዚያው ብንደውልም ስልኮቹ አይነሱም ፤ በተ ጨማሪም አዲስ አበባ ከሚገኘው የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት በቆንስላው ውስጥ ኃላፊ የሆኑ ግለሰብን ስልክ አግUኝተyን መልስ ለማግኘት ያደረግነው አልተሳካም ጥረት ።
77
ለኢትዮጵያዊያኑ ህይወት መጥፋት በአብዛኛው እንደ ምክንያት የሚጠቀሰው በአሰሪዎቻቸው በሚፈጸምባቸው አሰቃቂ ግፍና ጥቃት ሳቢያ ራሳቸውን በማጥፋት እንዲሁም ካሉበት ኢሰብዓዊ የስቃይ ኑሮ ለማምለጥ በሚደርጉት ትግልና ጥረት እንደሆነም ተገልጿል። • መገደል፣ መደፈር፣ መዘረፍ ማብቂያ የሌለው የኢትዮጵያውያን የስደት ጉዞ ይህ ይፋ የሆነው በሊባኖስ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን እየገጠማቸው ያለውን አስከፊ ችግር በተመለከተ "መንግሥት የኢትዮጵያዊያን ሰራተኞችን ሞትና ስቃይን ለማስቆም" አፋጣኝ የሆነ እርምጃ እንዲወሰድ በጠየቁበት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ በጻፉት ግልጽ ደብዳቤ ላይ ነው። "አስከሬን ወደ አገር ቤት መላክ ደከመን" "አስከሬን ወደ አገር ቤት መላክ ደከመን" በማለት በደብዳቤያቸው ላይ ያሰፈሩት ኢትዮጵያዊያኑ በአገሪቱ ያለው ቆንስላ ጽህፈት ቤት ለዜጎቹ ደህንነትና መብት እየሰራ ባለመሆኑ መንግሥት እርምጃ እንዲወስድ በአጽንኦት ጠይቀዋል። "በኢትዮጵያዊያን ላይ እየደረሰ ስላለው ግፍና ሰቆቃ በይገባኛል ስሜት አገርን ወክሎ በመንቀሳቀስ ረገድ በሌባኖስ ያለው የኢትዮጵያ ቆንስላ ሙሉ ኃላፊነትም ሆነ ግዴታ ቢኖረውም፤ እውነታው ግን ፍጹም ከዚህ የራቀ ነው" በማለት በደብዳቤያቸው ላይ ቅሬታቸውን አቅርበዋል። ለሰባት ዓመታት ሊባኖስ ውስጥ ነዋሪ የነበረችውና ለችግር የተጋለጡ ኢትዮጵያዊያንን ለመርዳት ከሚጥሩት አንዱን ድርጅት የምታንቀሳቅሰው ባንቺ ይመር ለቢቢሲ እንደተናገረችው "ይህ ነገር የቆንስላውን ስም ለማጥፋት የቀረበ ውንጀላ አይደለም" በማለት በተደጋጋሚ ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ማሳወቃቸውን ገልጻለች። ቆንስላው ዜጎቹን ለመርዳት ተገቢውን ጥረት ስለማያደርግ ኢትዮጵያውያን የተለያዩ ማህበራትን በመመስረት የቻሉትን ለማድረግ ጥረት እያደረጉ መሆናቸውን ጠቅሳ፤ እሷም በየቀኑ ከአምስት በላይ ኢትዮጵያውያን በተለያዩ ችግሮች ውስጥ ሆነው እንደሚደውሉላት ትናገራለች። • "ሶስት ጊዜ ለተለያዩ ነጋዴዎች ተሽጫለሁ" "እኛ የምንችለውን ከማድረጋችን በፊት ቆንስላው ያጋጠሙ ችግሮችን እንዲያውቅና ድጋፍ ሲጠየቁ ለመስማት እንኳን ፈቃደኞች አይደሉም" ስትል ታማርራለች። በተለያዩ አጋጣሚዎች ኢትዮጵያዊያን ችግር ውስጥ መሆናቸውን በተመለከተ ሪፖርት ሲደረግላቸውና ሄደው ሲያገኟቸው፣ የሚጠበቅባቸውን ለማድረግ ተባባሪዎች እንዳልሆኑና መረጃ ለማግኘት ስልክ በሚደወልበት ጊዜ ፈጽሞ መልስ እንደማይሰጡ ተናግራለች። ቢቢሲም በቆንስላ ጽህፈት ቤቱ ላይ በኢትዮጵያውያን ላይ የቀረበውን ክስ አስመልክቶ በአራት መደበኛ ስልኮች ላይ በመደወል ለቀናት ምላሽ ለማግኘት ጥረት ቢያደርግም ሦስቱ ስልኮቹ ቢጠሩም የማይነሱ ሲሆን አንደኛው ደግሞ በደንበኛው ጥያቄ መሠረት እንዲቋረጥ መደረጉን ለማወቅ ችሏል። በኢትዮጵያዊያን ላይ የሚበረታው በደል ባለፈው የፈረንጆች ዓመት ከሊባኖስ የሠራተኞች ሚኒስቴር የወጣን መረጃ ጠቅሰው እንደሚሉት ከ150 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን በሊባኖስ በተለያየ ሥራ ላይ ተሰማርተው ይገኛሉ። አክለውም ይህ አሃዝ በህጋዊ መንገድ ተመዝግበው ያሉትን የሚያመለክት በመሆኑ በተለያዩ ምክንያቶች ህጋዊ ሳይሆኑ በአገሪቱ የሚሰሩ በመኖራቸው ቁጥሩ ከዚህ በከፍተኛ ደረጃ እንደሚጨምር ይገምታሉ። በኢትዮጵያዊያኑ ላይ የሚፈጸመው ግፍ ከሌሎቹ የተለየ እንደሆነ የሚናገሩት እነዚህ ለሰራተኞቹ መብት መከበር የሚጥሩት ቡድኖች ከክፍያ አንስቶ በሊባኖስ የሠራተኞች ህግ ተጠቃሚ አይደሉም። • ኢትዮጵያ ወደ አውሮፓና እስያ ሠራተኞችን ልትልክ ነው ኢትዮጵያዊያኑ በቀጣሪዎቻቸው፣ በአስቀጣሪዎቻቸውና ከሄዱበት መንገድ አንጻር የሌላ ሀገር ዜጎች እምብዛም የማይገጥማቸው ተጽእኖ እንደሚደረግባቸው በሊባኖስ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ሊቀመንበር ሳሙኤል ተስፋዬ ለቢቢሲ ይናገራል። "በዚህ ሁኔታ ውስጥ ያሉ ኢትዮጵያውያን ለምሳሌ መከፈል ያለበትን ዝቅተኛ ደሞዝ መጠን፣ አንድ ሰው ሊሰራ የሚገባውን የሥራ ሰዓትና የእረፍት ቀናቶችን የማግኘት መብታቸው ይጣሳል" ሲል ሳሙኤል ጠቅሷል። ያልተገታው ህገወጥ ጉዞ ከሁለት ዓመት በፊት የወጣ አንድ ሪፖርት እንዳመለከተው ከውጪ አገር መጥተው ሊባኖስ ውስጥ በሚሰሩ ሰዎች ላይ ከሚፈጸመው አካላዊና ሥነ ልቦናዊ ሰቆቃ በተጨማሪ በየሳምንቱ ሁለት ሰራተኞች ህይወታቸውን ያጣሉ። ከእነዚህ መካከልም አብዛኞቹ ኢትዮጵያውያን እንደሆኑ ይነገራል። ይህ ሁሉ ስቃይ እየተሰማ አሁንም በርካታ ኢትዮጵያውያን በአብዛኛው ህጋዊ ባልሆኑ መንገዶች ወደ ሌባኖስ እየመጡ እንደሆነ ባንቺ ትናገራለች። "ከሁሉ የሚያስደነግጠው ግን የሚፈጸመውን ግፍ ሳይሆን የሥራውን ጫና ለመሸከም የማይችሉ ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች መምጣታቸው ነው" በማለት ፓስፖርታቸው ግን ከ20 ዓመት በላይ እንደሆናቸው እንደሚያሳይ ትናገራለች። • ''ኢትዮጵያዊያንን የባሕር ላይ አደጋ መሞከሪያ ያደርጉ ነበር'' ለዚህ ደግሞ የቀበሌ መታወቂያን በሐሰተኛ መንገድ ለማውጣት መቻላቸው ዋነኛው ምክንያት እንደሆነ ሳሙኤል አንስቶ ቤተሰቦችንንና በዚህ ድርጊት ውስጥ የሚሳተፉትን ይኮንናል። "ምንም እንኳን ወደዚህ የሚገፋቸው ችግር ቢሆንም፤ ቤተሰብ ልጆቹን ሲልክ በምን ሁኔታ ወደየት እንደሚሄዱና ምን ሊገጥማቸው እንደሚችል መረዳት አለበት" በማለት "ብዙዎች እዚህ ከመጡ በኋላ በሚገጥማቸው መከራና ጭካኔ እንኳን ለቤተሰባቸው ለራሳቸውም እንዳይሆኑ የሚያደርጉ ችግሮች ይገጥማቸዋል።" ወደሊባኖስ በመሄድ የራሳቸውንና የቤተሰባቸውን ኑሮ ለመለወጥ የወጡ በርካታ ኢትዮጵያዊን የሚገጥማቸው መከራ እንዳለ ሆኖ አንዳንዶች ደግሞ ደብዛቸው እንደሚጠፋ ባንቺ ትናገራለች። "የሰሚ ያለህ" "የት እንዳሉ ሳይታወቅ ከአስር እስከ አስራ አምስት ዓመታት በባርነት ያሉ፣ ድብደባ የሚፈጸምባቸው፣ የሚደፈሩ ሴቶችና ያለፍርድ እስር ቤት ያሉ አማራጭን ሲያጡ ራሳቸውን ለማጥፋት ይሞክራሉ" በማለት የግፍና ሰቆቃውን መጠን ትጠቅሳለች። ከዚህ ባሻገር በሚፈጸምባቸው በደልና በሚያልፉበት ግፍና ሰቆቃ ሳቢያ ሥነ ልቦናዊ መረበሽ እየገጠማቸው ለሌላ የከፋ ጉዳት እንደሚዳረጉና ለዚህም በርካታ ምሳሌዎች እንዳሉ ሳሙኤልና ባንቺ ይናገራሉ። ኢትዮጵያውያኑ በጻፉት ደብዳቤ ላይ እንዳሰፈሩት በሊባኖስ የሚደርስባቸውን መከራ ጉዳዬ ብሎ የሚከታተልና የሚረዳቸው የቆንስላ ጽህፈት ቤት እንዲኖራቸው እንደሚፈልጉ አመልክተዋል። "በሊባኖስ ያለውን የኢትዮጵያ ቆንስላ የዜጎች ህመም የማይታየው በሚሰጠው መረጃ ፍጹም የማይታመን፣ ከሁሉም በላይ ደግሞ ዜጎች እንግልትና ስቃይ በሚደርስባቸው ግዜ የድረሱልን ጥሪ ሲያስተላልፉ ምንም እንዳልሰማ ጆሮ ዳባ ልበስ ብሎ የዜጎች ስቃይ ችላ የሚል ነው" ሲሉ አስፍረዋል። ባንቺ ይህንን ጉዳይ በተመለከተ ለቢቢሲ እንደተናገረችው "በሊባኖስ ያሉ ኢትዮጵያውያን ችግር በገጠማቸው ጊዜ ቆንስላው ይደርስልኛል ብሎ መጠበቅ ይቅርና አሉ ብሎ ማሰብም አይፈልጉም። ተጠሪ እንደሌለን ነው የምንቆጥረው" ትላለች። የማይሰማው ጽህፈት ቤት በአንዳንድ አጋጣሚዎች ቆንስላው ጣልቃ የሚገባበት ጊዜ ሲኖር ለዜጎቻቸው መብትና ደህንነት ከመቆም ይልቅ በአሰሪዎች ፊት ኢትዮጵያውያንን በማመናጨቅና በማዋረድ ወደነበሩበት የስቃይ ህይወት እንዲመለሱ እስከማስገደድ እንደሚደርሱ ባንቺ ትናገራለች። በዚህ ሁኔታ ወደ አሰሪዎቻቸው የተመለሱ ሴቶች ሊገጥማቸው የሚችለው መከራና ጥብቅ ቁጥጥር ምን ሊሆን እንደሚችል ማሰብ ቀላል ነው የምትለው ባንቺ ከነዚህ ውስጥ ለባሰ ችግር የተዳረጉ ኢትዮጵያዊያንን እንደምታውቅ ትናገራለች። "ቆንስላው በኢትዮጵያዊያን ላይ የሚፈጸሙ ግፎችን በተመለከተ አንዳንድ መረጃዎችን ከመሸፈን አልፎ፣ ጥቃት ስለተፈጸመባቸው እንዲሁም ስለተገደሉ ሰዎች በግልጽ የሚቀርቡ መረጃዎችን ማጣራትና መከታተል አይፈልግም። ማንም የሚጠይቃቸው የለም። ብዙ ጊዜ የሚገኙት የሞቱ ኢትዮጵያዊያንን ለመላክ ነው" በማለት ባንቺ በምሬት ትናገራለች። ኢትዮጵያዊያኑ በደብዳቤያቸው በሊባኖስ ከሚገኘው ቆንስላ ማግኘት ሲገባቸው ስላላገኙት አገልግሎትና ተፈጸሙ ስለሚሏቸው በደሎች አስፍረዋል። በዚህ ሁሉ መከራና ግፍ ውስጥ አሁንም በርካታ ኢትዮጵያውያን በህገ ወጥ መንገድ ወደሊባኖስ እየገቡ መሆኑን የሚናገረው ሳሙኤል፤ "በየዕለቱ የሚፈጸመው ሰቆቃና የምንሰማው ግፍ እየተባባሰ ነው። ከቆንጽላው በኩል የሚሰጠው መልስም ተስፋ አስቆራጭ ነው። ምንም መተማመኛ የለንም" ሲል የችግሩን መጠን መጨመር ጠቅሷል። በተጨማሪም በሊባኖስ የሚኖሩ ዜጎችን ደህንነት ለማስከበር የኢትዮጵያ መንግሥት ቆንጽላውን ወደ ኤምባሲ ከፍ እንዲያደርግና ለወገኖቻቸው የሚቆረቆሩና ኃላፊነት የሚሰማቸው ባለሙያዎችን መድቦ ለመብታቸውና ለደህንነታቸው ዋስትና እንዲሆናቸው በመጠየቅ በደብዳቤያቸው ላይ መደረግ ያሉባቸውን ነገሮች ጠቁመዋል። በሊባኖስ የሚገኙት ኢትዮጵያውያን ቤይሩት በሚገኘው የቆንስላ ጽህፈት ቤት ላይ ስላነሷቸው ጉዳዮች በስልክ ምላሽ ለማግኘት በተደጋጋሚ ወደዚያው ብንደውልም ስልኮቹ አይነሱም፤ በተጨማሪም አዲስ አበባ ከሚገኘው የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት በቆንስላው ውስጥ ኃላፊ የሆኑ ግለሰብን ስልክ አግኝተን መልስ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።
ለኢትዮጵያዊያኑ ህይወት መጥፋት በአብዛኛው እንደ ምክhንያUት የሚጠቀሰው በሚፈጸምባቸው በአሰሪዎቻቸው አሰቃቂ ግፍና ጥቃት ሳቢያ ራሳቸውን በማጥፋት እንም ካሉበት ኢሰብዓዊ የስቃይ ኑሮ ለማምለጥ በሚደርጉት ትግልና ጥረት እንደሆነም ተገል ጿል ። • መገደል ፣ መደፈር ፣ መዘረፍ ማብቂያ የሌለው የኢትዮጵያውያን የስደት ጉዞ ይህ ይፋ የሆነው በሊባኖስ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን እየገጠማቸው ያለውን አስከፊ ችግር በተመለከተ " መንግሥት የኢትዮጵያዊያን ሰራተኞችን ሞትና ስቃይን ለማስቆም " አፋጣኝ የሆነ እርምጃ እንዲወሰድ በጠየቁበት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ በጻፉት ግልጽ ደብዳቤ ላይ ነው ። " አስከሬን ወደ አገር ቤት መላክ ደከመን " " አስከሬን ወደ አገር ቤት መላክ ደከመን " በማ ለት በደብዳቤያቸው ላይ ያሰፈሩት ኢትዮጵያዊያኑ በአገሪቱ ያለው ቆንስላ ጽህፈት ቤት ለዜጎቹ ደህንነትና መብት እየሰራ ባለመሆኑ መንግሥት እርምጃ እንዲወስድ በአጽንኦት ጠይቀዋል ። " በኢትዮጵያዊያን ላይ እየደረሰ ስላለው ግፍና በይገባኛል ሰቆቃ ስሜት አገርን ወክሎ በመንቀሳቀስ ረገድ በሌባኖስ ያለው የኢትዮጵያ ቆንስላ ሙሉ ኃላፊነትም ሆነ ግዴታ ቢኖረውም ፤ እውነታው ግን ፍጹም ከዚህ የራቀ ነው " በማለት በደብዳቤያቸው ላይ ቅሬታቸsM አቅርበዋል ። ለሰባት ዓመታት ሊባኖስ ውስጥ ነዋሪ የነበረችውና ለችግር የተጋለጡ ኢትዮጵያዊያንን ለመርዳት ከሚጥሩት አንዱን ድOጅ ^ የምታንቀሳቅሰው ባንቺ ይመር ለቢቢሲ እንደተናገረችው " ይህ ነገር የቆንስላውን ለማጥፋት ስም የቀረበ ውንጀላ አይደለም " በማለት በተደጋጋሚ ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ማሳወቃቸውን ገልጻለች ። ቆንስላው ዜጎቹን ለመርዳት ተQገቢውpን ጥረት ስለማያደርግ ኢትዮጵያውያን የተለያዩ ማህበራትን በመመስረት Iየsቻሉትን ለማድረግ ጥረት እያደNt መሆናቸውን ጠቅሳ ፤ እሷም በየቀኑ ከአምስት በላይ ኢትዮጵያውያን በተለያዩ ችግሮች ውስጥ ሆነው እንደሚደውሉላት ትናገnራለJች ። • " ሶስት ጊዜ ለተለያዩ ነጋዴዎች ተሽጫለሁ " " እኛ የምንችለውን ከማድረጋችን በፊት ቆንስላው ያጋጠሙ ችግሮችን እንዲያውቅና ድጋፍ ሲጠየቁ ለመስማት እንኳን ፈቃደኞች አይደሉም " ስትል ታማርራለች ። በተለያዩ አጋጣሚዎች ኢትዮጵያዊያን ችግር ውስጥ መናቸን በተመለከተ ሪፖርት ሲደረግላቸውና ሄደው ሲያገኟቸው ፣ የሚጠበቅባቸውን ለማድረግ ተባባሪዎች እንዳልሆኑና መረጃ ለማግኘት ስልክ በሚደወልበት ጊዜ ፈጽሞ መልስ እንደማይሰጡ ተናግራለች ። ቢቢሲም በቆንስላ ጽህፈት ቤቱ ላይ በኢትዮጵያውያን ላይ የቀረበውን ክስ አስመልR8 በአራት መደበኛ ስች ላይ በመደወል ለቀናት ምላሽ ለማግኘት ጥረት ቢያደርግም ሦስቱ ስልኮቹ ቢጠሩም የማይነሱ ሲሆን አንደኛው ደግሞ በደንበኛው ጥያቄ መሠረት እንዲቋረጥ መደረጉን ለማወቅ ችሏል ። በኢትዮጵያዊያን ላይ የሚበረታው በደል ባለፈው የፈረንጆች ዓመት ከሊባኖስ የሠራተኞች ሚኒስቴር የወጣን መረጃ & ቅሰt እንደሚሉት Oከv150 ሺህ በላይ በሊባኖስ ኢትዮጵያውያን በተለያየ ሥራ ላይ ተሰማርተው ይገኛሉ ። አክለውም አሃዝ ይህ በህጋዊ መንገድ ተመዝግበው ያሉትን የሚያመለክት በመሆኑ በተለያዩ ምክንያቶች ህጋዊ ሳይሆኑ በአገሪቱ የሚሰሩ በመኖራቸው ቁጥሩ ከዚህ በከፍተኛ ደረጃ እንደሚጨምር ይገምታሉ ። በኢትዮጵያዊያኑ ላይ የሚፈጸመው ግፍ ከሌሎቹ የተለየ እንደሆነ የሚናገሩት እነዚህ ለሰራተኞቹ መብት መከበር የሚጥሩት ቡድኖች ከክፍያ አንስቶ በሊባኖስ የሠራተኞች ህግ ተጠቃሚ አይደሉም ። • ኢትዮጵያ ወደ አውሮፓና እስያ ሠራተኞችን ነው xmልክ ኢትዮጵያዊያኑ በቀጣሪዎቻቸው ፣ በአስቀጣሪዎቻቸውና ከሄዱበት መንገድ አንጻር የሌላ ሀገር ዜጎች እምብዛም የማይገጥማቸው ተጽእኖ እንደሚደረግባቸው በሊባኖስ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ሊቀመንበር ሳሙኤል ተስፋዬ ለቢቢሲ ይናገራል ። " በዚህ ሁኔታ ውስጥ ያሉ ኢትዮጵያውያን ለምሳሌ መከፈል ያለበትን ዝቅተኛ ደሞዝ መጠን ፣ አንድ ሰው ሊሰራ የሚገባውን የሥራ ሰዓትና የእረፍት ቀናቶችን የማግኘት መብታቸው ይጣሳል " ሲል ሳሙኤል ጠቅሷል ያልተገታው ። ህገወጥ ጉዞ ከሁለት ዓመት በፊት የወጣ አንድ ሪፖርት እንዳመለከተው ከውጪ አገር መጥተው ሊባኖስ ውስጥ በሚሰሩ ሰዎች ላይ ከሚፈጸመው አካላዊና ሥነ ልቦናዊ ሰቆቃ በተጨማሪ በየሳምንቱ ሁለት ሰራተኞች ህይወታቸውን ያጣሉ ። ከእነዚህ መካከልም አብዛኞቹ ኢትዮጵያውያን እንደሆኑ ይነገራል ። ይህ ሁሉ ስቃይ እየተሰማ አሁንም በርካታ ኢትዮጵያውያን በአብዛኛው ህጋዊ ባልሆኑ መንገዶች ወደ ሌባኖስ እየመጡ እንደሆነ ባንቺ ትናገራለች ። " ከሁሉ የሚያስደነግጠው ግን የሚፈጸመውን ግፍ ሳይሆን የሥራውን ጫና ለመሸከም የማይችሉ ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች መምጣታቸው ነው " jበማrለት ፓስፖርታቸው ግን ከ20 ዓመት እንደሆናቸው በላይ እንደሚያሳይ ትናገራለች ። • ' ' ኢትዮጵያዊያንን የባሕር ላይ አደጋ መሞከሪያ ያደርጉ ' ነበር ' ለዚህ ደግሞ የቀበሌ መታወቂያን በሐሰተኛ መንገድ ለማውጣት መቻላቸው ዋነኛው ምክንያት እንደሆነ አንስቶ ሳሙኤል ቤተሰቦችንንና በዚህ ድርጊት የሚሳተፉትን ውስጥ ይwኮንናSል ። " ምንም እንኳን ወደዚህ የሚገፋቸው ችግር ቢሆንም ፤ ቤተሰብ ልጆቹን ሲልክ በምን ሁኔታ Xወደየ) ት እንደሚሄዱና ምን ሊገጥማቸው እንደሚችል መረዳት አለበት " በማለት " ብዙዎች እዚህ ከመጡ በኋላ በሚገጥማቸው መከራና ጭካኔ እ2ንኳkን ለቤተሰባቸው ለራሳቸውም እንዳይሆኑ የሚያደርጉ ችግሮች ይገጥማቸዋል ። " ወደሊባኖስ በመሄድ የራሳቸውንና የቤተሰባቸውን ኑሮ ለመለወጥ የወጡ ኢትዮጵያዊን በርካታ የ ሚገጥማቸው መከራ እንዳለ ሆኖ አንዳንዶች ደግሞ ደብዛቸው እንደሚጠፋ ባንቺ ትናገራለች ። " ያለህ የሰሚ " " የት እንዳሉ ሳይታወቅ ከአስር እስከ አስራ አምስት ዓመታት በባርነት ያሉ ፣ ብባ የሚፈጸምባቸው ፣ የሚደፈሩ ያለፍርድ ሴቶችና እስር ቤት ያሉ አማራጭን ሲያጡ ራሳቸውን ለማጥፋት ይሞክራሉ " በማለት የግፍና ሰቆቃውን መጠን ትጠቅሳለች ። ከዚህ ባሻገር በሚፈጸምባቸው በደልና በሚያልፉበት ግፍና ሰቆቃ ሳቢያ ሥነ ልቦናዊ መረበሽ እየገጠማቸው ለሌላ የከፋ ጉዳት እ ንደሚዳረጉና ለዚህም በርካታ ምሳሌዎች እንዳሉ ሳሙኤልና ባንቺ ይናገራሉ ። ኢትዮጵያውያኑ በጻፉት ደዳ እንዳሰፈሩት ላይ በሊባኖስ የሚደርስባቸውን መከራ ጉዳዬ ብሎ የሚረዳቸው የሚከታተልና የቆንስላ ጽህፈት ቤት እንዲኖራቸው እንደሚፈልጉ አመልክተዋል ። " በሊባኖስ ያለውን የኢ ትዮጵያ ቆንስላ የዜጎች ህመም የማይታየው በ ሚሰጠው መረጃ ፍጹም የማይታመን ፣ ከሁሉም በላይ ደግሞ ዜጎች ንልትና ስቃይ በሚደርስባቸው ግዜ የድረሱልን ጥሪ ሲያስተላልፉ ምንም እንዳልሰማ ጆሮ ዳባ ልበስ ብሎ የዜጎች ስቃይ ችላ የሚል ነው " ሲሉ አስፍረዋል ። ባንቺ ይህንን ጉዳይ በተመለከተ ቢሲ እንደተናገረችው " በሊባኖስ ያሉ ኢትዮጵያውያን ችግር በገጠማቸው ማሰብም አይፈልጉም ። ተጠሪ እንደ & ለN ነው የምንቆጥረው " ትላለች ። 7የማይnሰማው ጽህፈት ቤት በአንዳንድ አጋጣሚዎች ቆንስላው ጣልቃ የሚገባበት ጊዜ ሲኖር ለዜጎቻቸው መብትና ደህንነት ከመቆም ይልቅ በአሰሪዎች ፊት ኢትዮጵያውያንን በማመናጨቅና በማዋረድ ወደነበሩበት የስቃይ ህይወት እንዲመለሱ እስከማስገደድ ባንቺ እንደሚደርሱ ትናገራለች ። በዚህ ሁኔታ ወደ አሰሪዎቻቸው የተመለሱ ሴቶች የሚችለው ሊገጥማቸው መከ ራና ጥብቅ ቁጥጥር ምን ሊሆን እንደሚችል ቀላል ማሰብ ነው የምትለው ባንቺ ከነዚህ ውስጥ ለባሰ ችግር የተዳረጉ ኢትዮጵያዊያንን እንደምታውቅ ትናገራለች ። " ቆንስላው በኢትዮጵያዊያን ላይ የሚፈጸሙ ፎች በተመለከተ አንዳንድ መረSxችን ከመሸፈን አልፎ ፣ ጥቃት ስለተፈጸመባቸው እንዲሁም ስለተገደሉ ሰዎች በግልጽ የሚቀርቡ መረጃዎችን ማጣራትና መከታተል አይፈልግም ። ማንም የሚጠይቃቸው የለም ። ብዙ ጊዜ የ ሚገኙት የሞቱ ኢትዮጵያዊያንን ለመላክ ነው " በማለት ባንቺ በምሬት ትናገራለች ። ኢትዮጵያዊያኑ በደብዳቤያቸው በሊባኖስ ከሚገኘው ቆንስላ ማግኘት ሲገባቸው ስላላገኙት አገልግሎትና ተሙ ስለሚሏቸው በደሎች አስፍረዋል ። በዚህ ሁሉ መከራና ግፍ ውስጥ አሁንም በርካታ ኢትዮጵያውያን በህገ ወጥ መንገድ ወደሊባኖስ እየገቡ መሆኑን የሚናገረው ሳሙኤል ፤ " የሚፈጸመው በየዕለቱ ሰቆቃና የንሰው ግፍ እየተባባሰ ነው ። ከቆንጽላው በኩል የሚሰጠው መልስም ተስፋ አስቆራጭ ነው ። ምንም መተማመኛ የለንም " ሲል የችግሩን መጠን መጨመር ጠቅሷል ። በተጨማሪም በሊባኖስ የሚኖሩ ዜጎችን ደህንነት ለማስከበር የኢትዮጵያ መንግሥት ቆንጽላውን ወደ ኤምባሲ ከፍ እንዲያደርግና ለ) ገኖxቸl የሚቆረቆሩና ኃላፊነት የ ሚሰማቸው ባለሙያዎችን መድቦ ለመብታቸውና ለደህንነታቸው ዋስትና እንዲሆናቸው በመጠየቅ በደብዳቤያቸው ላይ መደረግ ያሉባቸውን ነገሮች ጠቁመዋል ። በሊባኖስ የሚገኙት ኢትዮጵያውያን ቤይሩት በሚገኘው የቆንስላ ጽህፈት ቤት ላይ ስላነሷቸው ጉ ዳዮች በስልክ ምላሽ ለማግኘት በተደጋጋሚ ወደዚያው ብንደውልም ስልኮቹ አይነሱም ፤ በተጨማሪም አዲስ አበባ ከሚገኘው የውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት በቆንስላው ውስጥ ኃላፊ የሆኑ ግለሰብን ስልክ አግኝተን መልስ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም ።
78
በቅርቡም የፌዴሬሽን ምክር ቤት ክልላዊ ምርጫው መካሄድ እንደሌለበትና ምርጫውን ለማስቆም የፌደራል መንግሥት ጣልቃ ገብነትን እንደሚጠይቅ ለትግራይ ክልል ምክር ቤት በላከው ደብዳቤ ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል። የኢፌድሪ ሕገ-መንግሥት የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሥልጣንና ተግባርን በሚደነግግበት አንቀጽ 62.9 ላይ "ማንኛውም ክልል ይህን ሕገ-መንግሥት በመጣስ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የጣለ እንደሆነ የፌደራሉ መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ ያዛል" ይላል። ለመሆኑ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወደቀ ማለት ምን ማለት ነው? ይህ የሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ ተፈጻሚ የሚሆነው እንዴት ነው? በትግራይ ክልላዊ ምርጫ በመካሄዱ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ይወድቃል? በዚሁ ጉዳይ ዙሪያ የቀድሞ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛና ምክትል ፕሬዝደንት አቶ በሪሁ ተወልደብርሃን፣ በኔዘርላንድስ የአስተዳደርና ዲሞክራሲ አማካሪ አደም ካሴ (ዶ/ር) እንዲሁም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፌደራሊዝምና የሰብዓዊ መብቶች መምህር ሲሳይ መንግሥቴ (ዶ/ር) በጉዳዩ ላይ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወደቀ ማለት ምን ማለት ነው? በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 62.9 መሠረት የፌዴሬሽን ምክር ቤት የፌደራል መንግሥት በአንድ ክልል ጉዳይ ጣልቃ እንዲገባ የሚያዘው ክልሉ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ጥሏል ብሎ ሲያምን ነው። አቶ በሪሁ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወደቀ የሚባለው፤ "ከመደበኛው ሥርዓት ኢ-መደበኛው ሥርዓት ገዢ በሚሆንበት ጊዜ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ነው" ቢባል በርካቶችን ሊያስማማ እንደሚችል ይናገራሉ። ሲሳይ መንግሥቴም (ዶ/ር) በመደበኛው የሕግ አስከባሪ አካል ሕግና ሥርዓትን ማስከበርና መቆጣጠር የማይቻልበት ሁኔታ ሲፈጠር፣ የአገር ሉዓላዊነት አደጋ ላይ ሲወድቅ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወድቋል ሊያስብል ይችላል ብለዋል። አደም (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ የሕገ-መንግሥቱ መሰሶ የሚባሉ ነጥቦችን የሚያዛባ ሁኔታ ከተፈጠረ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥል ሁኔታ ተከሰተ ሊባል እንደሚችል ያስረዳሉ። አክለውም "ሁሉም የሕገ-መንግሥት ጥሰቶች ግን ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ይጥላሉ ማለት ግን አይደለም" ይላሉ። አቶ በሪሁ 'ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ ተጣሰ' እና 'ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወደቀ' በሚሉት አገላለጾች መካከል ልዩነት መኖሩን ይጠቁማሉ። "ሕገ-መንግሥታዊ ጥሰት ማለት ማናቸውም የጸረ-ሕገ መንግሥት ሂደቶችና ተግባራት ሲሆኑ፤ ሕገ-መንግሥቱ አደጋ ላይ ወድቋል የሚባለው ግን ሕገ-መንግሥታዊ ተቋማት በራሳቸው ውድቀት ሲያጋጥማቸው ነው" ይላሉ። እንደምሳሌም ሕግ አውጪ፣ አስፈጻሚው እና የዳኝነት አካላት በአንዳች ምክንያት ከተልዕኮ ውጪ ከሆኑ ሕገ-ምንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወድቋል ያስብላል ሲሉ አቶ በሪሁ ያስረዳሉ። የትግራይ ክልል፤ ምርጫ በማድረጉ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ይጥላል? አቶ በሪሁ ለዚህ ጥያቄ ምላሻቸው "አይጥልም" የሚል ነው። በዲሞክራሲያዊ ሥርዓት የመንግሥት ሰልጣን የሚመነጨው በምርጫ ከመሆኑ አንጻር፤ "ምርጫ አደርጋለሁ ማለት ሕገ-መንግሥቱን ማክበር ነው። ስለዚህ ምርጫ ማካሄድ ለሕገ-መንግሥቱ አደጋ ሳይሆን ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ እንዲከበርና ስር እንዲሰድ የሚያደርግ ተግባር ነው" ይላሉ አቶ በሪሁ። "በእኔ እምነት ምርጫ ማካሄድ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን ማክበርና ማስከበር ከመሆኑ በስተቀር፤ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥል አይደለም።" የፌዴሬሽን ምክር ቤት ክልሉ የሚያደርገው ክልላዊ ምርጫ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ይጥላል ማለቱ ስህተት ነው ሲሉም ይሞግታሉ። "በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 13 ላይ በማንኛው ደረጃ የሚገኙ የፌደራል እና የክልል የሕግ አውጭ፣ ሕግ አስፈጻሚ እና የዳኝነት አካሎች ድንጋጌዎችን የማክበርና የማስከበር ኃላፊነት ግዴታ አለባቸው ይላል። የትግራይ ክልልም እያደረገ ያለው ይሄን ነው። ስለዚህ ለትግራይ ክልል ምርጫ ማካሄድ ግዴታው እንጂ ውዴታ አይደለም" ይላሉ አቶ በሪሁ። 'ክልላዊ ምርጫው መካሄዱ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ይጥላል' ሲሳይ መንግሥቴ (ዶ/ር) በአቶ በሪሁ ሃሳብ አይስማሙም። ዶ/ር ሲሳይ የትግራይ ክልል የሚያካሂደው ምርጫ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ይጥላል ይላሉ። የክልሎች ሥልጣን የሚመነጫው ከሕገ-መንግሥቱ እንደሆነ የሚያስረዱት ሲሳይ (ዶ/ር)፤ አንቀጽ 50.8 የፌደራል መንግሥትና የክልሎች ሥልጣን በሕገ-መንግሥቱ መወሰኑንና ሕገ-መንግሥቱ የፌደራል መንግሥትና ክልሎች አንዳቸው የአንዳቸውን ሥልጣን ያከብራሉ ማለቱን ያስታውሳሉ። ከዚያም ሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 102ን ጨምሮ ከምርጫ ጋር የተያያዙ ሕጎችን የማውጣትና የማስተዳደር እንዲሁም የምርጫ ቦርድ አባላት ሹመትን በተመለከተ ስልጣን የሰጠው ለፌደራል መንግሥቱ ነው ይላሉ። የክልል ሥልጣንና ተግባር የተደነገገበትን አንቀጽ 52 ስንመለከትም ምርጫ ለማካሄድ ወይም የምርጫ አካል ለማቋቋም ለክልሎች የተሰጠ ስልጣን አለመኖሩን እንረዳለን ይላሉ ሲሳይ (ዶ/ር)። "ስለዚህ የፌደራሉን መንግሥት ስልጣን የሚጋፋ የትኛውም እንቅስቃሴ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ውስጥ ይከታል" የሚሉት ሲሳይ (ዶ/ር)፤ "ክልሎች የፌደራሉን መንግሥት ስልጣን ከተጋፉ በክልሎች መካከል የሚኖረውን ግነኙነት አደጋ ውስጥ ይከታል። ከዚያም አልፎ የሕዝቦችን አንድነት የሚያላላና የግዛት አንድነትን ጥያቄ ውስጥ ይከታል። ስለዚህ የትግራይ ክልል ከምርጫ ጋር ተያይዞ እየወሰደ ያለው እርምጃ ሕገ-ወጥና ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥል ነው" ሲሉ ሲሳይ (ዶ/ር) ይሞግታሉ። አደም ካሴ (ዶ/ር) በተመሳሳይ ከሲሳይ መንግሥቴ (ዶ/ር) ሃሳብ ጋር ይስማማሉ። አደም (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ሥርዓት በምርጫ የተወሰነ ነው ይላሉ። ከሕገ-መንግሥቱ ዋና ምሶሶዎች መካከል አንዱ ከምርጫ ጋር የተያያዙ ነጥቦች እንደመሆናቸው መጠን የፌደራል መንግሥቱን የምርጫ ሥርዓትን ወደጎን የሚተው ከሆነ ፌደራላዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ሊጥል ይቻላል ይላሉ። አደም (ዶ/ር) በዚህ ጉዳይ ላይ ትልቁ ምስል ምርጫ የማካሄድና ያለማካሄድ ጉዳይ ሳይሆን፤ "ክልሎችና የፌደራል መንግሥት አንዳቸው የአንዳቸውን ሥልጣን አክብረዋል ወይ የሚለው ነው።" "ከሞራላዊ እሳቤ አንጻር የትግራይ ክልል እኮ ኃላፊነቴን መወጣት አለብኝ በማለት ነው ምርጫ እካሂዳለሁ የሚሉት። ይሁን እንጂ መመልከት ያለብን ይህ እርምጃ በፌደራልና በክልል መካከል ያለውን የስልጣን ክፍፍል ይጥሳል ወይስ አይጥስም? የሚለው ነው። ስልጣኑ የፌደራል መንግሥት ነው እየተባለ ክልሉ ይህን ስልጣን መጠቀሙ ነው አደጋው" ይላሉ። ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወድቋል ብሎ የሚወስነው ማነው? ሲሳይ (ዶ/ር) ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወድቋል ብሎ የሚወስነው "የሕገ-መንግሥቱ የበላይ ጠባቂ የሆነው የፌዴሬሽን ምክር ቤት ነው" ይላሉ። በተመሳሳይ አደም (ዶ/ር) በሕገ-መንግሥቱ መሠረት ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወድቋል ብሎ የሚወስነውም ሆነ የፌደራሉ መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ የሚያዛው የፌዴሬሽን ምክር ቤት መሆኑን ይናገራሉ። የፌዴሬሽን ምክር ቤት የብሔር ብሔረሰቦች ጭምቅ ስብስብ በመሆኑ የብሔር ብሔረሰቦች መብት ያንጸባርቃል በመባሉ ይህ ኃላፊነት እንደተሰጠው አደም ካሴ (ዶ/ር) ይናገራሉ። የፌዴሬሽን ምክር ቤት አንድ ክልል ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን ጥሷል ብሎ ወስኖ፤ እራሱ መልሶ የፌደራል መንግሥት በጉዳዩ ላይ ጣልቃ እንዲገባ መወሰኑ ፍትሃዊ ያደርገዋል ወይ ተብሎ ለቀረበላቸው ጥያቄ፤ "አሁን ያለው የሕገ-መንግሥት ሥርዓት እንደ አገር ያዋጣናል አያዋጣንም የሚለው ሌላ ክርክር የሚያስነሳ ነው። አሁን ያለውን ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓት እንቀበላለን እስከተባለ ድረስ ግን ይህን ብቻ ነጥሎ አንቀበልም ማለት አይቻልም" ይላሉ። "እውነት ነው የሚተረጉመውም የሚያዘውም አንድ አካል ነው። አቤት ማለት አይቻልም። ይህ መሠረታዊ የሆነ የአወቃቀር ችግር ነው። ይህን መለወጥ ሊኖርብን ይችላል። እስካልተለወጠና በሥርዓቱ እስካመንን ድረስ ግን ለሕገ-ምንግሥቱ ከመገዛት ውጪ ሌላ አማራጭ የለም" ይላሉ አደም (ዶ/ር)። ጣልቃ ይገባል ማለት ምን ማለት ? የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሥልጣንና ተግባር በተደነገገበት የሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 62.9 ላይ ማንኛውም ክልል ይህን ሕገ-መንግሥት በመጣስ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የጣለ እንደሆነ የፌደራል መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ ያዛል ይላል። ለመሆኑ የፌደራል መንግሥት ጣልቃ ይገባል ሲባል ምን ማለት ነው? ሲሳይ መንግሥቴ (ዶ/ር) የፌደራል መንግሥት በክልል ጉዳይ ጣልቃ የሚገባው "እንደየ ችግሩ መጠን እና ስፋት ይለያያል" ይላሉ። የፌደራል መንግሥት በክልሎች ጣልቃ ሊገባ የሚችልበትን መንገድ ሲያስረዱም፤ "ሕገ-መንግሥዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥሉ ድርጊቶችን ሊያስቆም በሚችል መልኩ ከድርድር እስከ የኃይል እርምጃ ሊደርስ ይችላል" ይላሉ። እንደምሳሌም የቀድሞ የሶማሌ ክልል ፕሬዝደንት አብዲ ሞሐመድ በሰብዓዊ መብት ጥሰትና በሌሎች ወንጀሎች በተጠርጠሩበት ጊዜ የፌደራሉ መንግሥቱ ከጅግጅጋ በቁጥጥር ሥር ያዋለበትን ሁኔታ ያነሳሉ። አደም ካሴ (ዶ/ር) በፌደሬሽን ምክር ቤት ትዕዛዝ መሠረት የፌደራል መንግሥት በክልል ጉዳይ በተለያየ መልኩ ጣልቃ ሊገባ እንደሚችል ይጠቁማሉ። የፌደራሉ መንግሥት ከፌዴሬሽን ምክር ቤት የሚሰጠውን ትዕዛዝ የመፈጸም ሕገ-መንግሥታዊ ግዴታ እንዳለበትም ያስታውሳሉ። ይሁን እንጂ ይላሉ አደም (ዶ/ር)፤ "ይሁን እንጂ አንድ ማስታወስ ያለብን ጉዳይ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ስልጣን አለው ማለት የግድ ስልጣኑን መጠቀም አለበት ማለት አይደለም።" አደም (ዶ/ር) እንደሚሉት በኢትዮጵያ የዲሞክራሲ ሥርዓት የዳበረ ቢሆን ኖሮ መሰል በክልልና በፌደራል መንግሥት መካከል የስልጣን ግጭት በተደጋጋሚ ባጋጠመ ነበር። ነገር ግን ይህ አለመግባባት ወደ ኃይል የሚያመራ አይሆንም ነበር ይላል። ለቀድሞ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛና ምክትል ፕሬዝደንት አቶ በሪሁ ተወልደብርሃን ግን "የፌዴሬሽን ምክር ቤት በምርጫው ጉዳይ የፌደራል መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ አዛለሁ ማለቱ ትክክል አይደለም፤ ስልጣኑም የለውም" ይላሉ። ከዚህ በተጨማሪም አቶ በሪሁ አዋጅ ቁጥር 359/1995 የፌደራል መንግሥት በክልል ጣልቃ የሚገባበትን ሕጋዊ ሥርዓት ተክሏል ይላሉ። ሕገ-መንግሥቱም ቢሆን የፌደራል መንግሥት በክልሎች ጉዳይ ጣልቃ ሊገባ የሚችለው በሁለት ምክንያቶች እንሆነ አስቀምጧል ይላሉ። እነሱም፡ አንቀጽ 51.14 ከክልል አቅም በላይ የሆነ የጸጥታ መደፍረስ ሲያጋጥም በክልሉ መስተዳድር ጥያቄ የፌደራል መንግሥት የመከላከያ ሠራዊትን ያሰማራል ይላል። 55.16 ደግሞ በማንኛውም ክልል ሰብዓዊ መብቶች ሲጣሱና ክልሉ ድርጊቱን ማስቆም ሳይችል ሲቀር፤ በራሱ አነሳሽነትን ያለ ክልሉ ፍቃድ ተገቢውን እርምጃ እንዲወስድ ለፌዴሬረሽን ምክር ቤትና ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጋራ ስብሰባ ጥያቄ ያቀርባል፤ በተደረሰበት ውሳኔ መሠረት ለክልሉ ምክር ቤት መመሪያ ይሰጣል ይላል። ከዚህ ቀደም ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥል ክስተት አጋጥሞ ነበር? ሲሳይ (ዶ/ር) ከዚህ ቀደም አንድ ክልል ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ጣለ የተባለበትን አጋጣሚ እንደማያስታውሱ ተናግረው፤ ጠቅላይ ሚንሰትር ዐብይ አህመድን ወደ ስልጣን የመጣው የሕዝብ ተቃውሞ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ጥሏል ተብሎ በአገሪቱ በተደጋጋሚ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታውጆ እንደነበረ አስታውሰዋል።
በቅርቡም የፌዴሬሽን ምክር ቤት ክልላዊ ምርጫው መካሄድ እንደሌለበትና ምርጫውን ለማስቆም የፌደራል መንግሥት ጣልቃ ገብነትን እንደሚጠይቅ ለትግራይ ክልል ምክር ቤት በላከው ደብዳቤ ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል። የኢፌድሪ ሕገ-መንግሥት የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሥልጣንና ተግባርን በሚደነግግበት አንቀጽ 62.9 ላይ "ማንኛውም ክልል ይህን ሕገ-መንግሥት በመጣስ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የጣለ እንደሆነ የፌደራሉ መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ ያዛል" ይላል። ለመሆኑ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወደቀ ማለት ምን ማለት ነው? ይህ የሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ ተፈጻሚ የሚሆነው እንዴት ነው? በትግራይ ክልላዊ ምርጫ በመካሄዱ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ይወድቃል? በዚሁ ጉዳይ ዙሪያ የቀድሞ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛና ምክትል ፕሬዝደንት አቶ በሪሁ ተወልደብርሃን፣ በኔዘርላንድስ የአስተዳደርና ዲሞክራሲ አማካሪ አደም ካሴ (ዶ/ር) እንዲሁም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፌደራሊዝምና የሰብዓዊ መብቶች መምህር ሲሳይ መንግሥቴ (ዶ/ር) በጉዳዩ ላይ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወደቀ ማለት ምን ማለት ነው? በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 62.9 መሠረት የፌዴሬሽን ምክር ቤት የፌደራል መንግሥት በአንድ ክልል ጉዳይ ጣልቃ እንዲገባ የሚያዘው ክልሉ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ጥሏል ብሎ ሲያምን ነው። አቶ በሪሁ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወደቀ የሚባለው፤ "ከመደበኛው ሥርዓት ኢ-መደበኛው ሥርዓት ገዢ በሚሆንበት ጊዜ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ነው" ቢባል በርካቶችን ሊያስማማ እንደሚችል ይናገራሉ። ሲሳይ መንግሥቴም (ዶ/ር) በመደበኛው የሕግ አስከባሪ አካል ሕግና ሥርዓትን ማስከበርና መቆጣጠር የማይቻልበት ሁኔታ ሲፈጠር፣ የአገር ሉዓላዊነት አደጋ ላይ ሲወድቅ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወድቋል ሊያስብል ይችላል ብለዋል። አደም (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ የሕገ-መንግሥቱ መሰሶ የሚባሉ ነጥቦችን የሚያዛባ ሁኔታ ከተፈጠረ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥል ሁኔታ ተከሰተ ሊባል እንደሚችል ያስረዳሉ። አክለውም "ሁሉም የሕገ-መንግሥት ጥሰቶች ግን ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ይጥላሉ ማለት ግን አይደለም" ይላሉ። አቶ በሪሁ 'ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ ተጣሰ' እና 'ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወደቀ' በሚሉት አገላለጾች መካከል ልዩነት መኖሩን ይጠቁማሉ። "ሕገ-መንግሥታዊ ጥሰት ማለት ማናቸውም የጸረ-ሕገ መንግሥት ሂደቶችና ተግባራት ሲሆኑ፤ ሕገ-መንግሥቱ አደጋ ላይ ወድቋል የሚባለው ግን ሕገ-መንግሥታዊ ተቋማት በራሳቸው ውድቀት ሲያጋጥማቸው ነው" ይላሉ። እንደምሳሌም ሕግ አውጪ፣ አስፈጻሚው እና የዳኝነት አካላት በአንዳች ምክንያት ከተልዕኮ ውጪ ከሆኑ ሕገ-ምንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወድቋል ያስብላል ሲሉ አቶ በሪሁ ያስረዳሉ። የትግራይ ክልል፤ ምርጫ በማድረጉ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ይጥላል? አቶ በሪሁ ለዚህ ጥያቄ ምላሻቸው "አይጥልም" የሚል ነው። በዲሞክራሲያዊ ሥርዓት የመንግሥት ሰልጣን የሚመነጨው በምርጫ ከመሆኑ አንጻር፤ "ምርጫ አደርጋለሁ ማለት ሕገ-መንግሥቱን ማክበር ነው። ስለዚህ ምርጫ ማካሄድ ለሕገ-መንግሥቱ አደጋ ሳይሆን ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ እንዲከበርና ስር እንዲሰድ የሚያደርግ ተግባር ነው" ይላሉ አቶ በሪሁ። "በእኔ እምነት ምርጫ ማካሄድ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን ማክበርና ማስከበር ከመሆኑ በስተቀር፤ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥል አይደለም።" የፌዴሬሽን ምክር ቤት ክልሉ የሚያደርገው ክልላዊ ምርጫ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ይጥላል ማለቱ ስህተት ነው ሲሉም ይሞግታሉ። "በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 13 ላይ በማንኛው ደረጃ የሚገኙ የፌደራል እና የክልል የሕግ አውጭ፣ ሕግ አስፈጻሚ እና የዳኝነት አካሎች ድንጋጌዎችን የማክበርና የማስከበር ኃላፊነት ግዴታ አለባቸው ይላል። የትግራይ ክልልም እያደረገ ያለው ይሄን ነው። ስለዚህ ለትግራይ ክልል ምርጫ ማካሄድ ግዴታው እንጂ ውዴታ አይደለም" ይላሉ አቶ በሪሁ። 'ክልላዊ ምርጫው መካሄዱ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ይጥላል' ሲሳይ መንግሥቴ (ዶ/ር) በአቶ በሪሁ ሃሳብ አይስማሙም። ዶ/ር ሲሳይ የትግራይ ክልል የሚያካሂደው ምርጫ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ይጥላል ይላሉ። የክልሎች ሥልጣን የሚመነጫው ከሕገ-መንግሥቱ እንደሆነ የሚያስረዱት ሲሳይ (ዶ/ር)፤ አንቀጽ 50.8 የፌደራል መንግሥትና የክልሎች ሥልጣን በሕገ-መንግሥቱ መወሰኑንና ሕገ-መንግሥቱ የፌደራል መንግሥትና ክልሎች አንዳቸው የአንዳቸውን ሥልጣን ያከብራሉ ማለቱን ያስታውሳሉ። ከዚያም ሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 102ን ጨምሮ ከምርጫ ጋር የተያያዙ ሕጎችን የማውጣትና የማስተዳደር እንዲሁም የምርጫ ቦርድ አባላት ሹመትን በተመለከተ ስልጣን የሰጠው ለፌደራል መንግሥቱ ነው ይላሉ። የክልል ሥልጣንና ተግባር የተደነገገበትን አንቀጽ 52 ስንመለከትም ምርጫ ለማካሄድ ወይም የምርጫ አካል ለማቋቋም ለክልሎች የተሰጠ ስልጣን አለመኖሩን እንረዳለን ይላሉ ሲሳይ (ዶ/ር)። "ስለዚህ የፌደራሉን መንግሥት ስልጣን የሚጋፋ የትኛውም እንቅስቃሴ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ውስጥ ይከታል" የሚሉት ሲሳይ (ዶ/ር)፤ "ክልሎች የፌደራሉን መንግሥት ስልጣን ከተጋፉ በክልሎች መካከል የሚኖረውን ግነኙነት አደጋ ውስጥ ይከታል። ከዚያም አልፎ የሕዝቦችን አንድነት የሚያላላና የግዛት አንድነትን ጥያቄ ውስጥ ይከታል። ስለዚህ የትግራይ ክልል ከምርጫ ጋር ተያይዞ እየወሰደ ያለው እርምጃ ሕገ-ወጥና ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥል ነው" ሲሉ ሲሳይ (ዶ/ር) ይሞግታሉ። አደም ካሴ (ዶ/ር) በተመሳሳይ ከሲሳይ መንግሥቴ (ዶ/ር) ሃሳብ ጋር ይስማማሉ። አደም (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ሥርዓት በምርጫ የተወሰነ ነው ይላሉ። ከሕገ-መንግሥቱ ዋና ምሶሶዎች መካከል አንዱ ከምርጫ ጋር የተያያዙ ነጥቦች እንደመሆናቸው መጠን የፌደራል መንግሥቱን የምርጫ ሥርዓትን ወደጎን የሚተው ከሆነ ፌደራላዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ሊጥል ይቻላል ይላሉ። አደም (ዶ/ር) በዚህ ጉዳይ ላይ ትልቁ ምስል ምርጫ የማካሄድና ያለማካሄድ ጉዳይ ሳይሆን፤ "ክልሎችና የፌደራል መንግሥት አንዳቸው የአንዳቸውን ሥልጣን አክብረዋል ወይ የሚለው ነው።" "ከሞራላዊ እሳቤ አንጻር የትግራይ ክልል እኮ ኃላፊነቴን መወጣት አለብኝ በማለት ነው ምርጫ እካሂዳለሁ የሚሉት። ይሁን እንጂ መመልከት ያለብን ይህ እርምጃ በፌደራልና በክልል መካከል ያለውን የስልጣን ክፍፍል ይጥሳል ወይስ አይጥስም? የሚለው ነው። ስልጣኑ የፌደራል መንግሥት ነው እየተባለ ክልሉ ይህን ስልጣን መጠቀሙ ነው አደጋው" ይላሉ። ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወድቋል ብሎ የሚወስነው ማነው? ሲሳይ (ዶ/ር) ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወድቋል ብሎ የሚወስነው "የሕገ-መንግሥቱ የበላይ ጠባቂ የሆነው የፌዴሬሽን ምክር ቤት ነው" ይላሉ። በተመሳሳይ አደም (ዶ/ር) በሕገ-መንግሥቱ መሠረት ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወድቋል ብሎ የሚወስነውም ሆነ የፌደራሉ መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ የሚያዛው የፌዴሬሽን ምክር ቤት መሆኑን ይናገራሉ። የፌዴሬሽን ምክር ቤት የብሔር ብሔረሰቦች ጭምቅ ስብስብ በመሆኑ የብሔር ብሔረሰቦች መብት ያንጸባርቃል በመባሉ ይህ ኃላፊነት እንደተሰጠው አደም ካሴ (ዶ/ር) ይናገራሉ። የፌዴሬሽን ምክር ቤት አንድ ክልል ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን ጥሷል ብሎ ወስኖ፤ እራሱ መልሶ የፌደራል መንግሥት በጉዳዩ ላይ ጣልቃ እንዲገባ መወሰኑ ፍትሃዊ ያደርገዋል ወይ ተብሎ ለቀረበላቸው ጥያቄ፤ "አሁን ያለው የሕገ-መንግሥት ሥርዓት እንደ አገር ያዋጣናል አያዋጣንም የሚለው ሌላ ክርክር የሚያስነሳ ነው። አሁን ያለውን ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓት እንቀበላለን እስከተባለ ድረስ ግን ይህን ብቻ ነጥሎ አንቀበልም ማለት አይቻልም" ይላሉ። "እውነት ነው የሚተረጉመውም የሚያዘውም አንድ አካል ነው። አቤት ማለት አይቻልም። ይህ መሠረታዊ የሆነ የአወቃቀር ችግር ነው። ይህን መለወጥ ሊኖርብን ይችላል። እስካልተለወጠና በሥርዓቱ እስካመንን ድረስ ግን ለሕገ-ምንግሥቱ ከመገዛት ውጪ ሌላ አማራጭ የለም" ይላሉ አደም (ዶ/ር)። ጣልቃ ይገባል ማለት ምን ማለት ? የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሥልጣንና ተግባር በተደነገገበት የሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 62.9 ላይ ማንኛውም ክልል ይህን ሕገ-መንግሥት በመጣስ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የጣለ እንደሆነ የፌደራል መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ ያዛል ይላል። ለመሆኑ የፌደራል መንግሥት ጣልቃ ይገባል ሲባል ምን ማለት ነው? ሲሳይ መንግሥቴ (ዶ/ር) የፌደራል መንግሥት በክልል ጉዳይ ጣልቃ የሚገባው "እንደየ ችግሩ መጠን እና ስፋት ይለያያል" ይላሉ። የፌደራል መንግሥት በክልሎች ጣልቃ ሊገባ የሚችልበትን መንገድ ሲያስረዱም፤ "ሕገ-መንግሥዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥሉ ድርጊቶችን ሊያስቆም በሚችል መልኩ ከድርድር እስከ የኃይል እርምጃ ሊደርስ ይችላል" ይላሉ። እንደምሳሌም የቀድሞ የሶማሌ ክልል ፕሬዝደንት አብዲ ሞሐመድ በሰብዓዊ መብት ጥሰትና በሌሎች ወንጀሎች በተጠርጠሩበት ጊዜ የፌደራሉ መንግሥቱ ከጅግጅጋ በቁጥጥር ሥር ያዋለበትን ሁኔታ ያነሳሉ። አደም ካሴ (ዶ/ር) በፌደሬሽን ምክር ቤት ትዕዛዝ መሠረት የፌደራል መንግሥት በክልል ጉዳይ በተለያየ መልኩ ጣልቃ ሊገባ እንደሚችል ይጠቁማሉ። የፌደራሉ መንግሥት ከፌዴሬሽን ምክር ቤት የሚሰጠውን ትዕዛዝ የመፈጸም ሕገ-መንግሥታዊ ግዴታ እንዳለበትም ያስታውሳሉ። ይሁን እንጂ ይላሉ አደም (ዶ/ር)፤ "ይሁን እንጂ አንድ ማስታወስ ያለብን ጉዳይ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ስልጣን አለው ማለት የግድ ስልጣኑን መጠቀም አለበት ማለት አይደለም።" አደም (ዶ/ር) እንደሚሉት በኢትዮጵያ የዲሞክራሲ ሥርዓት የዳበረ ቢሆን ኖሮ መሰል በክልልና በፌደራል መንግሥት መካከል የስልጣን ግጭት በተደጋጋሚ ባጋጠመ ነበር። ነገር ግን ይህ አለመግባባት ወደ ኃይል የሚያመራ አይሆንም ነበር ይላል። ለቀድሞ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛና ምክትል ፕሬዝደንት አቶ በሪሁ ተወልደብርሃን ግን "የፌዴሬሽን ምክር ቤት በምርጫው ጉዳይ የፌደራል መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ አዛለሁ ማለቱ ትክክል አይደለም፤ ስልጣኑም የለውም" ይላሉ። ከዚህ በተጨማሪም አቶ በሪሁ አዋጅ ቁጥር 359/1995 የፌደራል መንግሥት በክልል ጣልቃ የሚገባበትን ሕጋዊ ሥርዓት ተክሏል ይላሉ። ሕገ-መንግሥቱም ቢሆን የፌደራል መንግሥት በክልሎች ጉዳይ ጣልቃ ሊገባ የሚችለው በሁለት ምክንያቶች እንሆነ አስቀምጧል ይላሉ። እነሱም፡ አንቀጽ 51.14 ከክልል አቅም በላይ የሆነ የጸጥታ መደፍረስ ሲያጋጥም በክልሉ መስተዳድር ጥያቄ የፌደራል መንግሥት የመከላከያ ሠራዊትን ያሰማራል ይላል። 55.16 ደግሞ በማንኛውም ክልል ሰብዓዊ መብቶች ሲጣሱና ክልሉ ድርጊቱን ማስቆም ሳይችል ሲቀር፤ በራሱ አነሳሽነትን ያለ ክልሉ ፍቃድ ተገቢውን እርምጃ እንዲወስድ ለፌዴሬረሽን ምክር ቤትና ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጋራ ስብሰባ ጥያቄ ያቀርባል፤ በተደረሰበት ውሳኔ መሠረት ለክልሉ ምክር ቤት መመሪያ ይሰጣል ይላል። ከዚህ ቀደም ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥል ክስተት አጋጥሞ ነበር? ሲሳይ (ዶ/ር) ከዚህ ቀደም አንድ ክልል ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ጣለ የተባለበትን አጋጣሚ እንደማያስታውሱ ተናግረው፤ ጠቅላይ ሚንሰትር ዐብይ አህመድን ወደ ስልጣን የመጣው የሕዝብ ተቃውሞ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ጥሏል ተብሎ በአገሪቱ በተደጋጋሚ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታውጆ እንደነበረ አስታውሰዋል።
79
በቅርቡም የፌዴሬሽን ምክር ቤት ክልላዊ ምርጫው መካሄድ እንደሌለበትና ምርጫውን ለማስቆም የፌደራል መንግሥት ጣልቃ ገብነትን እንደሚጠይቅ ለትግራይ ክልል ምክር ቤት በላከው ደብዳቤ ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል። የኢፌድሪ ሕገ-መንግሥት የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሥልጣንና ተግባርን በሚደነግግበት አንቀጽ 62.9 ላይ "ማንኛውም ክልል ይህን ሕገ-መንግሥት በመጣስ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የጣለ እንደሆነ የፌደራሉ መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ ያዛል" ይላል። ለመሆኑ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወደቀ ማለት ምን ማለት ነው? ይህ የሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ ተፈጻሚ የሚሆነው እንዴት ነው? በትግራይ ክልላዊ ምርጫ በመካሄዱ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ይወድቃል? በዚሁ ጉዳይ ዙሪያ የቀድሞ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛና ምክትል ፕሬዝደንት አቶ በሪሁ ተወልደብርሃን፣ በኔዘርላንድስ የአስተዳደርና ዲሞክራሲ አማካሪ አደም ካሴ (ዶ/ር) እንዲሁም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፌደራሊዝምና የሰብዓዊ መብቶች መምህር ሲሳይ መንግሥቴ (ዶ/ር) በጉዳዩ ላይ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወደቀ ማለት ምን ማለት ነው? በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 62.9 መሠረት የፌዴሬሽን ምክር ቤት የፌደራል መንግሥት በአንድ ክልል ጉዳይ ጣልቃ እንዲገባ የሚያዘው ክልሉ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ጥሏል ብሎ ሲያምን ነው። አቶ በሪሁ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወደቀ የሚባለው፤ "ከመደበኛው ሥርዓት ኢ-መደበኛው ሥርዓት ገዢ በሚሆንበት ጊዜ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ነው" ቢባል በርካቶችን ሊያስማማ እንደሚችል ይናገራሉ። ሲሳይ መንግሥቴም (ዶ/ር) በመደበኛው የሕግ አስከባሪ አካል ሕግና ሥርዓትን ማስከበርና መቆጣጠር የማይቻልበት ሁኔታ ሲፈጠር፣ የአገር ሉዓላዊነት አደጋ ላይ ሲወድቅ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወድቋል ሊያስብል ይችላል ብለዋል። አደም (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ የሕገ-መንግሥቱ መሰሶ የሚባሉ ነጥቦችን የሚያዛባ ሁኔታ ከተፈጠረ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥል ሁኔታ ተከሰተ ሊባል እንደሚችል ያስረዳሉ። አክለውም "ሁሉም የሕገ-መንግሥት ጥሰቶች ግን ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ይጥላሉ ማለት ግን አይደለም" ይላሉ። አቶ በሪሁ 'ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ ተጣሰ' እና 'ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወደቀ' በሚሉት አገላለጾች መካከል ልዩነት መኖሩን ይጠቁማሉ። "ሕገ-መንግሥታዊ ጥሰት ማለት ማናቸውም የጸረ-ሕገ መንግሥት ሂደቶችና ተግባራት ሲሆኑ፤ ሕገ-መንግሥቱ አደጋ ላይ ወድቋል የሚባለው ግን ሕገ-መንግሥታዊ ተቋማት በራሳቸው ውድቀት ሲያጋጥማቸው ነው" ይላሉ። እንደምሳሌም ሕግ አውጪ፣ አስፈጻሚው እና የዳኝነት አካላት በአንዳች ምክንያት ከተልዕኮ ውጪ ከሆኑ ሕገ-ምንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወድቋል ያስብላል ሲሉ አቶ በሪሁ ያስረዳሉ። የትግራይ ክልል፤ ምርጫ በማድረጉ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ይጥላል? አቶ በሪሁ ለዚህ ጥያቄ ምላሻቸው "አይጥልም" የሚል ነው። በዲሞክራሲያዊ ሥርዓት የመንግሥት ሰልጣን የሚመነጨው በምርጫ ከመሆኑ አንጻር፤ "ምርጫ አደርጋለሁ ማለት ሕገ-መንግሥቱን ማክበር ነው። ስለዚህ ምርጫ ማካሄድ ለሕገ-መንግሥቱ አደጋ ሳይሆን ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ እንዲከበርና ስር እንዲሰድ የሚያደርግ ተግባር ነው" ይላሉ አቶ በሪሁ። "በእኔ እምነት ምርጫ ማካሄድ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን ማክበርና ማስከበር ከመሆኑ በስተቀር፤ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥል አይደለም።" የፌዴሬሽን ምክር ቤት ክልሉ የሚያደርገው ክልላዊ ምርጫ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ይጥላል ማለቱ ስህተት ነው ሲሉም ይሞግታሉ። "በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 13 ላይ በማንኛው ደረጃ የሚገኙ የፌደራል እና የክልል የሕግ አውጭ፣ ሕግ አስፈጻሚ እና የዳኝነት አካሎች ድንጋጌዎችን የማክበርና የማስከበር ኃላፊነት ግዴታ አለባቸው ይላል። የትግራይ ክልልም እያደረገ ያለው ይሄን ነው። ስለዚህ ለትግራይ ክልል ምርጫ ማካሄድ ግዴታው እንጂ ውዴታ አይደለም" ይላሉ አቶ በሪሁ። 'ክልላዊ ምርጫው መካሄዱ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ይጥላል' ሲሳይ መንግሥቴ (ዶ/ር) በአቶ በሪሁ ሃሳብ አይስማሙም። ዶ/ር ሲሳይ የትግራይ ክልል የሚያካሂደው ምርጫ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ይጥላል ይላሉ። የክልሎች ሥልጣን የሚመነጫው ከሕገ-መንግሥቱ እንደሆነ የሚያስረዱት ሲሳይ (ዶ/ር)፤ አንቀጽ 50.8 የፌደራል መንግሥትና የክልሎች ሥልጣን በሕገ-መንግሥቱ መወሰኑንና ሕገ-መንግሥቱ የፌደራል መንግሥትና ክልሎች አንዳቸው የአንዳቸውን ሥልጣን ያከብራሉ ማለቱን ያስታውሳሉ። ከዚያም ሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 102ን ጨምሮ ከምርጫ ጋር የተያያዙ ሕጎችን የማውጣትና የማስተዳደር እንዲሁም የምርጫ ቦርድ አባላት ሹመትን በተመለከተ ስልጣን የሰጠው ለፌደራል መንግሥቱ ነው ይላሉ። የክልል ሥልጣንና ተግባር የተደነገገበትን አንቀጽ 52 ስንመለከትም ምርጫ ለማካሄድ ወይም የምርጫ አካል ለማቋቋም ለክልሎች የተሰጠ ስልጣን አለመኖሩን እንረዳለን ይላሉ ሲሳይ (ዶ/ር)። "ስለዚህ የፌደራሉን መንግሥት ስልጣን የሚጋፋ የትኛውም እንቅስቃሴ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ውስጥ ይከታል" የሚሉት ሲሳይ (ዶ/ር)፤ "ክልሎች የፌደራሉን መንግሥት ስልጣን ከተጋፉ በክልሎች መካከል የሚኖረውን ግነኙነት አደጋ ውስጥ ይከታል። ከዚያም አልፎ የሕዝቦችን አንድነት የሚያላላና የግዛት አንድነትን ጥያቄ ውስጥ ይከታል። ስለዚህ የትግራይ ክልል ከምርጫ ጋር ተያይዞ እየወሰደ ያለው እርምጃ ሕገ-ወጥና ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥል ነው" ሲሉ ሲሳይ (ዶ/ር) ይሞግታሉ። አደም ካሴ (ዶ/ር) በተመሳሳይ ከሲሳይ መንግሥቴ (ዶ/ር) ሃሳብ ጋር ይስማማሉ። አደም (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ሥርዓት በምርጫ የተወሰነ ነው ይላሉ። ከሕገ-መንግሥቱ ዋና ምሶሶዎች መካከል አንዱ ከምርጫ ጋር የተያያዙ ነጥቦች እንደመሆናቸው መጠን የፌደራል መንግሥቱን የምርጫ ሥርዓትን ወደጎን የሚተው ከሆነ ፌደራላዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ሊጥል ይቻላል ይላሉ። አደም (ዶ/ር) በዚህ ጉዳይ ላይ ትልቁ ምስል ምርጫ የማካሄድና ያለማካሄድ ጉዳይ ሳይሆን፤ "ክልሎችና የፌደራል መንግሥት አንዳቸው የአንዳቸውን ሥልጣን አክብረዋል ወይ የሚለው ነው።" "ከሞራላዊ እሳቤ አንጻር የትግራይ ክልል እኮ ኃላፊነቴን መወጣት አለብኝ በማለት ነው ምርጫ እካሂዳለሁ የሚሉት። ይሁን እንጂ መመልከት ያለብን ይህ እርምጃ በፌደራልና በክልል መካከል ያለውን የስልጣን ክፍፍል ይጥሳል ወይስ አይጥስም? የሚለው ነው። ስልጣኑ የፌደራል መንግሥት ነው እየተባለ ክልሉ ይህን ስልጣን መጠቀሙ ነው አደጋው" ይላሉ። ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወድቋል ብሎ የሚወስነው ማነው? ሲሳይ (ዶ/ር) ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወድቋል ብሎ የሚወስነው "የሕገ-መንግሥቱ የበላይ ጠባቂ የሆነው የፌዴሬሽን ምክር ቤት ነው" ይላሉ። በተመሳሳይ አደም (ዶ/ር) በሕገ-መንግሥቱ መሠረት ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወድቋል ብሎ የሚወስነውም ሆነ የፌደራሉ መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ የሚያዛው የፌዴሬሽን ምክር ቤት መሆኑን ይናገራሉ። የፌዴሬሽን ምክር ቤት የብሔር ብሔረሰቦች ጭምቅ ስብስብ በመሆኑ የብሔር ብሔረሰቦች መብት ያንጸባርቃል በመባሉ ይህ ኃላፊነት እንደተሰጠው አደም ካሴ (ዶ/ር) ይናገራሉ። የፌዴሬሽን ምክር ቤት አንድ ክልል ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን ጥሷል ብሎ ወስኖ፤ እራሱ መልሶ የፌደራል መንግሥት በጉዳዩ ላይ ጣልቃ እንዲገባ መወሰኑ ፍትሃዊ ያደርገዋል ወይ ተብሎ ለቀረበላቸው ጥያቄ፤ "አሁን ያለው የሕገ-መንግሥት ሥርዓት እንደ አገር ያዋጣናል አያዋጣንም የሚለው ሌላ ክርክር የሚያስነሳ ነው። አሁን ያለውን ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓት እንቀበላለን እስከተባለ ድረስ ግን ይህን ብቻ ነጥሎ አንቀበልም ማለት አይቻልም" ይላሉ። "እውነት ነው የሚተረጉመውም የሚያዘውም አንድ አካል ነው። አቤት ማለት አይቻልም። ይህ መሠረታዊ የሆነ የአወቃቀር ችግር ነው። ይህን መለወጥ ሊኖርብን ይችላል። እስካልተለወጠና በሥርዓቱ እስካመንን ድረስ ግን ለሕገ-ምንግሥቱ ከመገዛት ውጪ ሌላ አማራጭ የለም" ይላሉ አደም (ዶ/ር)። ጣልቃ ይገባል ማለት ምን ማለት ? የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሥልጣንና ተግባር በተደነገገበት የሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 62.9 ላይ ማንኛውም ክልል ይህን ሕገ-መንግሥት በመጣስ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የጣለ እንደሆነ የፌደራል መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ ያዛል ይላል። ለመሆኑ የፌደራል መንግሥት ጣልቃ ይገባል ሲባል ምን ማለት ነው? ሲሳይ መንግሥቴ (ዶ/ር) የፌደራል መንግሥት በክልል ጉዳይ ጣልቃ የሚገባው "እንደየ ችግሩ መጠን እና ስፋት ይለያያል" ይላሉ። የፌደራል መንግሥት በክልሎች ጣልቃ ሊገባ የሚችልበትን መንገድ ሲያስረዱም፤ "ሕገ-መንግሥዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥሉ ድርጊቶችን ሊያስቆም በሚችል መልኩ ከድርድር እስከ የኃይል እርምጃ ሊደርስ ይችላል" ይላሉ። እንደምሳሌም የቀድሞ የሶማሌ ክልል ፕሬዝደንት አብዲ ሞሐመድ በሰብዓዊ መብት ጥሰትና በሌሎች ወንጀሎች በተጠርጠሩበት ጊዜ የፌደራሉ መንግሥቱ ከጅግጅጋ በቁጥጥር ሥር ያዋለበትን ሁኔታ ያነሳሉ። አደም ካሴ (ዶ/ር) በፌደሬሽን ምክር ቤት ትዕዛዝ መሠረት የፌደራል መንግሥት በክልል ጉዳይ በተለያየ መልኩ ጣልቃ ሊገባ እንደሚችል ይጠቁማሉ። የፌደራሉ መንግሥት ከፌዴሬሽን ምክር ቤት የሚሰጠውን ትዕዛዝ የመፈጸም ሕገ-መንግሥታዊ ግዴታ እንዳለበትም ያስታውሳሉ። ይሁን እንጂ ይላሉ አደም (ዶ/ር)፤ "ይሁን እንጂ አንድ ማስታወስ ያለብን ጉዳይ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ስልጣን አለው ማለት የግድ ስልጣኑን መጠቀም አለበት ማለት አይደለም።" አደም (ዶ/ር) እንደሚሉት በኢትዮጵያ የዲሞክራሲ ሥርዓት የዳበረ ቢሆን ኖሮ መሰል በክልልና በፌደራል መንግሥት መካከል የስልጣን ግጭት በተደጋጋሚ ባጋጠመ ነበር። ነገር ግን ይህ አለመግባባት ወደ ኃይል የሚያመራ አይሆንም ነበር ይላል። ለቀድሞ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛና ምክትል ፕሬዝደንት አቶ በሪሁ ተወልደብርሃን ግን "የፌዴሬሽን ምክር ቤት በምርጫው ጉዳይ የፌደራል መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ አዛለሁ ማለቱ ትክክል አይደለም፤ ስልጣኑም የለውም" ይላሉ። ከዚህ በተጨማሪም አቶ በሪሁ አዋጅ ቁጥር 359/1995 የፌደራል መንግሥት በክልል ጣልቃ የሚገባበትን ሕጋዊ ሥርዓት ተክሏል ይላሉ። ሕገ-መንግሥቱም ቢሆን የፌደራል መንግሥት በክልሎች ጉዳይ ጣልቃ ሊገባ የሚችለው በሁለት ምክንያቶች እንሆነ አስቀምጧል ይላሉ። እነሱም፡ አንቀጽ 51.14 ከክልል አቅም በላይ የሆነ የጸጥታ መደፍረስ ሲያጋጥም በክልሉ መስተዳድር ጥያቄ የፌደራል መንግሥት የመከላከያ ሠራዊትን ያሰማራል ይላል። 55.16 ደግሞ በማንኛውም ክልል ሰብዓዊ መብቶች ሲጣሱና ክልሉ ድርጊቱን ማስቆም ሳይችል ሲቀር፤ በራሱ አነሳሽነትን ያለ ክልሉ ፍቃድ ተገቢውን እርምጃ እንዲወስድ ለፌዴሬረሽን ምክር ቤትና ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጋራ ስብሰባ ጥያቄ ያቀርባል፤ በተደረሰበት ውሳኔ መሠረት ለክልሉ ምክር ቤት መመሪያ ይሰጣል ይላል። ከዚህ ቀደም ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥል ክስተት አጋጥሞ ነበር? ሲሳይ (ዶ/ር) ከዚህ ቀደም አንድ ክልል ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ጣለ የተባለበትን አጋጣሚ እንደማያስታውሱ ተናግረው፤ ጠቅላይ ሚንሰትር ዐብይ አህመድን ወደ ስልጣን የመጣው የሕዝብ ተቃውሞ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ጥሏል ተብሎ በአገሪቱ በተደጋጋሚ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታውጆ እንደነበረ አስታውሰዋል።
በቅርቡም የፌዴሬሽን ምክር ቤት ክልላዊ ምርጫው መካሄድ እንደሌለበትና ምርጫውን ለማስቆም የፌደራል መንግሥት ጣልቃ ገብነትን እንደሚጠይቅ ለትግራይ ክልል ምክር ቤት በላከው ደብዳቤ ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል። የኢፌድሪ ሕገ-መንግሥት የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሥልጣንና ተግባርን በሚደነግግበት አንቀጽ 62.9 ላይ "ማንኛውም ክልል ይህን ሕገ-መንግሥት በመጣስ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የጣለ እንደሆነ የፌደራሉ መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ ያዛል" ይላል። ለመሆኑ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወደቀ ማለት ምን ማለት ነው? ይህ የሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ ተፈጻሚ የሚሆነው እንዴት ነው? በትግራይ ክልላዊ ምርጫ በመካሄዱ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ይወድቃል? በዚሁ ጉዳይ ዙሪያ የቀድሞ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛና ምክትል ፕሬዝደንት አቶ በሪሁ ተወልደብርሃን፣ በኔዘርላንድስ የአስተዳደርና ዲሞክራሲ አማካሪ አደም ካሴ (ዶ/ር) እንዲሁም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፌደራሊዝምና የሰብዓዊ መብቶች መምህር ሲሳይ መንግሥቴ (ዶ/ር) በጉዳዩ ላይ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወደቀ ማለት ምን ማለት ነው? በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 62.9 መሠረት የፌዴሬሽን ምክር ቤት የፌደራል መንግሥት በአንድ ክልል ጉዳይ ጣልቃ እንዲገባ የሚያዘው ክልሉ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ጥሏል ብሎ ሲያምን ነው። አቶ በሪሁ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወደቀ የሚባለው፤ "ከመደበኛው ሥርዓት ኢ-መደበኛው ሥርዓት ገዢ በሚሆንበት ጊዜ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ነው" ቢባል በርካቶችን ሊያስማማ እንደሚችል ይናገራሉ። ሲሳይ መንግሥቴም (ዶ/ር) በመደበኛው የሕግ አስከባሪ አካል ሕግና ሥርዓትን ማስከበርና መቆጣጠር የማይቻልበት ሁኔታ ሲፈጠር፣ የአገር ሉዓላዊነት አደጋ ላይ ሲወድቅ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወድቋል ሊያስብል ይችላል ብለዋል። አደም (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ የሕገ-መንግሥቱ መሰሶ የሚባሉ ነጥቦችን የሚያዛባ ሁኔታ ከተፈጠረ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥል ሁኔታ ተከሰተ ሊባል እንደሚችል ያስረዳሉ። አክለውም "ሁሉም የሕገ-መንግሥት ጥሰቶች ግን ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ይጥላሉ ማለት ግን አይደለም" ይላሉ። አቶ በሪሁ 'ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ ተጣሰ' እና 'ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወደቀ' በሚሉት አገላለጾች መካከል ልዩነት መኖሩን ይጠቁማሉ። "ሕገ-መንግሥታዊ ጥሰት ማለት ማናቸውም የጸረ-ሕገ መንግሥት ሂደቶችና ተግባራት ሲሆኑ፤ ሕገ-መንግሥቱ አደጋ ላይ ወድቋል የሚባለው ግን ሕገ-መንግሥታዊ ተቋማት በራሳቸው ውድቀት ሲያጋጥማቸው ነው" ይላሉ። እንደምሳሌም ሕግ አውጪ፣ አስፈጻሚው እና የዳኝነት አካላት በአንዳች ምክንያት ከተልዕኮ ውጪ ከሆኑ ሕገ-ምንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወድቋል ያስብላል ሲሉ አቶ በሪሁ ያስረዳሉ። የትግራይ ክልል፤ ምርጫ በማድረጉ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ይጥላል? አቶ በሪሁ ለዚህ ጥያቄ ምላሻቸው "አይጥልም" የሚል ነው። በዲሞክራሲያዊ ሥርዓት የመንግሥት ሰልጣን የሚመነጨው በምርጫ ከመሆኑ አንጻር፤ "ምርጫ አደርጋለሁ ማለት ሕገ-መንግሥቱን ማክበር ነው። ስለዚህ ምርጫ ማካሄድ ለሕገ-መንግሥቱ አደጋ ሳይሆን ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ እንዲከበርና ስር እንዲሰድ የሚያደርግ ተግባር ነው" ይላሉ አቶ በሪሁ። "በእኔ እምነት ምርጫ ማካሄድ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን ማክበርና ማስከበር ከመሆኑ በስተቀር፤ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥል አይደለም።" የፌዴሬሽን ምክር ቤት ክልሉ የሚያደርገው ክልላዊ ምርጫ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ይጥላል ማለቱ ስህተት ነው ሲሉም ይሞግታሉ። "በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 13 ላይ በማንኛው ደረጃ የሚገኙ የፌደራል እና የክልል የሕግ አውጭ፣ ሕግ አስፈጻሚ እና የዳኝነት አካሎች ድንጋጌዎችን የማክበርና የማስከበር ኃላፊነት ግዴታ አለባቸው ይላል። የትግራይ ክልልም እያደረገ ያለው ይሄን ነው። ስለዚህ ለትግራይ ክልል ምርጫ ማካሄድ ግዴታው እንጂ ውዴታ አይደለም" ይላሉ አቶ በሪሁ። 'ክልላዊ ምርጫው መካሄዱ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ይጥላል' ሲሳይ መንግሥቴ (ዶ/ር) በአቶ በሪሁ ሃሳብ አይስማሙም። ዶ/ር ሲሳይ የትግራይ ክልል የሚያካሂደው ምርጫ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ይጥላል ይላሉ። የክልሎች ሥልጣን የሚመነጫው ከሕገ-መንግሥቱ እንደሆነ የሚያስረዱት ሲሳይ (ዶ/ር)፤ አንቀጽ 50.8 የፌደራል መንግሥትና የክልሎች ሥልጣን በሕገ-መንግሥቱ መወሰኑንና ሕገ-መንግሥቱ የፌደራል መንግሥትና ክልሎች አንዳቸው የአንዳቸውን ሥልጣን ያከብራሉ ማለቱን ያስታውሳሉ። ከዚያም ሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 102ን ጨምሮ ከምርጫ ጋር የተያያዙ ሕጎችን የማውጣትና የማስተዳደር እንዲሁም የምርጫ ቦርድ አባላት ሹመትን በተመለከተ ስልጣን የሰጠው ለፌደራል መንግሥቱ ነው ይላሉ። የክልል ሥልጣንና ተግባር የተደነገገበትን አንቀጽ 52 ስንመለከትም ምርጫ ለማካሄድ ወይም የምርጫ አካል ለማቋቋም ለክልሎች የተሰጠ ስልጣን አለመኖሩን እንረዳለን ይላሉ ሲሳይ (ዶ/ር)። "ስለዚህ የፌደራሉን መንግሥት ስልጣን የሚጋፋ የትኛውም እንቅስቃሴ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ውስጥ ይከታል" የሚሉት ሲሳይ (ዶ/ር)፤ "ክልሎች የፌደራሉን መንግሥት ስልጣን ከተጋፉ በክልሎች መካከል የሚኖረውን ግነኙነት አደጋ ውስጥ ይከታል። ከዚያም አልፎ የሕዝቦችን አንድነት የሚያላላና የግዛት አንድነትን ጥያቄ ውስጥ ይከታል። ስለዚህ የትግራይ ክልል ከምርጫ ጋር ተያይዞ እየወሰደ ያለው እርምጃ ሕገ-ወጥና ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥል ነው" ሲሉ ሲሳይ (ዶ/ር) ይሞግታሉ። አደም ካሴ (ዶ/ር) በተመሳሳይ ከሲሳይ መንግሥቴ (ዶ/ር) ሃሳብ ጋር ይስማማሉ። አደም (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ሥርዓት በምርጫ የተወሰነ ነው ይላሉ። ከሕገ-መንግሥቱ ዋና ምሶሶዎች መካከል አንዱ ከምርጫ ጋር የተያያዙ ነጥቦች እንደመሆናቸው መጠን የፌደራል መንግሥቱን የምርጫ ሥርዓትን ወደጎን የሚተው ከሆነ ፌደራላዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ሊጥል ይቻላል ይላሉ። አደም (ዶ/ር) በዚህ ጉዳይ ላይ ትልቁ ምስል ምርጫ የማካሄድና ያለማካሄድ ጉዳይ ሳይሆን፤ "ክልሎችና የፌደራል መንግሥት አንዳቸው የአንዳቸውን ሥልጣን አክብረዋል ወይ የሚለው ነው።" "ከሞራላዊ እሳቤ አንጻር የትግራይ ክልል እኮ ኃላፊነቴን መወጣት አለብኝ በማለት ነው ምርጫ እካሂዳለሁ የሚሉት። ይሁን እንጂ መመልከት ያለብን ይህ እርምጃ በፌደራልና በክልል መካከል ያለውን የስልጣን ክፍፍል ይጥሳል ወይስ አይጥስም? የሚለው ነው። ስልጣኑ የፌደራል መንግሥት ነው እየተባለ ክልሉ ይህን ስልጣን መጠቀሙ ነው አደጋው" ይላሉ። ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወድቋል ብሎ የሚወስነው ማነው? ሲሳይ (ዶ/ር) ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወድቋል ብሎ የሚወስነው "የሕገ-መንግሥቱ የበላይ ጠባቂ የሆነው የፌዴሬሽን ምክር ቤት ነው" ይላሉ። በተመሳሳይ አደም (ዶ/ር) በሕገ-መንግሥቱ መሠረት ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱ አደጋ ላይ ወድቋል ብሎ የሚወስነውም ሆነ የፌደራሉ መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ የሚያዛው የፌዴሬሽን ምክር ቤት መሆኑን ይናገራሉ። የፌዴሬሽን ምክር ቤት የብሔር ብሔረሰቦች ጭምቅ ስብስብ በመሆኑ የብሔር ብሔረሰቦች መብት ያንጸባርቃል በመባሉ ይህ ኃላፊነት እንደተሰጠው አደም ካሴ (ዶ/ር) ይናገራሉ። የፌዴሬሽን ምክር ቤት አንድ ክልል ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን ጥሷል ብሎ ወስኖ፤ እራሱ መልሶ የፌደራል መንግሥት በጉዳዩ ላይ ጣልቃ እንዲገባ መወሰኑ ፍትሃዊ ያደርገዋል ወይ ተብሎ ለቀረበላቸው ጥያቄ፤ "አሁን ያለው የሕገ-መንግሥት ሥርዓት እንደ አገር ያዋጣናል አያዋጣንም የሚለው ሌላ ክርክር የሚያስነሳ ነው። አሁን ያለውን ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓት እንቀበላለን እስከተባለ ድረስ ግን ይህን ብቻ ነጥሎ አንቀበልም ማለት አይቻልም" ይላሉ። "እውነት ነው የሚተረጉመውም የሚያዘውም አንድ አካል ነው። አቤት ማለት አይቻልም። ይህ መሠረታዊ የሆነ የአወቃቀር ችግር ነው። ይህን መለወጥ ሊኖርብን ይችላል። እስካልተለወጠና በሥርዓቱ እስካመንን ድረስ ግን ለሕገ-ምንግሥቱ ከመገዛት ውጪ ሌላ አማራጭ የለም" ይላሉ አደም (ዶ/ር)። ጣልቃ ይገባል ማለት ምን ማለት ? የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሥልጣንና ተግባር በተደነገገበት የሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 62.9 ላይ ማንኛውም ክልል ይህን ሕገ-መንግሥት በመጣስ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የጣለ እንደሆነ የፌደራል መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ ያዛል ይላል። ለመሆኑ የፌደራል መንግሥት ጣልቃ ይገባል ሲባል ምን ማለት ነው? ሲሳይ መንግሥቴ (ዶ/ር) የፌደራል መንግሥት በክልል ጉዳይ ጣልቃ የሚገባው "እንደየ ችግሩ መጠን እና ስፋት ይለያያል" ይላሉ። የፌደራል መንግሥት በክልሎች ጣልቃ ሊገባ የሚችልበትን መንገድ ሲያስረዱም፤ "ሕገ-መንግሥዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥሉ ድርጊቶችን ሊያስቆም በሚችል መልኩ ከድርድር እስከ የኃይል እርምጃ ሊደርስ ይችላል" ይላሉ። እንደምሳሌም የቀድሞ የሶማሌ ክልል ፕሬዝደንት አብዲ ሞሐመድ በሰብዓዊ መብት ጥሰትና በሌሎች ወንጀሎች በተጠርጠሩበት ጊዜ የፌደራሉ መንግሥቱ ከጅግጅጋ በቁጥጥር ሥር ያዋለበትን ሁኔታ ያነሳሉ። አደም ካሴ (ዶ/ር) በፌደሬሽን ምክር ቤት ትዕዛዝ መሠረት የፌደራል መንግሥት በክልል ጉዳይ በተለያየ መልኩ ጣልቃ ሊገባ እንደሚችል ይጠቁማሉ። የፌደራሉ መንግሥት ከፌዴሬሽን ምክር ቤት የሚሰጠውን ትዕዛዝ የመፈጸም ሕገ-መንግሥታዊ ግዴታ እንዳለበትም ያስታውሳሉ። ይሁን እንጂ ይላሉ አደም (ዶ/ር)፤ "ይሁን እንጂ አንድ ማስታወስ ያለብን ጉዳይ የፌዴሬሽን ምክር ቤት ስልጣን አለው ማለት የግድ ስልጣኑን መጠቀም አለበት ማለት አይደለም።" አደም (ዶ/ር) እንደሚሉት በኢትዮጵያ የዲሞክራሲ ሥርዓት የዳበረ ቢሆን ኖሮ መሰል በክልልና በፌደራል መንግሥት መካከል የስልጣን ግጭት በተደጋጋሚ ባጋጠመ ነበር። ነገር ግን ይህ አለመግባባት ወደ ኃይል የሚያመራ አይሆንም ነበር ይላል። ለቀድሞ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዳኛና ምክትል ፕሬዝደንት አቶ በሪሁ ተወልደብርሃን ግን "የፌዴሬሽን ምክር ቤት በምርጫው ጉዳይ የፌደራል መንግሥት ጣልቃ እንዲገባ አዛለሁ ማለቱ ትክክል አይደለም፤ ስልጣኑም የለውም" ይላሉ። ከዚህ በተጨማሪም አቶ በሪሁ አዋጅ ቁጥር 359/1995 የፌደራል መንግሥት በክልል ጣልቃ የሚገባበትን ሕጋዊ ሥርዓት ተክሏል ይላሉ። ሕገ-መንግሥቱም ቢሆን የፌደራል መንግሥት በክልሎች ጉዳይ ጣልቃ ሊገባ የሚችለው በሁለት ምክንያቶች እንሆነ አስቀምጧል ይላሉ። እነሱም፡ አንቀጽ 51.14 ከክልል አቅም በላይ የሆነ የጸጥታ መደፍረስ ሲያጋጥም በክልሉ መስተዳድር ጥያቄ የፌደራል መንግሥት የመከላከያ ሠራዊትን ያሰማራል ይላል። 55.16 ደግሞ በማንኛውም ክልል ሰብዓዊ መብቶች ሲጣሱና ክልሉ ድርጊቱን ማስቆም ሳይችል ሲቀር፤ በራሱ አነሳሽነትን ያለ ክልሉ ፍቃድ ተገቢውን እርምጃ እንዲወስድ ለፌዴሬረሽን ምክር ቤትና ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጋራ ስብሰባ ጥያቄ ያቀርባል፤ በተደረሰበት ውሳኔ መሠረት ለክልሉ ምክር ቤት መመሪያ ይሰጣል ይላል። ከዚህ ቀደም ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ የሚጥል ክስተት አጋጥሞ ነበር? ሲሳይ (ዶ/ር) ከዚህ ቀደም አንድ ክልል ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ጣለ የተባለበትን አጋጣሚ እንደማያስታውሱ ተናግረው፤ ጠቅላይ ሚንሰትር ዐብይ አህመድን ወደ ስልጣን የመጣው የሕዝብ ተቃውሞ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን አደጋ ላይ ጥሏል ተብሎ በአገሪቱ በተደጋጋሚ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታውጆ እንደነበረ አስታውሰዋል።
80
እ... ትንሽ ቆይቷል… 'ኢትኖግራፊ' ስጽፍ በርካታ ተከታዮቼ ይወዷቸዋል፤ በአቡነ ጴጥሮስ ሐውልት ዙርያ የጻፍኩት እስከ 8ሺህ የሚሆኑ ውዴታዎችን አግኝቷል። በዝቅተኛ ደረጃ የተወደደ ኸረ ብዙ ነው! በተለይ እንደ ጀመርኩ ሰሞን 10 ሰው ብቻ የሚወደው 'ፖስት' ነበር፤ ጽሑፉን በመጥላት ሳይሆን ብዙ ተጠቃሚ ባለመኖሩ። እጅግ አስቂኙ አስተያየት ባለፈው 'አዳል' የሚል የታሪክ መጽሐፍ ጽፌ ነበር፤ አንዱ 'ኮሜንት' ላይ እንዲህ አለ፣ "አሕመድ ግራኝ ከትግራይ ወደ ሐረር ተሰደው የመጡ መሆናቸውን ገልጸኻል፤ ስለዚህ የመጽሐፍህን ርዕስ በዶክተር ፍቅሬ ቶሎሳ ስታይል 'የትግሬና የአደሬ እውነተኛ የዘር ምንጭ' ማለት ነበረብህ' ያለኝ በጣም አስቆኛል። የምትወደው 'ፌስቡከር' ብዙ ናቸው፤ ዶ/ር እንዳላማው አበራን ግን የሚያህልብኝ የለም። አወዛጋቢ 'ፖስት' የሚያወዛግቡ ጽሑፎችን አልጽፍም፤የኔ ስታይልም አይደለም፤ የኔ ዓላማ ሰዎች እንዲቀራረቡ ስለሆነ የሚያወዛግብ ጉዳይ ቢኖርም ከመጻፍ ራሴን አቅባለሁ። እጅግ ያልተጠበቀ የውስጥ መስመር መልዕክት (ሳቅ)... የሚሳደበውን ትተን 'እስኪ ይህችን የሞባይል ካርድ ሙላት ከሚል ጀምሮ 10 ሺህ ብርና ላፕቶፕም የሸለመኝ አለ። ፌስቡክ ሳታይ የቆየህበት ረጅም ጊዜና ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ለሁለተኛ ጊዜ ሲታወጅ ኢንተርኔት ተቋርጦ ስለነበር ለአንድ ወር ተኩል ያህል ጠፍቼ ነበር። ከመረጃ መራቁ ቢከብድም፤ ወደ ንባቡ በጣም አተኩር ነበር። ከማኅበራዊ ሚዲያው ምን አተረፍክ? እንደሚታወቀው ፌስቡክ የሚጠቀሙት አፍላ ወጣቶች ናቸው፤ ስሜታዊነት ይንፀባረቅበታል፤ ብዙም ሐሳብ የሚሰጥ ነገር የለውም፤ ግን ከሰው ጋር አስተዋውቆኛል። ከፌስቡክ ጡረታ የምትወጣበት ዘመን እ....ፈጣሪ ነዋ የሚያውቀው! ግን መውጣቴ አይቀርም፤ ሙሉ በሙሉ ባይሆንም አጠቃቀሙን መቀየር አስባለሁ፤ የጊዜ ገደብ ግን አላስቀመጥኩም። በ70 ዓመትዎ ፖስት ሊያደርጉት የሚችሉት ሐሳብ ከዛሬ 30 ዓመት በኋላ? አሁን እኮ 40 ዓመቴ ነው! እ... አይ መኖሬንም እንጃ! (ረዘም ያለ ፋታ) ወይ እንደ ዶናልድ ትራምፕ... (ሳቅ) በጣም ከባድ ጥያቄ ነው... እኔንጃ እንግዲህ.... ፌስቡክን የሚመለከቱበት ፍጥነት በአማካይ በቀን አራት ጊዜ ያህል አያላሁ ፤ፖስትም አደርጋለሁ። ማኅበራዊ ሚዲያ በመጠቀም ምን አጣህ? ጊዜ ይገድላል፤ በፊት መጽሐፍ ንባብ ላይ ነበር የማተኩረው፤ አሁን እሱም እየቀረ ነው። ትኩረትን ይሰርቃል፤ የሰውን ሐሳብ ይሰርቃል፤ እንደውም አንዳንዴ ሱስ ይሆናል። አይንም ይጎዳል ፤ አሁን የርቀት ዕይታዬ እየቀነሰ ነው። 2010ን በአንድ መስመር ቱርክን መጎብኘቴ አስደስቶኛል። የመንግሥት ለውጡም አስደስቶኛል። ለተሻለ ሕይወትና ነጻነት ሲታገሉ ዜጎች መሞታቸው ልቤን ነክቶታል። የ2011 ምኞት በአንድ መስመር ልጅ ብወልድ ብዬ እመኛለሁ።
እ... ትንሽ ቆይቷል… 'ኢትኖግራፊ' ስጽፍ በርካታ ተከታዮቼ ይወዷቸዋል፤ በአቡነ ጴጥሮስ ሐውልት ዙርያ የጻፍኩት እስከ 8ሺህ የሚሆኑ ውዴታዎችን አግኝቷል። በዝቅተኛ ደረጃ የተወደደ ኸረ ብዙ ነው! በተለይ እንደ ጀመርኩ ሰሞን 10 ሰው ብቻ የሚወደው 'ፖስት' ነበር፤ ጽሑፉን በመጥላት ሳይሆን ብዙ ተጠቃሚ ባለመኖሩ። እጅግ አስቂኙ አስተያየት ባለፈው 'አዳል' የሚል የታሪክ መጽሐፍ ጽፌ ነበር፤ አንዱ 'ኮሜንት' ላይ እንዲህ አለ፣ "አሕመድ ግራኝ ከትግራይ ወደ ሐረር ተሰደው የመጡ መሆናቸውን ገልጸኻል፤ ስለዚህ የመጽሐፍህን ርዕስ በዶክተር ፍቅሬ ቶሎሳ ስታይል 'የትግሬና የአደሬ እውነተኛ የዘር ምንጭ' ማለት ነበረብህ' ያለኝ በጣም አስቆኛል። የምትወደው 'ፌስቡከር' ብዙ ናቸው፤ ዶ/ር እንዳላማው አበራን ግን የሚያህልብኝ የለም። አወዛጋቢ 'ፖስት' የሚያወዛግቡ ጽሑፎችን አልጽፍም፤የኔ ስታይልም አይደለም፤ የኔ ዓላማ ሰዎች እንዲቀራረቡ ስለሆነ የሚያወዛግብ ጉዳይ ቢኖርም ከመጻፍ ራሴን አቅባለሁ። እጅግ ያልተጠበቀ የውስጥ መስመር መልዕክት (ሳቅ)... የሚሳደበውን ትተን 'እስኪ ይህችን የሞባይል ካርድ ሙላት ከሚል ጀምሮ 10 ሺህ ብርና ላፕቶፕም የሸለመኝ አለ። ፌስቡክ ሳታይ የቆየህበት ረጅም ጊዜና ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ለሁለተኛ ጊዜ ሲታወጅ ኢንተርኔት ተቋርጦ ስለነበር ለአንድ ወር ተኩል ያህል ጠፍቼ ነበር። ከመረጃ መራቁ ቢከብድም፤ ወደ ንባቡ በጣም አተኩር ነበር። ከማኅበራዊ ሚዲያው ምን አተረፍክ? እንደሚታወቀው ፌስቡክ የሚጠቀሙት አፍላ ወጣቶች ናቸው፤ ስሜታዊነት ይንፀባረቅበታል፤ ብዙም ሐሳብ የሚሰጥ ነገር የለውም፤ ግን ከሰው ጋር አስተዋውቆኛል። ከፌስቡክ ጡረታ የምትወጣበት ዘመን እ....ፈጣሪ ነዋ የሚያውቀው! ግን መውጣቴ አይቀርም፤ ሙሉ በሙሉ ባይሆንም አጠቃቀሙን መቀየር አስባለሁ፤ የጊዜ ገደብ ግን አላስቀመጥኩም። በ70 ዓመትዎ ፖስት ሊያደርጉት የሚችሉት ሐሳብ ከዛሬ 30 ዓመት በኋላ? አሁን እኮ 40 ዓመቴ ነው! እ... አይ መኖሬንም እንጃ! (ረዘም ያለ ፋታ) ወይ እንደ ዶናልድ ትራምፕ... (ሳቅ) በጣም ከባድ ጥያቄ ነው... እኔንጃ እንግዲህ.... ፌስቡክን የሚመለከቱበት ፍጥነት በአማካይ በቀን አራት ጊዜ ያህል አያላሁ ፤ፖስትም አደርጋለሁ። ማኅበራዊ ሚዲያ በመጠቀም ምን አጣህ? ጊዜ ይገድላል፤ በፊት መጽሐፍ ንባብ ላይ ነበር የማተኩረው፤ አሁን እሱም እየቀረ ነው። ትኩረትን ይሰርቃል፤ የሰውን ሐሳብ ይሰርቃል፤ እንደውም አንዳንዴ ሱስ ይሆናል። አይንም ይጎዳል ፤ አሁን የርቀት ዕይታዬ እየቀነሰ ነው። 2010ን በአንድ መስመር ቱርክን መጎብኘቴ አስደስቶኛል። የመንግሥት ለውጡም አስደስቶኛል። ለተሻለ ሕይወትና ነጻነት ሲታገሉ ዜጎች መሞታቸው ልቤን ነክቶታል። የ2011 ምኞት በአንድ መስመር ልጅ ብወልድ ብዬ እመኛለሁ።
81
እ... ትንሽ ቆይቷል… 'ኢትኖግራፊ' ስጽፍ በርካታ ተከታዮቼ ይወዷቸዋል፤ በአቡነ ጴጥሮስ ሐውልት ዙርያ የጻፍኩት እስከ 8ሺህ የሚሆኑ ውዴታዎችን አግኝቷል። በዝቅተኛ ደረጃ የተወደደ ኸረ ብዙ ነው! በተለይ እንደ ጀመርኩ ሰሞን 10 ሰው ብቻ የሚወደው 'ፖስት' ነበር፤ ጽሑፉን በመጥላት ሳይሆን ብዙ ተጠቃሚ ባለመኖሩ። እጅግ አስቂኙ አስተያየት ባለፈው 'አዳል' የሚል የታሪክ መጽሐፍ ጽፌ ነበር፤ አንዱ 'ኮሜንት' ላይ እንዲህ አለ፣ "አሕመድ ግራኝ ከትግራይ ወደ ሐረር ተሰደው የመጡ መሆናቸውን ገልጸኻል፤ ስለዚህ የመጽሐፍህን ርዕስ በዶክተር ፍቅሬ ቶሎሳ ስታይል 'የትግሬና የአደሬ እውነተኛ የዘር ምንጭ' ማለት ነበረብህ' ያለኝ በጣም አስቆኛል። የምትወደው 'ፌስቡከር' ብዙ ናቸው፤ ዶ/ር እንዳላማው አበራን ግን የሚያህልብኝ የለም። አወዛጋቢ 'ፖስት' የሚያወዛግቡ ጽሑፎችን አልጽፍም፤የኔ ስታይልም አይደለም፤ የኔ ዓላማ ሰዎች እንዲቀራረቡ ስለሆነ የሚያወዛግብ ጉዳይ ቢኖርም ከመጻፍ ራሴን አቅባለሁ። እጅግ ያልተጠበቀ የውስጥ መስመር መልዕክት (ሳቅ)... የሚሳደበውን ትተን 'እስኪ ይህችን የሞባይል ካርድ ሙላት ከሚል ጀምሮ 10 ሺህ ብርና ላፕቶፕም የሸለመኝ አለ። ፌስቡክ ሳታይ የቆየህበት ረጅም ጊዜና ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ለሁለተኛ ጊዜ ሲታወጅ ኢንተርኔት ተቋርጦ ስለነበር ለአንድ ወር ተኩል ያህል ጠፍቼ ነበር። ከመረጃ መራቁ ቢከብድም፤ ወደ ንባቡ በጣም አተኩር ነበር። ከማኅበራዊ ሚዲያው ምን አተረፍክ? እንደሚታወቀው ፌስቡክ የሚጠቀሙት አፍላ ወጣቶች ናቸው፤ ስሜታዊነት ይንፀባረቅበታል፤ ብዙም ሐሳብ የሚሰጥ ነገር የለውም፤ ግን ከሰው ጋር አስተዋውቆኛል። ከፌስቡክ ጡረታ የምትወጣበት ዘመን እ....ፈጣሪ ነዋ የሚያውቀው! ግን መውጣቴ አይቀርም፤ ሙሉ በሙሉ ባይሆንም አጠቃቀሙን መቀየር አስባለሁ፤ የጊዜ ገደብ ግን አላስቀመጥኩም። በ70 ዓመትዎ ፖስት ሊያደርጉት የሚችሉት ሐሳብ ከዛሬ 30 ዓመት በኋላ? አሁን እኮ 40 ዓመቴ ነው! እ... አይ መኖሬንም እንጃ! (ረዘም ያለ ፋታ) ወይ እንደ ዶናልድ ትራምፕ... (ሳቅ) በጣም ከባድ ጥያቄ ነው... እኔንጃ እንግዲህ.... ፌስቡክን የሚመለከቱበት ፍጥነት በአማካይ በቀን አራት ጊዜ ያህል አያላሁ ፤ፖስትም አደርጋለሁ። ማኅበራዊ ሚዲያ በመጠቀም ምን አጣህ? ጊዜ ይገድላል፤ በፊት መጽሐፍ ንባብ ላይ ነበር የማተኩረው፤ አሁን እሱም እየቀረ ነው። ትኩረትን ይሰርቃል፤ የሰውን ሐሳብ ይሰርቃል፤ እንደውም አንዳንዴ ሱስ ይሆናል። አይንም ይጎዳል ፤ አሁን የርቀት ዕይታዬ እየቀነሰ ነው። 2010ን በአንድ መስመር ቱርክን መጎብኘቴ አስደስቶኛል። የመንግሥት ለውጡም አስደስቶኛል። ለተሻለ ሕይወትና ነጻነት ሲታገሉ ዜጎች መሞታቸው ልቤን ነክቶታል። የ2011 ምኞት በአንድ መስመር ልጅ ብወልድ ብዬ እመኛለሁ።
እ... ትንሽ ቆይቷል… 'ኢትኖግራፊ' ስጽፍ በርካታ ተከታዮቼ ይወዷቸዋል፤ በአቡነ ጴጥሮስ ሐውልት ዙርያ የጻፍኩት እስከ 8ሺህ የሚሆኑ ውዴታዎችን አግኝቷል። በዝቅተኛ ደረጃ የተወደደ ኸረ ብዙ ነው! በተለይ እንደ ጀመርኩ ሰሞን 10 ሰው ብቻ የሚወደው 'ፖስት' ነበር፤ ጽሑፉን በመጥላት ሳይሆን ብዙ ተጠቃሚ ባለመኖሩ። እጅግ አስቂኙ አስተያየት ባለፈው 'አዳል' የሚል የታሪክ መጽሐፍ ጽፌ ነበር፤ አንዱ 'ኮሜንት' ላይ እንዲህ አለ፣ "አሕመድ ግራኝ ከትግራይ ወደ ሐረር ተሰደው የመጡ መሆናቸውን ገልጸኻል፤ ስለዚህ የመጽሐፍህን ርዕስ በዶክተር ፍቅሬ ቶሎሳ ስታይል 'የትግሬና የአደሬ እውነተኛ የዘር ምንጭ' ማለት ነበረብህ' ያለኝ በጣም አስቆኛል። የምትወደው 'ፌስቡከር' ብዙ ናቸው፤ ዶ/ር እንዳላማው አበራን ግን የሚያህልብኝ የለም። አወዛጋቢ 'ፖስት' የሚያወዛግቡ ጽሑፎችን አልጽፍም፤የኔ ስታይልም አይደለም፤ የኔ ዓላማ ሰዎች እንዲቀራረቡ ስለሆነ የሚያወዛግብ ጉዳይ ቢኖርም ከመጻፍ ራሴን አቅባለሁ። እጅግ ያልተጠበቀ የውስጥ መስመር መልዕክት (ሳቅ)... የሚሳደበውን ትተን 'እስኪ ይህችን የሞባይል ካርድ ሙላት ከሚል ጀምሮ 10 ሺህ ብርና ላፕቶፕም የሸለመኝ አለ። ፌስቡክ ሳታይ የቆየህበት ረጅም ጊዜና ምክንያት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ለሁለተኛ ጊዜ ሲታወጅ ኢንተርኔት ተቋርጦ ስለነበር ለአንድ ወር ተኩል ያህል ጠፍቼ ነበር። ከመረጃ መራቁ ቢከብድም፤ ወደ ንባቡ በጣም አተኩር ነበር። ከማኅበራዊ ሚዲያው ምን አተረፍክ? እንደሚታወቀው ፌስቡክ የሚጠቀሙት አፍላ ወጣቶች ናቸው፤ ስሜታዊነት ይንፀባረቅበታል፤ ብዙም ሐሳብ የሚሰጥ ነገር የለውም፤ ግን ከሰው ጋር አስተዋውቆኛል። ከፌስቡክ ጡረታ የምትወጣበት ዘመን እ....ፈጣሪ ነዋ የሚያውቀው! ግን መውጣቴ አይቀርም፤ ሙሉ በሙሉ ባይሆንም አጠቃቀሙን መቀየር አስባለሁ፤ የጊዜ ገደብ ግን አላስቀመጥኩም። በ70 ዓመትዎ ፖስት ሊያደርጉት የሚችሉት ሐሳብ ከዛሬ 30 ዓመት በኋላ? አሁን እኮ 40 ዓመቴ ነው! እ... አይ መኖሬንም እንጃ! (ረዘም ያለ ፋታ) ወይ እንደ ዶናልድ ትራምፕ... (ሳቅ) በጣም ከባድ ጥያቄ ነው... እኔንጃ እንግዲህ.... ፌስቡክን የሚመለከቱበት ፍጥነት በአማካይ በቀን አራት ጊዜ ያህል አያላሁ ፤ፖስትም አደርጋለሁ። ማኅበራዊ ሚዲያ በመጠቀም ምን አጣህ? ጊዜ ይገድላል፤ በፊት መጽሐፍ ንባብ ላይ ነበር የማተኩረው፤ አሁን እሱም እየቀረ ነው። ትኩረትን ይሰርቃል፤ የሰውን ሐሳብ ይሰርቃል፤ እንደውም አንዳንዴ ሱስ ይሆናል። አይንም ይጎዳል ፤ አሁን የርቀት ዕይታዬ እየቀነሰ ነው። 2010ን በአንድ መስመር ቱርክን መጎብኘቴ አስደስቶኛል። የመንግሥት ለውጡም አስደስቶኛል። ለተሻለ ሕይወትና ነጻነት ሲታገሉ ዜጎች መሞታቸው ልቤን ነክቶታል። የ2011 ምኞት በአንድ መስመር ልጅ ብወልድ ብዬ እመኛለሁ።
82
ረድኤት አበበ ሁለተኛ ዲግሪዋን በአፕላይድ ማቲማቲክስ የሠራች ሲሆን፤ ጥናቶቿ ኤአይን ጨምሮ ሌሎችም የቴክኖሎጂ ውጤቶች ያለ ጾታና የቆዳ ቀለም መድልዎ፣ ፍትሐዊ በሆነ መንገድ አብዛኛውን ማኅበረሰብ መጥቀም የሚችሉበት መንገድ ላይ ያተኩራሉ። ረድኤት፤ ፍትሐዊ የቴክኖሎጂ ተደራሽነት ላይ የሚያተኩሩ 'ሜካኒዝም ዲዛይን ፎር ሶሻል ጉድ' እንዲሁም 'ብላክ ኢን ኤአይ' የተሰኙ ተቋሞችን ከሙያ አጋሮቿ ጋር መስርታለች። በሥራዎቿ ዙርያ ከቢቢሲ ጋር ቆይታ አድርጋለች። ቢቢሲ፡ በታህሳስ ከኮርኔል በኮምፒውተር ሳይንስ ፒኤችዲ ትይዣለሽ። በዘርፉ ከዩኒቨርስቲው በፒኤችዲ የምትመረቂ የመጀመሪያዋ ጥቁር ሴት ነሽ፤ እንኳን ደስ አለሽ። ረድኤት አበበ፡ አመሰግናለሁ! በርካታ ጥቁር ሴቶች እንደ ኮርኔል ካሉ ትልቅ ዩኒቨርስቲዎች ለምን በዘርፉ አልተመረቁም? ችግሩ የኮርኔል ብቻ አይደለም። አሜሪካ ውስጥ ሲአርኤ የሚባል ተቋም አለ። በየዓመቱ በፒኤችዲ ተመራቂዎች 'ሰርቬይ' [ጥናት] ይሠራል። ወላጆችሽ የኮሌጅ ተማሪ ነበሩ? ዲግሪሽን በምን ጨረስሽ እና ሌሎችም ጥያቄዎች ይጠይቃሉ። ጾታና የቆዳ ቀለምም ይጠይቃሉ። ከዛ ውጤቱን በድረ ገጽ ይለጥፋሉ። ውጤቱን ሳይ. . . በየዓመቱ በመላው አሜሪካ በኮምፒውተር ሳይንስ ፒኤችዲ የሚመረቀው ጥቁር ሴት አምስት ብቻ ነው። በዓመት በኮምፒውተር ሳይንስ በፒኤችዲ የሚመረቀው ሰው ባጠቃላይ ወደ 3,000 ይሆናል። ከዛ ሁሉ አምስቱ ብቻ ጥቁር ናቸው። ሌላው ችግር ፕሮፌሰሮች ናቸው። አሜሪካ ውስጥ ቢያንስ ከ 5,000 በላይ የኮምፒውተር ሳይንስ ፕሮፌሰር አለ። ከነዚህ ጥቁሮች 75 ብቻ ናቸው። ከነዚህ ጥቁር ሴቶች 20ም አይሆኑም። ብዙ እንደኔ አይነት ሰው ወደ ፒኤችዲ መግባት ሲፈልግና የኮርኔልን፣ የፕሪንስተንን፣ የሀርቫርድን ፕሮግራሞችን ሲያይ፤ አንድ ጥቁር ፕሮፌሰር ቢኖራቸው ነው። በአብዛኛው ግን ዜሮ ነው። ስለዚህ 'ሮል ሞዴል' [አርአያ] የለም ማለት ነው። ስታመለክቺም መድልዎ አለ። ሰው የራሱን አይነት ሰው ነው መመዘን የሚችለው። ሰው ራሱን የሚመስል ሰው ይወዳል። ማመልከቻውን የሚያነቡት ሰዎች በሙሉ ጥቁር ካልሆኑ፤ ጥቁር ሰው ላይ መድልዎ ይኖራል ማለት ነው። ዩኒቨርስቲ ከገባሽ በኋላም ብዙ ድጋፍ ላታገኚ ትችያለሽ። ስለዚህ ይከብዳል። ብዙ ጥቁር ሴት ላያመለክት ይችላል። ካመለከቱም ላይገቡ ይችላሉ። ከገቡም ላይጨርሱ ይችላሉ። ለመጨረስም ብዙ ጊዜ ሊፈጅባቸው ይችላል። ኮርኔል ለመጨረስ የሚፈጀው አምስት ዓመት ነው። ግን ጥቁር ከሆንሽና ድጋፍ የማይሰጡሽ ከሆነ እስከ ስምንት ዓመትም ሊፈጅ ይችላል። • በቴክኖሎጂ ኢ-ፍትሐዊነትን የምትታገለው ኢትዮጵያዊት • አምስቱ የአፍሪካ ቴክኖሎጂ ጎዳናዎች በ2018 የነገርሽኝን መሰናክሎች በሙሉ አልፈሽ ልትመረቂ ነው። እንደ አንድ ጥቁር ሴት ያለሽበት ቦታ መድረስ ምን ስሜት ይሰጥሻል? መመረቂያ ጽሑፌን ሳቀርብ ስለዚህ ጉዳይ ተናግሬያለሁ። በአንድ በኩል ሳስበው ለኔ ትልቅ ነገር ነው። ለፒኤችዲ ብዙ ዓመት ነው የሠራሁት። ስለዚህ ደስ ብሎኝ ነበር። ጓደኞቼ ኮርኔል ውስጥ በሌላ ትምህርት ክፍል ያሉትን ጨምሮ ጥቁር ተማሪዎችን ጠርተው ነበር። የኔ አድማጭ ግማሹ ጥቁር ነበር። ቀኑን ማክበር ፈልገው ነበር። ፕሮፌሰሮችም ነበሩ። አብዛኞቹ ፕሮፌሰሮች ከዛ ትምህርት ክፍል የምመረቀው የመጀመሪያ ጥቁር ሴት እኔ እንደሆንኩ አላወቁም ነበር። ምክንያቱም ስለዚህ ጉዳይ አያስቡም። እኔን ይሄ ነገር እንደሚረብሸኝ አይረብሻቸውም። ነገሩ [ከዛ ትምህርት ክፍል የመጀመሪያዋ ጥቁር ሴት መመረቋ] የሚያስደስት ነገር ሊመስል ይችላል። እኔ ሳስበው ግን ጥሩ ነገር አይደለም። እኔ እግዚአብሔር ይመስገን ጨረስኩ፤ ግን ስንት ጥቁር ሴት ለዚ ትምህርት አመልክታ አልገባችም? ስንት ጥቁር ሴት ጀምራ አልጨረሰችም? ይሄን ሳስብ በጣም ያሳዝናል። በ2019 [እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር] የመጀመሪያዋ ጥቁር ሴት መመረቋ ጥሩ አይደለም። መመረቂያ ጽሑፌን ሳቀርብ "አያቶቼ እንኳን ኮሌጅ አንደኛ ደረጃም አልተማሩም" ብዬ ተናገርኩ። እኔ ግን ሁለቱንም እንደ ሳይንቲስት ነበር የማስባቸው። የአባቴ እናት መሶብ ትሠራ ነበር። ተሰጥኦ ነበራት። መሶቦቹን ጂኦሜትሪክ ዲዛይን ነበር የምታደርገው። በጣም ያምራል። አንድ ቀንም ይህንን ዲዛይን ስትጽፍ አላየሁም። ቁጭ ብላ መሥራት ትጀምራለች፤ ትጨርሳለች። በመደበኛ [ትምህርት ቤት] ሳይንስ ባታጠናም እንደ ሂሳብ ባለሙያ ነበር የምታስበው። የአባቴ አባት ደግሞ አርሶ አደር ነበር። ትልቅ እርሻ ነበረው። የሚያርሰው ራሱ በሠራው መሣሪያ ነበር። ትራክተር የገዛው በጣም ካረጀ በኋላ ነበር። አያቶቼ ባይማሩም እንደ ሳይንቲስት ያስቡ ነበር። አዲስ አበባ ሳድግ፤ እናትና አባቴን ሳይም ራሴን እንደ ሳይንቲስት አይ ነበር። አሜሪካ ስመጣ ግን የተነገረኝ ጥቁር ሰው ሳይንስ አይችልም፤ ሴት ሳይንስ አትችልም ተብሎ ነበር። ኢትዮጵያ ሳድግ ግን ሴት፣ ወንድ፤ አማራ፣ ኦሮሞ ተብሎ ሳይከፋፈል ሁሉም ሳይንስ መሥራት እንደሚችል ነበር የማስበው። መመረቂያ ጽሑፌን ሳቀርብም የነገርኳቸው ይህንኑ ነው። "ሳድግ ሳይንቲስት ለመሆን አስብ ነበር። አሜሪካ መጥቼ 'አንቺ ሳይንስ አትችይም' ስባል በጣም ገረመኝ፤ አሳዘነኝም። ይሄንን ነገር መለወጥ አለባችሁ። ምክንያቱም እናንተ እንደ ሳይንቲስት ባታዩኝ እንኳን ራሴን እንደ ሳይንቲስት ነው የማየው" አልኳቸው። ረድኤት አበበ አርቴፍሻል ኢንተለጀንስን (ኤአይ) ጨምሮ ዘመነኛ ቴክኖሎጂዎች አካታች እንዳልሆኑ (በተለይ ጥቁሮችና ሴቶችን)፣ ኢ-ፍትሐዊነት እንደሚስተዋልባቸውም የሚናገሩ ባለሙያዎች አሉ። ቴክኖሎጂው አካታች መሆን ያልቻለው ለምንድን ነው? ጉዳዩ ብዙ ችግር አለበት። ኤአይ በዳታ ላይ የተመረኮዘ ነው። አልጎሪዝም ስትሰጪ ዳታውን ይወስድና ከዳታ ውስጥ ፓተርን ያያል። እሱን ይዞ ክሬዲት ያደርጋል። ለምሳሌ አሜሪካ ውስጥ ወደ 15 በመቶው ጥቁር ሰው ነው። ዳታውን ስታይ በጣም ትንሽ ጥቁር ሰው ነው የምታይው። ዳታው ብዙ ጥቁር ሰው አካታች አይደለም። ማሽን ለርኒንግ አልጎሪዝም 'ትሬን' ስታደርጊ [ሲሠራ]፤ የማያየውን ሰው ጉዳይ በደንብ አያጠናም። በዚህ ተመርኩዞ 'ፕሪዲክት' ሲያደርግ [ሲገምት] ጥሩ አይሆንም። ለምሳሌ ትምኒት ገብሩ ፌሻል ሪኮግኒሽን ቴክኖሎጂ ላይ አንድ ሥራ አላት። ፌሻል ሪኮግኒሽን ቴክኖሎጂው ያጠናው በአብዛኛው ነጭ ወንዶችን ነው። ስለዚህ ጥቁር ሴት ስትሰጪው ትክክለኛ አይሆንም። እንደዚህ አይነት ቴክኖሎጂን የሚሠሩ ሰዎች ጥቁሮች አይደሉም፤ ሴቶች አይደሉም። ስለዚህ ቴክኖሎጂዎቹ አካታች አይደሉም። ለምሳሌ አማዞን አንድ መሣሪያ ሠርቶ ነበር። ጾታን መሰረት ያደረገ መድልዎ እንዳይፈጠር ተብሎ ጾታና ስም [ከመሣሪያው] ጠፋ። ግን የኮሌጅ ስም አልጠፋም ነበር። አንዳንድ ኮሌጆች ደግሞ የሴቶች ብቻ ናቸው። ስምና ጾታ ቢጠፋም የኮሌጁ ስም ፕሮክሲ ይፈጥራል። ይህንን ሳያውቁ ይጠቀሙበት ነበር። ከዛ ሴቶችን ማግለል ሲጀምር [ክፍተቱ] ታወቀና ጠፋ። ግን ይህ ቴክኖሎጂ ሲሠራ ሴት ብትኖር፣ መናገር ብትችል ይሄንን ጉዳይ ትይዘው ነበር። ከዚህ ጋር በተያያዘ "ሂውማን ሴንተርድ ኤአይ" [ሰውን ያማከለ ኤአይ] የሚለው ሀሳብ በተደጋጋሚ ይነሳል። አሁን ባለንበት ዘመን ቴክኖሎጂ ሰዎችን እንዲጠቅም የሚደረገው በምን መንገድ ነው? "ሂውማን ሴንተርድ ኤአይ" የመጣው ለዚህ [አካታች ላልሆነ ቴክኖሎጂ] እንደ መልስ ነው። ድሮ ቴክኖሎጂ 'ዴቨሎፕ' ስናደርግ መጀመሪያ የምናስበው ቴክኖሎጂ ምን ይሠራል? ምን ያህል ሳይንሱን ማሳደግ ይቻላል? ብለን ነበር። አሁን የፈለግነው ግን ከሰው መጀመር ነው። ሰው ምንድን ነው የሚያስፈልገው? ምን ሰውን የሚጠቅም ነገር መሥራት እንችላለን? መጀመሪያ የምታስቢው ነገር ስለ ሰው ነው ወይስ ስለ ቴክኖሎጂ ነው? ይሄ ለመጀመር ጥሩ ቦታ ነው። ግን ማሰብ ያለብን ስለየትኛው ሰው እንደምንነጋገር ነው። "ሂውማን ሴንተርድ ኤአይ" ብለሽ መጀመሪያ የምታስቢው ለወንዶች ከሆነ ካለንበት ቦታ ብዙም አይለወጥም። የምናስበው ከመጀመሪያውም የተገለሉ ሰዎችን ከሆነ ግን ሊለወጥ ይችላል። • የሰዎችን ማንነት የሚለየው ቴክኖሎጂ እያከራከረ ነው • ቻይናዊው ቢሊየነር በአዲስ አበባ ሁለት ዓለሞችን በምናብ እንድትስይልኝ አፈልጋለሁ። አንደኛው ኤአይ በቀዳሚነት ሰዎችን የሚጠቅምበት ዓለም፤ ሁለተኛው ደግሞ ኤአይ አካታች ያልሆነበትና በመድልዎ የተሞላ ዓለም። ሁለተኛው ዓለም አሁን ያለንበት ነው። በአብዛኛው ፓወር የሚደረገው ዳታ፣ አርቴፍሻል ኢንተለጀንስ፣ በጣም የተራቀቀው ቴክኖሎጂ ያላቸው እነ ጉግል እና ፌስቡክ ናቸው። ካምብሪጅ የሚኖር ጥቁር ልጅ የቴክኖሎጂው 'አክሰስ' [ተደራሽነት] የለውም። ጉግል የሰው ዳታ ወስዶ እየተጠቀመበት፤ አልፈልግም ማለት አይችልም። ድንጋጌም የለም። ለምሳሌ እዚ አገር ቤት ፈልገሽ ስታመለክቺ አከራዩ የኤአይ ድርጅት መጠቀም ይችላል። ድርጅቱ አልሰጥሽም ማለት ይችላል። አልጎሪዝማችሁ ምንድን ነው የሚለው? ብለሽ መጠየቅ አትችይም። 'አክሰሱ' ያላቸው ጉልበት ያላቸው ተቋሞች ናቸው። በተለይ የተገለሉ ሰዎች (ሴቶች፣ ጥቁሮች፣ ስደተኞች) 'አክሰስ' የላቸውም። የመጀመሪያው አይነት ዓለም ላይ መድረስ የምንችል ይመስለኛል። ትምህርትና ልማት ላይ ሁሉንም ሰው ካካተትን መለወጥ እንችላለን። ኢትዮጵያዊ ስለሆንኩ የኢትዮጵያና የአፍሪካ ነገር ያሳስበኛል። አንድ ኢትዮጵያዊ አርሶ አደር በሚቀጥለው ወር ይዘንባል ወይስ አይዘንብም?፣ ከዘነበስ ምን ያህል ይዘንባል?፣ የገበያው ሁኔታስ ምን ይመስላል? የሚለውን ማወቅ ይፈልጋል። እኔ የማስበው. . . የኤአይ ቴክኖሎጂን ዴሞክራሲያዊ አድርገን፤ ሁሉም ሰው 'አክሰስ' እንዲኖረው ካደረግን፤ እንኳን ትልቅ ድርጅት አንድ አርሶ አደርም መርዳት ይቻላል። እስኪ አንድ አርሶ አደር 'ዌብሳይት' [ድረ ገጽ] የሚጠቀምበት 'አክሰስ' ሲኖረው አስቢው። "መሬቱ ይህን ያህል ነው፤ ይሄ [ቦታ] ሰብል ይዟል ስትይው" በጣም ይረዳዋል። እኔ ለሁሉም ሰው 'አክሰስ' መስጠት የምንችልበት ዓለምን ነው የምፈልገው። በመላው ዓለም ማለት በሚቻልበት ደረጃ የቴክኖሎጂ ፍርሀት እየተስፋፋ ይመስላል። ሥራችንን ልንነጠቅ ነው፣ ቴክኖሎጂ ከመጠን በላይ በሕይወታችን ገብቶ እያመሰቃቀለው ነው ወዘተ. . . በተደጋጋሚ የሚስተጋቡ ስጋቶች ናቸው። በእርግጥ ታሪክን እንደ ማሳያ ብንወስድ፤ ሰዎች ለውጥ ሲፈሩ ተስተውሏል። ፈጠራዎችን እንዲሁም አዲስ ነገሮችን ባጠቃላይ ለመልመድም ጊዜ ይወስዳል። አሁን እየታየ ያለው ግን ለውጥን መፍራት ሳይሆን መሰረት ያለው ስጋት ነው የሚሉ ባለሙያዎች አሉ። እና በርካቶች ዘመኑን መፍራታቸው ልክ ነው? አንቺስ ያለንበት ወቅት እንዲሁም የወደፊቱ ዓለም ያስፈራሻል? መፍራታቸው ልክ ነው። እውነት ነው ሰው ለውጥ አይፈልግም። አይወድም። እንኳን ኤአይ ሌላ ቴክኖሎጂም ሲተዋወቅ እንደዛ ነው። አሁን በኤአይ ከላይ ወደታች ማለትም የሆነ ድርጅት 'ዴቨሎፕ' [አምርቶ] አድርጎ ይሰጠናል። እምቢ ማለት አንችልም። ግን ቴክኖሎጂውን 'ዴቨሎፕ' አድርገን ሰው ላይ በግዴታ ከመጫን ትምህርቱን አስፍተን፣ ሰው የሚፈልገውን ነገር ራሱ ቢሠራ፤ ያኔ ለውጡን ይወደዋል። ምክንያቱም ራሱ የሠራው ለውጥ ነው። ለምሳሌ አንድ ትልቅ ድርጅት፤ ይህንን መሣሪያ ሠርተናል ውሰዱት ብሎ ለአርሶ አደሮች ሲሰጥ ሊያስፈራቸው ይችላል። ልክም ናቸው። ምንድን ነው የምትፈልጉት? ምን እንሥራላችሁ? ብለን አነጋግረናቸው፣ የነሱን ሀሳብ ወስደን፤ ሠርተን ተደራሽነቱን ብናሰፋ ወይም ራሳቸው 'ዴቨሎፕ' እንዲያደርጉት ብናደርግ ችግር አይኖርም። ድሮ 'ታይፕ ራይተሮች' ነበሩን። አሁን ሁላችንም መጻፍ ስለምንችል አያስፈልገንም። እንደዚህ ሥራ ሲለወጥ ችግር የለውም። ሥራዎች ሲለወጡ ግን ሌላ ሥራዎች እየተፈጠሩ [መሆን አለበት]። ብዙ ቦታዎች የሶፍትዌር ኢንጂነር ሥራዎች ያስፈልጋቸዋል። ጉግል ብቻ ሳይሆን ለትርፍ ያልተቋቋሙ ድርጅቶችም ሶፍትዌር ኢንጂነር ያስፈልጋቸዋል። ግን ለነዚህ ሥራዎች 'አክሰስ' ያለው ማነው? ሁሉም ሰው ነው ወይስ ትንሽ ሰው? ስለዚህ አንዳንድ ሥራዎችን 'አውቶሜት' ስናደርግ ሁሉም ሰው 'አክሰስ' እንዲኖረው [አስበን] መጠንቀቅ አለብን። አሁን ግን እየተጠነቀቅን አይደለም። ሰው የሚፈራውም ለዚህ ነው። መፍራታቸውም ልክ ነው። ግን መለወጥ እንችላለን። አልረፈደም። ኤአይ በየዘርፉ እየገባ ነው። የወደፊቱን ዓለም ስናስብም በብዙ መስኮች ማዕከላዊ ቦታ ይኖረዋል። ህክምናን እንደ ምሳሌ ብናነሳ፤ ኤአይ አፍሪካ ውስጥ በህክምና ዘርፍ ምን አይነት ሚና ሊኖረው ይገባል ትያለሽ? በዚህ ጉዳይ ላይ አንድ ጽሑፍ አለኝ። 'ኦንላየን' [በድረ ገጽ] ሰዎችን በመጠየቅ ሰርች ዳታ ነበረን። ከ54 የአፍሪካ አገሮች እሱን ዳታ ወሰድንና ሰው ስለ ህክምና ምን አይነት ጥያቄ እየጠየቀ ነው? 'ኦንላየን' መረጃስ እንዴት ነው የሚያገኘው? ብለን አጠናን። አፍሪካ ኅብረት፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትና ሌሎችም ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ሪፖርት አላቸው። እና አፍሪካ ላይ ዳታ የለም ይላሉ። ለምሳሌ ኤችአይቪ ኤድስን ብትወስጂ፤ እንኳን ዝርዝር ዳታ አይደለም፤ በአንድ አገር በየዓመቱ ስንት ሰው በኤድስ ሞተ? ብለሽ ብትጠይቂ መረጃውን ማግኘት በጣም ይከብዳል። ከተገኘም ስህተት ይኖረዋል። እና እንደዚህ አይነት ጉዳዮች ላይ ብዙ ዳታ ቢኖረን ጥሩ ነው። ያኔ ያለንን 'ሪሶርስ' [ሀብት] መጠቀም እንችላለን። እኛ [ጥናቱን የሠሩት ባለሙያዎች] ማየት የፈለግነው፤ ስለ ኤችአይቪ ኤድስ ሰው ምን አይነት መረጃ እየጠየቀ ነው? እንዴት አይነት መረጃ እየተሰጠው ነው? የሚለውን ነው። ስለ አፍሪካ የህክምና ጉዳይ ሳስብ መረጃ የለም። ቴክኖሎጂ የለም። ቴክኖሎጂ ካለ ደግሞ ላይሠራ ይችላል። ለምሳሌ ኢትዮጵያ መብራት ይጠፋል። [ስለዚህ] በባትሪ የሚሠራ ነገር ሊሠራ ይችላል። ኢንተርኔት ከጠፋ 'ኮኔክሽን' የማያስፈልገው ነገር መሥራት ትችያለሽ ወይ?. . . ብዙ 'ዴቨሎፕ' ማድረግ የምንችለው ነገር አለ። አፍሪካዊ ሰዎችን ማሳተፍ እንችላለን። ብላክ ኢን ኤአይ፣ ዳታ ሳይንስ አፍሪካ እና ሌሎችም ተቋሞች አፍሪካ ላይ ይሠራሉ። ሁላችንም የምናስበው ለአፍሪካ ጉዳይ መልሱ የሚመጣው ከአፍሪካዊ እንደሆነ ነው። ከውጪ አይመጣም። መድልዎን ማቆም፣ አፍሪካን መጠበቅ እንችላለን። ትምህርቱን አስፍተን፤ ተሰጥኦው እንዲወጣና በዓለም እንዲታይ ማድረግ አለብን። ረድኤት አበበ የነገርሽኝ "ዩዚንግ ሰርች ክዌሪስ ቱ አንደርስታንግ ኸልዝ ኢንፎርሜሽን ኒድስ ኢን አፍሪካ" የተሰኘው ጥናት ሲሠራ ናሙና ከተወሰደባቸው አገሮች አንዷ ኢትዮጵያ ናት። በኢትዮጵያ፤ በጤና ዘርፍ ከመረጃ አቅርቦት ጋር በተያያዘ ያገኛችሁት ክፍተት ምንድን ነው? እንደ ምክረ ሀሳብ ያቀረባችሁትስ? በኢትዮጵያ ምን አይተናል መሰለሽ. . . ሰዎች ነጭ ሽንኩርት፣ ማር ወይም ሎሚ ከኤችአይቪ ይፈውሳል? ከተጸለየልኝ ኤችአይቪ ይጠፋል? እነዚህ አይነት ጥያቄዎች ሲጠየቁ 'ዌብሳይት' ላይ "አዎ፤ ነጭ ሽንኩርት ኤችአይቪን ያጠፋል" ተብሎ ይጻፋል። በዚህ ጉዳይ ላይ የጤና ጥበቃ ሚንስትር ሊያስብብበት ይገባል። በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በሌሎችም አገሮች [በአፍሪካ] እንደዛ ነው። ሌላው ጥያቄ ስለ መገለል ነው። ኤችአይቪ በደሜ በመኖሩ ከሥራ ልባረር እችላለሁ? ሰው ያገለኛል? ብለው ይጠይቃሉ። ኢትዮጵያ እያለሁ ሰዎች እንዳይገለሉ [አስተማሪ] ድራማ ይታይ ነበር። በጤና ጥበቃ [መረጃ የሚሰጡ] ንቅናቄዎች በጣም ይረዳሉ። ኢትዮጵያ ግን ብዙ ይቀራታል። ብዙ መሻሻል ያለባቸው ነገሮች አሉ። • ካንሰር እንዴት እንደተፈጠረ ማወቁ ለምን አስፈለገ? • ማይክሮሶፍት ጽሁፍን የሚያቀል አሠራር ፈጠረ
ረድኤት አበበ ሁለተኛ ዲግሪዋን በአፕላይድ ማቲማቲክስ የሠራች ሲሆን፤ ጥናቶቿ ኤአይን ጨምሮ ሌሎችም የቴክኖሎጂ ውጤቶች ያለ ጾታና የቆዳ ቀለም መድልዎ፣ ፍትሐዊ በሆነ መንገድ አብዛኛውን ማኅበረሰብ መጥቀም የሚችሉበት መንገድ ላይ ያተኩራሉ። ረድኤት፤ ፍትሐዊ የቴክኖሎጂ ተደራሽነት ላይ የሚያተኩሩ 'ሜካኒዝም ዲዛይን ፎር ሶሻል ጉድ' እንዲሁም 'ብላክ ኢን ኤአይ' የተሰኙ ተቋሞችን ከሙያ አጋሮቿ ጋር መስርታለች። በሥራዎቿ ዙርያ ከቢቢሲ ጋር ቆይታ አድርጋለች። ቢቢሲ፡ በታህሳስ ከኮርኔል በኮምፒውተር ሳይንስ ፒኤችዲ ትይዣለሽ። በዘርፉ ከዩኒቨርስቲው በፒኤችዲ የምትመረቂ የመጀመሪያዋ ጥቁር ሴት ነሽ፤ እንኳን ደስ አለሽ። ረድኤት አበበ፡ አመሰግናለሁ! በርካታ ጥቁር ሴቶች እንደ ኮርኔል ካሉ ትልቅ ዩኒቨርስቲዎች ለምን በዘርፉ አልተመረቁም? ችግሩ የኮርኔል ብቻ አይደለም። አሜሪካ ውስጥ ሲአርኤ የሚባል ተቋም አለ። በየዓመቱ በፒኤችዲ ተመራቂዎች 'ሰርቬይ' [ጥናት] ይሠራል። ወላጆችሽ የኮሌጅ ተማሪ ነበሩ? ዲግሪሽን በምን ጨረስሽ እና ሌሎችም ጥያቄዎች ይጠይቃሉ። ጾታና የቆዳ ቀለምም ይጠይቃሉ። ከዛ ውጤቱን በድረ ገጽ ይለጥፋሉ። ውጤቱን ሳይ. . . በየዓመቱ በመላው አሜሪካ በኮምፒውተር ሳይንስ ፒኤችዲ የሚመረቀው ጥቁር ሴት አምስት ብቻ ነው። በዓመት በኮምፒውተር ሳይንስ በፒኤችዲ የሚመረቀው ሰው ባጠቃላይ ወደ 3,000 ይሆናል። ከዛ ሁሉ አምስቱ ብቻ ጥቁር ናቸው። ሌላው ችግር ፕሮፌሰሮች ናቸው። አሜሪካ ውስጥ ቢያንስ ከ 5,000 በላይ የኮምፒውተር ሳይንስ ፕሮፌሰር አለ። ከነዚህ ጥቁሮች 75 ብቻ ናቸው። ከነዚህ ጥቁር ሴቶች 20ም አይሆኑም። ብዙ እንደኔ አይነት ሰው ወደ ፒኤችዲ መግባት ሲፈልግና የኮርኔልን፣ የፕሪንስተንን፣ የሀርቫርድን ፕሮግራሞችን ሲያይ፤ አንድ ጥቁር ፕሮፌሰር ቢኖራቸው ነው። በአብዛኛው ግን ዜሮ ነው። ስለዚህ 'ሮል ሞዴል' [አርአያ] የለም ማለት ነው። ስታመለክቺም መድልዎ አለ። ሰው የራሱን አይነት ሰው ነው መመዘን የሚችለው። ሰው ራሱን የሚመስል ሰው ይወዳል። ማመልከቻውን የሚያነቡት ሰዎች በሙሉ ጥቁር ካልሆኑ፤ ጥቁር ሰው ላይ መድልዎ ይኖራል ማለት ነው። ዩኒቨርስቲ ከገባሽ በኋላም ብዙ ድጋፍ ላታገኚ ትችያለሽ። ስለዚህ ይከብዳል። ብዙ ጥቁር ሴት ላያመለክት ይችላል። ካመለከቱም ላይገቡ ይችላሉ። ከገቡም ላይጨርሱ ይችላሉ። ለመጨረስም ብዙ ጊዜ ሊፈጅባቸው ይችላል። ኮርኔል ለመጨረስ የሚፈጀው አምስት ዓመት ነው። ግን ጥቁር ከሆንሽና ድጋፍ የማይሰጡሽ ከሆነ እስከ ስምንት ዓመትም ሊፈጅ ይችላል። • በቴክኖሎጂ ኢ-ፍትሐዊነትን የምትታገለው ኢትዮጵያዊት • አምስቱ የአፍሪካ ቴክኖሎጂ ጎዳናዎች በ2018 የነገርሽኝን መሰናክሎች በሙሉ አልፈሽ ልትመረቂ ነው። እንደ አንድ ጥቁር ሴት ያለሽበት ቦታ መድረስ ምን ስሜት ይሰጥሻል? መመረቂያ ጽሑፌን ሳቀርብ ስለዚህ ጉዳይ ተናግሬያለሁ። በአንድ በኩል ሳስበው ለኔ ትልቅ ነገር ነው። ለፒኤችዲ ብዙ ዓመት ነው የሠራሁት። ስለዚህ ደስ ብሎኝ ነበር። ጓደኞቼ ኮርኔል ውስጥ በሌላ ትምህርት ክፍል ያሉትን ጨምሮ ጥቁር ተማሪዎችን ጠርተው ነበር። የኔ አድማጭ ግማሹ ጥቁር ነበር። ቀኑን ማክበር ፈልገው ነበር። ፕሮፌሰሮችም ነበሩ። አብዛኞቹ ፕሮፌሰሮች ከዛ ትምህርት ክፍል የምመረቀው የመጀመሪያ ጥቁር ሴት እኔ እንደሆንኩ አላወቁም ነበር። ምክንያቱም ስለዚህ ጉዳይ አያስቡም። እኔን ይሄ ነገር እንደሚረብሸኝ አይረብሻቸውም። ነገሩ [ከዛ ትምህርት ክፍል የመጀመሪያዋ ጥቁር ሴት መመረቋ] የሚያስደስት ነገር ሊመስል ይችላል። እኔ ሳስበው ግን ጥሩ ነገር አይደለም። እኔ እግዚአብሔር ይመስገን ጨረስኩ፤ ግን ስንት ጥቁር ሴት ለዚ ትምህርት አመልክታ አልገባችም? ስንት ጥቁር ሴት ጀምራ አልጨረሰችም? ይሄን ሳስብ በጣም ያሳዝናል። በ2019 [እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር] የመጀመሪያዋ ጥቁር ሴት መመረቋ ጥሩ አይደለም። መመረቂያ ጽሑፌን ሳቀርብ "አያቶቼ እንኳን ኮሌጅ አንደኛ ደረጃም አልተማሩም" ብዬ ተናገርኩ። እኔ ግን ሁለቱንም እንደ ሳይንቲስት ነበር የማስባቸው። የአባቴ እናት መሶብ ትሠራ ነበር። ተሰጥኦ ነበራት። መሶቦቹን ጂኦሜትሪክ ዲዛይን ነበር የምታደርገው። በጣም ያምራል። አንድ ቀንም ይህንን ዲዛይን ስትጽፍ አላየሁም። ቁጭ ብላ መሥራት ትጀምራለች፤ ትጨርሳለች። በመደበኛ [ትምህርት ቤት] ሳይንስ ባታጠናም እንደ ሂሳብ ባለሙያ ነበር የምታስበው። የአባቴ አባት ደግሞ አርሶ አደር ነበር። ትልቅ እርሻ ነበረው። የሚያርሰው ራሱ በሠራው መሣሪያ ነበር። ትራክተር የገዛው በጣም ካረጀ በኋላ ነበር። አያቶቼ ባይማሩም እንደ ሳይንቲስት ያስቡ ነበር። አዲስ አበባ ሳድግ፤ እናትና አባቴን ሳይም ራሴን እንደ ሳይንቲስት አይ ነበር። አሜሪካ ስመጣ ግን የተነገረኝ ጥቁር ሰው ሳይንስ አይችልም፤ ሴት ሳይንስ አትችልም ተብሎ ነበር። ኢትዮጵያ ሳድግ ግን ሴት፣ ወንድ፤ አማራ፣ ኦሮሞ ተብሎ ሳይከፋፈል ሁሉም ሳይንስ መሥራት እንደሚችል ነበር የማስበው። መመረቂያ ጽሑፌን ሳቀርብም የነገርኳቸው ይህንኑ ነው። "ሳድግ ሳይንቲስት ለመሆን አስብ ነበር። አሜሪካ መጥቼ 'አንቺ ሳይንስ አትችይም' ስባል በጣም ገረመኝ፤ አሳዘነኝም። ይሄንን ነገር መለወጥ አለባችሁ። ምክንያቱም እናንተ እንደ ሳይንቲስት ባታዩኝ እንኳን ራሴን እንደ ሳይንቲስት ነው የማየው" አልኳቸው። ረድኤት አበበ አርቴፍሻል ኢንተለጀንስን (ኤአይ) ጨምሮ ዘመነኛ ቴክኖሎጂዎች አካታች እንዳልሆኑ (በተለይ ጥቁሮችና ሴቶችን)፣ ኢ-ፍትሐዊነት እንደሚስተዋልባቸውም የሚናገሩ ባለሙያዎች አሉ። ቴክኖሎጂው አካታች መሆን ያልቻለው ለምንድን ነው? ጉዳዩ ብዙ ችግር አለበት። ኤአይ በዳታ ላይ የተመረኮዘ ነው። አልጎሪዝም ስትሰጪ ዳታውን ይወስድና ከዳታ ውስጥ ፓተርን ያያል። እሱን ይዞ ክሬዲት ያደርጋል። ለምሳሌ አሜሪካ ውስጥ ወደ 15 በመቶው ጥቁር ሰው ነው። ዳታውን ስታይ በጣም ትንሽ ጥቁር ሰው ነው የምታይው። ዳታው ብዙ ጥቁር ሰው አካታች አይደለም። ማሽን ለርኒንግ አልጎሪዝም 'ትሬን' ስታደርጊ [ሲሠራ]፤ የማያየውን ሰው ጉዳይ በደንብ አያጠናም። በዚህ ተመርኩዞ 'ፕሪዲክት' ሲያደርግ [ሲገምት] ጥሩ አይሆንም። ለምሳሌ ትምኒት ገብሩ ፌሻል ሪኮግኒሽን ቴክኖሎጂ ላይ አንድ ሥራ አላት። ፌሻል ሪኮግኒሽን ቴክኖሎጂው ያጠናው በአብዛኛው ነጭ ወንዶችን ነው። ስለዚህ ጥቁር ሴት ስትሰጪው ትክክለኛ አይሆንም። እንደዚህ አይነት ቴክኖሎጂን የሚሠሩ ሰዎች ጥቁሮች አይደሉም፤ ሴቶች አይደሉም። ስለዚህ ቴክኖሎጂዎቹ አካታች አይደሉም። ለምሳሌ አማዞን አንድ መሣሪያ ሠርቶ ነበር። ጾታን መሰረት ያደረገ መድልዎ እንዳይፈጠር ተብሎ ጾታና ስም [ከመሣሪያው] ጠፋ። ግን የኮሌጅ ስም አልጠፋም ነበር። አንዳንድ ኮሌጆች ደግሞ የሴቶች ብቻ ናቸው። ስምና ጾታ ቢጠፋም የኮሌጁ ስም ፕሮክሲ ይፈጥራል። ይህንን ሳያውቁ ይጠቀሙበት ነበር። ከዛ ሴቶችን ማግለል ሲጀምር [ክፍተቱ] ታወቀና ጠፋ። ግን ይህ ቴክኖሎጂ ሲሠራ ሴት ብትኖር፣ መናገር ብትችል ይሄንን ጉዳይ ትይዘው ነበር። ከዚህ ጋር በተያያዘ "ሂውማን ሴንተርድ ኤአይ" [ሰውን ያማከለ ኤአይ] የሚለው ሀሳብ በተደጋጋሚ ይነሳል። አሁን ባለንበት ዘመን ቴክኖሎጂ ሰዎችን እንዲጠቅም የሚደረገው በምን መንገድ ነው? "ሂውማን ሴንተርድ ኤአይ" የመጣው ለዚህ [አካታች ላልሆነ ቴክኖሎጂ] እንደ መልስ ነው። ድሮ ቴክኖሎጂ 'ዴቨሎፕ' ስናደርግ መጀመሪያ የምናስበው ቴክኖሎጂ ምን ይሠራል? ምን ያህል ሳይንሱን ማሳደግ ይቻላል? ብለን ነበር። አሁን የፈለግነው ግን ከሰው መጀመር ነው። ሰው ምንድን ነው የሚያስፈልገው? ምን ሰውን የሚጠቅም ነገር መሥራት እንችላለን? መጀመሪያ የምታስቢው ነገር ስለ ሰው ነው ወይስ ስለ ቴክኖሎጂ ነው? ይሄ ለመጀመር ጥሩ ቦታ ነው። ግን ማሰብ ያለብን ስለየትኛው ሰው እንደምንነጋገር ነው። "ሂውማን ሴንተርድ ኤአይ" ብለሽ መጀመሪያ የምታስቢው ለወንዶች ከሆነ ካለንበት ቦታ ብዙም አይለወጥም። የምናስበው ከመጀመሪያውም የተገለሉ ሰዎችን ከሆነ ግን ሊለወጥ ይችላል። • የሰዎችን ማንነት የሚለየው ቴክኖሎጂ እያከራከረ ነው • ቻይናዊው ቢሊየነር በአዲስ አበባ ሁለት ዓለሞችን በምናብ እንድትስይልኝ አፈልጋለሁ። አንደኛው ኤአይ በቀዳሚነት ሰዎችን የሚጠቅምበት ዓለም፤ ሁለተኛው ደግሞ ኤአይ አካታች ያልሆነበትና በመድልዎ የተሞላ ዓለም። ሁለተኛው ዓለም አሁን ያለንበት ነው። በአብዛኛው ፓወር የሚደረገው ዳታ፣ አርቴፍሻል ኢንተለጀንስ፣ በጣም የተራቀቀው ቴክኖሎጂ ያላቸው እነ ጉግል እና ፌስቡክ ናቸው። ካምብሪጅ የሚኖር ጥቁር ልጅ የቴክኖሎጂው 'አክሰስ' [ተደራሽነት] የለውም። ጉግል የሰው ዳታ ወስዶ እየተጠቀመበት፤ አልፈልግም ማለት አይችልም። ድንጋጌም የለም። ለምሳሌ እዚ አገር ቤት ፈልገሽ ስታመለክቺ አከራዩ የኤአይ ድርጅት መጠቀም ይችላል። ድርጅቱ አልሰጥሽም ማለት ይችላል። አልጎሪዝማችሁ ምንድን ነው የሚለው? ብለሽ መጠየቅ አትችይም። 'አክሰሱ' ያላቸው ጉልበት ያላቸው ተቋሞች ናቸው። በተለይ የተገለሉ ሰዎች (ሴቶች፣ ጥቁሮች፣ ስደተኞች) 'አክሰስ' የላቸውም። የመጀመሪያው አይነት ዓለም ላይ መድረስ የምንችል ይመስለኛል። ትምህርትና ልማት ላይ ሁሉንም ሰው ካካተትን መለወጥ እንችላለን። ኢትዮጵያዊ ስለሆንኩ የኢትዮጵያና የአፍሪካ ነገር ያሳስበኛል። አንድ ኢትዮጵያዊ አርሶ አደር በሚቀጥለው ወር ይዘንባል ወይስ አይዘንብም?፣ ከዘነበስ ምን ያህል ይዘንባል?፣ የገበያው ሁኔታስ ምን ይመስላል? የሚለውን ማወቅ ይፈልጋል። እኔ የማስበው. . . የኤአይ ቴክኖሎጂን ዴሞክራሲያዊ አድርገን፤ ሁሉም ሰው 'አክሰስ' እንዲኖረው ካደረግን፤ እንኳን ትልቅ ድርጅት አንድ አርሶ አደርም መርዳት ይቻላል። እስኪ አንድ አርሶ አደር 'ዌብሳይት' [ድረ ገጽ] የሚጠቀምበት 'አክሰስ' ሲኖረው አስቢው። "መሬቱ ይህን ያህል ነው፤ ይሄ [ቦታ] ሰብል ይዟል ስትይው" በጣም ይረዳዋል። እኔ ለሁሉም ሰው 'አክሰስ' መስጠት የምንችልበት ዓለምን ነው የምፈልገው። በመላው ዓለም ማለት በሚቻልበት ደረጃ የቴክኖሎጂ ፍርሀት እየተስፋፋ ይመስላል። ሥራችንን ልንነጠቅ ነው፣ ቴክኖሎጂ ከመጠን በላይ በሕይወታችን ገብቶ እያመሰቃቀለው ነው ወዘተ. . . በተደጋጋሚ የሚስተጋቡ ስጋቶች ናቸው። በእርግጥ ታሪክን እንደ ማሳያ ብንወስድ፤ ሰዎች ለውጥ ሲፈሩ ተስተውሏል። ፈጠራዎችን እንዲሁም አዲስ ነገሮችን ባጠቃላይ ለመልመድም ጊዜ ይወስዳል። አሁን እየታየ ያለው ግን ለውጥን መፍራት ሳይሆን መሰረት ያለው ስጋት ነው የሚሉ ባለሙያዎች አሉ። እና በርካቶች ዘመኑን መፍራታቸው ልክ ነው? አንቺስ ያለንበት ወቅት እንዲሁም የወደፊቱ ዓለም ያስፈራሻል? መፍራታቸው ልክ ነው። እውነት ነው ሰው ለውጥ አይፈልግም። አይወድም። እንኳን ኤአይ ሌላ ቴክኖሎጂም ሲተዋወቅ እንደዛ ነው። አሁን በኤአይ ከላይ ወደታች ማለትም የሆነ ድርጅት 'ዴቨሎፕ' [አምርቶ] አድርጎ ይሰጠናል። እምቢ ማለት አንችልም። ግን ቴክኖሎጂውን 'ዴቨሎፕ' አድርገን ሰው ላይ በግዴታ ከመጫን ትምህርቱን አስፍተን፣ ሰው የሚፈልገውን ነገር ራሱ ቢሠራ፤ ያኔ ለውጡን ይወደዋል። ምክንያቱም ራሱ የሠራው ለውጥ ነው። ለምሳሌ አንድ ትልቅ ድርጅት፤ ይህንን መሣሪያ ሠርተናል ውሰዱት ብሎ ለአርሶ አደሮች ሲሰጥ ሊያስፈራቸው ይችላል። ልክም ናቸው። ምንድን ነው የምትፈልጉት? ምን እንሥራላችሁ? ብለን አነጋግረናቸው፣ የነሱን ሀሳብ ወስደን፤ ሠርተን ተደራሽነቱን ብናሰፋ ወይም ራሳቸው 'ዴቨሎፕ' እንዲያደርጉት ብናደርግ ችግር አይኖርም። ድሮ 'ታይፕ ራይተሮች' ነበሩን። አሁን ሁላችንም መጻፍ ስለምንችል አያስፈልገንም። እንደዚህ ሥራ ሲለወጥ ችግር የለውም። ሥራዎች ሲለወጡ ግን ሌላ ሥራዎች እየተፈጠሩ [መሆን አለበት]። ብዙ ቦታዎች የሶፍትዌር ኢንጂነር ሥራዎች ያስፈልጋቸዋል። ጉግል ብቻ ሳይሆን ለትርፍ ያልተቋቋሙ ድርጅቶችም ሶፍትዌር ኢንጂነር ያስፈልጋቸዋል። ግን ለነዚህ ሥራዎች 'አክሰስ' ያለው ማነው? ሁሉም ሰው ነው ወይስ ትንሽ ሰው? ስለዚህ አንዳንድ ሥራዎችን 'አውቶሜት' ስናደርግ ሁሉም ሰው 'አክሰስ' እንዲኖረው [አስበን] መጠንቀቅ አለብን። አሁን ግን እየተጠነቀቅን አይደለም። ሰው የሚፈራውም ለዚህ ነው። መፍራታቸውም ልክ ነው። ግን መለወጥ እንችላለን። አልረፈደም። ኤአይ በየዘርፉ እየገባ ነው። የወደፊቱን ዓለም ስናስብም በብዙ መስኮች ማዕከላዊ ቦታ ይኖረዋል። ህክምናን እንደ ምሳሌ ብናነሳ፤ ኤአይ አፍሪካ ውስጥ በህክምና ዘርፍ ምን አይነት ሚና ሊኖረው ይገባል ትያለሽ? በዚህ ጉዳይ ላይ አንድ ጽሑፍ አለኝ። 'ኦንላየን' [በድረ ገጽ] ሰዎችን በመጠየቅ ሰርች ዳታ ነበረን። ከ54 የአፍሪካ አገሮች እሱን ዳታ ወሰድንና ሰው ስለ ህክምና ምን አይነት ጥያቄ እየጠየቀ ነው? 'ኦንላየን' መረጃስ እንዴት ነው የሚያገኘው? ብለን አጠናን። አፍሪካ ኅብረት፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትና ሌሎችም ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ሪፖርት አላቸው። እና አፍሪካ ላይ ዳታ የለም ይላሉ። ለምሳሌ ኤችአይቪ ኤድስን ብትወስጂ፤ እንኳን ዝርዝር ዳታ አይደለም፤ በአንድ አገር በየዓመቱ ስንት ሰው በኤድስ ሞተ? ብለሽ ብትጠይቂ መረጃውን ማግኘት በጣም ይከብዳል። ከተገኘም ስህተት ይኖረዋል። እና እንደዚህ አይነት ጉዳዮች ላይ ብዙ ዳታ ቢኖረን ጥሩ ነው። ያኔ ያለንን 'ሪሶርስ' [ሀብት] መጠቀም እንችላለን። እኛ [ጥናቱን የሠሩት ባለሙያዎች] ማየት የፈለግነው፤ ስለ ኤችአይቪ ኤድስ ሰው ምን አይነት መረጃ እየጠየቀ ነው? እንዴት አይነት መረጃ እየተሰጠው ነው? የሚለውን ነው። ስለ አፍሪካ የህክምና ጉዳይ ሳስብ መረጃ የለም። ቴክኖሎጂ የለም። ቴክኖሎጂ ካለ ደግሞ ላይሠራ ይችላል። ለምሳሌ ኢትዮጵያ መብራት ይጠፋል። [ስለዚህ] በባትሪ የሚሠራ ነገር ሊሠራ ይችላል። ኢንተርኔት ከጠፋ 'ኮኔክሽን' የማያስፈልገው ነገር መሥራት ትችያለሽ ወይ?. . . ብዙ 'ዴቨሎፕ' ማድረግ የምንችለው ነገር አለ። አፍሪካዊ ሰዎችን ማሳተፍ እንችላለን። ብላክ ኢን ኤአይ፣ ዳታ ሳይንስ አፍሪካ እና ሌሎችም ተቋሞች አፍሪካ ላይ ይሠራሉ። ሁላችንም የምናስበው ለአፍሪካ ጉዳይ መልሱ የሚመጣው ከአፍሪካዊ እንደሆነ ነው። ከውጪ አይመጣም። መድልዎን ማቆም፣ አፍሪካን መጠበቅ እንችላለን። ትምህርቱን አስፍተን፤ ተሰጥኦው እንዲወጣና በዓለም እንዲታይ ማድረግ አለብን። ረድኤት አበበ የነገርሽኝ "ዩዚንግ ሰርች ክዌሪስ ቱ አንደርስታንግ ኸልዝ ኢንፎርሜሽን ኒድስ ኢን አፍሪካ" የተሰኘው ጥናት ሲሠራ ናሙና ከተወሰደባቸው አገሮች አንዷ ኢትዮጵያ ናት። በኢትዮጵያ፤ በጤና ዘርፍ ከመረጃ አቅርቦት ጋር በተያያዘ ያገኛችሁት ክፍተት ምንድን ነው? እንደ ምክረ ሀሳብ ያቀረባችሁትስ? በኢትዮጵያ ምን አይተናል መሰለሽ. . . ሰዎች ነጭ ሽንኩርት፣ ማር ወይም ሎሚ ከኤችአይቪ ይፈውሳል? ከተጸለየልኝ ኤችአይቪ ይጠፋል? እነዚህ አይነት ጥያቄዎች ሲጠየቁ 'ዌብሳይት' ላይ "አዎ፤ ነጭ ሽንኩርት ኤችአይቪን ያጠፋል" ተብሎ ይጻፋል። በዚህ ጉዳይ ላይ የጤና ጥበቃ ሚንስትር ሊያስብብበት ይገባል። በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በሌሎችም አገሮች [በአፍሪካ] እንደዛ ነው። ሌላው ጥያቄ ስለ መገለል ነው። ኤችአይቪ በደሜ በመኖሩ ከሥራ ልባረር እችላለሁ? ሰው ያገለኛል? ብለው ይጠይቃሉ። ኢትዮጵያ እያለሁ ሰዎች እንዳይገለሉ [አስተማሪ] ድራማ ይታይ ነበር። በጤና ጥበቃ [መረጃ የሚሰጡ] ንቅናቄዎች በጣም ይረዳሉ። ኢትዮጵያ ግን ብዙ ይቀራታል። ብዙ መሻሻል ያለባቸው ነገሮች አሉ። • ካንሰር እንዴት እንደተፈጠረ ማወቁ ለምን አስፈለገ? • ማይክሮሶፍት ጽሁፍን የሚያቀል አሠራር ፈጠረ
83
ረድኤት አበበ ሁለተኛ ዲግሪዋን በአፕላይድ ማቲማቲክስ የሠራች ሲሆን፤ ጥናቶቿ ኤአይን ጨምሮ ሌሎችም የቴክኖሎጂ ውጤቶች ያለ ጾታና የቆዳ ቀለም መድልዎ፣ ፍትሐዊ በሆነ መንገድ አብዛኛውን ማኅበረሰብ መጥቀም የሚችሉበት መንገድ ላይ ያተኩራሉ። ረድኤት፤ ፍትሐዊ የቴክኖሎጂ ተደራሽነት ላይ የሚያተኩሩ 'ሜካኒዝም ዲዛይን ፎር ሶሻል ጉድ' እንዲሁም 'ብላክ ኢን ኤአይ' የተሰኙ ተቋሞችን ከሙያ አጋሮቿ ጋር መስርታለች። በሥራዎቿ ዙርያ ከቢቢሲ ጋር ቆይታ አድርጋለች። ቢቢሲ፡ በታህሳስ ከኮርኔል በኮምፒውተር ሳይንስ ፒኤችዲ ትይዣለሽ። በዘርፉ ከዩኒቨርስቲው በፒኤችዲ የምትመረቂ የመጀመሪያዋ ጥቁር ሴት ነሽ፤ እንኳን ደስ አለሽ። ረድኤት አበበ፡ አመሰግናለሁ! በርካታ ጥቁር ሴቶች እንደ ኮርኔል ካሉ ትልቅ ዩኒቨርስቲዎች ለምን በዘርፉ አልተመረቁም? ችግሩ የኮርኔል ብቻ አይደለም። አሜሪካ ውስጥ ሲአርኤ የሚባል ተቋም አለ። በየዓመቱ በፒኤችዲ ተመራቂዎች 'ሰርቬይ' [ጥናት] ይሠራል። ወላጆችሽ የኮሌጅ ተማሪ ነበሩ? ዲግሪሽን በምን ጨረስሽ እና ሌሎችም ጥያቄዎች ይጠይቃሉ። ጾታና የቆዳ ቀለምም ይጠይቃሉ። ከዛ ውጤቱን በድረ ገጽ ይለጥፋሉ። ውጤቱን ሳይ. . . በየዓመቱ በመላው አሜሪካ በኮምፒውተር ሳይንስ ፒኤችዲ የሚመረቀው ጥቁር ሴት አምስት ብቻ ነው። በዓመት በኮምፒውተር ሳይንስ በፒኤችዲ የሚመረቀው ሰው ባጠቃላይ ወደ 3,000 ይሆናል። ከዛ ሁሉ አምስቱ ብቻ ጥቁር ናቸው። ሌላው ችግር ፕሮፌሰሮች ናቸው። አሜሪካ ውስጥ ቢያንስ ከ 5,000 በላይ የኮምፒውተር ሳይንስ ፕሮፌሰር አለ። ከነዚህ ጥቁሮች 75 ብቻ ናቸው። ከነዚህ ጥቁር ሴቶች 20ም አይሆኑም። ብዙ እንደኔ አይነት ሰው ወደ ፒኤችዲ መግባት ሲፈልግና የኮርኔልን፣ የፕሪንስተንን፣ የሀርቫርድን ፕሮግራሞችን ሲያይ፤ አንድ ጥቁር ፕሮፌሰር ቢኖራቸው ነው። በአብዛኛው ግን ዜሮ ነው። ስለዚህ 'ሮል ሞዴል' [አርአያ] የለም ማለት ነው። ስታመለክቺም መድልዎ አለ። ሰው የራሱን አይነት ሰው ነው መመዘን የሚችለው። ሰው ራሱን የሚመስል ሰው ይወዳል። ማመልከቻውን የሚያነቡት ሰዎች በሙሉ ጥቁር ካልሆኑ፤ ጥቁር ሰው ላይ መድልዎ ይኖራል ማለት ነው። ዩኒቨርስቲ ከገባሽ በኋላም ብዙ ድጋፍ ላታገኚ ትችያለሽ። ስለዚህ ይከብዳል። ብዙ ጥቁር ሴት ላያመለክት ይችላል። ካመለከቱም ላይገቡ ይችላሉ። ከገቡም ላይጨርሱ ይችላሉ። ለመጨረስም ብዙ ጊዜ ሊፈጅባቸው ይችላል። ኮርኔል ለመጨረስ የሚፈጀው አምስት ዓመት ነው። ግን ጥቁር ከሆንሽና ድጋፍ የማይሰጡሽ ከሆነ እስከ ስምንት ዓመትም ሊፈጅ ይችላል። • በቴክኖሎጂ ኢ-ፍትሐዊነትን የምትታገለው ኢትዮጵያዊት • አምስቱ የአፍሪካ ቴክኖሎጂ ጎዳናዎች በ2018 የነገርሽኝን መሰናክሎች በሙሉ አልፈሽ ልትመረቂ ነው። እንደ አንድ ጥቁር ሴት ያለሽበት ቦታ መድረስ ምን ስሜት ይሰጥሻል? መመረቂያ ጽሑፌን ሳቀርብ ስለዚህ ጉዳይ ተናግሬያለሁ። በአንድ በኩል ሳስበው ለኔ ትልቅ ነገር ነው። ለፒኤችዲ ብዙ ዓመት ነው የሠራሁት። ስለዚህ ደስ ብሎኝ ነበር። ጓደኞቼ ኮርኔል ውስጥ በሌላ ትምህርት ክፍል ያሉትን ጨምሮ ጥቁር ተማሪዎችን ጠርተው ነበር። የኔ አድማጭ ግማሹ ጥቁር ነበር። ቀኑን ማክበር ፈልገው ነበር። ፕሮፌሰሮችም ነበሩ። አብዛኞቹ ፕሮፌሰሮች ከዛ ትምህርት ክፍል የምመረቀው የመጀመሪያ ጥቁር ሴት እኔ እንደሆንኩ አላወቁም ነበር። ምክንያቱም ስለዚህ ጉዳይ አያስቡም። እኔን ይሄ ነገር እንደሚረብሸኝ አይረብሻቸውም። ነገሩ [ከዛ ትምህርት ክፍል የመጀመሪያዋ ጥቁር ሴት መመረቋ] የሚያስደስት ነገር ሊመስል ይችላል። እኔ ሳስበው ግን ጥሩ ነገር አይደለም። እኔ እግዚአብሔር ይመስገን ጨረስኩ፤ ግን ስንት ጥቁር ሴት ለዚ ትምህርት አመልክታ አልገባችም? ስንት ጥቁር ሴት ጀምራ አልጨረሰችም? ይሄን ሳስብ በጣም ያሳዝናል። በ2019 [እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር] የመጀመሪያዋ ጥቁር ሴት መመረቋ ጥሩ አይደለም። መመረቂያ ጽሑፌን ሳቀርብ "አያቶቼ እንኳን ኮሌጅ አንደኛ ደረጃም አልተማሩም" ብዬ ተናገርኩ። እኔ ግን ሁለቱንም እንደ ሳይንቲስት ነበር የማስባቸው። የአባቴ እናት መሶብ ትሠራ ነበር። ተሰጥኦ ነበራት። መሶቦቹን ጂኦሜትሪክ ዲዛይን ነበር የምታደርገው። በጣም ያምራል። አንድ ቀንም ይህንን ዲዛይን ስትጽፍ አላየሁም። ቁጭ ብላ መሥራት ትጀምራለች፤ ትጨርሳለች። በመደበኛ [ትምህርት ቤት] ሳይንስ ባታጠናም እንደ ሂሳብ ባለሙያ ነበር የምታስበው። የአባቴ አባት ደግሞ አርሶ አደር ነበር። ትልቅ እርሻ ነበረው። የሚያርሰው ራሱ በሠራው መሣሪያ ነበር። ትራክተር የገዛው በጣም ካረጀ በኋላ ነበር። አያቶቼ ባይማሩም እንደ ሳይንቲስት ያስቡ ነበር። አዲስ አበባ ሳድግ፤ እናትና አባቴን ሳይም ራሴን እንደ ሳይንቲስት አይ ነበር። አሜሪካ ስመጣ ግን የተነገረኝ ጥቁር ሰው ሳይንስ አይችልም፤ ሴት ሳይንስ አትችልም ተብሎ ነበር። ኢትዮጵያ ሳድግ ግን ሴት፣ ወንድ፤ አማራ፣ ኦሮሞ ተብሎ ሳይከፋፈል ሁሉም ሳይንስ መሥራት እንደሚችል ነበር የማስበው። መመረቂያ ጽሑፌን ሳቀርብም የነገርኳቸው ይህንኑ ነው። "ሳድግ ሳይንቲስት ለመሆን አስብ ነበር። አሜሪካ መጥቼ 'አንቺ ሳይንስ አትችይም' ስባል በጣም ገረመኝ፤ አሳዘነኝም። ይሄንን ነገር መለወጥ አለባችሁ። ምክንያቱም እናንተ እንደ ሳይንቲስት ባታዩኝ እንኳን ራሴን እንደ ሳይንቲስት ነው የማየው" አልኳቸው። ረድኤት አበበ አርቴፍሻል ኢንተለጀንስን (ኤአይ) ጨምሮ ዘመነኛ ቴክኖሎጂዎች አካታች እንዳልሆኑ (በተለይ ጥቁሮችና ሴቶችን)፣ ኢ-ፍትሐዊነት እንደሚስተዋልባቸውም የሚናገሩ ባለሙያዎች አሉ። ቴክኖሎጂው አካታች መሆን ያልቻለው ለምንድን ነው? ጉዳዩ ብዙ ችግር አለበት። ኤአይ በዳታ ላይ የተመረኮዘ ነው። አልጎሪዝም ስትሰጪ ዳታውን ይወስድና ከዳታ ውስጥ ፓተርን ያያል። እሱን ይዞ ክሬዲት ያደርጋል። ለምሳሌ አሜሪካ ውስጥ ወደ 15 በመቶው ጥቁር ሰው ነው። ዳታውን ስታይ በጣም ትንሽ ጥቁር ሰው ነው የምታይው። ዳታው ብዙ ጥቁር ሰው አካታች አይደለም። ማሽን ለርኒንግ አልጎሪዝም 'ትሬን' ስታደርጊ [ሲሠራ]፤ የማያየውን ሰው ጉዳይ በደንብ አያጠናም። በዚህ ተመርኩዞ 'ፕሪዲክት' ሲያደርግ [ሲገምት] ጥሩ አይሆንም። ለምሳሌ ትምኒት ገብሩ ፌሻል ሪኮግኒሽን ቴክኖሎጂ ላይ አንድ ሥራ አላት። ፌሻል ሪኮግኒሽን ቴክኖሎጂው ያጠናው በአብዛኛው ነጭ ወንዶችን ነው። ስለዚህ ጥቁር ሴት ስትሰጪው ትክክለኛ አይሆንም። እንደዚህ አይነት ቴክኖሎጂን የሚሠሩ ሰዎች ጥቁሮች አይደሉም፤ ሴቶች አይደሉም። ስለዚህ ቴክኖሎጂዎቹ አካታች አይደሉም። ለምሳሌ አማዞን አንድ መሣሪያ ሠርቶ ነበር። ጾታን መሰረት ያደረገ መድልዎ እንዳይፈጠር ተብሎ ጾታና ስም [ከመሣሪያው] ጠፋ። ግን የኮሌጅ ስም አልጠፋም ነበር። አንዳንድ ኮሌጆች ደግሞ የሴቶች ብቻ ናቸው። ስምና ጾታ ቢጠፋም የኮሌጁ ስም ፕሮክሲ ይፈጥራል። ይህንን ሳያውቁ ይጠቀሙበት ነበር። ከዛ ሴቶችን ማግለል ሲጀምር [ክፍተቱ] ታወቀና ጠፋ። ግን ይህ ቴክኖሎጂ ሲሠራ ሴት ብትኖር፣ መናገር ብትችል ይሄንን ጉዳይ ትይዘው ነበር። ከዚህ ጋር በተያያዘ "ሂውማን ሴንተርድ ኤአይ" [ሰውን ያማከለ ኤአይ] የሚለው ሀሳብ በተደጋጋሚ ይነሳል። አሁን ባለንበት ዘመን ቴክኖሎጂ ሰዎችን እንዲጠቅም የሚደረገው በምን መንገድ ነው? "ሂውማን ሴንተርድ ኤአይ" የመጣው ለዚህ [አካታች ላልሆነ ቴክኖሎጂ] እንደ መልስ ነው። ድሮ ቴክኖሎጂ 'ዴቨሎፕ' ስናደርግ መጀመሪያ የምናስበው ቴክኖሎጂ ምን ይሠራል? ምን ያህል ሳይንሱን ማሳደግ ይቻላል? ብለን ነበር። አሁን የፈለግነው ግን ከሰው መጀመር ነው። ሰው ምንድን ነው የሚያስፈልገው? ምን ሰውን የሚጠቅም ነገር መሥራት እንችላለን? መጀመሪያ የምታስቢው ነገር ስለ ሰው ነው ወይስ ስለ ቴክኖሎጂ ነው? ይሄ ለመጀመር ጥሩ ቦታ ነው። ግን ማሰብ ያለብን ስለየትኛው ሰው እንደምንነጋገር ነው። "ሂውማን ሴንተርድ ኤአይ" ብለሽ መጀመሪያ የምታስቢው ለወንዶች ከሆነ ካለንበት ቦታ ብዙም አይለወጥም። የምናስበው ከመጀመሪያውም የተገለሉ ሰዎችን ከሆነ ግን ሊለወጥ ይችላል። • የሰዎችን ማንነት የሚለየው ቴክኖሎጂ እያከራከረ ነው • ቻይናዊው ቢሊየነር በአዲስ አበባ ሁለት ዓለሞችን በምናብ እንድትስይልኝ አፈልጋለሁ። አንደኛው ኤአይ በቀዳሚነት ሰዎችን የሚጠቅምበት ዓለም፤ ሁለተኛው ደግሞ ኤአይ አካታች ያልሆነበትና በመድልዎ የተሞላ ዓለም። ሁለተኛው ዓለም አሁን ያለንበት ነው። በአብዛኛው ፓወር የሚደረገው ዳታ፣ አርቴፍሻል ኢንተለጀንስ፣ በጣም የተራቀቀው ቴክኖሎጂ ያላቸው እነ ጉግል እና ፌስቡክ ናቸው። ካምብሪጅ የሚኖር ጥቁር ልጅ የቴክኖሎጂው 'አክሰስ' [ተደራሽነት] የለውም። ጉግል የሰው ዳታ ወስዶ እየተጠቀመበት፤ አልፈልግም ማለት አይችልም። ድንጋጌም የለም። ለምሳሌ እዚ አገር ቤት ፈልገሽ ስታመለክቺ አከራዩ የኤአይ ድርጅት መጠቀም ይችላል። ድርጅቱ አልሰጥሽም ማለት ይችላል። አልጎሪዝማችሁ ምንድን ነው የሚለው? ብለሽ መጠየቅ አትችይም። 'አክሰሱ' ያላቸው ጉልበት ያላቸው ተቋሞች ናቸው። በተለይ የተገለሉ ሰዎች (ሴቶች፣ ጥቁሮች፣ ስደተኞች) 'አክሰስ' የላቸውም። የመጀመሪያው አይነት ዓለም ላይ መድረስ የምንችል ይመስለኛል። ትምህርትና ልማት ላይ ሁሉንም ሰው ካካተትን መለወጥ እንችላለን። ኢትዮጵያዊ ስለሆንኩ የኢትዮጵያና የአፍሪካ ነገር ያሳስበኛል። አንድ ኢትዮጵያዊ አርሶ አደር በሚቀጥለው ወር ይዘንባል ወይስ አይዘንብም?፣ ከዘነበስ ምን ያህል ይዘንባል?፣ የገበያው ሁኔታስ ምን ይመስላል? የሚለውን ማወቅ ይፈልጋል። እኔ የማስበው. . . የኤአይ ቴክኖሎጂን ዴሞክራሲያዊ አድርገን፤ ሁሉም ሰው 'አክሰስ' እንዲኖረው ካደረግን፤ እንኳን ትልቅ ድርጅት አንድ አርሶ አደርም መርዳት ይቻላል። እስኪ አንድ አርሶ አደር 'ዌብሳይት' [ድረ ገጽ] የሚጠቀምበት 'አክሰስ' ሲኖረው አስቢው። "መሬቱ ይህን ያህል ነው፤ ይሄ [ቦታ] ሰብል ይዟል ስትይው" በጣም ይረዳዋል። እኔ ለሁሉም ሰው 'አክሰስ' መስጠት የምንችልበት ዓለምን ነው የምፈልገው። በመላው ዓለም ማለት በሚቻልበት ደረጃ የቴክኖሎጂ ፍርሀት እየተስፋፋ ይመስላል። ሥራችንን ልንነጠቅ ነው፣ ቴክኖሎጂ ከመጠን በላይ በሕይወታችን ገብቶ እያመሰቃቀለው ነው ወዘተ. . . በተደጋጋሚ የሚስተጋቡ ስጋቶች ናቸው። በእርግጥ ታሪክን እንደ ማሳያ ብንወስድ፤ ሰዎች ለውጥ ሲፈሩ ተስተውሏል። ፈጠራዎችን እንዲሁም አዲስ ነገሮችን ባጠቃላይ ለመልመድም ጊዜ ይወስዳል። አሁን እየታየ ያለው ግን ለውጥን መፍራት ሳይሆን መሰረት ያለው ስጋት ነው የሚሉ ባለሙያዎች አሉ። እና በርካቶች ዘመኑን መፍራታቸው ልክ ነው? አንቺስ ያለንበት ወቅት እንዲሁም የወደፊቱ ዓለም ያስፈራሻል? መፍራታቸው ልክ ነው። እውነት ነው ሰው ለውጥ አይፈልግም። አይወድም። እንኳን ኤአይ ሌላ ቴክኖሎጂም ሲተዋወቅ እንደዛ ነው። አሁን በኤአይ ከላይ ወደታች ማለትም የሆነ ድርጅት 'ዴቨሎፕ' [አምርቶ] አድርጎ ይሰጠናል። እምቢ ማለት አንችልም። ግን ቴክኖሎጂውን 'ዴቨሎፕ' አድርገን ሰው ላይ በግዴታ ከመጫን ትምህርቱን አስፍተን፣ ሰው የሚፈልገውን ነገር ራሱ ቢሠራ፤ ያኔ ለውጡን ይወደዋል። ምክንያቱም ራሱ የሠራው ለውጥ ነው። ለምሳሌ አንድ ትልቅ ድርጅት፤ ይህንን መሣሪያ ሠርተናል ውሰዱት ብሎ ለአርሶ አደሮች ሲሰጥ ሊያስፈራቸው ይችላል። ልክም ናቸው። ምንድን ነው የምትፈልጉት? ምን እንሥራላችሁ? ብለን አነጋግረናቸው፣ የነሱን ሀሳብ ወስደን፤ ሠርተን ተደራሽነቱን ብናሰፋ ወይም ራሳቸው 'ዴቨሎፕ' እንዲያደርጉት ብናደርግ ችግር አይኖርም። ድሮ 'ታይፕ ራይተሮች' ነበሩን። አሁን ሁላችንም መጻፍ ስለምንችል አያስፈልገንም። እንደዚህ ሥራ ሲለወጥ ችግር የለውም። ሥራዎች ሲለወጡ ግን ሌላ ሥራዎች እየተፈጠሩ [መሆን አለበት]። ብዙ ቦታዎች የሶፍትዌር ኢንጂነር ሥራዎች ያስፈልጋቸዋል። ጉግል ብቻ ሳይሆን ለትርፍ ያልተቋቋሙ ድርጅቶችም ሶፍትዌር ኢንጂነር ያስፈልጋቸዋል። ግን ለነዚህ ሥራዎች 'አክሰስ' ያለው ማነው? ሁሉም ሰው ነው ወይስ ትንሽ ሰው? ስለዚህ አንዳንድ ሥራዎችን 'አውቶሜት' ስናደርግ ሁሉም ሰው 'አክሰስ' እንዲኖረው [አስበን] መጠንቀቅ አለብን። አሁን ግን እየተጠነቀቅን አይደለም። ሰው የሚፈራውም ለዚህ ነው። መፍራታቸውም ልክ ነው። ግን መለወጥ እንችላለን። አልረፈደም። ኤአይ በየዘርፉ እየገባ ነው። የወደፊቱን ዓለም ስናስብም በብዙ መስኮች ማዕከላዊ ቦታ ይኖረዋል። ህክምናን እንደ ምሳሌ ብናነሳ፤ ኤአይ አፍሪካ ውስጥ በህክምና ዘርፍ ምን አይነት ሚና ሊኖረው ይገባል ትያለሽ? በዚህ ጉዳይ ላይ አንድ ጽሑፍ አለኝ። 'ኦንላየን' [በድረ ገጽ] ሰዎችን በመጠየቅ ሰርች ዳታ ነበረን። ከ54 የአፍሪካ አገሮች እሱን ዳታ ወሰድንና ሰው ስለ ህክምና ምን አይነት ጥያቄ እየጠየቀ ነው? 'ኦንላየን' መረጃስ እንዴት ነው የሚያገኘው? ብለን አጠናን። አፍሪካ ኅብረት፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትና ሌሎችም ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ሪፖርት አላቸው። እና አፍሪካ ላይ ዳታ የለም ይላሉ። ለምሳሌ ኤችአይቪ ኤድስን ብትወስጂ፤ እንኳን ዝርዝር ዳታ አይደለም፤ በአንድ አገር በየዓመቱ ስንት ሰው በኤድስ ሞተ? ብለሽ ብትጠይቂ መረጃውን ማግኘት በጣም ይከብዳል። ከተገኘም ስህተት ይኖረዋል። እና እንደዚህ አይነት ጉዳዮች ላይ ብዙ ዳታ ቢኖረን ጥሩ ነው። ያኔ ያለንን 'ሪሶርስ' [ሀብት] መጠቀም እንችላለን። እኛ [ጥናቱን የሠሩት ባለሙያዎች] ማየት የፈለግነው፤ ስለ ኤችአይቪ ኤድስ ሰው ምን አይነት መረጃ እየጠየቀ ነው? እንዴት አይነት መረጃ እየተሰጠው ነው? የሚለውን ነው። ስለ አፍሪካ የህክምና ጉዳይ ሳስብ መረጃ የለም። ቴክኖሎጂ የለም። ቴክኖሎጂ ካለ ደግሞ ላይሠራ ይችላል። ለምሳሌ ኢትዮጵያ መብራት ይጠፋል። [ስለዚህ] በባትሪ የሚሠራ ነገር ሊሠራ ይችላል። ኢንተርኔት ከጠፋ 'ኮኔክሽን' የማያስፈልገው ነገር መሥራት ትችያለሽ ወይ?. . . ብዙ 'ዴቨሎፕ' ማድረግ የምንችለው ነገር አለ። አፍሪካዊ ሰዎችን ማሳተፍ እንችላለን። ብላክ ኢን ኤአይ፣ ዳታ ሳይንስ አፍሪካ እና ሌሎችም ተቋሞች አፍሪካ ላይ ይሠራሉ። ሁላችንም የምናስበው ለአፍሪካ ጉዳይ መልሱ የሚመጣው ከአፍሪካዊ እንደሆነ ነው። ከውጪ አይመጣም። መድልዎን ማቆም፣ አፍሪካን መጠበቅ እንችላለን። ትምህርቱን አስፍተን፤ ተሰጥኦው እንዲወጣና በዓለም እንዲታይ ማድረግ አለብን። ረድኤት አበበ የነገርሽኝ "ዩዚንግ ሰርች ክዌሪስ ቱ አንደርስታንግ ኸልዝ ኢንፎርሜሽን ኒድስ ኢን አፍሪካ" የተሰኘው ጥናት ሲሠራ ናሙና ከተወሰደባቸው አገሮች አንዷ ኢትዮጵያ ናት። በኢትዮጵያ፤ በጤና ዘርፍ ከመረጃ አቅርቦት ጋር በተያያዘ ያገኛችሁት ክፍተት ምንድን ነው? እንደ ምክረ ሀሳብ ያቀረባችሁትስ? በኢትዮጵያ ምን አይተናል መሰለሽ. . . ሰዎች ነጭ ሽንኩርት፣ ማር ወይም ሎሚ ከኤችአይቪ ይፈውሳል? ከተጸለየልኝ ኤችአይቪ ይጠፋል? እነዚህ አይነት ጥያቄዎች ሲጠየቁ 'ዌብሳይት' ላይ "አዎ፤ ነጭ ሽንኩርት ኤችአይቪን ያጠፋል" ተብሎ ይጻፋል። በዚህ ጉዳይ ላይ የጤና ጥበቃ ሚንስትር ሊያስብብበት ይገባል። በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በሌሎችም አገሮች [በአፍሪካ] እንደዛ ነው። ሌላው ጥያቄ ስለ መገለል ነው። ኤችአይቪ በደሜ በመኖሩ ከሥራ ልባረር እችላለሁ? ሰው ያገለኛል? ብለው ይጠይቃሉ። ኢትዮጵያ እያለሁ ሰዎች እንዳይገለሉ [አስተማሪ] ድራማ ይታይ ነበር። በጤና ጥበቃ [መረጃ የሚሰጡ] ንቅናቄዎች በጣም ይረዳሉ። ኢትዮጵያ ግን ብዙ ይቀራታል። ብዙ መሻሻል ያለባቸው ነገሮች አሉ። • ካንሰር እንዴት እንደተፈጠረ ማወቁ ለምን አስፈለገ? • ማይክሮሶፍት ጽሁፍን የሚያቀል አሠራር ፈጠረ
ረድኤት አበበ ሁለተኛ ዲግሪዋን በአፕላይድ ማቲማቲክስ የሠራች ሲሆን፤ ጥናቶቿ ኤአይን ጨምሮ ሌሎችም የቴክኖሎጂ ውጤቶች ያለ ጾታና የቆዳ ቀለም መድልዎ፣ ፍትሐዊ በሆነ መንገድ አብዛኛውን ማኅበረሰብ መጥቀም የሚችሉበት መንገድ ላይ ያተኩራሉ። ረድኤት፤ ፍትሐዊ የቴክኖሎጂ ተደራሽነት ላይ የሚያተኩሩ 'ሜካኒዝም ዲዛይን ፎር ሶሻል ጉድ' እንዲሁም 'ብላክ ኢን ኤአይ' የተሰኙ ተቋሞችን ከሙያ አጋሮቿ ጋር መስርታለች። በሥራዎቿ ዙርያ ከቢቢሲ ጋር ቆይታ አድርጋለች። ቢቢሲ፡ በታህሳስ ከኮርኔል በኮምፒውተር ሳይንስ ፒኤችዲ ትይዣለሽ። በዘርፉ ከዩኒቨርስቲው በፒኤችዲ የምትመረቂ የመጀመሪያዋ ጥቁር ሴት ነሽ፤ እንኳን ደስ አለሽ። ረድኤት አበበ፡ አመሰግናለሁ! በርካታ ጥቁር ሴቶች እንደ ኮርኔል ካሉ ትልቅ ዩኒቨርስቲዎች ለምን በዘርፉ አልተመረቁም? ችግሩ የኮርኔል ብቻ አይደለም። አሜሪካ ውስጥ ሲአርኤ የሚባል ተቋም አለ። በየዓመቱ በፒኤችዲ ተመራቂዎች 'ሰርቬይ' [ጥናት] ይሠራል። ወላጆችሽ የኮሌጅ ተማሪ ነበሩ? ዲግሪሽን በምን ጨረስሽ እና ሌሎችም ጥያቄዎች ይጠይቃሉ። ጾታና የቆዳ ቀለምም ይጠይቃሉ። ከዛ ውጤቱን በድረ ገጽ ይለጥፋሉ። ውጤቱን ሳይ. . . በየዓመቱ በመላው አሜሪካ በኮምፒውተር ሳይንስ ፒኤችዲ የሚመረቀው ጥቁር ሴት አምስት ብቻ ነው። በዓመት በኮምፒውተር ሳይንስ በፒኤችዲ የሚመረቀው ሰው ባጠቃላይ ወደ 3,000 ይሆናል። ከዛ ሁሉ አምስቱ ብቻ ጥቁር ናቸው። ሌላው ችግር ፕሮፌሰሮች ናቸው። አሜሪካ ውስጥ ቢያንስ ከ 5,000 በላይ የኮምፒውተር ሳይንስ ፕሮፌሰር አለ። ከነዚህ ጥቁሮች 75 ብቻ ናቸው። ከነዚህ ጥቁር ሴቶች 20ም አይሆኑም። ብዙ እንደኔ አይነት ሰው ወደ ፒኤችዲ መግባት ሲፈልግና የኮርኔልን፣ የፕሪንስተንን፣ የሀርቫርድን ፕሮግራሞችን ሲያይ፤ አንድ ጥቁር ፕሮፌሰር ቢኖራቸው ነው። በአብዛኛው ግን ዜሮ ነው። ስለዚህ 'ሮል ሞዴል' [አርአያ] የለም ማለት ነው። ስታመለክቺም መድልዎ አለ። ሰው የራሱን አይነት ሰው ነው መመዘን የሚችለው። ሰው ራሱን የሚመስል ሰው ይወዳል። ማመልከቻውን የሚያነቡት ሰዎች በሙሉ ጥቁር ካልሆኑ፤ ጥቁር ሰው ላይ መድልዎ ይኖራል ማለት ነው። ዩኒቨርስቲ ከገባሽ በኋላም ብዙ ድጋፍ ላታገኚ ትችያለሽ። ስለዚህ ይከብዳል። ብዙ ጥቁር ሴት ላያመለክት ይችላል። ካመለከቱም ላይገቡ ይችላሉ። ከገቡም ላይጨርሱ ይችላሉ። ለመጨረስም ብዙ ጊዜ ሊፈጅባቸው ይችላል። ኮርኔል ለመጨረስ የሚፈጀው አምስት ዓመት ነው። ግን ጥቁር ከሆንሽና ድጋፍ የማይሰጡሽ ከሆነ እስከ ስምንት ዓመትም ሊፈጅ ይችላል። • በቴክኖሎጂ ኢ-ፍትሐዊነትን የምትታገለው ኢትዮጵያዊት • አምስቱ የአፍሪካ ቴክኖሎጂ ጎዳናዎች በ2018 የነገርሽኝን መሰናክሎች በሙሉ አልፈሽ ልትመረቂ ነው። እንደ አንድ ጥቁር ሴት ያለሽበት ቦታ መድረስ ምን ስሜት ይሰጥሻል? መመረቂያ ጽሑፌን ሳቀርብ ስለዚህ ጉዳይ ተናግሬያለሁ። በአንድ በኩል ሳስበው ለኔ ትልቅ ነገር ነው። ለፒኤችዲ ብዙ ዓመት ነው የሠራሁት። ስለዚህ ደስ ብሎኝ ነበር። ጓደኞቼ ኮርኔል ውስጥ በሌላ ትምህርት ክፍል ያሉትን ጨምሮ ጥቁር ተማሪዎችን ጠርተው ነበር። የኔ አድማጭ ግማሹ ጥቁር ነበር። ቀኑን ማክበር ፈልገው ነበር። ፕሮፌሰሮችም ነበሩ። አብዛኞቹ ፕሮፌሰሮች ከዛ ትምህርት ክፍል የምመረቀው የመጀመሪያ ጥቁር ሴት እኔ እንደሆንኩ አላወቁም ነበር። ምክንያቱም ስለዚህ ጉዳይ አያስቡም። እኔን ይሄ ነገር እንደሚረብሸኝ አይረብሻቸውም። ነገሩ [ከዛ ትምህርት ክፍል የመጀመሪያዋ ጥቁር ሴት መመረቋ] የሚያስደስት ነገር ሊመስል ይችላል። እኔ ሳስበው ግን ጥሩ ነገር አይደለም። እኔ እግዚአብሔር ይመስገን ጨረስኩ፤ ግን ስንት ጥቁር ሴት ለዚ ትምህርት አመልክታ አልገባችም? ስንት ጥቁር ሴት ጀምራ አልጨረሰችም? ይሄን ሳስብ በጣም ያሳዝናል። በ2019 [እንደ ጎርጎሮሳውያን አቆጣጠር] የመጀመሪያዋ ጥቁር ሴት መመረቋ ጥሩ አይደለም። መመረቂያ ጽሑፌን ሳቀርብ "አያቶቼ እንኳን ኮሌጅ አንደኛ ደረጃም አልተማሩም" ብዬ ተናገርኩ። እኔ ግን ሁለቱንም እንደ ሳይንቲስት ነበር የማስባቸው። የአባቴ እናት መሶብ ትሠራ ነበር። ተሰጥኦ ነበራት። መሶቦቹን ጂኦሜትሪክ ዲዛይን ነበር የምታደርገው። በጣም ያምራል። አንድ ቀንም ይህንን ዲዛይን ስትጽፍ አላየሁም። ቁጭ ብላ መሥራት ትጀምራለች፤ ትጨርሳለች። በመደበኛ [ትምህርት ቤት] ሳይንስ ባታጠናም እንደ ሂሳብ ባለሙያ ነበር የምታስበው። የአባቴ አባት ደግሞ አርሶ አደር ነበር። ትልቅ እርሻ ነበረው። የሚያርሰው ራሱ በሠራው መሣሪያ ነበር። ትራክተር የገዛው በጣም ካረጀ በኋላ ነበር። አያቶቼ ባይማሩም እንደ ሳይንቲስት ያስቡ ነበር። አዲስ አበባ ሳድግ፤ እናትና አባቴን ሳይም ራሴን እንደ ሳይንቲስት አይ ነበር። አሜሪካ ስመጣ ግን የተነገረኝ ጥቁር ሰው ሳይንስ አይችልም፤ ሴት ሳይንስ አትችልም ተብሎ ነበር። ኢትዮጵያ ሳድግ ግን ሴት፣ ወንድ፤ አማራ፣ ኦሮሞ ተብሎ ሳይከፋፈል ሁሉም ሳይንስ መሥራት እንደሚችል ነበር የማስበው። መመረቂያ ጽሑፌን ሳቀርብም የነገርኳቸው ይህንኑ ነው። "ሳድግ ሳይንቲስት ለመሆን አስብ ነበር። አሜሪካ መጥቼ 'አንቺ ሳይንስ አትችይም' ስባል በጣም ገረመኝ፤ አሳዘነኝም። ይሄንን ነገር መለወጥ አለባችሁ። ምክንያቱም እናንተ እንደ ሳይንቲስት ባታዩኝ እንኳን ራሴን እንደ ሳይንቲስት ነው የማየው" አልኳቸው። ረድኤት አበበ አርቴፍሻል ኢንተለጀንስን (ኤአይ) ጨምሮ ዘመነኛ ቴክኖሎጂዎች አካታች እንዳልሆኑ (በተለይ ጥቁሮችና ሴቶችን)፣ ኢ-ፍትሐዊነት እንደሚስተዋልባቸውም የሚናገሩ ባለሙያዎች አሉ። ቴክኖሎጂው አካታች መሆን ያልቻለው ለምንድን ነው? ጉዳዩ ብዙ ችግር አለበት። ኤአይ በዳታ ላይ የተመረኮዘ ነው። አልጎሪዝም ስትሰጪ ዳታውን ይወስድና ከዳታ ውስጥ ፓተርን ያያል። እሱን ይዞ ክሬዲት ያደርጋል። ለምሳሌ አሜሪካ ውስጥ ወደ 15 በመቶው ጥቁር ሰው ነው። ዳታውን ስታይ በጣም ትንሽ ጥቁር ሰው ነው የምታይው። ዳታው ብዙ ጥቁር ሰው አካታች አይደለም። ማሽን ለርኒንግ አልጎሪዝም 'ትሬን' ስታደርጊ [ሲሠራ]፤ የማያየውን ሰው ጉዳይ በደንብ አያጠናም። በዚህ ተመርኩዞ 'ፕሪዲክት' ሲያደርግ [ሲገምት] ጥሩ አይሆንም። ለምሳሌ ትምኒት ገብሩ ፌሻል ሪኮግኒሽን ቴክኖሎጂ ላይ አንድ ሥራ አላት። ፌሻል ሪኮግኒሽን ቴክኖሎጂው ያጠናው በአብዛኛው ነጭ ወንዶችን ነው። ስለዚህ ጥቁር ሴት ስትሰጪው ትክክለኛ አይሆንም። እንደዚህ አይነት ቴክኖሎጂን የሚሠሩ ሰዎች ጥቁሮች አይደሉም፤ ሴቶች አይደሉም። ስለዚህ ቴክኖሎጂዎቹ አካታች አይደሉም። ለምሳሌ አማዞን አንድ መሣሪያ ሠርቶ ነበር። ጾታን መሰረት ያደረገ መድልዎ እንዳይፈጠር ተብሎ ጾታና ስም [ከመሣሪያው] ጠፋ። ግን የኮሌጅ ስም አልጠፋም ነበር። አንዳንድ ኮሌጆች ደግሞ የሴቶች ብቻ ናቸው። ስምና ጾታ ቢጠፋም የኮሌጁ ስም ፕሮክሲ ይፈጥራል። ይህንን ሳያውቁ ይጠቀሙበት ነበር። ከዛ ሴቶችን ማግለል ሲጀምር [ክፍተቱ] ታወቀና ጠፋ። ግን ይህ ቴክኖሎጂ ሲሠራ ሴት ብትኖር፣ መናገር ብትችል ይሄንን ጉዳይ ትይዘው ነበር። ከዚህ ጋር በተያያዘ "ሂውማን ሴንተርድ ኤአይ" [ሰውን ያማከለ ኤአይ] የሚለው ሀሳብ በተደጋጋሚ ይነሳል። አሁን ባለንበት ዘመን ቴክኖሎጂ ሰዎችን እንዲጠቅም የሚደረገው በምን መንገድ ነው? "ሂውማን ሴንተርድ ኤአይ" የመጣው ለዚህ [አካታች ላልሆነ ቴክኖሎጂ] እንደ መልስ ነው። ድሮ ቴክኖሎጂ 'ዴቨሎፕ' ስናደርግ መጀመሪያ የምናስበው ቴክኖሎጂ ምን ይሠራል? ምን ያህል ሳይንሱን ማሳደግ ይቻላል? ብለን ነበር። አሁን የፈለግነው ግን ከሰው መጀመር ነው። ሰው ምንድን ነው የሚያስፈልገው? ምን ሰውን የሚጠቅም ነገር መሥራት እንችላለን? መጀመሪያ የምታስቢው ነገር ስለ ሰው ነው ወይስ ስለ ቴክኖሎጂ ነው? ይሄ ለመጀመር ጥሩ ቦታ ነው። ግን ማሰብ ያለብን ስለየትኛው ሰው እንደምንነጋገር ነው። "ሂውማን ሴንተርድ ኤአይ" ብለሽ መጀመሪያ የምታስቢው ለወንዶች ከሆነ ካለንበት ቦታ ብዙም አይለወጥም። የምናስበው ከመጀመሪያውም የተገለሉ ሰዎችን ከሆነ ግን ሊለወጥ ይችላል። • የሰዎችን ማንነት የሚለየው ቴክኖሎጂ እያከራከረ ነው • ቻይናዊው ቢሊየነር በአዲስ አበባ ሁለት ዓለሞችን በምናብ እንድትስይልኝ አፈልጋለሁ። አንደኛው ኤአይ በቀዳሚነት ሰዎችን የሚጠቅምበት ዓለም፤ ሁለተኛው ደግሞ ኤአይ አካታች ያልሆነበትና በመድልዎ የተሞላ ዓለም። ሁለተኛው ዓለም አሁን ያለንበት ነው። በአብዛኛው ፓወር የሚደረገው ዳታ፣ አርቴፍሻል ኢንተለጀንስ፣ በጣም የተራቀቀው ቴክኖሎጂ ያላቸው እነ ጉግል እና ፌስቡክ ናቸው። ካምብሪጅ የሚኖር ጥቁር ልጅ የቴክኖሎጂው 'አክሰስ' [ተደራሽነት] የለውም። ጉግል የሰው ዳታ ወስዶ እየተጠቀመበት፤ አልፈልግም ማለት አይችልም። ድንጋጌም የለም። ለምሳሌ እዚ አገር ቤት ፈልገሽ ስታመለክቺ አከራዩ የኤአይ ድርጅት መጠቀም ይችላል። ድርጅቱ አልሰጥሽም ማለት ይችላል። አልጎሪዝማችሁ ምንድን ነው የሚለው? ብለሽ መጠየቅ አትችይም። 'አክሰሱ' ያላቸው ጉልበት ያላቸው ተቋሞች ናቸው። በተለይ የተገለሉ ሰዎች (ሴቶች፣ ጥቁሮች፣ ስደተኞች) 'አክሰስ' የላቸውም። የመጀመሪያው አይነት ዓለም ላይ መድረስ የምንችል ይመስለኛል። ትምህርትና ልማት ላይ ሁሉንም ሰው ካካተትን መለወጥ እንችላለን። ኢትዮጵያዊ ስለሆንኩ የኢትዮጵያና የአፍሪካ ነገር ያሳስበኛል። አንድ ኢትዮጵያዊ አርሶ አደር በሚቀጥለው ወር ይዘንባል ወይስ አይዘንብም?፣ ከዘነበስ ምን ያህል ይዘንባል?፣ የገበያው ሁኔታስ ምን ይመስላል? የሚለውን ማወቅ ይፈልጋል። እኔ የማስበው. . . የኤአይ ቴክኖሎጂን ዴሞክራሲያዊ አድርገን፤ ሁሉም ሰው 'አክሰስ' እንዲኖረው ካደረግን፤ እንኳን ትልቅ ድርጅት አንድ አርሶ አደርም መርዳት ይቻላል። እስኪ አንድ አርሶ አደር 'ዌብሳይት' [ድረ ገጽ] የሚጠቀምበት 'አክሰስ' ሲኖረው አስቢው። "መሬቱ ይህን ያህል ነው፤ ይሄ [ቦታ] ሰብል ይዟል ስትይው" በጣም ይረዳዋል። እኔ ለሁሉም ሰው 'አክሰስ' መስጠት የምንችልበት ዓለምን ነው የምፈልገው። በመላው ዓለም ማለት በሚቻልበት ደረጃ የቴክኖሎጂ ፍርሀት እየተስፋፋ ይመስላል። ሥራችንን ልንነጠቅ ነው፣ ቴክኖሎጂ ከመጠን በላይ በሕይወታችን ገብቶ እያመሰቃቀለው ነው ወዘተ. . . በተደጋጋሚ የሚስተጋቡ ስጋቶች ናቸው። በእርግጥ ታሪክን እንደ ማሳያ ብንወስድ፤ ሰዎች ለውጥ ሲፈሩ ተስተውሏል። ፈጠራዎችን እንዲሁም አዲስ ነገሮችን ባጠቃላይ ለመልመድም ጊዜ ይወስዳል። አሁን እየታየ ያለው ግን ለውጥን መፍራት ሳይሆን መሰረት ያለው ስጋት ነው የሚሉ ባለሙያዎች አሉ። እና በርካቶች ዘመኑን መፍራታቸው ልክ ነው? አንቺስ ያለንበት ወቅት እንዲሁም የወደፊቱ ዓለም ያስፈራሻል? መፍራታቸው ልክ ነው። እውነት ነው ሰው ለውጥ አይፈልግም። አይወድም። እንኳን ኤአይ ሌላ ቴክኖሎጂም ሲተዋወቅ እንደዛ ነው። አሁን በኤአይ ከላይ ወደታች ማለትም የሆነ ድርጅት 'ዴቨሎፕ' [አምርቶ] አድርጎ ይሰጠናል። እምቢ ማለት አንችልም። ግን ቴክኖሎጂውን 'ዴቨሎፕ' አድርገን ሰው ላይ በግዴታ ከመጫን ትምህርቱን አስፍተን፣ ሰው የሚፈልገውን ነገር ራሱ ቢሠራ፤ ያኔ ለውጡን ይወደዋል። ምክንያቱም ራሱ የሠራው ለውጥ ነው። ለምሳሌ አንድ ትልቅ ድርጅት፤ ይህንን መሣሪያ ሠርተናል ውሰዱት ብሎ ለአርሶ አደሮች ሲሰጥ ሊያስፈራቸው ይችላል። ልክም ናቸው። ምንድን ነው የምትፈልጉት? ምን እንሥራላችሁ? ብለን አነጋግረናቸው፣ የነሱን ሀሳብ ወስደን፤ ሠርተን ተደራሽነቱን ብናሰፋ ወይም ራሳቸው 'ዴቨሎፕ' እንዲያደርጉት ብናደርግ ችግር አይኖርም። ድሮ 'ታይፕ ራይተሮች' ነበሩን። አሁን ሁላችንም መጻፍ ስለምንችል አያስፈልገንም። እንደዚህ ሥራ ሲለወጥ ችግር የለውም። ሥራዎች ሲለወጡ ግን ሌላ ሥራዎች እየተፈጠሩ [መሆን አለበት]። ብዙ ቦታዎች የሶፍትዌር ኢንጂነር ሥራዎች ያስፈልጋቸዋል። ጉግል ብቻ ሳይሆን ለትርፍ ያልተቋቋሙ ድርጅቶችም ሶፍትዌር ኢንጂነር ያስፈልጋቸዋል። ግን ለነዚህ ሥራዎች 'አክሰስ' ያለው ማነው? ሁሉም ሰው ነው ወይስ ትንሽ ሰው? ስለዚህ አንዳንድ ሥራዎችን 'አውቶሜት' ስናደርግ ሁሉም ሰው 'አክሰስ' እንዲኖረው [አስበን] መጠንቀቅ አለብን። አሁን ግን እየተጠነቀቅን አይደለም። ሰው የሚፈራውም ለዚህ ነው። መፍራታቸውም ልክ ነው። ግን መለወጥ እንችላለን። አልረፈደም። ኤአይ በየዘርፉ እየገባ ነው። የወደፊቱን ዓለም ስናስብም በብዙ መስኮች ማዕከላዊ ቦታ ይኖረዋል። ህክምናን እንደ ምሳሌ ብናነሳ፤ ኤአይ አፍሪካ ውስጥ በህክምና ዘርፍ ምን አይነት ሚና ሊኖረው ይገባል ትያለሽ? በዚህ ጉዳይ ላይ አንድ ጽሑፍ አለኝ። 'ኦንላየን' [በድረ ገጽ] ሰዎችን በመጠየቅ ሰርች ዳታ ነበረን። ከ54 የአፍሪካ አገሮች እሱን ዳታ ወሰድንና ሰው ስለ ህክምና ምን አይነት ጥያቄ እየጠየቀ ነው? 'ኦንላየን' መረጃስ እንዴት ነው የሚያገኘው? ብለን አጠናን። አፍሪካ ኅብረት፣ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትና ሌሎችም ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ሪፖርት አላቸው። እና አፍሪካ ላይ ዳታ የለም ይላሉ። ለምሳሌ ኤችአይቪ ኤድስን ብትወስጂ፤ እንኳን ዝርዝር ዳታ አይደለም፤ በአንድ አገር በየዓመቱ ስንት ሰው በኤድስ ሞተ? ብለሽ ብትጠይቂ መረጃውን ማግኘት በጣም ይከብዳል። ከተገኘም ስህተት ይኖረዋል። እና እንደዚህ አይነት ጉዳዮች ላይ ብዙ ዳታ ቢኖረን ጥሩ ነው። ያኔ ያለንን 'ሪሶርስ' [ሀብት] መጠቀም እንችላለን። እኛ [ጥናቱን የሠሩት ባለሙያዎች] ማየት የፈለግነው፤ ስለ ኤችአይቪ ኤድስ ሰው ምን አይነት መረጃ እየጠየቀ ነው? እንዴት አይነት መረጃ እየተሰጠው ነው? የሚለውን ነው። ስለ አፍሪካ የህክምና ጉዳይ ሳስብ መረጃ የለም። ቴክኖሎጂ የለም። ቴክኖሎጂ ካለ ደግሞ ላይሠራ ይችላል። ለምሳሌ ኢትዮጵያ መብራት ይጠፋል። [ስለዚህ] በባትሪ የሚሠራ ነገር ሊሠራ ይችላል። ኢንተርኔት ከጠፋ 'ኮኔክሽን' የማያስፈልገው ነገር መሥራት ትችያለሽ ወይ?. . . ብዙ 'ዴቨሎፕ' ማድረግ የምንችለው ነገር አለ። አፍሪካዊ ሰዎችን ማሳተፍ እንችላለን። ብላክ ኢን ኤአይ፣ ዳታ ሳይንስ አፍሪካ እና ሌሎችም ተቋሞች አፍሪካ ላይ ይሠራሉ። ሁላችንም የምናስበው ለአፍሪካ ጉዳይ መልሱ የሚመጣው ከአፍሪካዊ እንደሆነ ነው። ከውጪ አይመጣም። መድልዎን ማቆም፣ አፍሪካን መጠበቅ እንችላለን። ትምህርቱን አስፍተን፤ ተሰጥኦው እንዲወጣና በዓለም እንዲታይ ማድረግ አለብን። ረድኤት አበበ የነገርሽኝ "ዩዚንግ ሰርች ክዌሪስ ቱ አንደርስታንግ ኸልዝ ኢንፎርሜሽን ኒድስ ኢን አፍሪካ" የተሰኘው ጥናት ሲሠራ ናሙና ከተወሰደባቸው አገሮች አንዷ ኢትዮጵያ ናት። በኢትዮጵያ፤ በጤና ዘርፍ ከመረጃ አቅርቦት ጋር በተያያዘ ያገኛችሁት ክፍተት ምንድን ነው? እንደ ምክረ ሀሳብ ያቀረባችሁትስ? በኢትዮጵያ ምን አይተናል መሰለሽ. . . ሰዎች ነጭ ሽንኩርት፣ ማር ወይም ሎሚ ከኤችአይቪ ይፈውሳል? ከተጸለየልኝ ኤችአይቪ ይጠፋል? እነዚህ አይነት ጥያቄዎች ሲጠየቁ 'ዌብሳይት' ላይ "አዎ፤ ነጭ ሽንኩርት ኤችአይቪን ያጠፋል" ተብሎ ይጻፋል። በዚህ ጉዳይ ላይ የጤና ጥበቃ ሚንስትር ሊያስብብበት ይገባል። በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በሌሎችም አገሮች [በአፍሪካ] እንደዛ ነው። ሌላው ጥያቄ ስለ መገለል ነው። ኤችአይቪ በደሜ በመኖሩ ከሥራ ልባረር እችላለሁ? ሰው ያገለኛል? ብለው ይጠይቃሉ። ኢትዮጵያ እያለሁ ሰዎች እንዳይገለሉ [አስተማሪ] ድራማ ይታይ ነበር። በጤና ጥበቃ [መረጃ የሚሰጡ] ንቅናቄዎች በጣም ይረዳሉ። ኢትዮጵያ ግን ብዙ ይቀራታል። ብዙ መሻሻል ያለባቸው ነገሮች አሉ። • ካንሰር እንዴት እንደተፈጠረ ማወቁ ለምን አስፈለገ? • ማይክሮሶፍት ጽሁፍን የሚያቀል አሠራር ፈጠረ
84
ታጣቂዎቹ በአል-አሪሽ አቅራቢያ የሚገኝን መስጊድ ኢላማ አድርገዋል የዓይን እማኞችም በአል-አሪሽ አቅራቢያ በቢር አል-ኣቤድ ከተማ የሚገኘው አል-ራውዳ በአርብ ጸሎት ጊዜ ኢላማ መደረጉን አረጋግጠዋል። አሶሺየትድ ፕሬስ በበኩሉ የአካባቢውን ፖሊስ በመጥቀስ ታጣቂዎቹ በአራት መኪኖች በመምጣት በምዕመናኑ ላይ ተኩስ መክፈታቸውን ገልጿል። ግብጽ ከአውሮፓውያኑ 2013 ጀምሮ የእስላማዊ ሰርጎ ገቦችን ጥቃት ለመመከት እየሰራች ነው። እስካሁን በሲናይ በታጣቂዎች ተደጋጋሚ ጥቃቶች ቢፈጸሙም በደም አፋሳሽነቱ ግን ይህ ከፍተኛ ነው። በጥቃቱ ሌሎች 100 ሰዎችም ተጎድተዋል።
ታጣቂዎቹ በአል-አሪሽ አቅራቢያ የሚገኝን መስጊድ ኢላማ አድርገዋል የዓይን እማኞችም በአል-አሪሽ አቅራቢያ በቢር አል-ኣቤድ ከተማ የሚገኘው አል-ራውዳ በአርብ ጸሎት ጊዜ ኢላማ መደረጉን አረጋግጠዋል። አሶሺየትድ ፕሬስ በበኩሉ የአካባቢውን ፖሊስ በመጥቀስ ታጣቂዎቹ በአራት መኪኖች በመምጣት በምዕመናኑ ላይ ተኩስ መክፈታቸውን ገልጿል። ግብጽ ከአውሮፓውያኑ 2013 ጀምሮ የእስላማዊ ሰርጎ ገቦችን ጥቃት ለመመከት እየሰራች ነው። እስካሁን በሲናይ በታጣቂዎች ተደጋጋሚ ጥቃቶች ቢፈጸሙም በደም አፋሳሽነቱ ግን ይህ ከፍተኛ ነው። በጥቃቱ ሌሎች 100 ሰዎችም ተጎድተዋል።
85
ታጣቂዎቹ በአል-አሪሽ አቅራቢያ የሚገኝን መስጊድ ኢላማ አድርገዋል የዓይን እማኞችም በአል-አሪሽ አቅራቢያ በቢር አል-ኣቤድ ከተማ የሚገኘው አል-ራውዳ በአርብ ጸሎት ጊዜ ኢላማ መደረጉን አረጋግጠዋል። አሶሺየትድ ፕሬስ በበኩሉ የአካባቢውን ፖሊስ በመጥቀስ ታጣቂዎቹ በአራት መኪኖች በመምጣት በምዕመናኑ ላይ ተኩስ መክፈታቸውን ገልጿል። ግብጽ ከአውሮፓውያኑ 2013 ጀምሮ የእስላማዊ ሰርጎ ገቦችን ጥቃት ለመመከት እየሰራች ነው። እስካሁን በሲናይ በታጣቂዎች ተደጋጋሚ ጥቃቶች ቢፈጸሙም በደም አፋሳሽነቱ ግን ይህ ከፍተኛ ነው። በጥቃቱ ሌሎች 100 ሰዎችም ተጎድተዋል።
ታጣቂዎቹ በአል-አሪሽ አቅራቢያ የሚገኝን መስጊድ ኢላማ አድርገዋል የዓይን እማኞችም በአል-አሪሽ አቅራቢያ በቢር አል-ኣቤድ ከተማ የሚገኘው አል-ራውዳ በአርብ ጸሎት ጊዜ ኢላማ መደረጉን አረጋግጠዋል። አሶሺየትድ ፕሬስ በበኩሉ የአካባቢውን ፖሊስ በመጥቀስ ታጣቂዎቹ በአራት መኪኖች በመምጣት በምዕመናኑ ላይ ተኩስ መክፈታቸውን ገልጿል። ግብጽ ከአውሮፓውያኑ 2013 ጀምሮ የእስላማዊ ሰርጎ ገቦችን ጥቃት ለመመከት እየሰራች ነው። እስካሁን በሲናይ በታጣቂዎች ተደጋጋሚ ጥቃቶች ቢፈጸሙም በደም አፋሳሽነቱ ግን ይህ ከፍተኛ ነው። በጥቃቱ ሌሎች 100 ሰዎችም ተጎድተዋል።
86
ባይደን እና ሃሪስ ይህን ምርጫ ተከትሎ የሚመጣው ፕሬዝዳንት ታዲያ ደማቅ አቀባበል ቢደረግለት ቢያንስ እንጂ አይበዛበትም። አሜሪካ አዲስ ፕሬዝዳንቶቿን ወደ ነጩ ቤተ መንግሥት የምታስገባበት የራሷ ወግና ሥርዓት አላት። ዘንድሮ ግን በኮቪድ-19 እና በነውጠኞቹ የትራምፕ ደጋፊዎች ምክንያት በታሪክ ደብዛዛው በዓለ ሲመት ነው የሚሆነው ተብሏል። 46ኛው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በዚህ ረገድ ዕድለኛ አይደሉም። ለማንኛውም ስለዚህ ሥነ ሥርዓት የሚከተሉትን ነጥቦች ማወቁ አይከፋም። ፕሬዝዳንታዊ በዓለ ሲመት ምንድነው? የበዓለ ሲመቱ መደበኛ ቃለ መሐላ ሥነ ሥርዓቱ የሚካሄደው የፌዴራል መንግሥት መቀመጫ በሆነችው በዋሺንግተን ዲሲ ነው። ዕለቱ የፕሬዝዳንቱ ይፋዊ የሥራ መጀመሪያ ቀን ተደርጎ ይታሰባል። በዚህ ቀን ፕሬዝዳንቱ ቃለ መሐላ ይፈጽማል። ቃለ መሐላው ይዘቱ የሚከተለው ነው፡- "በሐቅና በታማኝነት የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ሆኜ ለማገልገል ቃል እገባለሁ፤ ባለኝ አቅም ሁሉ፣ የአሜሪካንን ሕገ መንግሥት ለመጠበቅ፣ ለማክበርና ለማስከበር እተጋለሁ!" ልክ ይህን ቃል መሐላ እንደፈጸሙ ነው ጆ ባይደን 46ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳት መሆናቸው በይፋ የሚበሰረው። ሥነ ሥርዓቱ በዚሁ ያበቃል። ፈንጠዚያው ግን ይቀጥላል። ምክትል ካመላ ሐሪስም በዚሁ ዕለት ነው ቃል መሐላ የሚፈጽሙት ብዙውን ጊዜ ፕሬዝዳንቱ ቃለ መሐላ ከመፈጸማቸው በፊት ምክትላቸው ይህንኑ እንዲያደርጉ ይደረጋል። መቼ ነው በዓለ ሲመቱ? ዛሬ ረቡዕ ነው ኩነቱ ሁሉ የሚከወነው። በሕግ የአሜሪካ ፕሬዝዳታዊ በዓለ ሲመት በጃንዋሪ 20 (ጥር 12) ነው የሚሆነው። ሥነ ሥርዓቱ ብዙውን ጊዜ በዋሺግተን ሰዓት ከረፋዱ 5፡30 ነው የሚጀመረው። እኩለ ቀን ላይ ባይደንና ሐሪስ ቃለ መሐላ ይፈጽማሉ። ጆ ባይደን ያንኑ ቀን ከሰዓት በኋላ [ማለትም ወደ 9 ሰዓት ግድም] ወደ ነጩ ቤተ መንግሥት ይገባሉ። ይሄ ቤት ለሚቀጥሉት አራት ዓመታት የጆ ባይደን መኖሪያም መሥሪያ ቤትም ይሆናል። ዕድሜ ከሰጣቸው። የቤቱን ጠቅላላ መንፈስ ከትራምፕ ፖለቲካና ግለሰባዊ ጠረን ለየት ለማድረግ መጠነኛ እድሳትና የዲዛይን ለውጥ አይደረግም አይባልም። አንድ ፕሬዝዳንት ጨርሶ ሌላው ሲገባ ይህን ማድረግ የተለመደ ነው። ነውጠኛ የፕሬዝዳንት ትራምፕ ደጋፊዎች ካፒቶል ሒልን ጥሰው ከገቡ በኋላ ለበዓለ ሲመቱ የሚደረገው የጸጥታ ጥበቃ ተጠናክሯል ረብሻ ሊቀሰቀስ ይችላል? ወትሮም ይህ በዓለ ሲመት በየአራት ዓመቱ በመጣ ቁጥር ብዙ የደኅንነት ከለላና ጥበቃ አይለየውም። በግላጭም በኅቡዕም። ምክንያቱ ደግሞ በርካታ ሕዝብ የሚገኝበት ኩነት ስለሆነ ነው። ከሕዝብም እጅግ ቁልፍ የሚባሉ ኃያላን ባለሥልጣናት የሚገኙበት ነው። ለጠላትም ጥቃት ለመፈጸም ምቹ ጊዜና ቦታ መሆኑም ይታወቃል። የዘንድሮ ደግሞ ከዚህም በላይ ጥበቃ የሚሻ ሆኗል። የትራምፕ ነውጠኛ ደጋፊዎች አደጋ ለመጣል ስለዛቱና ይህም በፌዴራል የምርመራ ቢሮ ስለተደረሰበት 15 ሺህ የአሜሪካ ብሔራዊ ጥበቃ ወታደሮች እዚያም እዚህም ተሰማርተዋል። እነዚህ የጸጥታ አባላት ለዋሺንግተን ዲሲና አካባቢው ብቻ የተመደቡ ናቸው። ልብ አድርጉ፣ ዋሺንግተን ዲሲ አሁንም በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሥር ናት። ይህን የጸጥታ ጥበቃ 'ሲክሬት ሰርቪስን' [ምስጢራዊው የደኅንነት አገልግሎት] ተክተው የሚመሩት ማት ሚለር፣ ለዛሬው ቀን ጸጥታ ከአንድ ዓመት በላይ ዝግጅት እንደተደረገ ተናግረዋል። በትራምፕ ሲመተ በዓል ላይ ባራክ ኦባማ ተገኝተው ነበር ዶናልድ ትራምፕ ይገኛሉ? እርግጥ ነው አንድ ፕሬዝዳንት ሲሸነፍም ሆነ የተገደበውን የሥልጣን ዘመኑን ሲጨርስ ለቀጣዩ ፕሬዝዳንት ሥልጣኑን በይፋ የሚያስረክበው በዚህ ሥነ ሥርዓት ላይ ነው። ትራምፕ ግን ለደንብና ሥርዓት የሚገዙ ሰው አይደሉም። ትራምፕ በበዓለ ሲመቱ ላይ ተገኝተው ዓለምን ያስገርማሉ ሲባል ነበር በአንዳንድ ሚዲያዎች። ከሁለት ሳምነት በፊት ገደማ ግን ለሕዝባቸው ቁርጡን ተናግረዋል። በትዊተር በጻፉት አጭር ጽሑፍ እንዲህ በማለት፡- "ትመጣለህ ወይ እያላችሁ ለምትጠይቁኝ ሁሉ! አልመጣም።" በዚህ ዕለት ትራምፕ የት ይሄዱ ይሆን? ምናልባት ከጎልፍ መጫወቻ መስኮቻቸው በአንዱ ውስኪ ይዘው ይሸጎጡ ይሆን? በምርጫ የተሸነፉ ቀን ጎልፍ ላይ ነበሩ። ደጋፊዎቻቸው ግን አሁንም "መሄድክን አላምንም" እያሏቸው ነው። ለዚህም ያሸነፉት ትራምፕ ናቸው ብለው ከልባቸው ስለሚያምኑ በኦንላይን [በኢንተርኔት] የቃለ መሐላ ሥነ ሥርዓት አዘጋጅተናል ብለዋል። 70 ሺህ ሰዎች በዚህ ሐሳዊ የትራምፕ የቃለ መሐላ ሥነ ሥርዓት ላይ ለብሰን አጊጠን እንገኛለን ብለዋል። ትራምፕ የዛሬ 4 ዓመት ቃለ መሐላ ሲፈጽሙ ተሸናፊዋ ሒላሪ ከባለቤታቸው ቢል ክሊንተን ጋር ተገኝተው ነበር። ከዚያ ሁሉ እልህ አስጨራሽ ክርክርና የሚያስቆጭ ሽንፈት በኋላ ነው የተገኙት። ደግሞም ያኔ ብዙ ሰው የመረጠው ሒላሪን እንጂ ትራምፕን አልነበረም። በግዛት ውክልና ቆጠራ አሰራር ነው ለሽኝት የተዳረጉት። ቢሆንም ሒላሪ ሽንፈታቸውን ዋጥ አድርገው ፈገግ ብለው ሥነ ሥርዓቱን ታድመዋል። ዶናልድ ትራምፕ ግን የዲሞክራቶችን ውለታ የሚመልሱ አይደሉም። ከዚህ በፊት በአሜሪካ ታሪክ 3 ፕሬዝዳንቶች ብቻ በተቀናቃኛቸው በዓለ ሲመት ላይ ሳይገኙ ቀርተዋል። እነሱም ጆን አዳምስ፣ ጆን ኩንሲ አዳምስ እና አንድሩ ጆንሰን ናቸው። ሆኖም ባለፈው መቶ ዓመት ይህ ሆኖ አያውቅም። ትራምፕ ናቸው የመጀመርያው ሰው። ማይክ ፔንስ ግን የጆ ባይደንን በዓለ ሲመት እታደማለሁ ብለዋል። በባራክ ኦባማ የመጀመሪያ ሲመተ በዓል ላይ ሁለት ሚሊዮን ሕዝብ በሥነ ሥርዓት ላይ ታድመው ነበር ምን ያህል ሕዝብ ይገኛል? ከዚህ ቀደም ሚሊዮነች ይጎርፉ ነበር። ለምሳሌ ባራክ ኦባማ በ2009 ቃለ መሐላ ሲፈጽሙ 2 ሚሊዮን ሕዝብ ዲሲን አጨናንቋት ነበር። ሆቴል አልጋ የሚባል ጠፍቶ፣ ጎዳናዎች በሕዝብ ተሞልተው፣ እንደው ነገሩ ሁሉ ትልቅ ብሔራዊ በዓል ነበር የሚመስለው። የሥነ ሥርዓቱ ታዳሚ በሚሰባሰብበት በናሽናል ሞል ሰፊ መስክ ላይ ጠጠር ቢጣል መሬት አይወድቅም ነበር። ዘንድሮ ግን ኮቪድና የትራምፕ ደጋፊዎች ነገሩን አደብዝዘውታል። ሥነ ሥርዓቱ ላይ በጣም ጥቂት ሰዎች ብቻ ነው የሚገኙት። ጆ ባይደንም "አሜሪካዊያን እኔን ብላችሁ ወደ ዲሲ ድርሽ እንዳትሉ" ብለዋል። እሳቸው ጤናን የሚያስቀድሙ ጤነኛ መሪ ናቸው እያሉ አሞግሰዋቸዋል፣ አንዳንዶች። ሆኖም ሐሪስና ባይደን እንደተለመደው ከካፒቶል ሒል ፊት ለፊት ባለው ቦታ ነው ቃለ መሐላ የሚፈጽሙት። እንጂ አዳራሽ ተቆልፎባቸው አይደለም ሥርዓቱን የሚታደሙት። ሁለት መቶ የሚሆኑ ሰዎች ተራርቀው መድረክ ላይ ይቀመጣሉ ተብሏል። በቦታው የሚገኙት ሰዎች በሙሉ ከሳምንት ጀምሮ በየሁለት ቀኑ የኮቪድ-19 ምርመራ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል። ሁሉም የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል ማጥለቅ አለባቸው። ባይደንም ቃለ መሐላ ሲፈጽሙ ብቻ ጭምብላቸውን ያወልቃሉ። ከዚህ ቀደም ይህን ልዩ በዓለ ሲመት ለመታደም ሁለት መቶ ሺህ የግብዣ መጥሪያዎች ታድለው ያልቁ ነበር። ዘንድሮ ግን 1ሺህ የግብዣ ካርዶች ብቻ ናቸው የተዘጋጁት። ሥነ ሥርዓቱ ካለቀ በኋላ ጆ ባይደን ከሚስታቸው ጋር፣ ካመላ ሐሪስ ደግሞ ከባላቸው ጋር በወታደራዊ አጀብና በልዩ የማርሽ ሙዚቃ ታጅበው ወደ ነጩ ቤተ መንግሥት ይወሰዳሉ። ከካፒቶል ሒል ፊት ለፊት ለጆ ባይደን ሲመተ በዓል ዝግጅት ሲደረግ የግብዣ ካርዱ የት ይገኛል? ከዚህ በፊት በነበረው ሥርዓት ከፊት መቀመጫ ለማግኘት ወይም በቅርብ ቆሞ ለማየት የግብዣ ካርድ መያዝ የግድ ነበር። የተቀረው የናሽናል ሞል ቦታ ግን ለሕዝብ ክፍት ነው የሚሆነው። ስለዚህ አንድ ሰው ይህን ሥነ ሥርዓት በቅርብ ተገኝቶ ለመከታተል የግብዣ ካርዱን ከአካባቢው አስተዳዳሪዎች ማግኘት ይኖርበታል። ከዚህ የቃለ መሐላ ሥነ ሥርዓት በኋላ ለሚኖሩ የፈንጠዚያ መርሐ ግብሮች የግብዣ ካርዶች የሚገኙት ከአዘጋጆቹ ነው። የሕግ መምሪያውና የሕግ መወሰኛው ምክር ቤት አባላት በርከት ያሉ የግብዣ ካርድ ይታደላቸዋል። እነሱ ለፈለጉት ሰው ካርዱን ያድላሉ። ሌዲ ጋጋ ትዘፍናለች? በቅርብ ዓመታት በዚህ በዓለ ሲመት እውቅ ሙዚቀኞች እንዲያቀነቅኑ ይጋበዛሉ። ዘንድሮም ይህ ነገር አልቀረም ተብሏል። የጆ ባይደንና የሐሪስ ደጋፊ እንደሆነች የሚነገርላት ሌዲ ጋጋ ዕለቱን በደማቅና ወጣ ባለ አለባበሷና በውብ ሙዚቃዎቿ ታደምቀዋለች ተብሎ ይጠበቃል። ጄኔፈር ሎፔዝም ታዜማለች ተብሎ መድረክ ተሰናድቶላታል። በባራክ ኦባማ ሲመተ በዓል ላይ ያቀነቀኑ ታዋቂ ድምጻዊያን መካከል ታላቅ ክብር የሚሰጣት አሪታ ፍራንክሊን እና ቢዮንሴ ነበሩ። ኦባማ እምባ እየተናነቃቸው ለአሪታ ፍራንክሊን ቆመው አጨብጭበዋል። በኦባማ ጊዜ ጭንቀቱ የትኛው ዘፋኝ ዕድሉን ያግኝ የሚል ነበር። ምክንያቱም ለእሳቸው ሁሉም መዝፈን ይፈልግ ነበርና። የዛሬ 4 ዓመት ደግሞ ዶናልድ ትራምፕ የበዓለ ሲመታቸውን መድረክ የሚያደምቅላቸው ዘፋኝ ለማግኘት ብዙ ለፍተዋል። በደላላ ሁሉ ማግባባት ይዘው ነበር። ከየት ይምጣ? ሰር ኤልተን ጆን እንዲዘፍን ትራምፕ ጠይቀውት "ይለፈኝ" ብሏቸው ነበር። ሴሊን ዲዮንም እንዲሁ ትራምፕ ጠይቀዋት "እምቢኝ" ብላ ነበር ብለዋል ውስጥ አዋቂዎች። የትራምፕን ከነጩ ቤተ መንግሥት መሰናበት እንደ እፎይታ የሚቆጥሩ ዘፋኞች ኮቪድ-19 አቆማቸው እንጂ የባይደንን በዓለ ሲመት በአያሌው ባደመቁላቸው ነበር። ለዚያውም በደስታ! ምናልባት የዛሬ 4 ዓመት ኮቪድ-19ኝም ባይደንም ታሪክ ይሆኑ ይሆናል። ወይም ደግሞ አይሆኑ ይሆናል። ማን ያውቃል? ቢዮንሴ በሁለቱም የኦባማ ሲመተ በዓል ላይ ቀርባ ነበር
ባይደን እና ሃሪስ ይህን ምርጫ ተከትሎ የሚመጣው ፕሬዝዳንት ታዲያ ደማቅ አቀባበል ቢደረግለት ቢያንስ እንጂ አይበዛበትም ። አሜሪካ አዲስ ፕሬዝዳንቶቿን ወደ ነጩ ቤተ መንግሥት የምታስገባበት የራሷ ወግና ሥርዓት አላት ። ዘንድሮ ግን በኮቪድ - 19 እና በነውጠኞቹ የትራምፕ ደጋፊዎች ምክንያት በታሪክ ደብዛዛው በዓለ ሲመት ነው የሚሆነው ተብሏል ። 46ኛው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በዚህ ረገድ ዕድ ለኛ አይደሉም ። ለማንኛውም ስለዚህ ሥነ ሥርዓት የሚከተሉትን ነጥቦች ማወቁ አይከፋም ። ፕሬዝዳንታዊ በዓለ ሲመት ምንድ ነው? የበዓለ ሲመቱ መደበኛ ቃለ መሐላ ሥነ ሥርዓቱ የሚካሄደው የፌዴራል መንግሥት መቀመጫ በሆነh # በዋሺንግተን ዲሲ ነው ። ዕለቱ የፕሬዝዳንቱ ይፋዊ የሥራ መጀመሪያ ቀን ተደርጎ ይታሰባል ። በዚህ ቀን ፕሬዝዳንቱ ቃለ መሐላ ጽማል ። ቃለ መሐላው ይዘቱ የሚ ከተለው ነው ፡ - " በታማኝነት በሐቅና የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ሆኜ ለማገልገል ቃል እገባለሁ ፤ ባለኝ አቅም ሁሉ ፣ የአሜሪካንን ሕገ መንግሥት ለመጠበቅ ፣ ለማክበርና ለማስከበር እተጋለሁ! " ልክ ይህን ቃል መሐላ እንደፈጸሙ ነው ጆ ባይደን 46ኛው የአሜሪካ ሬዝት መሆናቸው በይፋ የሚበሰረው ። ሥነ ሥርዓቱ በዚሁ ያ በቃል ። ፈንጠዚያው ግን ይቀጥላል ። ምት ካመላ ሐሪስም በዚሁ ዕለት ነው ቃል መሐላ የሚፈጽሙት ብዙውን ጊዜ ፕሬዝዳንቱ ቃለ መሐላ ከመፈጸማቸው በፊት ምክትላቸው ይህንኑ እንዲያደርጉ ይደረጋል ። መቼ ነው በዓለ ሲመቱ? ረቡዕ ዛሬ ነው ኩነቱ ሁሉ የሚከወነው ። በሕግ የአሜሪካ ፕሬዝዳታዊ በዓለ ሲመት በጃንዋሪ 8 (ጥር 12) ነው የሚሆነው ። ሥነ ሥርዓቱ ብዙውን ጊዜ በዋሺግተን ሰዓት AEፋዱ 4 ፡ 30ty ነው የሚጀመረው ። እኩለ ቀን ላይ ባይደንና ሐሪስ ቃለ መሐላ ይፈጽማሉ ። ጆ ባይደን ያንኑ ቀን ከሰ ዓት በኋላ [ማለትም ወደ 9m ሰዓት ግድም] ወደ ነጩ ቤተ መንግሥት ይገባሉ ። ይሄ ቤት ለሚቀጥሉት አራት ዓመታት የጆ ባይደን መኖሪያም መሥሪያ ቤትም ይሆናል ። ዕድሜ ከuሰጣቸUው ። የቤቱን ጠቅላላ መንፈስ ከትራምፕ ፖለቲካና ግለሰባዊ ጠረን ለየት ለማድረግ መጠነኛ እድሳትና የዲዛይን ለውጥ አይደረግም! አይ9ባልም ። አንድ ፕሬዝዳንት ጨርሶ ሌላው ይህን ሲገባ ማድረግ የተለመደ ነው ። ነውጠኛ የፕሬዝዳንት ትራምፕ ደጋፊዎች ካፒቶል ሒልን ጥሰው ከገቡ በኋላ ለበዓለ ሲመቱ የሚደረገው የጸጥታ ጥበቃ ተጠናክሯል ረብሻ ሊቀሰቀስ ይችላል? RወVትሮም ይህ በዓለ ሲመት በየአራት ዓመቱ በመጣ ቁጥር ብዙ የደኅንነት ከለላና ጥበቃ አይለየውም ። በግላጭም በኅቡዕም ። ምክንያቱ ደግሞ በርካታ ሕዝብ የሚገኝበት ኩነት ነው ስለሆነ ። ከሕዝብም እጅግ ቁልፍ የሚባሉ ኃያላን jለሥልpና) የሚገኙበት ነው ። ለጠላትም ጥቃት ለመፈጸም ምቹ ጊዜና ቦታ መሆኑም ይታወቃል ። የዘንድሮ ደግሞ ከዚህም በላይ ጥበቃ የሚሻ ሆኗል ። የትራምፕ ነውጠኛ ደጋፊዎች አደጋ ለመጣል ስለዛቱና ይህም በፌዴራል የምርመራ ቢሮ ስለተደረሰበት $ 15 ሺህ የአሜሪካ ብሔራዊ ጥበቃ ታሮች እዚያም እዚህም ተሰማርተዋል ። እነዚህ አCላP የጸጥታ ለዋሺንግተን ዲሲና አካባቢው ብቻ የተመደቡ ናቸው ። ልብ አድርጉ ፣ ዋሺንግተን ዲሲ አሁንም በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሥር ናት ። ይህን የጸጥታ ጥበቃ ' ሲክሬት ሰርቪስን ' [ምስጢራዊው የደኅንነት አገልግሎት] ተክተው የሚመሩት ማት ሚለር ፣ ለዛሬው ቀን ጸጥታ ከአንድ ዓመት በላይ ዝግጅት እንደተደረገ ተናግረዋል ። በትራምፕ ሲመተ ላይ በዓል ባራክ ኦባማ ተገኝተው ነበር የተገደበውን የሥልጣን ዘመኑን ሲጨርስ ለቀጣዩ ፕሬዝዳንት ሥልጣኑን በይፋ የሚያስረክበው በዚህ ሥነ ሥርዓት ላይ ነው ። ትራምፕ ግን ለደንብና ሥርዓት የሚገዙ ሰው አይደሉም ። ትራምፕ በበዓለ ሲመቱ ላይ ዓለምን ተገኝተው ያeስገር9ማሉ ሲባል ነበር አዳንድ ሚዲያዎች ። ከሁለት ሳምነት በፊት ገደማ ግን ለሕዝባቸው ቁርጡን ተናግረዋል ። በትር በጻፉት አጭር ጽሑፍ እንዲህ በማለት ፡ - " ትመጣለህ ወይ እያላችሁ ለምትጠይቁኝ ሁሉ! አልመጣም ። " በዚህ ዕለት ትራምፕ የት ይሄዱ ይሆን? ምናልባት ከጎልፍ ወቻ መስኮቻቸው በአንዱ ውስኪ ይዘው ይሸጎጡ ይሆን? በምርጫ የተሸነፉ ቀን ጎልፍ ላይ ነበሩ ። ደጋፊዎቻቸው ግን አሁንም " መሄድክን አላምንም " እያሏቸው ነው ። ያሸነፉት ለዚህም ትራምፕ ናቸው ብለው ከልባቸው ስሚምኑ በኦንላይን [በኢንተርኔት] የቃለ መሐላ ሥነ ሥርዓት አዘጋጅተናል ብለዋል ። 70s ሺህ በዚህ ሰዎች ሐሳዊ የትራምፕ የቃለ መሐላ ሥነ ሥርዓት ላይ ለብሰን አጊጠን እንገኛለን ብለዋል ። ትራምፕ የዛሬ 5 ዓመት ቃለ መሐላ ሲፈጽሙ ተሸናፊዋ ሒላሪ ከባለቤታቸው ቢል ክሊንተን ጋር ተገኝተው ነበር ። ከዚያ ሁሉ እልህ አስጨራሽ ክርክርና የሚያስቆጭ ሽንፈት በኋላ ነው የተገኙት ። ደግሞም ያኔ ብዙ ሰው የመረጠው ሒላሪን እንጂ ት ራምፕን አልነበረም ። በግዛት ውክልና ቆጠራ አሰራር ለሽኝት ነው የተዳረጉት ። ቢሆንም ሒላሪ ሽንፈታቸውን ዋጥ አድርገው ፈገግ ብለው ሥነ ሥርዓቱን ታድመዋል ። ዶናልድ ትራምፕ ግን የዲሞክራቶችን ውለታ የሚKልP አይደሉም ። ከዚህ በፊት በአሜሪካ ታሪክ three ፕሬዝዳንቶች ብቻ በተቀናቃኛቸው በዓለ ላይ ሲመት ሳይገኙ ቀርተዋል ። እነሱም ጆን አዳምስ ፣ ጆን ኩንሲ አዳምስ እና አን ድሩ ጆንሰን ናቸው ። ሆኖም ባለፈው መቶ ዓመት ይህ ሆኖ አያውቅም ። ትራምፕ ናቸው 6የ +% ጀuመ9uው ሰው ። ማይክ ፔንስ ግን የጆ ባይደንን በዓለ ሲመት እታደማለሁ ብለዋል ። በባራክ ኦባማ የመጀመሪያ ሲመተ በዓል ላይ ሁለት ሚሊዮን ሕዝብ በሥነ ሥርዓት ላይ ታድመው ነበር ምን ያህል ሕዝብ ይገኛል? ከዚህ ቀደም ሚሊዮነች ይጎርፉ ነበር ። ለምሳሌ ባራክ ኦባማ በ2009 ቃለ መሐላ ሲፈጽሙ Two ሚሊዮን ሕዝብ ዲሲን አጨናንቋት ነበር ። ሆቴል አልጋ የሚባል ጠፍቶ ፣ ጎ! ዳEናዎች በሕዝብ ፣ ተሞልተው እንደው ነገሩ ሁሉ ትልቅ ብሔራዊ በዓል ነበር የሚመስለው ። የሥነ ሥርዓቱ ታዳሚ በሚሰባሰብበት በናሽናል ሞል ሰፊ መስክ ላይ ጠጠር ቢጣል መሬት አይወድቅም ነበር ። ዘንድሮ ግን ኮቪድና የትራምፕ ደጋፊዎች ነገሩን አደdብዝዘAው # ታል ። ሥነ ሥርዓቱ በጣም ላይ ጥቂት ሰዎች ብቻ ነው የሚገኙት ። ጆ ባይደንም " አሜሪካዊያን እኔን ብላችሁ ወደ ዲሲ ድርሽ እንዳትሉ " ብለዋል ። እሳቸው ጤናን 0ሚCስ # ድሙ ጤነኛ መሪ ናቸው እያሉ አሞግሰዋቸዋል ፣ አንዳንዶች ። ሆኖም ሐሪስና ባይደን እንደተለመደው ከካፒቶል ሒል ፊት ለፊት ባለው ቦታ ነው ቃለ መሐላ የሚፈጽሙት ። እንጂ አዳራሽ ተቆልፎባቸው አይደለም ሥርዓቱን የሚታደሙት ። ሁለት መቶ የሚሆኑ ሰዎች ተራርቀው መድረክ ላይ ይቀመጣሉ ተብሏል ። በቦታው የሚገኙት ሰዎች በሙሉ ከሳምንት ጀምሮ በየሁለት ቀኑ የኮቪድ - 19 ምርመራ ይጠበቅባቸዋል ማድረግ ። ሁሉም የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል ማጥለቅ አለባቸው ። ባይደንም ቃለ መሐላ ሲፈጽሙ ብቻ ጭምብላቸውን ያወልቃሉ ። ከዚህ ቀደም ይህን ልዩ በዓለ ሲመት ለመታደም ሁለት መቶ ሺህ የግብዣ መጥሪያዎች ታድለው ያልቁ ነበር ። ዘንድሮ ግን 1ሺህ የግብዣ ብቻ ካርዶች ናቸው የተዘጋጁት ። ሥነ ሥርዓቱ ካለቀ በኋላ ጆ ይን ከሚስታቸው ጋር ፣ ሐሪስ ካመላ ደግሞ ከባላቸው ጋር በወታደራዊ አጀብና በልዩ የማርሽ ሙዚቃ ታጅበው ወደ ነጩ ቤተ መንግሥት ይወሰዳሉ ። ከካፒቶል ሒል ፊት ለፊት ለጆ ባይደን ሲመተ በዓል ዝግጅት ieረግ የግብዣ ካርዱ የት ይገኛል? ከዚህ በፊት በነበረው ሥርዓት ከፊት መቀመጫ ለማግኘት ወይም በቅርብ ቆሞ ለማየት የግብዣ ካርድ መያዝ የግድ ነበር ። የተቀረው የናሽናል ሞል ቦታ ግን ለሕዝብ ክፍት ነው የሚሆነው ። ዚህ አንድ ሰው ይህን ሥነ ሥርዓት በቅርብ ተገኝቶ ለመከታተል የግብዣ ካርዱን ከአካባቢው አስተዳዳ ሪዎች ማግኘት ይኖርበታል ። ከዚህ የቃለ መሐላ ሥነ ሥርዓት በኋላ ለሚኖሩ የፈንጠዚያ መርሐ ግብሮች የግብዣ ካርዶች የሚገኙት ከአዘጋጆቹ ነው ። የሕግ መምሪያውና የሕግ መወሰኛው ምክር ቤት አባላት በርከት ያሉ የግብዣ ካርድ ይታደላቸዋል ። እነሱ ለፈለcጉwት ሰው ካርዱን ያድላሉ ። ሌዲ ጋጋ ትዘፍናለች? በቅርብ ዓመታት በዚህ በዓለ ሲመት እውቅ ሙዚቀኞች እንዲያቀነቅኑ ይጋበዛሉ ። ዘንድሮም ይህ ነገር አ4ልBቀረም ተብሏል ። የጆ ባይደንና የሐሪስ ደጋፊ እንደሆነች የሚነገርላት ሌዲ ጋጋ ዕለቱን በደማቅና ወጣ ባለ አለባበሷና በውብ ሙዚቃዎቿ ታደምቀዋለች ተብሎ ይጠበቃል ። ጄኔፈር ሎፔዝም ታዜማለች ተብሎ መድረክ ተሰናድቶላታል ። በባራክ ኦባማ ሲመተ በዓል ታዋቂ ላይ ያDቀqነቀኑ ድምጻዊያን መካከል ታላቅ ክብር የሚ ሰጣት አሪታ ፍራንክሊን እና ቢዮንሴ ነበሩ ። ኦባማ እምባ እየተናነቃቸው d0ሪታ ፍራንክሊን ቆመው አጨብጭበዋል ። በኦባማ ጊዜ ጭንቀቱ የ ትኛው ዘፋኝ ዕድሉን ያግኝ የሚል ነበር ። ምክንያቱም ለእሳቸው ሁሉም መ # ፈ% ይፈልግ ነበርና ። የዛሬ 4 ዓመት ደግሞ ዶናልድ ትራምፕ የበዓለ ሲመታቸውን መድረክ የሚያደምቅላቸው ለማግኘት ዘፋኝ ብዙ ለፍተዋል ። በደላላ ሁሉ ማግባባት ይዘው ነበር ። ከየት ይምጣ? ሰር ኤልተን ጆን እንዲዘፍን ትራምፕ ጠይቀውት " ይለፈኝ " ብሏቸው ነበር ። ሴሊን ዲዮንም እንዲሁ ትራምፕ ጠይቀዋት " እምቢኝ " ብላ ነበር ብለዋል ውስጥ አዋቂዎች ። የትራምፕን ከነጩ ቤተ መንግሥት መሰናበት እንደ እፎይታ የሚቆጥሩ ዘፋኞች ኮቪድ - 19 አቆማቸው እንጂ የባይደንን በዓለ ሲመት በአያሌው ባደመቁላቸው ነበር ። ለዚያውም በደስታ! ምናልባት የዛሬ 4th ዓመት ኮቪድ - 19ኝም ባይደንም ታሪክ ይሆኑ ይሆናል ። ወይም ደግሞ አይሆኑ ይሆናል ። ማን ያውቃል? ቢዮንሴ በሁለቱም የኦባማ ሲመተ በዓል ላይ ቀርባ ነበር
87
ባይደን እና ሃሪስ ይህን ምርጫ ተከትሎ የሚመጣው ፕሬዝዳንት ታዲያ ደማቅ አቀባበል ቢደረግለት ቢያንስ እንጂ አይበዛበትም። አሜሪካ አዲስ ፕሬዝዳንቶቿን ወደ ነጩ ቤተ መንግሥት የምታስገባበት የራሷ ወግና ሥርዓት አላት። ዘንድሮ ግን በኮቪድ-19 እና በነውጠኞቹ የትራምፕ ደጋፊዎች ምክንያት በታሪክ ደብዛዛው በዓለ ሲመት ነው የሚሆነው ተብሏል። 46ኛው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በዚህ ረገድ ዕድለኛ አይደሉም። ለማንኛውም ስለዚህ ሥነ ሥርዓት የሚከተሉትን ነጥቦች ማወቁ አይከፋም። ፕሬዝዳንታዊ በዓለ ሲመት ምንድነው? የበዓለ ሲመቱ መደበኛ ቃለ መሐላ ሥነ ሥርዓቱ የሚካሄደው የፌዴራል መንግሥት መቀመጫ በሆነችው በዋሺንግተን ዲሲ ነው። ዕለቱ የፕሬዝዳንቱ ይፋዊ የሥራ መጀመሪያ ቀን ተደርጎ ይታሰባል። በዚህ ቀን ፕሬዝዳንቱ ቃለ መሐላ ይፈጽማል። ቃለ መሐላው ይዘቱ የሚከተለው ነው፡- "በሐቅና በታማኝነት የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ሆኜ ለማገልገል ቃል እገባለሁ፤ ባለኝ አቅም ሁሉ፣ የአሜሪካንን ሕገ መንግሥት ለመጠበቅ፣ ለማክበርና ለማስከበር እተጋለሁ!" ልክ ይህን ቃል መሐላ እንደፈጸሙ ነው ጆ ባይደን 46ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳት መሆናቸው በይፋ የሚበሰረው። ሥነ ሥርዓቱ በዚሁ ያበቃል። ፈንጠዚያው ግን ይቀጥላል። ምክትል ካመላ ሐሪስም በዚሁ ዕለት ነው ቃል መሐላ የሚፈጽሙት ብዙውን ጊዜ ፕሬዝዳንቱ ቃለ መሐላ ከመፈጸማቸው በፊት ምክትላቸው ይህንኑ እንዲያደርጉ ይደረጋል። መቼ ነው በዓለ ሲመቱ? ዛሬ ረቡዕ ነው ኩነቱ ሁሉ የሚከወነው። በሕግ የአሜሪካ ፕሬዝዳታዊ በዓለ ሲመት በጃንዋሪ 20 (ጥር 12) ነው የሚሆነው። ሥነ ሥርዓቱ ብዙውን ጊዜ በዋሺግተን ሰዓት ከረፋዱ 5፡30 ነው የሚጀመረው። እኩለ ቀን ላይ ባይደንና ሐሪስ ቃለ መሐላ ይፈጽማሉ። ጆ ባይደን ያንኑ ቀን ከሰዓት በኋላ [ማለትም ወደ 9 ሰዓት ግድም] ወደ ነጩ ቤተ መንግሥት ይገባሉ። ይሄ ቤት ለሚቀጥሉት አራት ዓመታት የጆ ባይደን መኖሪያም መሥሪያ ቤትም ይሆናል። ዕድሜ ከሰጣቸው። የቤቱን ጠቅላላ መንፈስ ከትራምፕ ፖለቲካና ግለሰባዊ ጠረን ለየት ለማድረግ መጠነኛ እድሳትና የዲዛይን ለውጥ አይደረግም አይባልም። አንድ ፕሬዝዳንት ጨርሶ ሌላው ሲገባ ይህን ማድረግ የተለመደ ነው። ነውጠኛ የፕሬዝዳንት ትራምፕ ደጋፊዎች ካፒቶል ሒልን ጥሰው ከገቡ በኋላ ለበዓለ ሲመቱ የሚደረገው የጸጥታ ጥበቃ ተጠናክሯል ረብሻ ሊቀሰቀስ ይችላል? ወትሮም ይህ በዓለ ሲመት በየአራት ዓመቱ በመጣ ቁጥር ብዙ የደኅንነት ከለላና ጥበቃ አይለየውም። በግላጭም በኅቡዕም። ምክንያቱ ደግሞ በርካታ ሕዝብ የሚገኝበት ኩነት ስለሆነ ነው። ከሕዝብም እጅግ ቁልፍ የሚባሉ ኃያላን ባለሥልጣናት የሚገኙበት ነው። ለጠላትም ጥቃት ለመፈጸም ምቹ ጊዜና ቦታ መሆኑም ይታወቃል። የዘንድሮ ደግሞ ከዚህም በላይ ጥበቃ የሚሻ ሆኗል። የትራምፕ ነውጠኛ ደጋፊዎች አደጋ ለመጣል ስለዛቱና ይህም በፌዴራል የምርመራ ቢሮ ስለተደረሰበት 15 ሺህ የአሜሪካ ብሔራዊ ጥበቃ ወታደሮች እዚያም እዚህም ተሰማርተዋል። እነዚህ የጸጥታ አባላት ለዋሺንግተን ዲሲና አካባቢው ብቻ የተመደቡ ናቸው። ልብ አድርጉ፣ ዋሺንግተን ዲሲ አሁንም በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሥር ናት። ይህን የጸጥታ ጥበቃ 'ሲክሬት ሰርቪስን' [ምስጢራዊው የደኅንነት አገልግሎት] ተክተው የሚመሩት ማት ሚለር፣ ለዛሬው ቀን ጸጥታ ከአንድ ዓመት በላይ ዝግጅት እንደተደረገ ተናግረዋል። በትራምፕ ሲመተ በዓል ላይ ባራክ ኦባማ ተገኝተው ነበር ዶናልድ ትራምፕ ይገኛሉ? እርግጥ ነው አንድ ፕሬዝዳንት ሲሸነፍም ሆነ የተገደበውን የሥልጣን ዘመኑን ሲጨርስ ለቀጣዩ ፕሬዝዳንት ሥልጣኑን በይፋ የሚያስረክበው በዚህ ሥነ ሥርዓት ላይ ነው። ትራምፕ ግን ለደንብና ሥርዓት የሚገዙ ሰው አይደሉም። ትራምፕ በበዓለ ሲመቱ ላይ ተገኝተው ዓለምን ያስገርማሉ ሲባል ነበር በአንዳንድ ሚዲያዎች። ከሁለት ሳምነት በፊት ገደማ ግን ለሕዝባቸው ቁርጡን ተናግረዋል። በትዊተር በጻፉት አጭር ጽሑፍ እንዲህ በማለት፡- "ትመጣለህ ወይ እያላችሁ ለምትጠይቁኝ ሁሉ! አልመጣም።" በዚህ ዕለት ትራምፕ የት ይሄዱ ይሆን? ምናልባት ከጎልፍ መጫወቻ መስኮቻቸው በአንዱ ውስኪ ይዘው ይሸጎጡ ይሆን? በምርጫ የተሸነፉ ቀን ጎልፍ ላይ ነበሩ። ደጋፊዎቻቸው ግን አሁንም "መሄድክን አላምንም" እያሏቸው ነው። ለዚህም ያሸነፉት ትራምፕ ናቸው ብለው ከልባቸው ስለሚያምኑ በኦንላይን [በኢንተርኔት] የቃለ መሐላ ሥነ ሥርዓት አዘጋጅተናል ብለዋል። 70 ሺህ ሰዎች በዚህ ሐሳዊ የትራምፕ የቃለ መሐላ ሥነ ሥርዓት ላይ ለብሰን አጊጠን እንገኛለን ብለዋል። ትራምፕ የዛሬ 4 ዓመት ቃለ መሐላ ሲፈጽሙ ተሸናፊዋ ሒላሪ ከባለቤታቸው ቢል ክሊንተን ጋር ተገኝተው ነበር። ከዚያ ሁሉ እልህ አስጨራሽ ክርክርና የሚያስቆጭ ሽንፈት በኋላ ነው የተገኙት። ደግሞም ያኔ ብዙ ሰው የመረጠው ሒላሪን እንጂ ትራምፕን አልነበረም። በግዛት ውክልና ቆጠራ አሰራር ነው ለሽኝት የተዳረጉት። ቢሆንም ሒላሪ ሽንፈታቸውን ዋጥ አድርገው ፈገግ ብለው ሥነ ሥርዓቱን ታድመዋል። ዶናልድ ትራምፕ ግን የዲሞክራቶችን ውለታ የሚመልሱ አይደሉም። ከዚህ በፊት በአሜሪካ ታሪክ 3 ፕሬዝዳንቶች ብቻ በተቀናቃኛቸው በዓለ ሲመት ላይ ሳይገኙ ቀርተዋል። እነሱም ጆን አዳምስ፣ ጆን ኩንሲ አዳምስ እና አንድሩ ጆንሰን ናቸው። ሆኖም ባለፈው መቶ ዓመት ይህ ሆኖ አያውቅም። ትራምፕ ናቸው የመጀመርያው ሰው። ማይክ ፔንስ ግን የጆ ባይደንን በዓለ ሲመት እታደማለሁ ብለዋል። በባራክ ኦባማ የመጀመሪያ ሲመተ በዓል ላይ ሁለት ሚሊዮን ሕዝብ በሥነ ሥርዓት ላይ ታድመው ነበር ምን ያህል ሕዝብ ይገኛል? ከዚህ ቀደም ሚሊዮነች ይጎርፉ ነበር። ለምሳሌ ባራክ ኦባማ በ2009 ቃለ መሐላ ሲፈጽሙ 2 ሚሊዮን ሕዝብ ዲሲን አጨናንቋት ነበር። ሆቴል አልጋ የሚባል ጠፍቶ፣ ጎዳናዎች በሕዝብ ተሞልተው፣ እንደው ነገሩ ሁሉ ትልቅ ብሔራዊ በዓል ነበር የሚመስለው። የሥነ ሥርዓቱ ታዳሚ በሚሰባሰብበት በናሽናል ሞል ሰፊ መስክ ላይ ጠጠር ቢጣል መሬት አይወድቅም ነበር። ዘንድሮ ግን ኮቪድና የትራምፕ ደጋፊዎች ነገሩን አደብዝዘውታል። ሥነ ሥርዓቱ ላይ በጣም ጥቂት ሰዎች ብቻ ነው የሚገኙት። ጆ ባይደንም "አሜሪካዊያን እኔን ብላችሁ ወደ ዲሲ ድርሽ እንዳትሉ" ብለዋል። እሳቸው ጤናን የሚያስቀድሙ ጤነኛ መሪ ናቸው እያሉ አሞግሰዋቸዋል፣ አንዳንዶች። ሆኖም ሐሪስና ባይደን እንደተለመደው ከካፒቶል ሒል ፊት ለፊት ባለው ቦታ ነው ቃለ መሐላ የሚፈጽሙት። እንጂ አዳራሽ ተቆልፎባቸው አይደለም ሥርዓቱን የሚታደሙት። ሁለት መቶ የሚሆኑ ሰዎች ተራርቀው መድረክ ላይ ይቀመጣሉ ተብሏል። በቦታው የሚገኙት ሰዎች በሙሉ ከሳምንት ጀምሮ በየሁለት ቀኑ የኮቪድ-19 ምርመራ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል። ሁሉም የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል ማጥለቅ አለባቸው። ባይደንም ቃለ መሐላ ሲፈጽሙ ብቻ ጭምብላቸውን ያወልቃሉ። ከዚህ ቀደም ይህን ልዩ በዓለ ሲመት ለመታደም ሁለት መቶ ሺህ የግብዣ መጥሪያዎች ታድለው ያልቁ ነበር። ዘንድሮ ግን 1ሺህ የግብዣ ካርዶች ብቻ ናቸው የተዘጋጁት። ሥነ ሥርዓቱ ካለቀ በኋላ ጆ ባይደን ከሚስታቸው ጋር፣ ካመላ ሐሪስ ደግሞ ከባላቸው ጋር በወታደራዊ አጀብና በልዩ የማርሽ ሙዚቃ ታጅበው ወደ ነጩ ቤተ መንግሥት ይወሰዳሉ። ከካፒቶል ሒል ፊት ለፊት ለጆ ባይደን ሲመተ በዓል ዝግጅት ሲደረግ የግብዣ ካርዱ የት ይገኛል? ከዚህ በፊት በነበረው ሥርዓት ከፊት መቀመጫ ለማግኘት ወይም በቅርብ ቆሞ ለማየት የግብዣ ካርድ መያዝ የግድ ነበር። የተቀረው የናሽናል ሞል ቦታ ግን ለሕዝብ ክፍት ነው የሚሆነው። ስለዚህ አንድ ሰው ይህን ሥነ ሥርዓት በቅርብ ተገኝቶ ለመከታተል የግብዣ ካርዱን ከአካባቢው አስተዳዳሪዎች ማግኘት ይኖርበታል። ከዚህ የቃለ መሐላ ሥነ ሥርዓት በኋላ ለሚኖሩ የፈንጠዚያ መርሐ ግብሮች የግብዣ ካርዶች የሚገኙት ከአዘጋጆቹ ነው። የሕግ መምሪያውና የሕግ መወሰኛው ምክር ቤት አባላት በርከት ያሉ የግብዣ ካርድ ይታደላቸዋል። እነሱ ለፈለጉት ሰው ካርዱን ያድላሉ። ሌዲ ጋጋ ትዘፍናለች? በቅርብ ዓመታት በዚህ በዓለ ሲመት እውቅ ሙዚቀኞች እንዲያቀነቅኑ ይጋበዛሉ። ዘንድሮም ይህ ነገር አልቀረም ተብሏል። የጆ ባይደንና የሐሪስ ደጋፊ እንደሆነች የሚነገርላት ሌዲ ጋጋ ዕለቱን በደማቅና ወጣ ባለ አለባበሷና በውብ ሙዚቃዎቿ ታደምቀዋለች ተብሎ ይጠበቃል። ጄኔፈር ሎፔዝም ታዜማለች ተብሎ መድረክ ተሰናድቶላታል። በባራክ ኦባማ ሲመተ በዓል ላይ ያቀነቀኑ ታዋቂ ድምጻዊያን መካከል ታላቅ ክብር የሚሰጣት አሪታ ፍራንክሊን እና ቢዮንሴ ነበሩ። ኦባማ እምባ እየተናነቃቸው ለአሪታ ፍራንክሊን ቆመው አጨብጭበዋል። በኦባማ ጊዜ ጭንቀቱ የትኛው ዘፋኝ ዕድሉን ያግኝ የሚል ነበር። ምክንያቱም ለእሳቸው ሁሉም መዝፈን ይፈልግ ነበርና። የዛሬ 4 ዓመት ደግሞ ዶናልድ ትራምፕ የበዓለ ሲመታቸውን መድረክ የሚያደምቅላቸው ዘፋኝ ለማግኘት ብዙ ለፍተዋል። በደላላ ሁሉ ማግባባት ይዘው ነበር። ከየት ይምጣ? ሰር ኤልተን ጆን እንዲዘፍን ትራምፕ ጠይቀውት "ይለፈኝ" ብሏቸው ነበር። ሴሊን ዲዮንም እንዲሁ ትራምፕ ጠይቀዋት "እምቢኝ" ብላ ነበር ብለዋል ውስጥ አዋቂዎች። የትራምፕን ከነጩ ቤተ መንግሥት መሰናበት እንደ እፎይታ የሚቆጥሩ ዘፋኞች ኮቪድ-19 አቆማቸው እንጂ የባይደንን በዓለ ሲመት በአያሌው ባደመቁላቸው ነበር። ለዚያውም በደስታ! ምናልባት የዛሬ 4 ዓመት ኮቪድ-19ኝም ባይደንም ታሪክ ይሆኑ ይሆናል። ወይም ደግሞ አይሆኑ ይሆናል። ማን ያውቃል? ቢዮንሴ በሁለቱም የኦባማ ሲመተ በዓል ላይ ቀርባ ነበር
ባይደን እና ሃሪስ ይህን ምርጫ ተከትሎ የ! መጣK ፕሬዝዳንት ታዲያ ደማቅ አቀባበል ቢደረግለት ቢያንስ እንጂ አይበዛበትም ። አሜሪካ አዲስ ፕሬዝዳንቶቿን ወደ ነጩ ቤተ መግሥ የምታስገባበት የራሷ ወግና ሥርዓት ። አላት ዘንድሮ ግን በኮቪድ - 19 በነውጠኞቹ እና የትራምፕ ደጋፊዎች ምክንያት በሪ ደብዛዛው በዓለ ሲመት ነው የሚሆነው ተብሏል ። 46ኛው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን በዚህ ረገድ ዕድለኛ አይደሉም ። ለማንኛውም ስለዚህ ሥነ ሥርዓት የሚከተሉትን ነጥቦች ማወቁ አይከፋም ። ፕሬዝዳንታዊ በዓለ ሲመት ምንድነው? የበዓለ ሲመቱ በኛ ቃለ መሐላ Rሥርnዓቱ ሥነ የሚካሄደው የፌዴራል sንግሥI መቀመጫ በሆነችው በዋሺንግተን ዲሲ ነው ። ዕለቱ የፕሬዝዳንቱ ይፋዊ የሥራ መጀመሪያ ቀን ተደርጎ ይታሰባል ። በዚህ ቀን ፕሬዝዳንቱ ቃለ መሐላ ይፈጽማል ። ቃለ መሐላው ይዘቱ የሚከተለው ነው ፡ - " በታማኝነት በሐቅና የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ሆኜ ለማገልገል ቃል እገባለሁ ፤ ለማስከበር Tእተጋለ * ሁ! " ልክ ይህን ቃል መሐላ እንደፈጸሙ ነው ጆ ባይደን 46 ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳት መሆናቸው በይፋ የሚበሰረው ። ሥነ ሥርዓቱ በዚሁ ያበቃል ። ፈንጠዚያው ግን ይቀጥላል ምክትል ። ካመላ ሐሪስም በዚሁ ዕለት ነው ቃል መሐላ የሚፈጽሙት ብዙውን ጊዜ ፕሬዝዳንቱ ቃለ መሐላ ከመፈጸማቸው በፊት ምክትላቸው ይህ ንኑ እንዲያደርጉ ይደረጋል ። መቼ ነው በዓለ ሲመቱ? ዛሬ ረቡዕ ነው ኩነቱ ሁሉ የሚከdqው ። በሕግ የአሜሪካ ፕሬዝዳታዊ በዓለ ሲመት በጃንዋሪ 20 (ጥር 12th) ነው የሚሆነው ። ሥነ ሥርዓቱ ብዙውን ጊዜ በዋሺbrን ሰዓት ከረፋዱ 4 ፡ $ 30. 00 ነው የሚጀመረው ። እኩለ ቀን ላይ ባይደንና ሐሪስ ቃለ መሐላ ይፈጽማሉ ። ጆ ባይደን ያንኑ ቀን ከሰዓት በኋላ [ማለትም ወደ 9m ሰዓት ግድም] ወደ ነጩ ቤተ መንግሥት ይገባሉ ። ይሄ ቤት ለሚቀጥሉት አራት ዓመታት የጆ ባkይደ4ን መኖሪያም መሥሪያ ቤትም ይሆናል ። ዕድሜ ከሰጣቸው ። የቤLቱHን ጠቅላላ መንፈስ ከትራምፕ ፖለቲካና ግለሰባዊ ጠረን ለየት ለማድረግ መጠነኛ እድሳትና የዲዛይን ለውጥ አይደረግም አይባልም ። አንድ ፕሬዝዳንት ጨርሶ ሌላው ሲገባ ይህን ማድረግ የተለመደ ነው ። ነውጠኛ የፕሬዝዳንት ትራምፕ ደጋፊዎች ካፒቶል ሒልን ጥሰው ከገቡ በኋላ ለበዓለ ሲመቱ የሚደረገው የጸጥታ ጥበቃ ተጠናክሯል ረብሻ ሊቀሰቀስ ይችላል? ወትሮም ይህ በዓለ ሲመት በየአራት ዓመቱ በመጣ ቁጥር ብዙ የደኅንነት ከለላና ጥበቃ አይለየውም ። በግላጭም በኅቡዕም ። ምክንያቱ ደግሞ በርካታ ሕዝብ የሚገኝበት ኩነት ስለሆነ ነው ። ከሕዝብም እጅግ ቁልፍ የሚባሉ ኃያላን ባለሥልጣናት የ ሚገኙበት ነው ። ለጠላትም ጥቃት ለመፈጸም ምቹ ጊዜና ቦታ ይታወቃል መሆኑም ። የዘንድሮ ደግሞ ከዚህም በላይ ጥበቃ የሚሻ ሆኗል ። የትራምፕ ደጋፊዎች ነውጠኛ አደጋ ለመጣል ስለዛቱና ይህም በፌዴራል የምርመራ ቢሮ ስለተደረሰበት 15 ሺህ የአሜሪካ ብሔራዊ ጥበቃ ወታደ ሮች 9ዚያu እዚህም ተሰማርተዋል ። እ ነዚህ የጸጥታ አባላት ለዋሺንግተን ዲሲና አካ0ባeቢው ብቻ የ ተመደቡ ናቸው ። ልብ አድርጉ ፣ ዲሲ ዋሺንግተን አሁንም በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ሥር ናት ። ይህን የጸጥታ ጥበቃ ' ሲክሬት ሰርቪስን ' [ምስጢራዊው የደኅንነት አገልግሎት] ተክተው የሚመሩት ማት ሚለር ፣ ለዛሬው ቀን ጸጥታ ከአንድ ዓመት በላይ ዝግጅት እንደተደረገ ተናግረዋል ። በትራምፕ ሲመተ በዓል ላይ ባራክ ኦባማ ተገኝተው ነበር ዶና + ልFድ ትራH) ይገኛሉ? እርግጥ ነው ፕሬዝዳንት አንድ ሲሸነፍም ሆነ የተገደበውን የሥልጣን ዘመኑን ሲጨርስ ለቀጣዩ ፕሬዝዳንት ሥልጣኑን በይፋ የሚያስረክበው በዚህ ሥነ ሥርዓት ላይ ነው ። ትራምፕ ግን ለደንብና ሥርዓት የሚገዙ ሰው አይደሉም ። ትራምፕ በበዓለ ሲመቱ ላይ ተገኝተው ዓለምን ያስገርማሉ ሲባል ነበር በአንዳንድ ሚዲያዎች ። ከሁለት ሳምነት በፊት ገደማ ግን ለሕዝባቸው ቁርጡን ። ተናግረዋል በትዊ ተር በጻፉት አጭር ጽሑፍ እንዲህ በማለት ፡ - " ትመጣለህ ወይ እያላችሁ ለምትጠይቁኝ ሁሉ! አልመጣም ። " በዚህ ዕለት ትራምፕ የት ይሄዱ ይሆን? ምናት ከል መጫወቻ መስኮቻቸው በአንዱ ውስኪ ይዘው ይሸጎጡ ይሆን? በምርጫ የተሸነፉ ቀን ጎልፍ ላይ ነበሩ ። ደጋፊ ዎቻቸው ግን አሁንም " መሄድክን አላምንም " እያሏቸው ነው ። ለዚህም ያሸነፉት ትራምፕ ናቸው ብለው ከልባቸው ስለሚያምኑ በኦንላይን [] በኢንተርኔት የቃለ መሐላ ሥነ ሥርዓት አዘጋጅተናል ብለዋል ። 70s ሺህ ሰዎች በዚህ ሐሳዊ የትራምፕ የቃለ መሐላ ሥነ ሥርዓት ላይ ለብሰን አጊጠን እንገኛለን ብለዋል ። ትራምፕ የዛሬ 5 ዓመት ቃለ መሐላ ሲፈጽሙ ተሸናፊዋ ሒላሪ ከባለቤታቸው ቢል ክሊንተን ጋር ተገኝተው ነበር ። ከዚያ ሁሉ እልህ አስጨራሽ ክርክርና የሚያስቆጭ ሽንፈት በኋላ ነው የተገኙት ። ደግሞም ያኔ ብዙ ሰው የመረጠው ሒላሪን እንጂ ትራምፕን አልነበረም ። በግዛት ውክልና ቆጠራ አሰራር ነው ለሽኝት የተዳረጉት ። ቢሆንም ሒላሪ ሽንፈታቸውን ዋጥ ፈገግ አድርገው ብለው ሥነ ሥርን ታድመዋል ። ዶናልድ ትራምፕ ግን የዲሞክራቶችን ውለታ የሚመልሱ አይደሉም ከዚህ ። በፊት በአሜሪካ ታሪክ three ፕሬዝዳንቶች ብቻ በተቀናቃኛቸው በዓለ ሲመት ላይ ሳይገኙ ቀርተዋል ። እነሱም ጆን አዳምስ ፣ ጆን ኩንሲ አዳምስ እና አንድሩ ጆንሰን ናቸው ። ሆኖም ባለፈው መቶ ዓመት ይህ ሆኖ አያውቅም ። ትራምፕ ናቸው የመጀመርያው ሰው ። ማይክ ፔንስ ግን የጆ ባይደንን በዓለ ሲመት እታደማለሁ ብለዋል ። በባራክ ኦባማ የመጀመሪያ ሲመተ በዓል ላይ ሁለት ሚሊዮን ሕዝብ በሥነ ሥርዓት ላይ ታድመው ነበር ምን ያህል ሕዝብ ይገኛል? ከዚህ ቀደም ሚሊዮነች ይጎርፉ ነበር ። ለምሳሌ ባራክ ኦባማ በ2009 ቃለ መሐላ ሲፈጽሙ two ሚሊዮን ሕዝብ ዲሲን አጨናንቋት ነበር ። ሆቴል አልጋ የሚባል ጠፍቶ ፣ ጎዳናዎች በሕዝብ ተሞልተው ፣ እንደው ነገሩ ሁሉ ትልቅ ብሔራዊ በዓል ነበር የሚመስለው ። የሥነ ሥርዓቱ ታዳሚ በሚሰባሰብበት በናሽናል ሞል ሰፊ መስክ ላይ ጠጠር ቢጣል መሬት አይወድቅም ነበር ። ዘንድሮ ግን ኮቪድና Eየት) ራምፕ ደ% ጋፊ5ዎች ነገሩን አደብዝዘውታል ። ሥነ ሥርዓቱ ላይ በጣም ጥቂት ሰዎች ብቻ ነው የሚገኙት ። ጆ ባይደንም " አሜሪካዊያን እኔን ብላችሁ ወደ ዲሲ ድርሽ እንዳትሉ " ብለዋል ። እሳቸው ጤናን የሚያስቀድሙ ጤነኛ መሪ ናቸው እያሉ አሞግሰዋቸዋል ፣ አንዳንዶች ። ሆኖም ሐሪስና ባይደን እንደተለመደው ከካፒቶል ሒል ፊት ለፊት ባለው ቦታ ነው ቃለ መሐላ የሚፈጽሙት ። እንጂ አዳራሽ ተቆልፎባቸው አይደለም ሥርዓቱን የሚታደሙት ። ሁለት መቶ የሚሆኑ ሰዎች ተራርቀው መድረክ ላይ ይቀP7ሉ ተብሏል ። በቦታው የሚገኙት ሰዎች በሙሉ ከሳምንት ጀምሮ በየሁለት ቀኑ የኮቪድ - 19 ምርመራ ማድረግ ይጠ በቅባቸዋል ። ሁሉም የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ ጭምብል ማጥለቅ አለባቸው ። ባይደንም ቃለ መሐላ ሲፈጽሙ ብቻ ጭምብላቸውን ያወልቃሉ ። ከዚህ ቀደም ይህን ልዩ በዓለ ሲመት ለመታደም ሁለት መቶ ሺህ የግብዣ መጥሪያዎች ታድለው ያልቁ ነበር ። ዘንድሮ ግን 1ሺህ የግብዣ ካርዶች ብቻ ናቸው የተዘጋጁት ። ሥነ ሥርዓቱ ካለቀ በኋላ ጆ ባይደን ከሚስታቸው ጋር ፣ ካመላ ሐሪስ ደግሞ ባላው ጋር በወታደራዊ አጀብና በልዩ ሙዚቃ የማርሽ ታጅበው ወደ ነጩ ቤተ መንግሥት ይወሰዳሉ ። ከካፒቶል ሒል ፊት ለፊት ለጆ ባይደን ሲመተ በዓል ዝግጅት ሲCደyረግ የግብዣ ካርዱ የት ይገኛል? ከዚህ በፊት በነበረው ሥርዓት ከፊት መቀመጫ ለማግኘት ወይም በቅርብ ቆሞ ለማየት የግብዣ ካርድ መያዝ የግድ ነበር ። የተቀረው የናሽናል ሞል ቦታ ግን ለሕዝብ ክፍት ነው የሚሆነው ። ስለዚህ አንድ ሰው ይህን ሥነ ሥርዓት በቅርብ ተገኝቶ ለመከታተል የግብዣ ካርዱን ከአካባቢው አስተዳዳሪዎች ይኖርበታል ማግኘት ። ከዚህ የቃለ መሐላ ሥነ ሥርዓት በኋላ ለሚኖሩ የፈንጠዚያ መርሐ ግብሮች የግብዣ ካርዶች የሚገኙት ከአዘጋጆቹ ነው ። የሕግ መምሪያውና የሕግ መወሰኛው ምክር ቤት አባላት በርከት ያሉ የግብዣ ካርድ ። ይታደላቸዋል እነሱ ለፈለጉት ሰው ካርዱን ያድላሉ ። ሌዲ ጋጋ? ትዘፍናለች በቅርብ ዓመYD በዚህ በዓለ ሲመት እውቅ ሙዚቀኞች እንዲያቀነቅኑ ይጋበዛሉ ። ዘንድሮም ይህ ነገር አልቀረም ተብሏል ። የጆ ባይደንና የሐሪስ ደጋፊ እንደሆነች የሚነገርላት ሌዲ ጋጋ ዕለቱን በደማቅና ወጣ ባለ አለባበሷና በውብ ሙዚቃዎቿ ታደምቀዋለች ተብሎ ይጠበቃል ። ጄኔፈር ሎፔዝም ታዜማለች ተብሎ መድረክ ተሰድቶላ ። በባራክ ኦባማ ሲመተ በዓል ላይ ያቀነቀኑ ታዋቂ ድምጻዊ ያን መካከል ታላቅ ክብር የሚሰጣት አሪታ ፍራንክሊን እና ቢዮንሴ ነበሩ ። ኦባማ እምባ እየተናነቃቸው ለአሪታ ፍራንክሊን ቆመው አጨብጭበዋል ። በኦባማ ጊዜ ጭንቀቱ የትኛው ዘፋኝ ዕድሉን ያግኝ የሚል ነበር ። ምክንያቱም ለእሳቸው ሁሉም መዝፈን ይፈልግ ነBር5 ። የዛሬ 4th ደግሞ ዓመት ዶናልድ ትራምፕ የበዓለ ሲመታቸውን መድረክ የሚደምቅቸ ዘፋኝ ለማግኘት ብዙ ለፍተዋል ። በደላላ ሁሉ ማግባባት ይዘው ነበር ። ከየት ይምጣ ሰር? ኤልተን ጆን እንዲዘhU ትራምፕ ጠይቀውት " ይGለKፈኝ " ብሏቸው ነበር ። ሴሊን ዲዮንም እንዲሁ ትራምፕ ጠይቀዋት " እምቢኝ " ብላ ነበር ብለዋል ውስጥ አዋቂዎች ። የትራምፕን ከነጩ ቤተ መንግሥት መሰናበት እንደ እፎይታ ሚጥሩ ዘፋኞች ኮቪድ - 19 አቆማቸው እንጂ የባይደንን በዓለ ሲመት በአያሌው ነበር ባደመቁላቸው ። ለዚያውም በደስታ! ምናልባት የዛሬ 4th ዓመት ኮቪድ - 19ኝም ባይደንም ታሪክ ይሆኑ ይሆናል ። ወይም ደግሞ አይሆኑ ይሆናል ። ማን ያውቃል? ቢዮንሴ በሁለቱም የኦባማ ሲመተ በዓል ላይ ቀርባ ነበር
88
ኮሚሽነር ጄኔራሉ እንዳሉት አንድ ሺህ ሰዎች ይሳተፉበታል በሚል ፈቃድ ያገኘው ስብሰባ ላይ ስምንት ሺህ ሰዎች የተሳተፉ ሲሆን፥ ስብሰባው ግን በሰላም ተጠናቅቋል። ይሁንና የስብሰባውን መጠናቀቅ ተከትሎ ወደየቤታቸው የሚያመሩ አንዳንድ ወጣቶች በተለይ ፒያሳ አካባቢ ወዳሉ የንግድ ተቋማት የመግባት ፍላጎት ስላሳዩ ፖሊስ ኅብረተሰቡን ከጉዳት ለመከላከል ያለበትን ኃላፊነት ለመወጣት እንዲሁም ወጣቶቹ ራሳቸውንም ከጥፋት ለመከላከል ሲል ከሃያ እስከ ሰላሳ የሚሆኑትን በቁጥጥሩ ስር አውሏል ብለዋል። • ስለ አደጋው እስካሁን የምናውቀው • ቻይና በቦይንግ 737 ማክስ 8 የሚደረጉ በረራዎችን አገደች አብዛኞቹ ተሳታፊዎች ጭፈራ እያሰሙ ወደየቤታቸው መግባታቸው ታውቋል። በህዝባዊ ውይይቱ ጋዜጠኛ የመብት ተሟጋቹ እስክንድር ነጋ ንግግረ ካደረጉ ሰዎች መካከል ነበር።
ኮሚሽነር ጄኔራሉ እንዳሉት አንድ ሺህ ሰዎች ይሳተፉበታል በሚል ፈቃድ ያገኘው ስብሰባ ላይ ስምንት ሺህ ሰዎች የተሳተፉ ሲሆን፥ ስብሰባው ግን በሰላም ተጠናቅቋል። ይሁንና የስብሰባውን መጠናቀቅ ተከትሎ ወደየቤታቸው የሚያመሩ አንዳንድ ወጣቶች በተለይ ፒያሳ አካባቢ ወዳሉ የንግድ ተቋማት የመግባት ፍላጎት ስላሳዩ ፖሊስ ኅብረተሰቡን ከጉዳት ለመከላከል ያለበትን ኃላፊነት ለመወጣት እንዲሁም ወጣቶቹ ራሳቸውንም ከጥፋት ለመከላከል ሲል ከሃያ እስከ ሰላሳ የሚሆኑትን በቁጥጥሩ ስር አውሏል ብለዋል። • ስለ አደጋው እስካሁን የምናውቀው • ቻይና በቦይንግ 737 ማክስ 8 የሚደረጉ በረራዎችን አገደች አብዛኞቹ ተሳታፊዎች ጭፈራ እያሰሙ ወደየቤታቸው መግባታቸው ታውቋል። በህዝባዊ ውይይቱ ጋዜጠኛ የመብት ተሟጋቹ እስክንድር ነጋ ንግግረ ካደረጉ ሰዎች መካከል ነበር።
89
ኮሚሽነር ጄኔራሉ እንዳሉት አንድ ሺህ ሰዎች ይሳተፉበታል በሚል ፈቃድ ያገኘው ስብሰባ ላይ ስምንት ሺህ ሰዎች የተሳተፉ ሲሆን፥ ስብሰባው ግን በሰላም ተጠናቅቋል። ይሁንና የስብሰባውን መጠናቀቅ ተከትሎ ወደየቤታቸው የሚያመሩ አንዳንድ ወጣቶች በተለይ ፒያሳ አካባቢ ወዳሉ የንግድ ተቋማት የመግባት ፍላጎት ስላሳዩ ፖሊስ ኅብረተሰቡን ከጉዳት ለመከላከል ያለበትን ኃላፊነት ለመወጣት እንዲሁም ወጣቶቹ ራሳቸውንም ከጥፋት ለመከላከል ሲል ከሃያ እስከ ሰላሳ የሚሆኑትን በቁጥጥሩ ስር አውሏል ብለዋል። • ስለ አደጋው እስካሁን የምናውቀው • ቻይና በቦይንግ 737 ማክስ 8 የሚደረጉ በረራዎችን አገደች አብዛኞቹ ተሳታፊዎች ጭፈራ እያሰሙ ወደየቤታቸው መግባታቸው ታውቋል። በህዝባዊ ውይይቱ ጋዜጠኛ የመብት ተሟጋቹ እስክንድር ነጋ ንግግረ ካደረጉ ሰዎች መካከል ነበር።
ኮ ሚሽነር ጄ ኔራሉ አንድ ሺህ እንዳሉት ሰዎች 3ሳተ 5በVል በሚል ፈቃድ ስ ብሰባ ያገኘው ላይ ስምንት ሺህ ሰዎች! ተ ሳተ6 ፥ ሲሆን ስ ብሰባው ግን KY5ላRም ተጠናቅ ። ABንና ወዳሉ ተቋoማ ግድ ^ የuመግባiት ት ፍላጎት ስሳ ፖሊስ ኅEብረ% ተሰPቡን ከ ጉዳት ለመiከላከhል ያለበትን ለመወጣት ኃላፊነት እንዲሁም ወጣቶቹ ራሳRቸውcንም ለመከላከል ከEጥHፋት ከሃያ ሲል ሰላሳ እስከ ጥጥሩ የሚሆኑትን ስር dውሏል ብለዋል • ። ስለ Uጋ @ እስካ ሁን ው የምናውቀው • ቻይና 737 በቦን ማክስ የሚደረጉ eight በረራዎችን I0ዛኞቹ አገደች ታፊዎች ጭፈራ Eያሰy መግባታቸው ወደየ ቤታቸው ታውቋል በህዝባዊ ። ውP! ጋVጠ ቱ @ የመብት ተሟጋቹ ስክንድ ነጋ ንግግረ ካ ደረጉ ሰዎች መካከል ። ነበር
90
ሳራህ ቶማስ • የኦሎምፒክ ተወዳዳሪው በመስጠም ላይ የነበረን ሙሽራ ታደገ • የባርሳ ሴቶች ከወገብ በላይ ራቁት ለመሆን ድምጽ ሰጡ የ37 ዓመቷ ሳራህ ይህን እልህ አስጨራሽ የሆነ ውድድር ያደረገችው ባሳለፍነው እሁድ ሲሆን ለ54 ሰዓታትን ከዋኘች በኋላ ልታጠናቅቅ ችላለች። ሳራህ የጡት ካንሰር ሕክምናዋን ያጠናቀቀችው ባለፈው ዓመት ሲሆን፤ ይህንን ገድሏን "እንደ እኔ ከሞት ለተረፉት መታሰቢያ ይሁን" ብላች። ዋናው 128.7 ኪሎ ሜትር (በ80 ማይል) የሚያስጉዝ ቢሆንም ሳራህ ባጋጠማት ከፍተኛ ማዕበል ምክንያት 209.2 ኪሎ ሜትር (130 ማይል) ርቀት ለማዋኘት ተገዳለች። የአሜሪካ ኮሎራዶዋ ሳራህ፤ ዋናዋን ያጠናቀቀችው ባሳለፍነው ማክሰኞ ነበር። የማራቶን ዋናተኛዋ "በድል ማጠናቀቄን በፍፁም ማመን አልቻልኩም፤ በጣም ደስ ብሎኛል" ስትል ዋናውን አጠናቅቃ በዶቨር የባህር ዳርቻ ላይ እንዳረፈች ለቢቢሲ ተናግራለች። "በጣም በርካታ ሰዎች እኔን ለማግኘትና መልካም ለመመኘት በውሃው ዳርቻ ላይ ተገኝተው ነበር። እነርሱ በጣም ደስ ብሏቸዋል፤ እኔ ግን ባለማመን ደንግጬ ነበር" ብላለች ሳራህ። ሰውነቷ በድካም እንደዛለ የተናገረችዋ ሳራህ ለቀናት መተኛት እንደምትፈልግም ገልፃለች። የሳራህን ገድል አስመልክቶም ዋናተኛው ለዊስ ፐግህ በትዊተር ገፁ ላይ "የሰውን ልጅ የአቅም ልክ አሳይተናል ስንል፤ አንዳንዶች ያንን ክብረ ወሰን ይበጣጥሱታል" ሲል አሞካሽቷታል። እንኳን ደስ ያለሽ ሲልም መልካም ምኞቱን ገልጾላታል። የሳራህ እናት ቤኪ ባክስተር በበኩላቸው፤ "በሕይወት ጉዞዎቿ ሁሉ አብሬያት አለሁ፤ የአሁኑ ግን እጅግ አስፈሪው ነው" ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ልጃቸው የተፈጥሮ አድናቂ ብትሆንም በዚሀ ጉዞዋ በርካታ ተግዳሮቶችና የሆድ ህመም እንዳጋጠማት አልሸሸጉም። ባለፈው ዓመት የጡት ካንሰር ሕክምናዋን ያጠናቀቀችው ሳራህ፤ መዋኘትን እንደ አንድ ሕክምና አድርጋ ትጠቀምበት ነበር። የሳራህ ደጋፊ ቡድን አባል የሆነችው ኤሌን ሆውሌይም፤ "የጓደኛየ ስኬት እጅግ አስደናቂ፣ ያልታሰበ እና የተለየ ነው" ስትል ገልጻዋለች። የዋና ማራቶንን ድንበር ያለፈች ብላታለች። ማራቶን ለማዋኘት ምን አነሳሳት? የዋና ልምድ ያላት ሳራህ በውሃ ላይ የምታደርገውን ዝግጅት ያጠናቀቀችው በአውሮፓዊያኑ 2007 ነበር። የእንግሊዙን 'ቻነል'ን በዋና ለመጀመሪያ ጊዜ ያቋረጠችው በ2012 ሲሆን፤ በድጋሚ በ2016 በዋና አቋርጠዋለች። • የጡት ካንሰር የያዛት የጡት ካንሰር ሀኪም • "ዛሚ አልተሸጠም፤ በትብብር እየሠራን ነው" ጋዜጠኛ ሚሚ ስብሃቱ ለፊልም ሠሪው ጆን ዋሸር፤ "32 ኪሎ ሜትር (20 ማይል) ርቀት ስዋኝ፤ ከዚህ በላይ መዋኘት እንደምችል ይሰማኝ ነበር፤ በመሆኑም ምን ያህል ልጓዝ እንደምችል ማየት ፈለግኩ" ስትል የተነሳሳችበትን ምክንያት አስረድተዋለች። ከዚያም በ2017 ነሐሴ ወር ላይ በአሜሪካና በካናዳ ድንበር በሚገኘው ቻምፕሌን ሐይቅ 168.3 ኪሎ ሜትር (104.6 ማይል) ዋኘች። ከዚያ በኋላ ነበር የጡት ካንሰር ሕመም አጋጥሟት ሕክምና መከታተል ጀመረች። ሳራህ የጡት ካንሰር ሕክምናዋን ባለፈው ዓመት ነበር ያጠናቀቀችው። አሁን የእንግሊዙን 'ቻነል' በመዋኘት የሰበረችውን ክብረ ወሰን፤ ለሌሎች ከሞት ለተረፉት የእሷ ቢጤ ታማሚዎች መታሰቢያ ይሁንልኝ ብላለች።
ሳራህ ቶማስ • የሎ ፒክ ተወዳዳሪው በመስጠም ላይ የነበረን ሙሽራ • ታደገ የባርሳ ሴቶች ከወገብ በላይ ራቁት% ለ መሆiን ድምጽ ሰጡ የ37 ዓመቷ ሳራህ ይህን እልህ አስጨራሽ የሆነ ውድድር ያደረገችው ባሳለፍነው እሁድ ሲሆን ለ54 ሰዓታትን ከዋኘች በኋላ ልታጠናቅቅ ችላለች ። ሳራህ የጡት ካንሰር ሕክምናዋን ያጠናቀቀችው ባለፈው ዓመት ሲሆን ፤ ይህንን ገድሏን " እንደ እኔ ለተI8ት ከሞት መታሰ ቢያ ይሁን " ብላች ። ዋናው 128. seven ኪሎ ሜትር (በ80 ማይል) የሚያስጉዝ $ ቢሆንzም ሳራህ ባጋጠማት ማዕበል ከፍተኛ ምክንያት 209. ኪሎ 3 ሜትር (130 ማይል) ርቀት ለማዋኘት ተገዳለች ። የአሜሪካ ኮሎራዶዋ ሳራህ ፤ ዋናዋን ያጠናቀቀችው PባሳለፍነEው ማክሰኞ ነበር ። የማራቶን ዋናተኛዋ " በድል ማጠናቀቄን ማመን pበdፍፁም አልቻልኩም በጣም ፤ ደስ ብሎኛል " ስትል ዋናውን አiናNቅ & ቃ በዶ የባ ህር ዳርቻ እንዳረፈች ላይ ለቢቢሲ ተናግራለች ። " በጣም በርካታ ሰዎች እኔን ለማግኘትና መልካም ለመመኘት በው ዳርቻ ላይ ተገኝተው ነበር ። ነር በጣም ደስ ብሏቸዋል ፤ እኔ ግን ባለማመን ደንግጬ ነበር " ብላለች ሳራህ ። ሰውነቷ በድ ካም እንደዛለ የተናገረችዋ ሳራህ ለቀwG መተኛት እንደምትፈልግም ገልፃለች ። የ ሳራህን ገድል አስመልክቶም ዋናተኛው ለዊስ ፐግህ በትዊተር ገፁ ላይ " የው የአቅም ልጅ ልክ አሳይተናል ስንል ፤ አንዳንዶች ክብረ ያንን ወሰን ይበጣጥሱታል " ሲል አሞካ ሽቷታል ። rን1ን ደስ ያለሽ ሲልም መልካም ምኞቱን ጉዞዎቿ ሁሉ አብሬያት አለሁ ፤ የአሁኑ እጅግ ግን አ1ስፈሪLው ነው " ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል ። ልጃቸው የተፈጥሮ አድናቂ ብትሆንም በዚሀ ጉዞዋ በርካታ ተግዳሮቶችና ህመም የሆድ እንዳጋጠማት ልሸሸም ። ባለፈው ዓመት የጡት ካንሰር Zሕክ4Eና1ን ያጠናቀቀችው ፤ ሳራህ መዋኘትን እንደ አንድ ሕክምና አድርጋ ትጠቀምበት ነበር ። የሳራህ ደጋፊ ቡድን አባል የ ሆነችው ኤሌን ሆውሌይም ፤ " የጓደኛየ ስኬት እጅግ አ% ስደ ^ ናቂ ፣ ያiታሰa እና የተለየ ነው " ስትል ገልጻዋለች ። የዋና ድንበር ማራTቶ_ንን ያ ለፈች ብላታለች ። ማራቶን ለማዋኘት ምን rነ_ሳት? የዋና ልምድ ያላት ሳራህ ላይ በውሃ የምታደርገውን ዝግጅት ያጠናቀቀችው በአውሮፓዊያኑ 2007 ነበር ። የእንግሊዙን ' ቻነል ' በዋና ን ለመጀመሪያ ጊዜ ቋጠችው በ2012 ሲሆን ፤ በድጋሚ በ01 በዋና አቋርጠዋለች ። • የጡት ካንሰር የያዛት የጡት ሀኪም xካKንሰር • " ዛሚ አልተሸጠም ፤ በትብብር እየሠራን ነው " dዜ2ኛ ሚሚ ስብሃቱ ለፊልም ሠሪው ጆን ዋሸር ፤ " 32 ኪሎ ሜትር (12 ማይል) ርቀት ስዋኝ ፤ ከዚህ በላይ መዋኘት እንደምችል ይሰማኝ ነበር ፤ በመሆኑም ያህል ምን ልጓዝ እንደምችል ማየት ፈለግኩ " ስትል የተነሳሳችበትን ምክንያት አስረድተዋለች ። ከዚያም በ2017 ነሐሴ ወር ላይ በአሜሪካና በካናዳ ድንበር በሚVኘ ቻምፕሌን # ሐይቅ 168. three ኪሎ ሜትር (104. 6pm ማይል) ዋኘች ። ከዚያ በኋላ ነበር የጡት ካንሰር ሕመም አጋ ጥሟት ሕክምና መከታተል ጀhረ7 ። ሳራህ የጡት ካንሰር ሕክምናዋን ባለፈው ዓመት ነበር ያጠናቀቀችው ። አሁን የእንግሊዙን ' ቻነል ' በመዋኘት የሰበረችውን ክብረ ወሰን ለሌሎች ከሞት ፤ ለተረፉት የእሷ ቢጤ ታማሚዎች መታሰቢያ ይልኝ ብላለች ።
91
ሳራህ ቶማስ • የኦሎምፒክ ተወዳዳሪው በመስጠም ላይ የነበረን ሙሽራ ታደገ • የባርሳ ሴቶች ከወገብ በላይ ራቁት ለመሆን ድምጽ ሰጡ የ37 ዓመቷ ሳራህ ይህን እልህ አስጨራሽ የሆነ ውድድር ያደረገችው ባሳለፍነው እሁድ ሲሆን ለ54 ሰዓታትን ከዋኘች በኋላ ልታጠናቅቅ ችላለች። ሳራህ የጡት ካንሰር ሕክምናዋን ያጠናቀቀችው ባለፈው ዓመት ሲሆን፤ ይህንን ገድሏን "እንደ እኔ ከሞት ለተረፉት መታሰቢያ ይሁን" ብላች። ዋናው 128.7 ኪሎ ሜትር (በ80 ማይል) የሚያስጉዝ ቢሆንም ሳራህ ባጋጠማት ከፍተኛ ማዕበል ምክንያት 209.2 ኪሎ ሜትር (130 ማይል) ርቀት ለማዋኘት ተገዳለች። የአሜሪካ ኮሎራዶዋ ሳራህ፤ ዋናዋን ያጠናቀቀችው ባሳለፍነው ማክሰኞ ነበር። የማራቶን ዋናተኛዋ "በድል ማጠናቀቄን በፍፁም ማመን አልቻልኩም፤ በጣም ደስ ብሎኛል" ስትል ዋናውን አጠናቅቃ በዶቨር የባህር ዳርቻ ላይ እንዳረፈች ለቢቢሲ ተናግራለች። "በጣም በርካታ ሰዎች እኔን ለማግኘትና መልካም ለመመኘት በውሃው ዳርቻ ላይ ተገኝተው ነበር። እነርሱ በጣም ደስ ብሏቸዋል፤ እኔ ግን ባለማመን ደንግጬ ነበር" ብላለች ሳራህ። ሰውነቷ በድካም እንደዛለ የተናገረችዋ ሳራህ ለቀናት መተኛት እንደምትፈልግም ገልፃለች። የሳራህን ገድል አስመልክቶም ዋናተኛው ለዊስ ፐግህ በትዊተር ገፁ ላይ "የሰውን ልጅ የአቅም ልክ አሳይተናል ስንል፤ አንዳንዶች ያንን ክብረ ወሰን ይበጣጥሱታል" ሲል አሞካሽቷታል። እንኳን ደስ ያለሽ ሲልም መልካም ምኞቱን ገልጾላታል። የሳራህ እናት ቤኪ ባክስተር በበኩላቸው፤ "በሕይወት ጉዞዎቿ ሁሉ አብሬያት አለሁ፤ የአሁኑ ግን እጅግ አስፈሪው ነው" ሲሉ ለቢቢሲ ተናግረዋል። ልጃቸው የተፈጥሮ አድናቂ ብትሆንም በዚሀ ጉዞዋ በርካታ ተግዳሮቶችና የሆድ ህመም እንዳጋጠማት አልሸሸጉም። ባለፈው ዓመት የጡት ካንሰር ሕክምናዋን ያጠናቀቀችው ሳራህ፤ መዋኘትን እንደ አንድ ሕክምና አድርጋ ትጠቀምበት ነበር። የሳራህ ደጋፊ ቡድን አባል የሆነችው ኤሌን ሆውሌይም፤ "የጓደኛየ ስኬት እጅግ አስደናቂ፣ ያልታሰበ እና የተለየ ነው" ስትል ገልጻዋለች። የዋና ማራቶንን ድንበር ያለፈች ብላታለች። ማራቶን ለማዋኘት ምን አነሳሳት? የዋና ልምድ ያላት ሳራህ በውሃ ላይ የምታደርገውን ዝግጅት ያጠናቀቀችው በአውሮፓዊያኑ 2007 ነበር። የእንግሊዙን 'ቻነል'ን በዋና ለመጀመሪያ ጊዜ ያቋረጠችው በ2012 ሲሆን፤ በድጋሚ በ2016 በዋና አቋርጠዋለች። • የጡት ካንሰር የያዛት የጡት ካንሰር ሀኪም • "ዛሚ አልተሸጠም፤ በትብብር እየሠራን ነው" ጋዜጠኛ ሚሚ ስብሃቱ ለፊልም ሠሪው ጆን ዋሸር፤ "32 ኪሎ ሜትር (20 ማይል) ርቀት ስዋኝ፤ ከዚህ በላይ መዋኘት እንደምችል ይሰማኝ ነበር፤ በመሆኑም ምን ያህል ልጓዝ እንደምችል ማየት ፈለግኩ" ስትል የተነሳሳችበትን ምክንያት አስረድተዋለች። ከዚያም በ2017 ነሐሴ ወር ላይ በአሜሪካና በካናዳ ድንበር በሚገኘው ቻምፕሌን ሐይቅ 168.3 ኪሎ ሜትር (104.6 ማይል) ዋኘች። ከዚያ በኋላ ነበር የጡት ካንሰር ሕመም አጋጥሟት ሕክምና መከታተል ጀመረች። ሳራህ የጡት ካንሰር ሕክምናዋን ባለፈው ዓመት ነበር ያጠናቀቀችው። አሁን የእንግሊዙን 'ቻነል' በመዋኘት የሰበረችውን ክብረ ወሰን፤ ለሌሎች ከሞት ለተረፉት የእሷ ቢጤ ታማሚዎች መታሰቢያ ይሁንልኝ ብላለች።
ሳራህ ቶማስ • የኦሎምፒክ ተወዳዳሪው በመስጠም ላይ የነበረን ሙሽራ ታደገ • የባርሳ ሴቶች ከወገብ በላይ ራቁት ለdመ6ሆን ድምጽ ሰጡ የ37 ዓመቷ ሳራህ ይህን እልህ አስጨራሽ የሆነ ውድድር ያደረገችው ባሳለፍነው እሁድ ሲሆን ለ54 ሰዓታትን ከAዋኘ6ች በኋላ ልጠቅቅ ችላለች ። ሳራህ የጡት ካንሰር ሕክምናዋን ያጠናቀቀችው ባለፈው ዓመት ሲሆን ፤ ይህንን " ገድሏን እንደ እኔ ከሞት ለተት መታሰ ይሁን " ብላች ። ዋናው 128. seven ኪሎ ሜትር (በ80 ማይል) የሚ ያስጉዝ ቢሆንም ባጋጠማት ሳራህ ከፍተኛ ማዕበል ምክንያት 209. two ሜትር ኪሎ (130 ማይል) ርቀት ለማ ዋኘት ተገዳለች ። የአሜሪካ ኮሎራዶዋ ሳራህ ፤ 6ዋ * ናዋን ያጠናቀቀችው ባሳለፍነው ማክሰኞ ነበር ። የማራቶን ዋናተኛዋ " በድል ማጠናቀቄን በም ማመን አልቻልኩም ፤ በጣም ደስ ብሎኛል " ስትል ዋ ናውን አጠና ቅቃ @ በዶmቨር የባህር ዳርቻ ላይ እንዳረፈች cለቢቢ9ሲ ተናግራለች ። " በጣም በርካታ ሰዎች እኔን ለማግኘትና መልካም ለመመኘት በHውEሃው ዳርቻ ላይ Eገ2ተው ነበር ። እነርሱ ደስ በጣም ብሏቸዋል ፤ ግን እኔ ባለማመን ደን ^ tee ነበር " ብላለች ሳራህ ። ሰውነቷ በድካም እንደዛለ የተናገረችዋ ሳራህ ለቀናት መተኛት ገልፃ ለች ። እንደምትፈልግም የሳራህን ገድል አስመልክቶም ዋናተኛው ለዊስ ፐግህ በትዊተር ገፁ ላይ " የሰውን ልጅ የአቅም ልክ አሳይተናል ስንል ፤ አZንYዳንዶች ያንን ወሰን ክብረ ይበጣጥሱታል " ሲል አሞካሽቷታል ። እንLQ ደስ ያለሽ ሲልም መልካም ምኞቱን ። ገልጾላታል የሳራህ እናት ቤኪ ባክስተር ግን እጅግ አስፈሪው ነው " ሲሉ ለቢቢሲ ተግዋል ። ልጃቸው የተፈጥሮ አድናቂ ብትሆንም በዚሀ ጉዞዋ በር ካታ RግዳSቶች4 የሆድ ህመም እዳማት አልሸሸጉም ። ባRለlፈው ዓመት የጡት ካንሰር ሕክምናዋን ያጠናቀ ሳራህ ፤ kዋኘEን እንደ አንድ ሕክምና አድርጋ ትጠቀምበት ነበር ። የሳራህ ደጋፊ ቡድን አባል የሆነችው ኤሌን ሆውሌይም " ፤ AጓደኛB ስኬት እጅግ ፣ አስደናቂ እና 5ልeሰበ የ ተለየ ነው " ስትል ገልጻዋለች ። የዋና ማራቶንን ድ ንበር ብላታለች ያለፈች ። ማራቶን ለማዋኘት ምን አነሳሳት? የዋና ልምድ ያላት ሳራህ በውሃ ላይ የምታደርገውን ዝግጅት ጠቀቀው በአውሮፓዊያኑ 2607 ነበር ። የእንግሊዙን ' ቻነል ' ን ለመጀመሪያ በዋና ጊዜ ያቋረጠችው በ2012 ሲሆን በድጋሚ ፤ በ2016 በዋና አቋርጠዋለች • ። የጡት ካንሰር (ያ8ት የጡት ካንሰር ሀኪም • " ዛሚ አልተሸጠም ፤ በትብብር እ8የሠራcን ነው " ጋዜጠኛ ሚሚ ስብሃቱ ለፊልም ሠሪው ጆን ዋሸር " ፤ 32 ኪሎ ሜትር ($ 20 ማይል) ርቀት ስዋኝ ፤ ከዚህ በላይ መዋኘት እንደምችል ይ ሰማኝ ነበር ፤ በመሆኑም ምን ያህል ልጓዝ እንደምችል ማየት ፈለግኩ " ስትል የተነሳሳችበትን ምክንያት አስረድተዋ ለች ። ከዚያም በ2017 ነሐሴ ወር ላይ aበQአሜሪካና በካናዳ ድንበር በሚገኘው ሐይቅ ቻምፕሌን 168. three ኪሎ ሜትር (104. 6h ማይል) ዋኘች ። ከዚያ በኋላ ነበር የጡት ንር ሕመም አጋጥሟት ሕክምና ጀመረች ከታል ። ሳራህ የጡት ካንሰር ሕክምናዋን ባለፈው ዓመት ነበር ያጠናቀቀችው ። አሁን የእንግሊዙን ' ቻነል ' በመ + Hት ክብረ የሰበረችውን ወሰን ፤ ለሌሎች ከሞት ለተረፉት የእሷ ቢጤ ታማሚዎች መታሰቢያ ይሁንልኝ ብላለች ።
92
ኮሚሽኑ በወላይታ ዞን የተለያዩ ከተሞች ነሐሴ 4/2012 ዓ.ም ሰኞ እለት ተቃውሞ መካሄዱን ጠቅሶ "የፀጥታ ኃይሎች ሰላማዊ ሰልፈኞችን በሚቆጣጠሩበት ወቅት የሞት አደጋን የሚያስከትል የኃይል እርምጃ ከመውሰድ ሊቆጠቡ ይገባል" ብሏል። እንዲህ ዓይነት እርምጃዎች ቀድሞውንም የነበሩ ውጥረቶችን እንደሚያባብሱ የገለፀው ኮሚሽኑ፣ በግጭቱ ወቅት የተከሰተው የስድስት ሰልፈኞች አሟሟትን እና የፀጥታ ኃይሎች የኃይል አጠቃቀምን አስመልክቶ "ፈጣን ምርመራ" እንደሚያስፈልግ ገልጿል። በወላይታ የተቃውሞ ሰልፉ የተቀሰቀሰው እሁድ እለት ከፍተኛ የዞኑ ባለስልጣናት፣ አክቲቪስቶች፣ ተቃዋሚ ፖለቲከኞችና የአገር ሽማግሌዎች መታሰራቸውን ተከትሎ ነው። ግለሰቦቹና ባለስልጣናቱ የታሰሩት ዞኑን በክልልነት ለማደራጀት የተቋቋመው ሴክሬተርያት የህግ ኮሚቴ ባዘጋጀው የሕገመንግሥት ረቂቅ ላይ ለመወያየት ተሰብስበው ሳሉ ነው። እንደ ኮሚሽኑ መግለጫ ከሆነ እስካሁን ድረስ 178 ሰዎች በቁጥጥር ስር ሲውሉ ከእነዚህ መካከል 28 የዞኑ ከፍተኛ ባለስልጣናት ናቸው። ግለሰቦቹ ታስረው የሚገኙት በወላይታ ሶዶ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኮሌጅ ውስጥ መሆኑን መግለጫው አክሎ ገልጿል። በወላይታ ዞን በተቀሰቀሰው ግጭት የተከሰተው ምንድን ነው? ባለፈው እሁድ ከወላይታ ዞን የክልልነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ በጸጥታ ኃይሎች በተያዙ ሰዎች ሰበብ በተከሰተ አለመረጋጋት ቢያንስ የአስር ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተነገረ። ዞኑን በክልልነት ለማደራጀት ከተቋቋመው ሴክሬታሪያት ስብሰባ ተሳታፊ የነበሩ ከፍተኛ አመራሮች፣ የህግ ባለሙያዎችና የአገር ሽማግሌዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተከትሎ ነው ችግሩ የተከሰተው። በተለይ አለመረጋጋቱ ከፍተኛ ነበር በተባለባትና ከሶዶ ከተማ 18 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ቦዲቲ ከተማ የሟቾች ቁጥር ከሰባት በላይ እንደሆነና በሶዶም ሰዎች መገደላቸውን ከሆስፒታሎችና ከአካባቢው ነዋሪዎች አገኘሁት ያሉት መረጃን ጠቅሰው የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ የሥራ አስፈፃሚ አባል የሆኑት አቶ ማቴዎስ ባልቻ ለቢቢሲ ተናግረዋል። በሶዶ ሦስት ሰዎች እንደሞቱና በቦዲቲም ሌሎቹ እንደተገደሉ አቶ ማቴዎስ አስረድተዋል። ከሰበሰቧቸው መረጃዎች ተረዳሁት ያሉት አቶ ማቴዎስ ብዙዎቹ በእድሜ ታዳጊ እንደሆኑና "መንግሥት ያለ አግባብ ኃይል ተጠቅሟል" ሲሉም ወንጅለዋል። "የሚያሳዝነው እነዚህ ልጆች ጠንከር ያለ አርጩሜ ይበቃቸው ነበር። አስለቃሽ ጋዝም መርጨት ይቻል ነበር። አንዳንዶቹ እየሮጡ አሳዶ መተኮስ በጣም የሚያሳዝን ነው" ብለዋል። የክልሉ ምክትል ፖሊስ ኮሚሽነር የግለሰቦቹ ሕይወት የጠፋው መሳሪያ ለመንጠቅ ባደረጉት ትንቅንቅ ነው ማለታቸውን ጠቅሰው ይሄ ትክክል እንዳልሆነ ለቢቢሲ አስረድተዋል። ስለግለሰቦቹ ሞት ቢቢሲ ባደረገው ማጣራት በሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል ውስጥ ከትናንት በስቲያ በጥይት ተመትቶ የመጣ አንድ ግለሰብ ሕይወቱ አልፏል። ግለሰቡ የ30 ዓመት እድሜ እንደሆነ የሚናገሩት ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ የሆስፒታሉ የጤና ባለሙያ ሦስት ግለሰቦችም በፅኑ ህሙማን ክፍል ውስጥ እንደሚገኙ ተናግረዋል። የ22 ዓመት እድሜ ያለው አንደኛው ግለሰብ በጥይት አንገቱ ላይ ተመትቶ በፅኑ ህክምና ላይ የሚገኝ ሲሆን በከፋ ደረጃ ላይ እንደሚገኝም እኚሁ የጤና ባለሙያ ለቢቢሲ አስረድተዋል። ሌላኛው የ25 ዓመት ጎልማሳ ሲሆን እግሩ ላይ በጥይት ተመትቶ ደም ስሩም በከፍተኛ ሁኔታ ተጎድቷል። በተጨማሪም ሌላኛው ህመምተኛ በጥይት ሳይሆን በዱላ ከፍተኛ ድብደባም ደርሶበታል ብለዋል። ከፅኑ ማቆያ ህሙማን ክፍል በተጨማሪም ሦስት ግለሰቦችም በጥይት ተመትተው የአጥንት ህክምና ክፍል ውስጥ ተኝተው እየታከሙ ነውም ብለዋል። ከዚህም በተጨማሪ ቀላል ጉዳት ደርሶባቸው ህክምና አድርገው የተመለሱ ወደ አምስት ሰዎች መኖራቸውንም እኚሁ ባለሙያ ገልፀዋል። ምንም እንኳን ሆስፒታል ውስጥ መጥቶ ህይወቱ ያለፈ ባይኖርም በቦዲቲ አምስት ሰዎች መሞታቸውን መረጃ ማግኘታቸውን እንዲሁም በሶዶ ከተማም ውስጥ ሆስፒታል ሳይመጡ በጥይት የተገደሉ ሰዎች መኖራቸውንም ተናግረዋል። በአሁኑ ሰዓት የንግድ እንቅስቃሴዎችም ሆነ የትራንስፖርት እንቅስቃሴዎች መቆማቸውን ገልፀው ሶዶ ብትረጋጋም በቦዲቲ መጠነኛ ውጥረት እንዳለ አስረድተዋል። የሶዶ ከተማ ፀጥ ረጭ እንዳለችና ከመከላከያና የፀጥታ ኃይሎች ተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ በስተቀር ምንም እንደሌለ ስሜ አይጠቀስ ያሉ ነዋሪ አስረድተዋል። ምንም እንኳን ከትናንትናው ጋር ሲነፃፀር አንፃራዊ ሰላም ቢኖርም ስጋቶች እንደነገሱ ይኸው ነዋሪ ይናገራሉ። እሳቸው ሰማሁ ባሉት መረጃ በቦዲት ሰባት ሰዎች መገደላቸውን በሶዶ ደግሞ የሶስት ሰዎች ሕይወት አልፏል ብለዋል። በዛሬው ዕለት በሶዶ እንዲሁም በቦዲት ከተሞች የቀብር ስነ ስርአቶች እየተካሄዱና ነዋሪው ለሃዘን ተቀምጠዋልም ብለዋል። ባለው የመንገድ መዘጋት የተነሳ ከአዲስ አበባ ወደ ቦዲቲ ለመሄድ ያልቻለው ስሙ እንዳይጠቀስ የፈለገ የቦዲቲ ከተማ ነዋሪም አንድ አክሊሉ የተባለ ጓደኛው በጥይት መገደሉን ተናግሯል። አክሊሉ በሃያዎቹ እድሜ ላይ የሚገኝ እንደሆነም ለቢቢሲ አስረድቷል። ከትናንት ጀምሮ ለደቡብ ክልል ፖሊስና ለሰላም ፀጥታ ቢሮ በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ እንዲሰጡን ደጋግመን በመደወል ቀጠሮ ቢሰጡንም ምላሻቸውን ማግኘት አልቻልንም። የደቡብ ክልል የሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አለማየሁ ባውዲ በወላይታ ዞን የተከሰተውን አለመረጋጋት በተመለከተ በቁጥጥር ስር የዋሉት ግለሰቦች 10 መሆናቸውን ለፋና ብሮድካስቲንግ ትናንት ገልጸው እነሱም "የክልል እንሁን ጥያቄ መንግሥት ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት እንዳይፈታ ለማድረግ ሲጥሩ የነበሩ የዞኑ ከፍተኛ አመራሮች" መሆናቸውን ተናግረዋል። የጸጥታ ኃይል እነዚህን ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ማዋሉን ተከትሎ "መንገድ የመዝጋትና ግርግር የመፍጠር አዝማሚያ መታየቱን" ገልጸው። ከዚህ ጋር ተያይዞም የአንድ ሰው ህይወት ማለፉንና ሌሎች ደግሞ መቁሰላቸውንም ኃላፊው አቶ አለማየሁ ትናንት ተናግረው ነበር። ለግጭቱ መነሻ ምክንያት የሆነው በዞኑ የተቋቋመው የክልል ምስረታ ሴክሬታሪያት ካውንስል አማካሪ ቦርድ አባላት፣ በሕግ ኮሚቴው የተዘጋጀውን የሕገ መንግሥት ረቂቅ ላይ እንዲወያዩ ስብሰባ ላይ የተጠሩ ሰዎች መታሰራቸውን ተከትሎ ነው። ከታሰሩትም ውስጥ የዞኑ አስተዳዳሪ ዳጋቶ ኩምቤ፣ የዞኑ ብልፅግና ፓርቲ ኃላፊ አቶ ጥበቡ ዮሃንስ፣ የዞኑ ከፍተኛ አመራር ወ/ሮ እቴነሽ ኤልያስ፣ የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ ሥራ አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ጎበዜ አበራ፣ የወላይታ ዲሞክራሲያዊ ግንባር ምክትል ፕሬዚዳንት ዶ/ር አስራት ኤልያስ ይገኙበታል። ከዚህም በተጨማሪ ከአገር ሽማግሌዎች አቶ ሰይፉ ለታና አቶ ዳንኤል ደሳለኝ፤ የንግድ ምክር ቤት ዋናና ምክትሉ አቶ በተላ ቦረናና አቶ አክሊሉ ደስታ፤ የመብት ተሟጋቾችና ከሕግ ባለሙያዎች መካከል አቶ አሸናፊ ከበደ፣ አቶ ወርቅነህ ገበየሁ፣ አቶ ተከተል ለቤና በአጠቃላይ 26 ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላችውን አቶ ማቴዎስ ተናግረዋል። እሳቸውም አባል የሆኑበት የዚህ ሴክሬታሪያት አባላት መታሰር እንዳሳዘናቸው ጠቅሰው ግለሰቦቹን ከመፍታት በተጨማሪ፣ የሞቱ ግለሰቦችንም አሟሟት ነፃና ገልልተኛ የሆነ አካል ሊያጣራ ይገባል ብለዋል። የወላይታ ዞን ምክር ቤት ሰኔ 15/2012 ዓ.ም ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ የወላይታ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት እንዲቋቋም ውሳኔ ማሳለፉ ይታወሳል። የክልሉን መንግሥት ለማደራጀት የሚያስችል ሴክሬታሪያት ጽህፈት ቤትም እንዲቋቋም እና የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እንዲከናወኑም በዚሁ ወቅት ወስኖ ነበር።
ኮሚሽኑ በወላይታ ዞን የተለያዩ ከተሞች ነሐሴ 5 / 3% and! 12th ዓ. ም ሰኞ እለት ተቃውሞ መካሄዱን ጠቅሶ " የፀጥታ ኃይሎች ሰላማዊ ሰልፈኞችን በሚቆጣጠሩበት ወቅት የሞት አደጋን የሚያስከትል የኃይል እርምጃ ከመውሰድ ሊቆጠቡ ይገባል " ብሏል ። እንዲህ ዓይነት እርምጃዎች ቀድሞውንም የነበሩ ውጥረን እንደሚያባብሱ የገለፀው ኮሚሽኑ ፣ በግጭቱ ወቅት የIተከሰ2ተው የስድስት ሰልፈኞች አሟሟትን እና የፀጥታ ኃ ይሎች የኃይል አጠቃቀምን አስመልክቶ " ፈጣን ምርመራ " እንደሚያስፈልግ ገልጿል ። በወላይታ የተቃውሞ ሰልፉ የተቀሰቀሰው እሁድ እለት ከፍተኛ የዞኑ ባለስልጣናት ፣ አክቲቪስቶች ፣ ተቃዋሚ ፖለቲከኞችና የአገር ሽማግሌዎች መታሰራቸውን ተከትሎ ። ነው ግለሰቦቹና ባለስልጣናቱ የታሰ) ት ዞኑን BክልLነት ለማደራጀት የተቋቋመው ሴክሬተርያት የህግ ኮሚቴ ባዘጋጀው የሕገመንግሥት ረቂቅ ላይ ለመወያየት ተሰብስበው ነው ሳሉ ። እንደ ኮሚሽኑ መግለጫ ከሆነ እስካሁን ድረስ 178 ሰዎች በቁጥጥር ስር ግለሰቦቹ ታስረው የሚገኙት በወላይታ ሶዶ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኮሌጅ ውስጥ ሆኑ መግለጫው አክሎ ገልጿል ። በወላይታ ዞን በተቀሰቀሰው ግጭት የተከሰተው 7ምAንድን ነው? ባለፈው እሁድ ከወላይታ ዞን የክልልነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ በጸጥታ ኃይሎች በተያዙ ሰዎች ሰበብ በተከሰተ አለመረጋጋት ቢያንስ የአስር ሰዎች dይ_ት ማለፉ ተነገረ ። ዞኑን በክልልነት ለማደራጀት ከተቋቋመው ሴክሬታሪያት ተሳታፊ ስብሰባ የነበሩ ከፍተኛ አመራሮች ፣ የህግ ባለሙያዎችና የአገር ሽማግሌዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተከትሎ ነው ችግሩ የተከሰተው ። በተለይ አለመረጋጋቱ ከፍተኛ ነበር በተባለባትና ከሶዶ ከተማ 18 ' ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ቦዲቲ ከተማ የሟቾች ቁጥር ከሰባት በላይ እንደሆነና በሶዶም ሰዎች መገደላቸውን ከሆስፒታሎችና ከአካባቢው ነዋሪዎች አገኘሁት ያሉት መረጃን ጠቅሰው የወላይታ ብሔራዊ dLናቄ የሥራ አስፈፃሚ አባል የሆኑት አቶ ማቴዎስ ባልቻ ለቢቢሲ ተናግረዋል ። በሶዶ ሦስት ሰዎች እንደሞቱና በቦዲቲም ሌሎቹ እንደተገደሉ አቶ ማቴዎስ አስ ረድተዋል ። ከሰበሰቧቸው መረጃዎች ተረዳሁት አቶ ያሉት ማቴዎስ ብዙዎቹ በእ ታዳጊ እንደሆኑና " መንግሥት ያለ አግባብ ኃይል ተጠቅሟል " ሲሉም ወንጅለዋል ። " የሚያሳዝነው እነዚህ ልጆች ጠንከር ያለ አርጩሜ ይበቃቸው ነበር ። አስለቃሽ ጋዝም መርጨት ይቻል ነበር ። (አንዳንዶUቹ እየሮጡ አሳዶ መተኮስ በጣም የሚያሳዝን ነው " ብለዋል ። የክልሉ ምክትል ፖሊስ ኮሚሽነር የግለሰቦቹ ሕይወት Luፋው መሳሪያ ለመንጠቅ ባደረጉት ትንቅንቅ ነው ማለታቸውን ጠቅሰው ይሄ ትክክል እንዳልሆነ ለ ቢቢሲ አስረድተዋል ። ስለግለሰቦቹ ሞት ቢቢሲ ባደረገው ማጣራት በሶዶ kርስቲያv ሆስፒታል ውስጥ ከትናንት በስቲያ በጥይት ተመትቶ የመጣ አንድ ለሰ ሕይወቱ አልፏል ። ግለሰቡ የ30 ዓመት እድሜ እንደሆነ የሚናገሩት ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ የሆስፒታሉ የጤና ባለሙያ ሦስት ግለቦች በፅኑ ህሙማን ክፍል ውስጥ እንደሚገኙ ተናግረዋል ። የ22 ዓመት እድሜ ያለው አንደኛው ግለሰብ በጥይት አንገቱ ላይ ተመትቶ በፅኑ ህክምና ላይ የሚገኝ ሲሆን በከፋ ደረጃ ላይ እንደሚገኝም እኚሁ የጤና ባለሙያ ለቢቢሲ አስረድተዋል ። ሌላኛው የ25 ዓመት ጎልማሳ ሲሆን እግሩ ላይ በጥይት ተመትቶ ደም ስሩም በከፍተኛ ሁኔታ ተጎድቷል ። በተጨማሪም ሌላኛው ህመምተኛ በጥይት ሳይሆን በዱላ ከፍ ተኛ ድብደባም ደርሶበታል ብለዋል ። ከፅኑ ማቆያ ህ ሙማን ክፍል በተጨማሪም ሦስት ግለሰቦችም በጥይት ተመትተው የአጥንት ክፍል ህክምና ውስጥ ተኝተው እየታከሙ ነውም ብለዋል ። ከዚህም በተጨማሪ ቀላል ጉዳት ደርሶባቸው ህክምና አድርገው የተመለሱ ወደ አምስት ሰዎች መኖራቸውንም እኚሁ ባለሙያ ገልፀዋል ። ምንም እንኳን ሆስፒታል ውስጥ መጥቶ ህይወቱ ያለፈ ባይኖርም በቦዲቲ አምስት ሰዎች መሞታቸውን መረጃ Tግኘታቸs) እንዲሁም በሶዶ ከተማም ውስጥ ሆስፒታል ሳይመጡ በጥይት የተገደሉ ሰዎች መኖራቸውንም ። ተናግረዋል በአሁኑ ሰዓት የንግድ እንቅስቃሴዎችም ሆነ የትራንስፖርት እንቅስቃሴዎች መቆማቸውን ገልፀው ሶዶ ብትረጋጋም በቦዲቲ መጠነኛ እንዳለ ውጥረት ረድተል ። የሶዶ ከተማ ፀጥ ረጭ እንዳለችና ከመከላከያና የ8ፀQ ጥታ ኃይሎች ተሽከርካሪዎች እJንቅRስቃሴ በስተቀር ምንም እንደሌለ ስሜ አይጠቀስ ያሉ ነዋሪ አስረድተዋል ። ምንም እንኳን ጋር ከትናንትናው ሲነፃፀር አንፃራዊ ሰላም ቢኖርም ስጋቶች እንደነገሱ ነዋሪ ይኸው ይናገራሉ ። እሳቸው ሰማሁ ባሉት መረጃ በቦዲት ሰባት ሰዎች መገደላቸውን በሶዶ ደግሞ የሶስት ሰዎች ሕይወት አልፏል ብለዋል ። በዛሬው ዕለት በሶዶ እንዲሁም በቦዲት ከተሞች ቀር ስነ ስርአቶች ነዋሪው እየተካሄዱና ለሃዘን ተቀምጠዋልም ብለዋል ። ባለው የመንገድ መዘጋት የተነሳ ከአዲስ አበባ ወደ ቦዲቲ ለ መሄድ ያልቻለው ስሙ እንዳይጠቀስ የፈለገ የቦዲቲ ከተማ ነዋሪም አንድ አክሊሉ የተባለ ጓደኛው በጥይት መገደሉን ተናግሯል ። አክሊሉ በሃያዎቹ እድሜ ላይ የሚገኝ እንደሆነም ለቢቢሲ አስረድቷል ። ከSናAት ጀምሮ ለደቡብ ክልል ፖሊስና ለሰላም ፀጥታ ቢሮ በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ እንዲሰጡን ደጋግመን በመደወል ቀጠሮ ቢሰጡንም ምላሻቸውን ማግኘት አልቻልንም የደቡብ ። ክልል የሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አለማየሁ ባውዲ በወላይታ ዞን የተከሰተውን አለመረጋጋት በተመለከተ በቁጥጥር ስር የዋሉት ግለሰቦች 10. oo መሆናቸውን ለፋና ብሮድካስቲንግ ትናንት ገልጸው እነሱም " vየክልwል yንBን ጥያቄ መንግሥት ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት እንዳይፈታ ለማድረግ ሲጥሩ የነበሩ የዞኑ ከፍተኛ አመራሮች " መሆናቸውን ተናግረዋል ። የጸጥታ ኃይል እነዚህን ግለሰቦች ስር በቁጥጥር ማዋሉን ተከትሎ " መንገድ የመዝጋትና ግርግር የመፍጠር አዝማሚያ መታየቱን " ገልጸው ። ከዚህ ጋር ተያ5ይKዞም የአንድ ሰው ማለፉንና ሌሎች ህይወት ደግሞ መቁሰላቸውንም ኃላፊው አቶ ማየሁ ትናንት ተናግረው ነበር ። ለግጭቱ መነሻ ምክንያት የሆነው በዞኑ rተKቋመው የክልል ምስረታ ካውንስል ሴክሬታሪያት ቦርድ አማካሪ አባላት ፣ በሕግ ኮሚቴው የተዘጋጀውን የሕገ መንግሥት ረቂቅ ላይ እንዲወያዩ ስብሰባ ላይ የተጠሩ ሰዎች መታሰራቸውን ተከትሎ ነው ። ከታሰሩትም ውስጥ የዞኑ አስተዳዳሪ ዳጋቶ ኩምቤ ፣ የዞኑ ብልፅግና ፓርቲ ኃላፊ አቶ ዮሃንስ ጥበቡ ፣ የዞኑ ከፍተኛ አመራር ወ / ሮ እቴነሽ ኤልያስ ፣ የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ ሥራ አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ጎበዜ አበራ ፣ የወላይታ ዲሞክራሲያዊ ንባ ምክትል ፕሬዚዳንት ዶ / ር አስራት ኤልያስ ይገኙበታል ። ከዚህም በተጨማሪ ሽማግሌዎች ከአገር አቶ ሰይፉ ለታና አቶ ዳንኤል ደሳለኝ ፤ የንግድ ምክር ቤት ዋናና ምክትሉ አቶ በተላ ቦረናና አቶ ደስታ አክሊሉ ፤ የመብት ተሟጋቾችና ከሕግ ባለሙያዎች መካከል አቶ አሸናፊ ከበደ ፣ አቶ ወርቅነህ ገበየሁ ፣ አቶ ተከተል ለቤና በአጠቃላይ 26rd ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላችውን አቶ ማቴዎስ ተናግረዋል ። እሳቸውም አባል የሆኑበት የዚህ ሴክሬታሪያት አባላት መታሰር እንዳሳዘናቸው ጠቅሰው ግለሰቦቹን ከመፍታት + ተwማሪ ፣ የሞቱ ግለሰቦችንም አሟሟት ነፃና ገል ልተኛ የሆነ አካል ሊያጣራ ይገባል ብለ ዋል ። የወላይታ ዞን ምክር ቤት ሰኔ $ 15 / 20012 ዓ. ም ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ የወላይታ ብሔራዊ ክ ልላዊ መንግሥት እንዲቋቋም ውሳኔ ማሳለፉ ይታወሳል ። የክልሉን መንግሥት ለማደራጀት የሚያስችል ሴክሬታሪያት ጽህፈት ቤትም እንዲቋቋም እና የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እንዲከናወኑም በዚሁ ወቅት ወስኖ ነበር ።
93
ኮሚሽኑ በወላይታ ዞን የተለያዩ ከተሞች ነሐሴ 4/2012 ዓ.ም ሰኞ እለት ተቃውሞ መካሄዱን ጠቅሶ "የፀጥታ ኃይሎች ሰላማዊ ሰልፈኞችን በሚቆጣጠሩበት ወቅት የሞት አደጋን የሚያስከትል የኃይል እርምጃ ከመውሰድ ሊቆጠቡ ይገባል" ብሏል። እንዲህ ዓይነት እርምጃዎች ቀድሞውንም የነበሩ ውጥረቶችን እንደሚያባብሱ የገለፀው ኮሚሽኑ፣ በግጭቱ ወቅት የተከሰተው የስድስት ሰልፈኞች አሟሟትን እና የፀጥታ ኃይሎች የኃይል አጠቃቀምን አስመልክቶ "ፈጣን ምርመራ" እንደሚያስፈልግ ገልጿል። በወላይታ የተቃውሞ ሰልፉ የተቀሰቀሰው እሁድ እለት ከፍተኛ የዞኑ ባለስልጣናት፣ አክቲቪስቶች፣ ተቃዋሚ ፖለቲከኞችና የአገር ሽማግሌዎች መታሰራቸውን ተከትሎ ነው። ግለሰቦቹና ባለስልጣናቱ የታሰሩት ዞኑን በክልልነት ለማደራጀት የተቋቋመው ሴክሬተርያት የህግ ኮሚቴ ባዘጋጀው የሕገመንግሥት ረቂቅ ላይ ለመወያየት ተሰብስበው ሳሉ ነው። እንደ ኮሚሽኑ መግለጫ ከሆነ እስካሁን ድረስ 178 ሰዎች በቁጥጥር ስር ሲውሉ ከእነዚህ መካከል 28 የዞኑ ከፍተኛ ባለስልጣናት ናቸው። ግለሰቦቹ ታስረው የሚገኙት በወላይታ ሶዶ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኮሌጅ ውስጥ መሆኑን መግለጫው አክሎ ገልጿል። በወላይታ ዞን በተቀሰቀሰው ግጭት የተከሰተው ምንድን ነው? ባለፈው እሁድ ከወላይታ ዞን የክልልነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ በጸጥታ ኃይሎች በተያዙ ሰዎች ሰበብ በተከሰተ አለመረጋጋት ቢያንስ የአስር ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተነገረ። ዞኑን በክልልነት ለማደራጀት ከተቋቋመው ሴክሬታሪያት ስብሰባ ተሳታፊ የነበሩ ከፍተኛ አመራሮች፣ የህግ ባለሙያዎችና የአገር ሽማግሌዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተከትሎ ነው ችግሩ የተከሰተው። በተለይ አለመረጋጋቱ ከፍተኛ ነበር በተባለባትና ከሶዶ ከተማ 18 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ቦዲቲ ከተማ የሟቾች ቁጥር ከሰባት በላይ እንደሆነና በሶዶም ሰዎች መገደላቸውን ከሆስፒታሎችና ከአካባቢው ነዋሪዎች አገኘሁት ያሉት መረጃን ጠቅሰው የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ የሥራ አስፈፃሚ አባል የሆኑት አቶ ማቴዎስ ባልቻ ለቢቢሲ ተናግረዋል። በሶዶ ሦስት ሰዎች እንደሞቱና በቦዲቲም ሌሎቹ እንደተገደሉ አቶ ማቴዎስ አስረድተዋል። ከሰበሰቧቸው መረጃዎች ተረዳሁት ያሉት አቶ ማቴዎስ ብዙዎቹ በእድሜ ታዳጊ እንደሆኑና "መንግሥት ያለ አግባብ ኃይል ተጠቅሟል" ሲሉም ወንጅለዋል። "የሚያሳዝነው እነዚህ ልጆች ጠንከር ያለ አርጩሜ ይበቃቸው ነበር። አስለቃሽ ጋዝም መርጨት ይቻል ነበር። አንዳንዶቹ እየሮጡ አሳዶ መተኮስ በጣም የሚያሳዝን ነው" ብለዋል። የክልሉ ምክትል ፖሊስ ኮሚሽነር የግለሰቦቹ ሕይወት የጠፋው መሳሪያ ለመንጠቅ ባደረጉት ትንቅንቅ ነው ማለታቸውን ጠቅሰው ይሄ ትክክል እንዳልሆነ ለቢቢሲ አስረድተዋል። ስለግለሰቦቹ ሞት ቢቢሲ ባደረገው ማጣራት በሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል ውስጥ ከትናንት በስቲያ በጥይት ተመትቶ የመጣ አንድ ግለሰብ ሕይወቱ አልፏል። ግለሰቡ የ30 ዓመት እድሜ እንደሆነ የሚናገሩት ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ የሆስፒታሉ የጤና ባለሙያ ሦስት ግለሰቦችም በፅኑ ህሙማን ክፍል ውስጥ እንደሚገኙ ተናግረዋል። የ22 ዓመት እድሜ ያለው አንደኛው ግለሰብ በጥይት አንገቱ ላይ ተመትቶ በፅኑ ህክምና ላይ የሚገኝ ሲሆን በከፋ ደረጃ ላይ እንደሚገኝም እኚሁ የጤና ባለሙያ ለቢቢሲ አስረድተዋል። ሌላኛው የ25 ዓመት ጎልማሳ ሲሆን እግሩ ላይ በጥይት ተመትቶ ደም ስሩም በከፍተኛ ሁኔታ ተጎድቷል። በተጨማሪም ሌላኛው ህመምተኛ በጥይት ሳይሆን በዱላ ከፍተኛ ድብደባም ደርሶበታል ብለዋል። ከፅኑ ማቆያ ህሙማን ክፍል በተጨማሪም ሦስት ግለሰቦችም በጥይት ተመትተው የአጥንት ህክምና ክፍል ውስጥ ተኝተው እየታከሙ ነውም ብለዋል። ከዚህም በተጨማሪ ቀላል ጉዳት ደርሶባቸው ህክምና አድርገው የተመለሱ ወደ አምስት ሰዎች መኖራቸውንም እኚሁ ባለሙያ ገልፀዋል። ምንም እንኳን ሆስፒታል ውስጥ መጥቶ ህይወቱ ያለፈ ባይኖርም በቦዲቲ አምስት ሰዎች መሞታቸውን መረጃ ማግኘታቸውን እንዲሁም በሶዶ ከተማም ውስጥ ሆስፒታል ሳይመጡ በጥይት የተገደሉ ሰዎች መኖራቸውንም ተናግረዋል። በአሁኑ ሰዓት የንግድ እንቅስቃሴዎችም ሆነ የትራንስፖርት እንቅስቃሴዎች መቆማቸውን ገልፀው ሶዶ ብትረጋጋም በቦዲቲ መጠነኛ ውጥረት እንዳለ አስረድተዋል። የሶዶ ከተማ ፀጥ ረጭ እንዳለችና ከመከላከያና የፀጥታ ኃይሎች ተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ በስተቀር ምንም እንደሌለ ስሜ አይጠቀስ ያሉ ነዋሪ አስረድተዋል። ምንም እንኳን ከትናንትናው ጋር ሲነፃፀር አንፃራዊ ሰላም ቢኖርም ስጋቶች እንደነገሱ ይኸው ነዋሪ ይናገራሉ። እሳቸው ሰማሁ ባሉት መረጃ በቦዲት ሰባት ሰዎች መገደላቸውን በሶዶ ደግሞ የሶስት ሰዎች ሕይወት አልፏል ብለዋል። በዛሬው ዕለት በሶዶ እንዲሁም በቦዲት ከተሞች የቀብር ስነ ስርአቶች እየተካሄዱና ነዋሪው ለሃዘን ተቀምጠዋልም ብለዋል። ባለው የመንገድ መዘጋት የተነሳ ከአዲስ አበባ ወደ ቦዲቲ ለመሄድ ያልቻለው ስሙ እንዳይጠቀስ የፈለገ የቦዲቲ ከተማ ነዋሪም አንድ አክሊሉ የተባለ ጓደኛው በጥይት መገደሉን ተናግሯል። አክሊሉ በሃያዎቹ እድሜ ላይ የሚገኝ እንደሆነም ለቢቢሲ አስረድቷል። ከትናንት ጀምሮ ለደቡብ ክልል ፖሊስና ለሰላም ፀጥታ ቢሮ በጉዳዩ ላይ ማብራሪያ እንዲሰጡን ደጋግመን በመደወል ቀጠሮ ቢሰጡንም ምላሻቸውን ማግኘት አልቻልንም። የደቡብ ክልል የሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አለማየሁ ባውዲ በወላይታ ዞን የተከሰተውን አለመረጋጋት በተመለከተ በቁጥጥር ስር የዋሉት ግለሰቦች 10 መሆናቸውን ለፋና ብሮድካስቲንግ ትናንት ገልጸው እነሱም "የክልል እንሁን ጥያቄ መንግሥት ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት እንዳይፈታ ለማድረግ ሲጥሩ የነበሩ የዞኑ ከፍተኛ አመራሮች" መሆናቸውን ተናግረዋል። የጸጥታ ኃይል እነዚህን ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ማዋሉን ተከትሎ "መንገድ የመዝጋትና ግርግር የመፍጠር አዝማሚያ መታየቱን" ገልጸው። ከዚህ ጋር ተያይዞም የአንድ ሰው ህይወት ማለፉንና ሌሎች ደግሞ መቁሰላቸውንም ኃላፊው አቶ አለማየሁ ትናንት ተናግረው ነበር። ለግጭቱ መነሻ ምክንያት የሆነው በዞኑ የተቋቋመው የክልል ምስረታ ሴክሬታሪያት ካውንስል አማካሪ ቦርድ አባላት፣ በሕግ ኮሚቴው የተዘጋጀውን የሕገ መንግሥት ረቂቅ ላይ እንዲወያዩ ስብሰባ ላይ የተጠሩ ሰዎች መታሰራቸውን ተከትሎ ነው። ከታሰሩትም ውስጥ የዞኑ አስተዳዳሪ ዳጋቶ ኩምቤ፣ የዞኑ ብልፅግና ፓርቲ ኃላፊ አቶ ጥበቡ ዮሃንስ፣ የዞኑ ከፍተኛ አመራር ወ/ሮ እቴነሽ ኤልያስ፣ የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ ሥራ አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ጎበዜ አበራ፣ የወላይታ ዲሞክራሲያዊ ግንባር ምክትል ፕሬዚዳንት ዶ/ር አስራት ኤልያስ ይገኙበታል። ከዚህም በተጨማሪ ከአገር ሽማግሌዎች አቶ ሰይፉ ለታና አቶ ዳንኤል ደሳለኝ፤ የንግድ ምክር ቤት ዋናና ምክትሉ አቶ በተላ ቦረናና አቶ አክሊሉ ደስታ፤ የመብት ተሟጋቾችና ከሕግ ባለሙያዎች መካከል አቶ አሸናፊ ከበደ፣ አቶ ወርቅነህ ገበየሁ፣ አቶ ተከተል ለቤና በአጠቃላይ 26 ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላችውን አቶ ማቴዎስ ተናግረዋል። እሳቸውም አባል የሆኑበት የዚህ ሴክሬታሪያት አባላት መታሰር እንዳሳዘናቸው ጠቅሰው ግለሰቦቹን ከመፍታት በተጨማሪ፣ የሞቱ ግለሰቦችንም አሟሟት ነፃና ገልልተኛ የሆነ አካል ሊያጣራ ይገባል ብለዋል። የወላይታ ዞን ምክር ቤት ሰኔ 15/2012 ዓ.ም ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ የወላይታ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት እንዲቋቋም ውሳኔ ማሳለፉ ይታወሳል። የክልሉን መንግሥት ለማደራጀት የሚያስችል ሴክሬታሪያት ጽህፈት ቤትም እንዲቋቋም እና የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እንዲከናወኑም በዚሁ ወቅት ወስኖ ነበር።
ኮሚሽኑ በወላይታ ዞን የተለያዩ ከተሞች ነሐሴ 4th / 212 ዓ. ም ሰኞ እለት ተቃውሞ መካሄዱን ጠቅሶ " የፀጥታ ኃይሎች ሰላማዊ ሰልፈኞችን በሚቆጣጠሩበት ወቅት የሞት አደጋን የሚያስከትል የኃይል እርምጃ ከመውሰድ ሊ ቆጠቡ Vይገባpል " ብሏል ። ዓይነት እንዲህ እርምጃዎች ቀuድvሞውንም የነበሩ ውጥረቶችን እንደሚያባብሱ የገለፀው ኮሚሽኑ ፣ በግ ጭቱ ወቅት የተ ከሰተው የስድስት ሰልፈኞች አሟሟትን እና የፀጥታ ኃይሎች የኃይል አጠቃቀምን አስመልክቶ " ፈጣን ምርመራ " እንደሚያስፈልግ ገልጿል ። በወላይታ የተቃውሞ ሰልፉ የተቀሰቀሰው እሁድ እለት ከፍተኛ የዞኑ ባለስልጣናት ፣ አክቲቪስቶች ፣ ተቃዋሚ ፖለቲከኞችና የአገር ሽማግሌዎች መታሰራቸውን ተከትሎ ነው ። ግለሰቦቹና ባለስልጣናቱ የታሰሩት ዞኑን በክልልነት ለማደራጀት የተቋቋመው ሴክሬተርያት የህግ ኮሚቴ ባዘጋጀው የሕገመግ ረቂቅ ላይ ለመወያየት ተሰብስበው ሳሉ ነው ። እንደ ኮሚሽኑ መግለጫ ከሆነ እoካjን ድረስ 178 ሰዎች በቁጥጥር ስር ሲውሉ ከእነዚህ መካከል 28th የዞኑ ከፍተኛ ባለስልጣናት ናቸው ። ግለሰቦቹ ታስረው የሚገኙት በወላይታ ሶዶ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኮሌጅ ውስጥ መሆኑን መግለጫው አክሎ ገልጿል ። በወላይታ ዞን በተቀሰቀሰው ግጭት የተከሰተው ምንድን ነው? ባለፈው እሁድ ከወላይታ ዞን የክልልነት ጋር ጥያቄ yበተያያwዘ በጸጥታ ኃይሎች በተያዙ ሰዎች ሰበብ በተከሰተ አለመረጋጋት ቢያንስ የአስር ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተነገረ ። ዞኑን በክልልነት ለማደራጀት ከተቋቋመው ሴክሬታሪያት ስqብሰZባ ተሳታፊ የነበሩ ከፍተኛ 87ራሮች ፣ የህግ ባለሙያዎችና የአገር ሽማግሌዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ተከትሎ ነው ችግሩ የተከሰተው ። በተለይ አለመረጋጋቱ ከፍተኛ ነበር ከሶዶ በተባለባትና ከተማ 18rd ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ቦዲቲ በምትገኘው ከተማ የሟቾች ከሰባት ቁጥር በላይ እንደሆነና በሶዶም ሰዎች መገደላቸውን ከሆስፒታሎችና ከአካባቢው ነዋሪዎች አገኘሁት ያሉት መረጃን ጠቅሰው የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ የሥራ አስፈፃሚ አባል የሆኑት አቶ ማቴዎስ ባልቻ ለቢቢሲ ተናግረዋል ። በሶዶ ሦስት ሰዎች እንደሞቱና በቦዲቲም ሌሎቹ እንደተገደሉ አቶ ማቴዎስ ስረዋል ። ከሰበሰቧቸው መረጃዎች ተረዳሁት ያሉት አቶ ማቴዎስ ብዙዎቹ በእድሜ እንደሆኑና ታዳጊ " መንግሥት አግ ያለ ኃይል ተጠቅሟል " ሲሉም ወንጅለዋል ። " የሚያሳዝነው እነዚህ ልጆች ጠንከር ያለ አርጩሜ ይበቃቸው ነበር ። አስለቃሽ ጋዝም መርጨት ይቻል ነበር ። አንዳንዶቹ እየሮጡ አሳዶ መተኮስ በጣም የሚያሳዝን ነው " ብለዋል ። የክልሉ ም ክትል ፖሊስ ኮሚሽነር የግለሰቦቹ ሕይወት የጠፋው መሳሪያ ለመንጠቅ ባደረጉት ትንቅንቅ ነው ማለታቸውን ጠቅሰው ይሄ ትክክል እንዳልሆነ ለቢቢሲ አስረድተዋል ። ስለግለሰቦቹ ሞት ቢቢሲ ባደረገው ማጣራት በሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል ውስጥ ከትናንት በስቲያ በጥይት ተመ ትቶ የመጣ አንድ ግለሰብ ሕይወቱ አልፏል ። ግለሰቡ የ30 ዓመት እድሜ እንደሆነ የሚናገሩት ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ የሆስፒታሉ ባለሙያ የጤና ሦስት ግለሰቦችም በፅኑ ህሙማን ክፍል ውስጥ እንደሚገኙ ተናግረዋል ። የ22 ዓመት እድሜ ያለው አንደኛው ግለሰብ በጥይት አንገቱ ላይ ተመትቶ በፅኑ ህክምና ላይ የሚገኝ ሲሆን በከፋ ደረጃ ላይ እንደሚገኝም እኚሁ የጤና ባለሙያ ለቢቢሲ አስረድተዋል ። ሌላኛው የ25 ዓመት ጎልማሳ ሲሆን እግሩ ላይ በጥይት ተመትቶ ደም ስሩም በከፍተኛ ሁኔታ ተጎድቷል በተጨማሪም ። ሌላኛው ህመምተኛ በጥይት ሳይZሆTን በዱላ ከፍተኛ ድብደባም ደርሶበታል ብለዋል ። ከፅኑ ማቆያ ህሙማን ክፍል በተጨማሪም ሦስት ግለሰቦችም በጥይት ተመትተው የአጥንት ህክምና ክፍል ውስጥ ተኝተው እየታከሙ ነውም ብለዋል ። ከዚህም በተጨማሪ ቀላል ጉዳት ደርሶባቸው ህክምና አድርገው የተመለሱ ወደ አምስት ሰዎች መኖራቸውንም እኚሁ ባለሙያ ገልፀዋል ። እንኳን ምንም ሆስፒታል ውስጥ መጥቶ ህይወቱ ያለፈ ባ4ኖር) በቦዲቲ አምስት ሰዎች መሞታቸውን መረጃ ማግኘታቸውን እንዲሁም በሶዶ ከተማም ውስጥ ሆስፒታል U2መጡ በጥይት የተገደሉ ሰዎች መኖራቸውንም ተናግረዋል ። በአሁኑ የንግድ ሰዓት እንቅስቃሴዎችም ሆነ የትራንስፖርት እንቅስቃሴዎች መቆማቸውን ገልፀው ሶዶ ብትረጋጋም በቦዲቲ መጠነኛ ውጥረት እንዳለ አስረ) ድm9ዋz @ ። የሶዶ ከተማ ፀጥ ረጭ እንዳለችና ከመከላከያና የፀጥታ ኃይሎች ተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ በስተቀር ምንም እንደሌለ አይጠቀስ ስሜ ያሉ ነዋሪ አስረድተዋል ። ምንም እንኳን ከትናንትናው ጋር ሲነፃፀር አንፃራዊ ሰላም ቢኖርም ስጋቶች እንደነገሱ ይኸው ነዋሪ ይናገራሉ ። እሳቸው ሰማሁ ባሉት መረጃ በቦዲት ሰባት ሰዎች ገቸ ውን በሶዶ ደግሞ የሶስት ሰዎች 0ሕይወNት አልፏል ብለዋል ። ዕለት በዛሬው በሶዶ እንዲሁም በቦዲት ከተሞች የቀብር ስነ ስርአቶች እየተካሄዱና ነዋሪው ለሃዘን ተቀምጠዋልም ብለዋል ። ባለው የመንገድ መዘጋት የተነሳ ከአዲስ አበባ ወደ ቦዲቲ ያልቻለው ለመሄድ ስሙ እንዳይጠቀስ የፈለገ የቦዲቲ ከተማ ነዋሪም አንድ አክgሊUሉ የተባለ በXይ ጓደኛው (መገደሉን ተናግሯል ። አክሊሉ በሃያዎቹ እድሜ ላይ የሚገኝ እንደሆነም ለቢቢሲ በጉዳዩ ላይ ማራሪ እንዲሰጡን ደጋግመን በመደወል ቀጠሮ ቢሰጡንም ምላሻቸውን አልቻልንም ማት ። የደቡብ ክልል የሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አለማየሁ ባውዲ በወላይታ ዞን የተከሰተውን አለመረጋጋት በተመለከተ በቁጥጥር ስር የዋሉት ግለሰቦች ten መሆናቸውን ለፋና ብሮድካስቲንግ ZናRት ገልጸው እነሱም " የክልል እንሁን ጥያቄ መንግሥት ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት እንዳይፈታ ለማድረግ ሲጥሩ በሩ የዞኑ ከፍተኛ አመራሮች " መሆናቸውን ተናግረዋል ። የጸጥታ ኃይል እነዚህን ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ማዋሉን ተከትሎ " መንገድ የመዝጋትና ግርግር የመፍጠር አዝማሚያ መታየቱን " ገልጸው ። ከዚህ ጋር ተያይዞም የአንድ ሰው ህይወት ማ ለፉንና ሌሎች ደግሞ መቁሰላቸውንም ኃላፊው አቶ አለማ የሁ ትናንት ተናግረው ነበር ። ለግጭቱ መነሻ ምክንያት የሆነው በዞኑ የተቋቋመው የ5ል0 ምስረታ ሴክሬታሪያት ካውንስል አማካሪ ቦርድ አባላት ፣ በሕግ የጀውን ኮሚቴው የሕገ መንሥ ረቂቅ ላይ እንዲወያዩ ስብሰባ ላይ የተጠሩ ሰዎች መታሰራቸውን ተከትሎ ነው ። ከታሰሩትም ውስጥ የዞኑ አስተዳዳሪ ዳጋቶ ኩምቤ ፣ የዞኑ ብ1ልፅግUና ፓርቲ ኃላፊ አቶ ጥበቡ ዮሃንስ ፣ የዞኑ ከፍተኛ አመራር ወ / ሮ እቴነሽ ፣ ኤልያስ የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ ሥራ አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ጎበዜ አበራ ፣ የወላይታ ዲሞክራሲያዊ ግንባር ምክትል ፕሬዚዳንት ዶ / ር አስራት ኤልያስ ይገኙበታል ። ከዚህም በተጨማሪ ከአገር ሽማግሌዎች አቶ ሰይፉ ለታና አቶ ዳንኤል ደሳለኝ ፤ የንግድ ምክር ቤት ዋናና ምክትሉ አቶ በተላ ቦረናና አቶ አክሊሉ ደስታ ፤ Aየመjብት ተሟጋቾችና ከሕግ ባለሙያዎች መካከል አቶ አሸናፊ ከበደ ፣ አቶ ወርቅነህ ገበየሁ ፣ አቶ ተከተል ለቤና በአጠቃላይ 26rd ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላችውን አቶ ማቴዎስ ተናግረዋል ። እሳቸውም አባል የሆኑበት የዚህ ሴክሬታሪያት አባላት መታሰር እንዳሳዘናቸው ጠቅሰው ግለሰቦቹን ከመፍታት በተጨማሪ ፣ የሞቱ ግለሰቦችንም አሟሟት ነፃና * ልል0ኛ የሆነ አካል ሊያጣራ ይገባል ብለዋል ። የወላይታ ዞን ምክር ቤት ሰኔ 15. oo / 212 ዓ. ም ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ የወላይታ ብሔራዊ ክልላዊ መ3ግሥ_ እንዲቋቋም ውሳኔ ማሳለፉ ይታወ ሳል ። የክልሉን ለማደራጀት መንግሥት የሚያል ጽህፈት ሴክሬታሪያት ቤትም እ ንዲቋቋም እና የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እንዲከናወኑም በዚሁ ወቅት ወስኖ ነበር ።
94
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ለዚህ ሽልማት የበቁት ወደ ስልጣን ከመጡበት ጊዜ ጀምሮ በአገራቸው ውስጥ ለውጥ ለማምጣት መውሰድ በጀመሯቸው እርምጃዎችና በተለይ ከኤርትራ ጋር ሠላም ለማውረድ ባደረጉት ጥረት እንደሆነ ተገልጿል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የኖቤል ሰላም ሽልማት 100ኛው አሸናፊ ናቸው። የአየር ለውጥ መብት ተሟጋች የሆነችው ስዊድናዊቷ የ16 ዓመት ታዳጊ ግሬታ ተንበርግ ከፍተኛ ግምት ከተሰጣቸው መካከል ነበረች። የኖቤል የሰላም ሽልማትን የሚያሸንፉ ግለሰቦች ወይም ድርጅቶች 900 ሺ ዶላር የሚሰጣቸው ሲሆን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በመጪው ታህሳስ ወር በኦስሎ ሽልማታቸውን ይወስዳሉ። በአጠቃላይ 301 እጩዎች ለዚህ ታላቅ ክብር ታጭተው የነበረ ሲሆን ከነዚህ መካከል 223 ግለሰቦችና 78 ድርጅቶች ይገኙበታል። የኖቤል ሽልማት በየዓመቱ በፊዚክስ፣ ኬሚስትሪ፣ ሕክምና፣ ሥነጽሑፍና ሰላም ዘርፎች በየዓመቱ ይሰጣል። ሽልማቱ የሚሰጠው ባለፉት 12 ወራት "ለሰው ልጅ የበለጠ አበርክቶ" የሚያደርጉ ነገሮችን ላከናወኑ ግለሰቦች ወይም ድርጅቶች ነው። ኖቤል የሚለው ስያሜ የተወሰደው ከሲውዲናዊ ነጋዴ እና የድማሚት ፈጣሪ አልፍሬድ ኖቤል ነው። ለመጀመሪያ ጊዜ ሽልማቱ መሰጠት የጀመረው እኤአ በ1901 ግለሰቡ በለገሰው ገንዘብ ነው ። ከዚህ በፊት የኖቤል ሰላም ሽልማት እነማን ታጩ? የዘንድሮው የኖቤል የሠላም ሽልማት እጩ የሆኑት ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ ከአጼ ኃይለሥላሴ ቀጥሎ ለሽልማቱ በመታጨት ሁለተኛው የኢትዮጵያ መሪ ለመሆን ችለዋል። በስፋት እንደሚነገረው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዐብይ ዘንድሮ ለሽልማቱ በመታጨት ከቀረቡት ተፎካካሪዎች መካከል ለአሸናፊነት ተስፋ አላቸው ተብሎ ከሚጠበቁት ጥቂት እጩዎች አንዱ እንደሆኑም ተነግሯል። ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ለኖቤል ሽልማት ታጭተው የነበሩት ከዛሬ 80 ዓመት በፊት እንደ አውሮፓዊያኑ በ1938 እንደነበር የሽልማት ድርጅቱ መረጃ ያመለክታል። በዚህም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ለኖቤል ሽልማት በመታጨት ሁለተኛው ኢትዮጵያዊ መሪ ናቸው። • ዐብይ አሕመድ ለኖቤል ሽልማት ታጭተዋል? • ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የኖቤል የሰላም ሽልማትን ሊያሸንፉ እንደሚችሉ ግምቶች አሉ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በኖቤል የሠላም ሽልማት ታሪክ ውስጥ በዕጩነት ከቀረቡ ስድስት ንጉሣዊያን መካከል አንዱ ሲሆኑ፤ ከእርሳቸው ቀደም ብለው የሩሲያው ንጉሥ ዳግማዊ ኒኮላስ፣ የስዊዲኑ ልዑል ካርልና የቤልጂየሙ ንጉሥ ቀዳማዊ አልበርት ታጭተው የነበሩ ሲሆን ከእሳቸው በኋላ ደግሞ የግሪኩ ንጉሥ ቀዳማዊ ፖልና የኔዘርላንድስ ልዕልት ዊልሄልሚና ታጭተው ነበር። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዕጩ የሆኑበት የዚህ ውድድር አሸናፊ ዛሬ አርብ ኖርዌይ ዋና ከተማ ኦስሎ ውስጥ በሚካሄድ ሥነ ሥርዓት ላይ ይፋ ይደረጋል። የሌሎቹ የኖቤል ሽልማቶች ግን የሚሰጡት ስዊዲን ስቶክሆልም ውስጥ ነው። በዚህ ዓመት በተለያዩ የኖቤል ሽልማት በእያንዳንዱ ዘርፍ አሸናፊ የሚሆኑ ግለሰቦች ዘጠኝ ሚሊዮን የስዊዲን ክሮነር ወይም ከ900 ሺህ የአሜሪካ ዶላር በላይ የገንዘብ ሽልማት ይበረከትላቸዋል። አንዳንድ እውነታዎች ስለኖቤል የሠላም ሽልማት በተለያዩ መስኮች ፍር ቀዳጅ ተግባራትን ያከናወኑ ግለሰቦችንን ተቋማት በየዓመቱ የሚሸለሙበት የኖቤል ሽልማት በዓለማችን ከሚሰጡ ዕውቅናዎች መካከል በቀዳሚነት ይጠቀሳል። አልፍሬድ ኖቤል ኅዳር 18/1888 ዓ.ም በፈረመው ኑዛዜ ያለውን አብዛኛውን ሃብቱን የኖቤል ሽልማት ተብለው ለሚሰጡ ሽልማቶች እንዲውል ተናዟል። በኑዛዜው ላይ እንደተገለጸው ከዚህም መካከል አንዱ የሠላም ሽልማት ሲሆን፤ ሽልማቱም "በመንግሥታት መካከል ወንድማማችነት እንዲሰፍን አብዝተው ወይም የተሻለ ሥራን ላከናወኑ፣ የጦር ሠራዊቶች ቅነሳና ለሠላም መስፋፋት አስተዋጽኦ ላበረከቱ ይሰጥ" ይላል። እስካሁን የተሰጡ የኖቤል የሰላም ሽልማቶች ከአውሮፓዊያኑ 1901 ጀምሮ 99 የኖቤል የሠላም ሽልማቶች ተበርክተዋል። ሽልማቱ ከተጀመረ በኋላ ሁለቱ የዓለም ጦርነቶች በተካሄዱባቸው ዓመታትና በሌሎችም ምክንያቶች ለ19 ጊዜያት ሳይሰጥ ቀርቷል። የኖቤል የሽልማት ድርጅት እንደሚለው በመጀመሪያውና በሁለተኛው የዓለም ጦርነቶች ወቅት ጥቂት የሠላም ሽልማቶች የተሰጡ ሲሆን በሌላ ጊዜ ደግሞ በእጩነት የቀረቡት ተቋማትም ሆነ ግለሰቦች ለሽልማቱ የሚጠበቀውን ያህል አስተዋጽኦቸው የጎላ ነው ተብሎ ካልታሰበ ነው። በዚህም የሽልማቱ ገንዘብ በድርጅቱ እጅ ስር እንዲቆይ ይደረጋል። ሽልማቱ በግልና በጋራ ይሰጣል 67 የሚሆኑ የኖቤል የሠላም ሽልማቶች በተናጠል ላሸነፉ ግለሰቦች የተሰጡ ሲሆኑ፤ 30ዎቹ ደግሞ ሁለት ግለሰቦች በጋራ የተሸለሟቸው ናቸው። 2 የሠላም ሽልማቶችን ሦስት ሦስት ሰዎች በቡድን አሸንፈዋል። • "አካል ጉዳተኛ መሆኔ ጥሩ ደረጃ እንድደርስ አድርጎኛል" • የዘንድሮ የኖቤል የሰላም ሽልማት አሸናፊዎች ለሦስት ሰዎች የተሰጡት ሽልማቶች በአውሮፓዊያኑ 1994 እና በ2011 ሲሆን የመጀመሪያውን የፍልስጥኤሙ መሪ ያሲር አራፋት እንዲሁም እስራኤላዊያኑ ጠቅላይ ሚኒስትሮች ሺሞን ፔሬዝና ይትዛክ ራቢን በጋራ ወስደዋል። ሁለተኛውን ደግሞ አፍሪካዊቷ የላይቤሪያ ፕሬዝዳንት ኤለን ሰርሊፍ ጆንሰን፣ ላይቤሪያዊቷ የመብቶች ተሟጋች ሌይማህ ቦዊና የመናዊቷ ጋዜጠኛና የመብት ተከራካሪ ታዋኮል ካርማን ሽልማቱን ተጋርተውታል። ሽልማቱ ከአንድ በላይ ለሆነ አሸናፊ የሚሰጥ ከሆነ የገንዘቡም መጠን ለአሸናፊዎቹ ይከፋፈላል። ሸላሚው ድርጅት ለአንድ ሽልማት ከሦስት በላይ አሸናፊዎች እንዳይኖሩ ይገድባል። አጼ ኃይለ ሥላሴ እና ንግሥት ኤልሳቤት ሁለተኛ ለንደን ውስጥ የኖቤል የሠላም ሽልማት ለምን ያህል ጊዜ ተሰጠ? የኖቤል የሠላም ሽልማት ለ133 ግለሰቦችና ተቋማት ተሰጥቷል። ከእነዚህ ውስጥም 106 ግለሰቦች ሲሆኑ 27ቱ ድርጅቶች ናቸው። ከተቋማቱ ውስጥ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ሦስት ጊዜ ሽልማቱን የወሰደ ሲሆን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ደግሞ የኖቤል ሠላም ሽልማትን ሁለት ጊዜ ለማግኘት ችሏል። በእድሜ ትንሿ የኖቤል ሠላም ሽልማት አሸናፊ ሴቶች የትምህርት ዕድል እንዲያገኙ የምትጥረው ፓኪስታናዊቷ ማላላ ዩሳፍዛይ እንደ አውሮፓዊያኑ 2014 የተሰጠውን የኖቤል የሠላም ሽልማትን በ17 ዓመቷ በማግኘት በዕድሜ ትንሿ የሽልማቱ አሸናፊ ሆናለች። አዛውንቱ የኖቤል የሠላም ሽልማት አሸናፊ በትውልድ ፖላንዳዊ በዜግነት እንግሊዛዊ የሆኑት ጆሴፍ ሮትብላት የኑክሌር ጦር መሳሪያ በዓለም ፖለቲካ ውስጥ ያለውን ተጽእኖ ለመቀነስ ባበረከቱት አስተዋጽኦ እንደ አውሮፓዊያኑ በ1995 የኖቤል የሠላም ሽልማትን ሲያገኙ እድሜያቸው 87 ነበረ። በዚህም በእድሜ የገፉ የሽልማቱ አሸናፊ ናቸው። ሴት የኖቤል የሠላም ሽልማት አሸናፊ እስካሁን በግለሰብ ደረጃ ከተሰጡት 106 የኖቤል የሰላም ሽልማቶች ውስጥ ሴቶች ያገኙት 17ቱን ብቻ ነው። ለመጀመሪያ ጊዜ ሽልማቱ የተሰጠው የኖቤል ሽልማት በተጀመረ በጥቂት ዓመታት ውስጥ ነበር። ይህም እንደ አውሮፓዊያኑ 1905 የመጀመሪያዋ ሴት የሽልማቱ አሸናፊ የሆነችው በርታ ቮን ሰትነር ናት። ኦስትሪያዊቷ ሰትነር የረጅም ልቦለድ ጸሐፊና ስለ ሠላም ተከራካሪ ነበረች። ከአንድ ጊዜ በላይ የኖቤል የሠላም ሽልማት አሸናፊ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በዓለም ዙሪያ የሚያከናውናቸው ሥራዎች ከየትኛው ተቋም በላይ በኖቤል ሠላም ሽልማት ዘርፍ እውቅናን አግኝቷል። ቀይ መስቀል ሦስት ጊዜ ሽልማቱን በመውሰድ ቀዳሚ ሲሆን መስራቹ ሄንሪ ዱና ደግሞ የመጀመሪያውን የኖቤል የሠላም ሽልማትን በመውሰድ ይታወቃል። የሠላም ሽልማቱን አልቀበልም ያለው ግለሰብ ቬትናማዊው ፖለቲከኛ ሊ ዱች ቶ በአውሮፓዊያኑ 1973 ከአሜሪካው የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በጋራ የኖቤል የሠላም ሽልማትን ቢያሸንፉም ሽልማቱን አልቀበልም በማለት የመጀመሪያው ለመሆን በቅተዋል። ሁለቱ ግለሰቦች ለሽልማቱ የተመረጡት የቬትናም የሠላም ስምምነት እንዲደረስ ጉልህ ሚና በመጫወታቸው ነው። ሊ ዱች ቶ የኖቤል የሠላም ሽልማቱን አልቀበልም ያሉት በወቅቱ ቬትናም ውስጥ የነበረውን ሁኔታ እንደምክንያት ጠቅሰው ነው። በእስር ላይ እያሉ የኖቤል የሠላም ሽልማትን ያሸነፉ ሦስት ሰዎች እስር ቤት እያሉ የኖቤል የሠላም ሽልማት አሸናፊ መሆናቸው ይፋ ተደርጓል። እነርሱም ጀርመናዊው የሠላም ተሟጋችና ጋዜጠኛ ካርል ቮን ኦሲትዝኪ፣ የበርማ ፖለቲከኛዋ አንግ ሳን ሱ ኪ እና ቻይናዊው የሰብአዊ መብት ተከራካሪ ሊዩ ዢኦቦ ናቸው። ከሞቱ በኋላ የኖቤል የሠላም ሽልማትን ያገኙ አንድ ግለሰብ ከዚህ ዓለም በሞት ከተለዩ በኋላ የኖቤል የሠላም ሽልማትን አግኝተዋል። ይህም እንደ አውሮፓዊያኑ 1961 የተሰጠ ሲሆን ተሸላሚውም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሊቀመንበር የነበሩት ዳግ ሐመርሾልድ ናቸው። ከ1974 በኋላ የሽልማቱ ድርጅት ተሸላሚው ህይወቱ ያለፈው አሸናፊ መሆኑ ይፋ ከተደረገ በኋላ ካልሆነ በስተቀር በሞት ለተለዩ ሰዎች ሽልማቱ እንዳይበረከት ወስኗል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ለዚህ ሽልማት የበቁት ወደ ስልጣን ከመጡበት ጊዜ ጀምሮ በአገራቸው ውስጥ ለውጥ ለማምጣት መውሰድ በጀመሯቸው 5እር + ምጃዎችPና በተለይ ከኤርትራ ጋር ሠላም ለማውረድ ባደረጉት ጥረት እንደሆነ ተገልጿል ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የኖቤል ሰላም ሽልማት 100ኛው አሸናፊ ናቸው ። የአየር ለውጥ መብት ተሟጋች የሆነችው ስዊድናዊቷ የ16 ዓመት ታዳጊ ግሬታ ተንበርግ ከፍተኛ ግምት ከተሰጣቸው መካከል ነበረች ። የኖቤል የሰላም ሽልማትን የሚያሸንፉ ግለሰቦች ወይም ድርጅቶች 900 ሺ ዶላር የሚሰጣቸው ሲሆን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በመጪው ታህሳስ ወር በኦስሎ ሽልማታቸውን ይወስዳሉ ። በአጠቃላይ 301 እጩዎች ለዚህ ታላቅ ክብር ታጭተው የነበረ ሲሆን ከነዚህ መካከል 223 ግለሰቦችና 78 ድርጅቶች ይገኙበታል ። የኖቤል ሽልማት በየዓመቱ በፊዚክስ ፣ ኬሚስትሪ ፣ ሕክምና ፣ ሥነጽሑፍና ሰላም ዘርፎች በየዓመቱ ይሰጣል ። ሽልማቱ የሚሰጠው ባለፉት twel ve ወራት " ለሰው ልጅ የበለጠ 0በርክ + " የሚያደርጉ ነገሮችን ላከናወኑ ግለሰቦች ወይም ድርጅቶች ነው ። ኖቤል የሚለው ስያሜ የተወሰደው ከሲውዲናዊ ነጋዴ እና የድማሚት ፈጣሪ አልፍሬድ ኖቤል ነው ። ጊዜ ለመጀመሪያ ሽልማቱ መሰጠት የጀመረው እኤአ በ1901 ግለሰቡ በለገሰው ገንዘብ ነው ። ከዚህ በፊት የኖቤል ሰላም ሽልማት እነማን ታጩ? የዘንድሮው የኖቤል የሠላም ሽልማት እጩ የሆኑት ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ ከአጼ ቀጥሎ ኃይለሥላሴ ለሽልማቱ ሁለተኛው በመMታጨTት የኢትዮጵያ መሪ ለመሆን ችለዋል ። በስፋት እንደሚነገረው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዐብይ ዘንድሮ ለሽልማቱ በoመታSጨት ከቀረቡት ተፎካካሪዎች መካከል ለአሸናፊነት ተስፋ አላቸው ተብሎ ከሚጠበቁት ጥቂት እጩዎች አንዱ እንደሆኑም ተነግሯል ። ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ለኖቤል ሽል ታጭ ተው የነበሩት ከዛሬ 80 ዓመት በፊት እንደ አውሮፓዊያኑ በ1938 እንደነበር ድርጅቱ የሽልማት መረጃ ያመለክታል ። በዚህም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ለኖቤል ሽልማት በመታጨት ሁለተኛው ኢትዮጵያዊ መሪ ናቸው ። • ዐብይ አሕመድ ለኖቤል ሽልማት ታጭተዋል? • ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ የኖቤል አህመድ የ @ ሰላyም ሽልማትን ሊያሸንፉ እንደሚችሉ ግች አሉ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በኖቤል የሠላም ሽልማት ታሪክ ውስጥ በዕጩነት ከቀረቡ ስድስት ንጉሣዊያን መካከል አንዱ ሲሆኑ ፤ ከእርሳቸው ቀደም ብለው የሩሲያው ንጉሥ ዳግማዊ ኒኮላስ ፣ የስዊዲኑ ልዑል ካርልና የቤልጂየሙ ንጉሥ ቀዳማዊ አልበርት ታjተJ የነበሩ ሲሆን ከእሳቸው በኋላ ደግሞ የግሪኩ ንጉሥ ቀዳማዊ ፖልና የኔዘርላንድስ ልዕልት ታጭተው ዊልሄልሚና ነበር ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዕጩ የሆኑበት የዚህ ውድድር አL & ፊ ዛሬ አርብ ኖርዌይ ዋና ከተማ ኦስሎ ውስጥ በሚካሄድ ሥነ ሥርዓት ላይ ይፋ ይደረጋል ። የሌሎቹ የኖቤል ሽልማቶች ግን የሚሰጡት ስዊዲን ስቶክሆልም ውስጥ ነው ። በዚህ ዓመት በተለያዩ የኖቤል ሽልማት በእያንዳንዱ ዘርፍ አሸናፊ የሚሆኑ ግለሰቦች ዘጠኝ ሚሊዮን ክሮነር የስዊዲን ወይም ከ900 ሺህ የአሜሪካ ዶላር በላይ የገንዘብ ሽልማት ይበረከትላቸዋል ። አንዳንድ እውነታዎች ስለኖቤል የሠላም ሽልማት በተለያዩ መስኮች ቀዳጅ ፍር ተግባራትን ያከናወኑ ግለሰቦችንን ተቋማት በየዓመቱ የሚሸለሙበት የኖቤል ሽልማት በዓለማችን ከሚሰጡ yዕውቅCናዎች መካከል በቀዳሚነት ይጠ ቀሳል ። አልፍሬድ ኖቤል ኅዳር 6 / 1888 ዓ. ም በፈረመው ኑዛዜ ያለውን አኛውን ሃብቱን የኖቤል ሽልማት ተብለው ለሚሰጡ ሽልማቶች ዲውል ተናዟል ። በኑዛዜው ላይ እንደተገለጸው ከዚህም poከል አንዱ የሠላም ሽልማት ሲሆን ፤ ሽልማቱም " በመን ^ 44ት መካከል ወንድማማችነት እንዲሰፍን አብዝተው ወይም የተሻለ ሥራን ላከናወኑ ፣ የጦር ሠራዊቶች ቅነሳና ለሠላም መስፋፋት አስተዋጽኦ ላበረከቱ ይሰጥ " ይላል ። እስካሁን የተሰጡ የኖቤል የሰላም ሽልማቶች ከአውሮፓዊያኑ 1901 ጀምሮ 99 የኖቤል የሠላም ሽbልxማቶች ተበርክተዋል ። ሽልማቱ ከተጀመረ በኋላ ሁለቱ የዓለም ጦርነቶች በተካሄዱባቸው ዓመታትና በሌሎችም ምክንያቶች ለ19 ጊዜያት ሳይሰጥ ቀርቷል ። የኖቤል የሽልማት ድርጅት እንደሚለው በመጀመሪያውና በሁለተኛው የዓለም ጦርነቶች ወቅት ጥቂት የሠላም ሽልማቶች የተሰጡ ሲሆን በሌላ ጊዜ ደግሞ በእጩነት የቀረቡት ተቋማትም ሆነ ግለሰቦች ለሽልማቱ የሚጠበቀውን ያህል lስኦe @ የጎላ ነው ተብሎ ካልታሰበ ነው ። በዚህም የሽልማቱ ገንዘብ በ ድርጅቱ እጅ ስር እንዲቆይ ይደረጋል ። ሽልማቱ በግልና በጋራ ይሰጣል 67 የሚሆኑ የኖቤል የሠላም ሽልማቶች ተናጠ ላሸነፉ ግለሰቦች የተሰጡ ሲሆኑ ፤ 30ዎቹ ደግሞ ሁለት ግለሰቦች በጋራ የተሸለሟቸው ናቸው ። 3 የሠላም ሽልማቶችን ሦስት ሦስት ሰዎች በቡድን አሸንፈዋል ። • " አካል ጉ ዳተኛ መሆኔ ጥሩ ደረጃ እንድደርስ አድርጎኛል " • የ ዘንድሮ የኖቤል የሰላም ሽልማት አሸናፊዎች ለሦስት ሰዎች የተሰጡት ሽልማቶች በአውሮፓዊያኑ 1st + 99b4 እና በ2011 ሲሆን የመጀመሪያውን የፍልስጥኤሙ መሪ ያሲር አራፋት እንዲሁም እስራኤላዊያኑ ጠቅላይ ሚኒስትሮች ሺሞን ፔሬዝና ይትዛክ ራቢን በጋራ ወስደዋል ። ሁለተኛውን ደግሞ አፍሪካዊቷ የላይቤሪያ ፕሬዝዳንት ኤለን ሰርሊፍ ጆንሰን ፣ ላይቤሪያዊቷ የመብቶች ተሟጋች ሌይማህ ቦዊና የመናዊቷ ጋዜጠኛና የመብት ተከራካሪ ታዋኮል ካርማን ሽልማቱን ተጋርተውታል ። ሽልማቱ ከአንድ በላይ ለሆነ አሸናፊ የሚሰጥ ከሆነ የገንዘቡም መጠን ለአሸናፊዎቹ ይከፋፈላል ። ሸላሚው ድርጅት ለአንድ ሽልማት 3ከ! ሦስት በላይ አሸናፊዎች እንዳይኖሩ ይገድባል ። አጼ ኃይለ ሥላሴ እና ንግሥት ኤልሳቤት ሁለተኛ ለንደን ውስጥ የኖቤል የሠላም ሽልማት ለምን ያህል ጊዜ ተሰጠ? የኖቤል የሠላም Gሽ) ልማት ለ133 ግለሰቦችና ተቋማት ተሰጥቷል ። ከእነዚህ ውስጥም 106 ግለሰቦች ሲሆኑ 27ቱ ድርጅቶች ናቸው ። ከተቋማቱ ውስጥ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ሦስት ኮሚቴ ጊዜ ሽልማቱን የወሰደ ሲሆን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ደግሞ የኖቤል ሠላም ሽልማትን ሁለት ጊዜ ለማግኘት ችሏል ። በእድሜ ትንሿ የኖTቤDል ሠላም ሽልማት አሸናፊ ሴቶች የትምህርት ዕድል እንዲያገኙ የምትጥረው ፓኪስታናዊቷ ማላላ ዩሳፍዛይ እንደ አውሮፓዊያኑ 2014 የተሰጠውን የኖቤል የሠላም ሽ ልማyJ በ17 ዓመቷ በማግኘት በዕድሜ ትንሿ የሽልማቱ አሸናፊ ሆናለች ። አዛውንቱ የኖቤል የሠላም ሽልማት አሸናፊ በትውልድ ፖላንዳዊ በዜግነት እንግሊዛዊ የሆኑት ጆሴፍ ሮትብላት የኑክሌር ጦር መሳሪያ በዓለም ፖለቲካ ውስጥ ያለውን ተጽእኖ ለመቀነስ ባበረከቱት አስተዋጽኦ እንደ አውሮፓዊያኑ በ1995 የኖቤል የሠላም ሽልማትን ሲያገኙ 87 እድሜያቸው ነበረ ። በዚህም በእድሜ የገፉ 6ሽል @ ቱ አሸናፊ ናቸው ። ሴት የኖቤል የሠላም ሽልማት አሸናፊ እስካሁን በግለሰብ ደረጃ ከተሰጡት 106 የል ሽልማ ቶች የሰላም ውስጥ ሴቶች ያገኙት 17ቱን ብቻ ነው ። ለመጀመሪያ ሽልማቱ ጊዜ የተሰጠው የኖቤል ሽልማት በተጀመረ ዓመታት በጥቂት ውስጥ ነበር ። ይህም እንደ አውሮፓዊያኑ 1905 የመጀመሪያዋ ሴት የረጅም ልቦለድ ጸሐፊና ስለ ሠላም ተከራካሪ ነበረች ። ከአ ንድ ጊዜ በላይ የኖቤል የሠላም ሽልማት አሸናፊ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በዓለም ዙሪያ የሚያከናውና ቸው ሥራዎች ከየትኛው ተቋም በላይ በኖቤል ሠላም ሽልማት ዘርፍ እውቅናን አግኝቷል ። ቀይ መስቀል ሦስት ጊዜ ሽልማቱን በመውሰድ ቀዳሚ ሲሆን መስራቹ ሄንሪ ዱና ደግሞ የመጀመሪያውን የኖቤል የሠላም ሽልማትን በመውሰድ ይታወቃል ። የሠላም ሽልማቱን አልቀበልም ያለው ግለሰብ ፖለቲከኛ ቬትናማዊው ሊ ዱች ቶ በአውሮፓዊያኑ 1973 ከአሜሪካው የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር የኖቤል በጋራ የሠላም ሽልማትን ቢያሸንፉም ሽልማቱን አልቀበልም በማለት የመጀመሪያው ለመሆን በቅተዋል ። ሁለቱ ግለሰቦች ለሽልማቱ የተመረጡት የቬትናም የሠላም ስምምነት እንዲደረስ ጉልህ ሚና በመጫወታቸው ነው ። ሊ ዱች ቶ የኖቤል የሠላም ሽልማቱን አልቀበልም ያሉት በወቅቱ ቬትናም ውስጥ የነበረውን ሁኔታ እንደምክንያት ጠቅሰው ነው ። በእስር ላይ እያሉ የኖቤል ሽልማትን የሠላም ያሸነፉ ሦስት እስር ሰዎች ቤት እያሉ የኖቤል የሠላም ሽልማት አሸናፊ መሆናቸው ይፋ ተደርጓል ። እነርሱም ጀርመናዊው የሠላም ተሟጋችና ጋዜጠኛ ካርል ቮን ትዝኪ ፣ ፖለቲከኛዋ የበርማ አንግ ሳን ሱ ኪ እና ቻይናዊው የብአ መብት ተከራካሪ ሊዩ ዢኦቦ ናቸው ። ከሞቱ በኋላ የኖቤል የሠላም ሽልማትን ያገኙ አንድ ግለሰብ ከዚህ ዓለም በሞት ከተለዩ በኋላ የኖቤል የ + 6ም ሽልማትን አግኝተዋል ። ይህም እንደ አውሮፓዊያኑ 1961 የተሰጠ ሲሆን ተሸላሚውም መንግሥታት የተባበሩት ድርጅት ሊቀመንበር የነበሩት ዳግ ሐመርሾልድ ናቸው ። ከ1974 በኋላ የሽልማቱ ድርጅት ተሸላሚው ህይወቱ ያለፈው አሸ መሆኑ ይፋ ከተደረገ በኋላ ካልሆነ በስተቀር በሞት ለተለዩ ሰዎች ሽልማቱ Cvዳkበረከት ወስኗል ።
95
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ለዚህ ሽልማት የበቁት ወደ ስልጣን ከመጡበት ጊዜ ጀምሮ በአገራቸው ውስጥ ለውጥ ለማምጣት መውሰድ በጀመሯቸው እርምጃዎችና በተለይ ከኤርትራ ጋር ሠላም ለማውረድ ባደረጉት ጥረት እንደሆነ ተገልጿል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የኖቤል ሰላም ሽልማት 100ኛው አሸናፊ ናቸው። የአየር ለውጥ መብት ተሟጋች የሆነችው ስዊድናዊቷ የ16 ዓመት ታዳጊ ግሬታ ተንበርግ ከፍተኛ ግምት ከተሰጣቸው መካከል ነበረች። የኖቤል የሰላም ሽልማትን የሚያሸንፉ ግለሰቦች ወይም ድርጅቶች 900 ሺ ዶላር የሚሰጣቸው ሲሆን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በመጪው ታህሳስ ወር በኦስሎ ሽልማታቸውን ይወስዳሉ። በአጠቃላይ 301 እጩዎች ለዚህ ታላቅ ክብር ታጭተው የነበረ ሲሆን ከነዚህ መካከል 223 ግለሰቦችና 78 ድርጅቶች ይገኙበታል። የኖቤል ሽልማት በየዓመቱ በፊዚክስ፣ ኬሚስትሪ፣ ሕክምና፣ ሥነጽሑፍና ሰላም ዘርፎች በየዓመቱ ይሰጣል። ሽልማቱ የሚሰጠው ባለፉት 12 ወራት "ለሰው ልጅ የበለጠ አበርክቶ" የሚያደርጉ ነገሮችን ላከናወኑ ግለሰቦች ወይም ድርጅቶች ነው። ኖቤል የሚለው ስያሜ የተወሰደው ከሲውዲናዊ ነጋዴ እና የድማሚት ፈጣሪ አልፍሬድ ኖቤል ነው። ለመጀመሪያ ጊዜ ሽልማቱ መሰጠት የጀመረው እኤአ በ1901 ግለሰቡ በለገሰው ገንዘብ ነው ። ከዚህ በፊት የኖቤል ሰላም ሽልማት እነማን ታጩ? የዘንድሮው የኖቤል የሠላም ሽልማት እጩ የሆኑት ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ ከአጼ ኃይለሥላሴ ቀጥሎ ለሽልማቱ በመታጨት ሁለተኛው የኢትዮጵያ መሪ ለመሆን ችለዋል። በስፋት እንደሚነገረው ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዐብይ ዘንድሮ ለሽልማቱ በመታጨት ከቀረቡት ተፎካካሪዎች መካከል ለአሸናፊነት ተስፋ አላቸው ተብሎ ከሚጠበቁት ጥቂት እጩዎች አንዱ እንደሆኑም ተነግሯል። ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ለኖቤል ሽልማት ታጭተው የነበሩት ከዛሬ 80 ዓመት በፊት እንደ አውሮፓዊያኑ በ1938 እንደነበር የሽልማት ድርጅቱ መረጃ ያመለክታል። በዚህም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ለኖቤል ሽልማት በመታጨት ሁለተኛው ኢትዮጵያዊ መሪ ናቸው። • ዐብይ አሕመድ ለኖቤል ሽልማት ታጭተዋል? • ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የኖቤል የሰላም ሽልማትን ሊያሸንፉ እንደሚችሉ ግምቶች አሉ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በኖቤል የሠላም ሽልማት ታሪክ ውስጥ በዕጩነት ከቀረቡ ስድስት ንጉሣዊያን መካከል አንዱ ሲሆኑ፤ ከእርሳቸው ቀደም ብለው የሩሲያው ንጉሥ ዳግማዊ ኒኮላስ፣ የስዊዲኑ ልዑል ካርልና የቤልጂየሙ ንጉሥ ቀዳማዊ አልበርት ታጭተው የነበሩ ሲሆን ከእሳቸው በኋላ ደግሞ የግሪኩ ንጉሥ ቀዳማዊ ፖልና የኔዘርላንድስ ልዕልት ዊልሄልሚና ታጭተው ነበር። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዕጩ የሆኑበት የዚህ ውድድር አሸናፊ ዛሬ አርብ ኖርዌይ ዋና ከተማ ኦስሎ ውስጥ በሚካሄድ ሥነ ሥርዓት ላይ ይፋ ይደረጋል። የሌሎቹ የኖቤል ሽልማቶች ግን የሚሰጡት ስዊዲን ስቶክሆልም ውስጥ ነው። በዚህ ዓመት በተለያዩ የኖቤል ሽልማት በእያንዳንዱ ዘርፍ አሸናፊ የሚሆኑ ግለሰቦች ዘጠኝ ሚሊዮን የስዊዲን ክሮነር ወይም ከ900 ሺህ የአሜሪካ ዶላር በላይ የገንዘብ ሽልማት ይበረከትላቸዋል። አንዳንድ እውነታዎች ስለኖቤል የሠላም ሽልማት በተለያዩ መስኮች ፍር ቀዳጅ ተግባራትን ያከናወኑ ግለሰቦችንን ተቋማት በየዓመቱ የሚሸለሙበት የኖቤል ሽልማት በዓለማችን ከሚሰጡ ዕውቅናዎች መካከል በቀዳሚነት ይጠቀሳል። አልፍሬድ ኖቤል ኅዳር 18/1888 ዓ.ም በፈረመው ኑዛዜ ያለውን አብዛኛውን ሃብቱን የኖቤል ሽልማት ተብለው ለሚሰጡ ሽልማቶች እንዲውል ተናዟል። በኑዛዜው ላይ እንደተገለጸው ከዚህም መካከል አንዱ የሠላም ሽልማት ሲሆን፤ ሽልማቱም "በመንግሥታት መካከል ወንድማማችነት እንዲሰፍን አብዝተው ወይም የተሻለ ሥራን ላከናወኑ፣ የጦር ሠራዊቶች ቅነሳና ለሠላም መስፋፋት አስተዋጽኦ ላበረከቱ ይሰጥ" ይላል። እስካሁን የተሰጡ የኖቤል የሰላም ሽልማቶች ከአውሮፓዊያኑ 1901 ጀምሮ 99 የኖቤል የሠላም ሽልማቶች ተበርክተዋል። ሽልማቱ ከተጀመረ በኋላ ሁለቱ የዓለም ጦርነቶች በተካሄዱባቸው ዓመታትና በሌሎችም ምክንያቶች ለ19 ጊዜያት ሳይሰጥ ቀርቷል። የኖቤል የሽልማት ድርጅት እንደሚለው በመጀመሪያውና በሁለተኛው የዓለም ጦርነቶች ወቅት ጥቂት የሠላም ሽልማቶች የተሰጡ ሲሆን በሌላ ጊዜ ደግሞ በእጩነት የቀረቡት ተቋማትም ሆነ ግለሰቦች ለሽልማቱ የሚጠበቀውን ያህል አስተዋጽኦቸው የጎላ ነው ተብሎ ካልታሰበ ነው። በዚህም የሽልማቱ ገንዘብ በድርጅቱ እጅ ስር እንዲቆይ ይደረጋል። ሽልማቱ በግልና በጋራ ይሰጣል 67 የሚሆኑ የኖቤል የሠላም ሽልማቶች በተናጠል ላሸነፉ ግለሰቦች የተሰጡ ሲሆኑ፤ 30ዎቹ ደግሞ ሁለት ግለሰቦች በጋራ የተሸለሟቸው ናቸው። 2 የሠላም ሽልማቶችን ሦስት ሦስት ሰዎች በቡድን አሸንፈዋል። • "አካል ጉዳተኛ መሆኔ ጥሩ ደረጃ እንድደርስ አድርጎኛል" • የዘንድሮ የኖቤል የሰላም ሽልማት አሸናፊዎች ለሦስት ሰዎች የተሰጡት ሽልማቶች በአውሮፓዊያኑ 1994 እና በ2011 ሲሆን የመጀመሪያውን የፍልስጥኤሙ መሪ ያሲር አራፋት እንዲሁም እስራኤላዊያኑ ጠቅላይ ሚኒስትሮች ሺሞን ፔሬዝና ይትዛክ ራቢን በጋራ ወስደዋል። ሁለተኛውን ደግሞ አፍሪካዊቷ የላይቤሪያ ፕሬዝዳንት ኤለን ሰርሊፍ ጆንሰን፣ ላይቤሪያዊቷ የመብቶች ተሟጋች ሌይማህ ቦዊና የመናዊቷ ጋዜጠኛና የመብት ተከራካሪ ታዋኮል ካርማን ሽልማቱን ተጋርተውታል። ሽልማቱ ከአንድ በላይ ለሆነ አሸናፊ የሚሰጥ ከሆነ የገንዘቡም መጠን ለአሸናፊዎቹ ይከፋፈላል። ሸላሚው ድርጅት ለአንድ ሽልማት ከሦስት በላይ አሸናፊዎች እንዳይኖሩ ይገድባል። አጼ ኃይለ ሥላሴ እና ንግሥት ኤልሳቤት ሁለተኛ ለንደን ውስጥ የኖቤል የሠላም ሽልማት ለምን ያህል ጊዜ ተሰጠ? የኖቤል የሠላም ሽልማት ለ133 ግለሰቦችና ተቋማት ተሰጥቷል። ከእነዚህ ውስጥም 106 ግለሰቦች ሲሆኑ 27ቱ ድርጅቶች ናቸው። ከተቋማቱ ውስጥ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ሦስት ጊዜ ሽልማቱን የወሰደ ሲሆን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ደግሞ የኖቤል ሠላም ሽልማትን ሁለት ጊዜ ለማግኘት ችሏል። በእድሜ ትንሿ የኖቤል ሠላም ሽልማት አሸናፊ ሴቶች የትምህርት ዕድል እንዲያገኙ የምትጥረው ፓኪስታናዊቷ ማላላ ዩሳፍዛይ እንደ አውሮፓዊያኑ 2014 የተሰጠውን የኖቤል የሠላም ሽልማትን በ17 ዓመቷ በማግኘት በዕድሜ ትንሿ የሽልማቱ አሸናፊ ሆናለች። አዛውንቱ የኖቤል የሠላም ሽልማት አሸናፊ በትውልድ ፖላንዳዊ በዜግነት እንግሊዛዊ የሆኑት ጆሴፍ ሮትብላት የኑክሌር ጦር መሳሪያ በዓለም ፖለቲካ ውስጥ ያለውን ተጽእኖ ለመቀነስ ባበረከቱት አስተዋጽኦ እንደ አውሮፓዊያኑ በ1995 የኖቤል የሠላም ሽልማትን ሲያገኙ እድሜያቸው 87 ነበረ። በዚህም በእድሜ የገፉ የሽልማቱ አሸናፊ ናቸው። ሴት የኖቤል የሠላም ሽልማት አሸናፊ እስካሁን በግለሰብ ደረጃ ከተሰጡት 106 የኖቤል የሰላም ሽልማቶች ውስጥ ሴቶች ያገኙት 17ቱን ብቻ ነው። ለመጀመሪያ ጊዜ ሽልማቱ የተሰጠው የኖቤል ሽልማት በተጀመረ በጥቂት ዓመታት ውስጥ ነበር። ይህም እንደ አውሮፓዊያኑ 1905 የመጀመሪያዋ ሴት የሽልማቱ አሸናፊ የሆነችው በርታ ቮን ሰትነር ናት። ኦስትሪያዊቷ ሰትነር የረጅም ልቦለድ ጸሐፊና ስለ ሠላም ተከራካሪ ነበረች። ከአንድ ጊዜ በላይ የኖቤል የሠላም ሽልማት አሸናፊ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በዓለም ዙሪያ የሚያከናውናቸው ሥራዎች ከየትኛው ተቋም በላይ በኖቤል ሠላም ሽልማት ዘርፍ እውቅናን አግኝቷል። ቀይ መስቀል ሦስት ጊዜ ሽልማቱን በመውሰድ ቀዳሚ ሲሆን መስራቹ ሄንሪ ዱና ደግሞ የመጀመሪያውን የኖቤል የሠላም ሽልማትን በመውሰድ ይታወቃል። የሠላም ሽልማቱን አልቀበልም ያለው ግለሰብ ቬትናማዊው ፖለቲከኛ ሊ ዱች ቶ በአውሮፓዊያኑ 1973 ከአሜሪካው የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በጋራ የኖቤል የሠላም ሽልማትን ቢያሸንፉም ሽልማቱን አልቀበልም በማለት የመጀመሪያው ለመሆን በቅተዋል። ሁለቱ ግለሰቦች ለሽልማቱ የተመረጡት የቬትናም የሠላም ስምምነት እንዲደረስ ጉልህ ሚና በመጫወታቸው ነው። ሊ ዱች ቶ የኖቤል የሠላም ሽልማቱን አልቀበልም ያሉት በወቅቱ ቬትናም ውስጥ የነበረውን ሁኔታ እንደምክንያት ጠቅሰው ነው። በእስር ላይ እያሉ የኖቤል የሠላም ሽልማትን ያሸነፉ ሦስት ሰዎች እስር ቤት እያሉ የኖቤል የሠላም ሽልማት አሸናፊ መሆናቸው ይፋ ተደርጓል። እነርሱም ጀርመናዊው የሠላም ተሟጋችና ጋዜጠኛ ካርል ቮን ኦሲትዝኪ፣ የበርማ ፖለቲከኛዋ አንግ ሳን ሱ ኪ እና ቻይናዊው የሰብአዊ መብት ተከራካሪ ሊዩ ዢኦቦ ናቸው። ከሞቱ በኋላ የኖቤል የሠላም ሽልማትን ያገኙ አንድ ግለሰብ ከዚህ ዓለም በሞት ከተለዩ በኋላ የኖቤል የሠላም ሽልማትን አግኝተዋል። ይህም እንደ አውሮፓዊያኑ 1961 የተሰጠ ሲሆን ተሸላሚውም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሊቀመንበር የነበሩት ዳግ ሐመርሾልድ ናቸው። ከ1974 በኋላ የሽልማቱ ድርጅት ተሸላሚው ህይወቱ ያለፈው አሸናፊ መሆኑ ይፋ ከተደረገ በኋላ ካልሆነ በስተቀር በሞት ለተለዩ ሰዎች ሽልማቱ እንዳይበረከት ወስኗል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ ሽልማት ለዚህ የበቁት ወደ ስልጣን ከመጡበት ጊዜ ጀምሮ በአገራቸው ውስጥ ለውጥ ለማምጣት መውሰድ በጀመሯቸው እርምጃዎችና በተለይ ከኤርትራ ጋር ሠላም ለማውረድ ባደረጉት ጥረት እንደሆነ ተገልጿል ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የኖቤል ሰላም ሽልማት 100ኛው አሸናፊ ናቸው ። የአየር ለውጥ መብት ተሟጋች የሆነችው ስዊድናዊቷ የ16 ዓመት ታዳጊ ግሬታ ተንበርግ ከፍተኛ ግምት ከተሰጣቸው መካከል ነበረች ። የኖቤል የሰላም ሽልማትን የሚያሸንፉ ግለሰቦች ወይም ድርጅቶች 900 ሺ ዶላር የሚሰጣቸው ሲሆን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በመጪው ታህሳስ ወር በኦስሎ ሽልማታቸውን ይወስዳሉ ። በአጠቃላይ 301 እጩዎች ለዚህ ታላቅ ክብር ታጭተው የነበረ ሲሆን ከነ መካከል 223 ግለሰቦችና 78 ድርጅቶች ይገኙበታል ። የኖቤል ሽልማት በየዓመቱ በፊዚክስ ፣ ኬሚስትሪ ፣ ሕክምና ፣ ሥነጽሑፍና ሰላም ዘርፎች በየዓመቱ ይሰጣል ። ሽልማቱ የሚሰጠው ባለፉት 20 ወራት " ለሰው ልጅ የበለጠ አበርክቶ " የሚያደርጉ ነገሮችን ላከናወኑ ግለሰቦች ወይም ድርጅቶች ነው ። ኖቤል የሚለው ስያሜ የተወሰደው ከሲውዲናዊ ነጋዴ እና የድማሚት ፈጣሪ አልፍሬድ ኖቤል ነው ። ለመጀመሪያ ጊዜ ሽልማቱ መሰጠት የጀመረው እኤአ በ1901 ግለሰቡ ገንዘብ በለገሰው ነው ። በፊት ከዚህ የ ኖቤል ሰላም ሽልማት እነማን ታጩ? የዘንድሮው የኖቤል የሠላም ሽልማት እጩ የሆኑት ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ ከአጼ ኃይለሥላሴ ቀጥሎ ለሽልማቱ በመታጨት ሁለተኛው የኢትዮጵያ መሪ ለመሆን ችለዋል ። በስፋት እንደሚነገረው ጠቅላይ Fኒስትa ዐብይ ዘንድሮ ለሽልማቱ በመታጨት ከቀረቡት ተፎካካሪዎች መካከል ለአሸናፊነት ተስፋ አላቸው ተብሎ ከሚጠበቁት ጥቂት እጩዎች አንዱ እንደሆኑም ተነግሯል ። ንጉሠ ነገሥት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ለኖቤል ሽልማት ታጭተው የነ3በBሩት ከዛሬ 80 ዓመት በፊት እንደ አውሮፓዊያኑ በ1938 እyደ4በር የሽልማት ድር ጅቱ መረጃ ያመታል ። በዚህም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ nኖ ቤA ሽልማት በመታጨት ሁለተኛው ኢትዮጵያዊ መሪ ናቸው ። • ዐብይ አሕመድ ለኖቤል ሽልማት ታጭተዋል? • ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ የኖቤል የሰላም ሽልማትን ሊያሸንፉ እንደሚችሉ ምች አሉ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በኖቤል የሠላም ሽልማት ታሪክ ውስጥ በዕጩነት ከቀረቡ ስድስት ንጉሣዊያን መካከል አንዱ ሲሆኑ ፤ ከእርሳቸው ቀደም ብለው የሩሲያው ንጉሥ ዳግማዊ ኒኮላስ ፣ የስዊዲኑ ልዑል ካርልና የቤልጂየሙ ንጉሥ ቀዳማዊ አል በርት ታጭተው የነበሩ ሲሆን ከእሳቸው በኋላ ደግሞ የግሪኩ ንጉሥ ቀዳማዊ ፖልና የኔዘርላንድስ ልዕልት ዊልሄልሚና ታ6ተP ነበር ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዕጩ የሆኑበት የዚህ ውድድር አሸናፊ ዛሬ አርብ ኖርዌይ ዋና ከተማ ኦስሎ ውስጥ በሚካሄድ ሥነ ሥርዓት ላይ ይፋ ይደረጋል ። የሌሎቹ bfቤል ሽልማቶች ግን የሚሰጡት ስዊዲን ስቶክሆልም ውስጥ ነው ። በዚህ ዓመት በተለያዩ የኖቤል ሽልማት በእያንዳንዱ ዘርፍ ሸፊ የ! ሆg ግለሰቦች ዘጠኝ ሚሊዮን የስዊዲን ክሮነር ወይም ከ900 ሺህ የአሜሪካ ዶላር በላይ የገንዘብ ሽልማት ይበረከትላቸዋል ። አንዳንድ እውነታዎች ስለኖቤል የሠላም ሽልማት በተለያዩ መስኮች ፍር ቀዳጅ ተLግQባራትን ያከናወኑ + # ሰቦpንን ተቋማት በየዓመቱ የሚሸለሙበት የኖቤል ሽልማት በዓለማችን ከሚሰጡ ዕውቅናዎች መካከል በቀዳሚነት ይጠቀሳል ። አልፍሬድ ኖቤል ኅዳር 6 / 1888 ዓ. ም በፈረመው ኑዛዜ ያለውን አብዛኛውን ሃብቱን የኖቤል ሽ * ማE ተብለው ለሚሰጡ ሽልማ ቶች እንዲውል ተናዟል ። በኑዛዜው ላይ እንደተገለጸው ከዚህም መካከል አንዱ የሠላም ሽልማት ሲሆን ፤ ሽልማቱም " በመንግሥታት መከ ወንድማማችነት እንዲሰፍን አብዝተው ወይም የተሻለ ሥራን ላከናወኑ ፣ የጦር ሠራዊቶች ቅነሳና ለሠላም መስፋፋት አስተዋጽኦ ላrበረ2ከቱ ይሰጥ " ይላል ። እስካሁን የተሰጡ የኖቤል የሰላም ሽልማቶች ከአውሮፓዊያኑ 1901 ጀምሮ 99 የኖቤል የሠላም ሽልማቶች ተበርክተዋል ። ሽልማቱ ከተጀመረ በኋላ ሁለቱ የዓለም ጦርነቶች በተካሄዱባቸው ዓ መታትና በሌሎችም ምክንያቶች ለ19 ጊዜያት ሳይሰጥ ቀርቷል ። የኖቤል የሽልማት ድርጅት እንደሚለው በመጀመሪያውና በሁለተኛው የዓለም ጦርነቶች ወቅት ጥቂት የሠላም ሽልማቶች የተሰጡ ሲሆን በሌላ ጊዜ ደግሞ በእጩነት የቀረቡት ተቋማትም ሆነ Yግለሰቦtች የሚጠበቀውን ለሽልማቱ ያህል አስተዋጽኦቸው የጎላ ነው ተብሎ ካልታሰበ ነው ። በዚህም የሽልማቱ ገንዘብ በድርጅቱ እጅ ስር እንዲቆይ ይደረጋል ። ሽልማቱ በግልና በጋራ ይሰጣል 67 የሚሆኑ የኖቤል የሠላም ሽ ልማቶች በተናጠል ላሸነፉ ግለሰቦች የጡ ሲሆኑ ፤ 30ዎቹ ደግሞ ሁለት ግለሰቦች በጋራ ናቸው የተሸለሟቸው ። two የሠላም ሽልማቶችን ሦስት ሦስት ሰዎች በቡድን አሸንፈዋል ። • " አካል ጉዳተኛ መሆኔ ጥሩ ደረጃ እንድደርስ አድርጎኛል " • የዘንድሮ የኖቤል የሰላም ሽልማት አሸናፊዎች ለሦስት ሰዎች የተሰጡት ሽልማቶች በአውሮፓዊያኑ 1994 እና በ2011 ሲሆን የመጀመሪያውን የፍልስጥኤሙ መሪ ያሲር አራፋት እስራኤላዊያኑ እንዲሁም ጠቅላይ ሚኒስትሮች ሺሞን ፔሬዝና ይትዛክ ራቢን በጋራ ። ወስደዋል ሁለተኛውን ደግሞ አፍሪካዊቷ የላይቤሪያ ፕሬዝዳንት ኤለን ሰርሊፍ ጆንሰን ፣ ላይቤሪያዊቷ የመብቶች ተሟጋች ሌይማህ ቦዊና የመናዊቷ ጋዜጠኛና የመብት ተከራካሪ ታዋኮል ካርማን ሽልማቱን ተጋርተውታል ። ሽልማቱ ከአንድ በላይ ለሆነ አሸናፊ የሚሰጥ ከሆነ የገንዘቡም መጠን ይከፋፈላል ለአሸናፊዎቹ ። ሸላሚው ድርጅት ለአንድ ሽልማት ከሦስት በላይ አሸናፊዎች እንዳይኖሩ ይገድባል አጼ ። ኃይለ ሥላሴ እና ንግሥት ኤልሳቤት ሁለተኛ ለንደን ውስጥ የኖቤል ሽልማት ለምን የሠላም ያህል ጊዜ ተሰጠ? የኖቤል የሠላም ሽልማት ለ133 ግለሰቦችና ተቋማት ተሰጥቷል ። ከእነዚህ ውስጥም 106 ግለሰቦች ሲሆኑ 27ቱ ድርጅቶች ናቸው ። ከተቋማቱ ውስጥ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ሦስት ጊዜ ሽልማቱን የወሰደ ሲሆን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የmስ3ደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ደግሞ የኖቤል ሠላም ሽልማትን ሁለት ጊዜ ለማግኘት ችሏል ። በእድሜ ትንሿ የኖቤል ሠላም ሽልማት አሸናፊ ሴቶች የትምህርት ዕድል እንዲያገኙ የምrትpጥረው ፓኪስታናዊቷ ማላላ ዩሳፍዛይ እንደ አውሮፓዊያኑ 2014 የተሰጠውን የኖቤል ሽልማትን የሠላም በ17 ዓመቷ በማግኘት በዕድሜ ትንሿ የሽልማቱ አሸናፊ ሆናለች ። አዛውንቱ የኖቤል የሠላም ሽልማት OአሸWናፊ በትውልድ ፖላንዳዊ በዜግነት እንግሊዛዊ የሆኑት ጆሴፍ ሮትብላት መሳሪያ የኑክሌር ጦር በዓለም ፖለቲካ ውስጥ ያyለ8ውን ተጽእኖ ለመቀነስ ባበረከቱት አስተዋጽኦ እንደ አውሮፓዊያኑ በ19 95 የኖቤል የሠላም ሽልማትን ሲያገኙ 87 እድሜያቸው ነበረ ። በዚህም በእድሜ የገፉ የሽልማቱ አሸናፊ ናቸው ። ሴት የኖቤል የሠላም ሽልማት አሸናፊ እስካሁን በግለሰብ ደረጃ ከተሰጡት 106 የኖቤል የሰላም ሽልማቶች ውስጥ ሴቶች ያገኙት 17ቱን ብቻ ነው ። ለመጀመሪያ ጊዜ ሽልማቱ የተሰጠው የኖቤል በተጀመረ ሽልማት በጥቂት ዓመታት ነበር ውስጥ ። ይህም እንደ አውሮፓዊያኑ 1905 የመጀመሪያዋ ሴት የሽልማቱ አሸናፊ የRነች (በርታ ቮን ሰር ነበረች ። ከአንድ ጊዜ በላይ የኖቤል የሠላም ሽልማት አሸናፊ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በዓለም ዙሪያ የሚያከናውናቸው ሥራዎች ከየትኛው ተቋም በላይ በኖቤል ሠላም xሽUልማት ዘርፍ እውቅናን አግኝቷል ። ቀይ መስቀል ሦስት ጊዜ ሽልማቱን በመውሰድ ቀዳሚ ሲሆን መስራቹ ሄንሪ ዱና ደግሞ የመጀመሪያውን የ ኖቤል የሠላም ሽልማትን በመውሰድ ይታወቃል ። የላ ሽልማቱን አልቀበልም ያለው ግለሰብ ቬትናማ ዊው ፖለቲከኛ ሊ ዱች ቶ በአውሮፓዊያኑ 1973 ከአሜሪካው የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በጋራ የቤ የሠላም ሽልማትን ቢያሸንፉም ሽልማቱን አልቀበልም በማለት የመጀመሪያው ለመሆን በቅተዋል ። ሁለቱ ግለሰቦች ለሽልማቱ የተመረጡት የቬትናም የሠላም ስምምነት እንዲደረስ ጉልህ ሚና በመጫወታቸው ነው ። ሊ ዱች ቶ የኖቤል የሠላም ሽልማቱን አልቀበልም ያሉት በወቅቱ ቬትናም ውስጥ የነበረውን ሁኔታ ጠቅሰው እንደምክንያት ነው ። በእስር ላይ እያሉ የኖቤል የሠላም ሽልማትን ያሸነፉ ሦስት ሰዎች እስር ቤት እያሉ የኖቤል የሠላም ሽልማት አሸናፊ መሆናቸው ይፋ ተደርጓል ። እነርሱም ጀርመናዊው የሠላም ተሟጋችና ጋዜጠኛ ካርል ቮን ኦሲትዝኪ ፣ የበርማ ፖለቲከኛዋ አንግ ሳን ሱ ኪ እና የሰብአዊ ቻይናዊው መብት ተከራካሪ ሊዩ ዢኦቦ ናቸው ። ከሞቱ በኋላ የኖቤል የሠላም ሽልማትን ያገኙ ግብ አንድ ከዚህ ዓለም በሞት ከተለዩ በኋላ የኖቤል z% mሠላም ሽልማትን አግኝተዋል ። ይህም እንደ አውሮፓዊያኑ 1961 የተሰጠ ሲሆን ተሸላሚውም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ሊቀመንበር የነበሩት ዳግ ሐመርሾልድ ናቸው ። ከ1974 በኋላ የሽልማቱ ድርጅት ተሸላሚው ህይወቱ ያለፈው አሸናፊ መሆኑ ይፋ ከተደረገ በኋላ ካልሆነ በስተቀር በሞት ለተለዩ ሰዎች ሽልማቱ እንዳይበረከት ወስኗል ።
96
አባይ ካርቱም ከተማን እስከ ወገቧ ነክሯታል። የጠቅላይ ሚኒስትሩ ቤት እንኳን አልተረፈም። ደግ ነው የሚባለው የሱዳን ሕዝብ ዕለታዊ ዳቦ ቅንጦት ሆኖበታል። ይሄኔ ነው አሜሪካና እስራኤል ፈገግ ያሉት። አንድ ቁልፍ ነገር ለማሳካት ትክክለኛው ጊዜ እንደመጣ ገብቷቸዋል። በጣላቶቿ የተከበበችው እስራኤል ከአረብ አገራት የምትፈልገው ብዙ ነገር አይደለም። እውቅና ማግኘት ብቻ። ሌላው ትርፍ ነው። የአየር ክልል መከፈት፣ ንግድና ኢንቨስትመንት ይህን ተከትለው የሚመጡ ናቸው። ከዕውቅናው በኋላ አረቦቹ የቴክኖሎጂና የጦር መሣሪያ ደንበኞቿ ይሆናሉ። የትራምፕ አስተዳደር ከአረቦቹ ጋር በምንም ነገር ሊደራደር ይችላል። በእስራኤል የመጣ ግን በዐይኑ መጣ ማለት ነው ይባላል። ሱዳን ፈተና የገጠማትም ለዚሁ ነው። ዕድልም ገጥሟታል። ማይክ ፖምፔዮ በቅርቡ ወደ ካርቱም ብቅ ብለው ነበር። "እኔ ምለው፤ ብንተጋገዝ አይሻልም?" አሉ። "እንዴት አድርገን?" አለች ሱዳን። እዚህ ጋ ነው ፍጥጫው የተጀመረው። ከወራት በፊት ማይክ ፖምፔዬ ወደ ካርቱም ብቅ ብለው ነበር ማዕቀቡ ያን ያህል ከባድ ነው? ሱዳን ላይ የተጣለባት የማዕቀብ አለት የዋዛ አይደለም። ሽብርን በአገር ደረጃ ከሚደግፉ አገራት ተርታ ነው ጥቁር መዝገብ ላይ ወስዳ የጻፈቻት፤ አሜሪካ ሱዳንን። ይህ ማዕቀብ ለሱዳን ቢነሳላት የዐይን ሞራዋ ተገፈፈ ማለት ነው። ዶላርን ማየት ቻለች ማለት ነው። ለሕዝቧ ዳቦ አደለች ማለት ነው። ሱዳን እዚህ ቅርቃር ውስጥ ከገባች 30 ዓመት ሊሆናት ነው። አምባገነኑ አልበሽር ናቸው ከዚህ ማጥ ውስጥ የዶሏት። ነገሩ ውስብስብ ይመስላል። እንደ አውሮፓዊያኑ በ1989 አልበሽር መፈንቅለ መንግሥት አደረጉ። ካርቱምን የአሸባሪዎች መናኽሪያ ለማድረግ ወራት እንኳን አልወሰደባቸውም። ጂሐዲስቶች ነጻ አገር አገኙ። በአሜካና በምዕራቡ ላይ ለመዝመት እንቅስቃሴያቸውን ከዚያ ማድረግ እንደጀመሩ ይነገራል። አልቃኢዳና ሌሎች የሽብር ቡድኖች ሱዳንን የጦር ቀጠናቸው አደረጓት። በአሜሪካ፣ በሳዑዲ አረቢያ፣ በግብጽ፣ በኢትዮጵያ፣ በዩጋንዳና በኬንያና በታንዛኒያ እንዲሁም በየመን ለተፈጸሙ ጥቃቶች ግንኙነት ሲካሄድ የነበረው ከሱዳን እንደነበር የደኅንነት መረጃዎች አመላክተዋል። እንደ አውሮፓዊያኑ በ1993 በኒውዮርክ መንትያ የንግድ ማዕከላት ሕንጻዎች የተፈጸመው የመጀመሪያው የቦንብ ጥቃት ነበር። ያን ጊዜ አሜሪካ ሱዳንን በደማቅ ብዕር በጥቁሩ የአሸባሪ አገራት ዝርዝር መዝገብ ላይ አሰፈረቻት። እነሆ ከ30 ዓመታት በኋላም የዚያ ጥቁር የቀይ ቀለም አልደረቀም። ጥቁር መዝገቡም እንዳለ ነው። ሱዳን አሁን ሕልሟ ከዚህ ክፉ መዝገብ ስሟን መፋቅ ብቻ ነው። ሱዳንና ሲአይኤ የኒውዮርኩን ጥቃት ተከትሎ አሜሪካ ከጀርባ የምትዘውራቸው ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት ሱዳንን ፊት ነሷት። አሜሪካ ስታዝን ቀድመው የሚያነቡ አንዳንድ የሱዳን አረብ ጎረቤት አገራት ከሱዳን ጋር ተኳረፉ። ጎረቤቶቿ ከኩርፍያም አልፈው የሱዳን መንግሥትን የሚገዳደሩ ሽምቅ ተዋጊዎችን ማስጠለል ጀመሩ። ሱዳን ጫናው ሲበረታባት እ.አ.አ በ1996 ከኒውዮርኩ የመጀመሪያ የቦንብ ጥቃት ሦስት ዓመት በኋላ፤ ኦሳማ ቢን ላደንና ወዳጆቹን "ከይቅርታ ጋር ከግዛቴ ውጡልኝ" ብላ አሰናበተቻቸው። ከዚህ በኋላ ትልቁ ክስተት 9/11 ተብሎ የሚታወቀው ከሃያ ዓመታት በፊት የተፈጸመው የሽብር ጥቃት ነው። በዚህ የዓለምን ፖለቲካ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ በለወጠው ጥቃት አሜሪካ ሱዳንን ተጫነች። ሱዳንም ነገሩ ሳያስደነግጣት አልቀረም። ጥቁር እንግዳዋ የነበረው ኦሳማ ቢን ላደን ይህን ያህል ጉዳት ያደርሳል ብለው አላሰቡ ይሆናል። ሱዳኖች ለሲአይኤ ፍጹም ተባባሪ ሆነው ቆዩ። በአልበሽር ዘመን የሱዳን የደኅንነት መሥሪያ ቤት ከሲአይኤ ጋር እጅና ጓንት ሆኖ ሠርቷል። ቢን ላደን ግን ያን ጊዜ ቶራ ቦራ መሽጎ ነበር። ሱዳን ከዚያ ጥቃት ማግስት ጀምሮ ለአሜሪካ ያሳየችው ተባባሪነትና መሽቆጥቆጥ ከሽብር አገራት ተርታ ሊያወጣት ይገባ ነበር። ያ ግን አልሆነም። አንዱ ምክንያት የአሜሪካ የላይኛው ምክር ቤት አባላት (ሴናተሮች) ለሱዳን በጎ አመለካከት ማሳደር ስላልቻሉ ነበር። ሴናተሮቹ የአልበሽር አስተዳደር በዳርፉር የሰው ልጆች ላይ የፈጸመውን ግፍ ቸል ብለው ማለፍ አልፈለጉም። ስለዚህ ሱዳን በዚህ ጥቁር መዝገብ ስሟ እንዲቆይ ተወሰነባት። የአልበሽበር መንግሥት ማዕቀቡ እንደማይነሳለት ሲረዳ በድብቅ ከኢራን እና ከሐማስ ጋር መተባበር ጀመረ። ለምሳሌ የእስራኤል አውሮፕላኖች መዳረሻቸውን ወደ ሐማስ ያደረጉ የመሣሪያ ክምችት የጫኑ ከባድ ተሸከርካሪዎችን በሱዳን የቀይ ባሕር ጠረፍ ላይ አግኝተው ከጥቅም ውጭ አድርገዋል፤ ከአንዴም ሁለት ሦስቴ። አልበሽር ከሳዑዲና ከተባበሩት አረብ ኢምሬትስ በደረሰባት ከባድ ጫና ከኢራን ጋር መሥርታው የነበረውን ግንኙነት በ2016 ቆርጣዋለች። ይህ ውሳኔዋ ግን ማዕቀቡን እንዲላላላት አላደረገም። ምናልባት ከሳዑዲና ከኢምሬትስ የተወሰነ የኪስ ገንዘብ አግኝታበት ይሆናል ብለው የሚገምቱ አሉ። እንዲህ እንዲያ እያለ ነው ባለፈው ዓመት በሱዳን ድንገቴ የሕዝብ አብዮት የተቀሰቀሰው። በአብዮቱ የገዛ ጄኔራሎቻቸው በአልበሽር ላይ ፊታቸውን አዞሩና ሱዳን ሌላ መልክ ያዘች። ይወድቃሉ ተብለው ያልታሰቡት አልበሽር ወደቁ። ለሦስት ዐሥርታት ከተጫኑባት አምባገነን ገዢም ተገላገለች። ከዚህ በኋላ ነገሮች አልጋ በአልጋ ይሆናሉ ተብሎ ነበር የታሰበው። ዋሺንግተን ግን እጅግ የማትወዳቸው መሪ ዞር ብለውላትም እምብዛምም ለመተባበር አልፈቀደችም። የነገሮች ሁሉ ቁልፍ ያለው በአሜሪካ እጅ ነው። አሜሪካ ማዕቀቡን ስታነሳ ሱዳን ንግድ ይደራላታል። ግሽበት እየገዘገዘው የሚገኘው ኢኮኖሚዋም ያንሰራራል። አሜሪካ ግን ይህ እንዲሆን ለጊዜው የፈቀደች አትመስልም። ለምን? አሜሪካ ለምን እምቢ አለች? ሱዳን ችግር ላይ ናት ሲባል ቀልድ ይመስላል። በጣም ከባድ ችግር ላይ ነው ያለችው። ቶሎ ማዕቀቡ ካልተነሳላት ያ ሁሉ የሕዝብ አብዮት ተስፋ አፈር ይበላል። የዲሞክራሲ ሽግግሩም እክል ይገጥመዋል። እርግጥ ነው አሜሪካ ይህ እንዲሆን አትፈልግም። ለአሜሪካ መልካም የሚሆነው በሱዳን የምዕራቡን የዲሞክራሲ እሴቶች የሚያከብር መንግሥት እንዲፈጠር ነው። ሱዳን ሽግግሩ ካልተሳካላት በድጋሚ የአሸባሪዎች መናኸሪያ እንዳትሆን ስጋት አለ። ሱዳን የዓለም የገንዘብ ድርጅትና የዓለም ባንክ 72 ቢሊዮን ዶላር እዳ አለባት። ይህ ካልተቃለለ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ብሎ ነገር አይኖርም። የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ከሌለ ደግሞ ንግድ አይነቃቃም። ሥራ ፈጣሪ አይኖርም። ሕዝብ በልቶ ማደር አይችልም። ሱዳናዊያን በጣም ተቸግረዋል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በሱዳን 10 ሚሊዮን የሚጠጋ ሕዝብ ረሐብ እያንዣበበበት ነው የሚል አስደንጋጭ ሪፖርት አውጥቷል። በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ የሆነው ደግሞ ኮቪድ-19 ነው። ሌላ ጆሮ ደግፍ ደግሞ ጎርፉ ነው። የሱዳን ችግር ከዚህ በኋላ በዳቦ እደላ የሚፈታ አይደለም። በቢሊዮን ዶላሮች ብድር ማግኘት አለባት። ቢሊዮን ዶላር እዳ ሊሰረዝላት ይገባል። ኢንቨስተሮች በስፋት ወደ ሱዳን ሊገቡ ይገባል። ከቅርብ ወራት ወዲህ ሱዳንን ከአሸባሪ አገራት ተርታ ካስቀመጣት ጥቁር መዝገብ ለመፋቅ አዝጋሚ ሂደት ተጀምሮ ነበር። በአሜሪካ ሴኔት ውስጥ እክል ገጠመው። ለዚህ የመጀመሪያው እርምጃ የሆነው አልቃኢዳ በምሥራቅ አፍሪካ አገራት በተለይም በየመን ላደረሰው ጉዳት ለሟችና ተጎጂ ቤተሰቦች ሞቅ ያለ ካሳ መክፈል ነበር። ሱዳን ይህን ለማድረግ ዓይኗን አላሸችም። ገንዘብ ባይኖራትም ከዚያም ከዚህም ብላ የካሳ ብር አዘጋጀች፤ 335 ሚሊዮን ዶላር አሁኑኑ እሰጣለሁ አለች። ነገር ግን ባለፈው ወር መስከረም የአሜሪካ ዲሞክራቲክ ፓርቲ ሴናተር ቸክ ሹመር እና ቦብ ሜናንዴዝ ሂደቱን አስቁመውታል። ምክንያታቸው ደግሞ የመስከረም 11ዱ ጥቃት ሰለባዎችም በዚህ ካሳ ውስጥ መግባት አለባቸው የሚል ሐሳብ በመጠንሰሱ ነው። ሱዳን ይህ አዝጋሚ ሂደት እያቆሰላት ይገኛል። ሱዳን ጊዜ የላትም። ጥምር መንግሥቱ ሊፈርስ፣ ሕዝቡም አደባባይ ተመልሶ ሊወጣ ይችላል። ነገሮች በፍጥነት መሻሻል አለባቸው። አሜሪካ ይህንን የሱዳንን መጨነቅና መጠበብ ለራሷ ፍላጎት ማዋል ትፈልጋለች። ነሐሴ መጨረሻ ሱዳንን የጎበኙት ማይክ ፖምፔዎ አንድ ሐሳብ ይዘው ነበር የሄዱት፤ ለጠቅላይ ሚኒስትር አብዱላ ሐምዶክ። "ከዚህ ሁሉ ጣጣ ብትወጡ አይሻልም?" "መንገዱን ያመላክቱን ክቡር ሚኒስትር" "እናንተ እስራኤልን እውቅና ስጧት፣ ትራምፕ ኮንግረሱ ያስቆመውን የማዕቀብ መነሳት ሂደት በፍጹማዊ ሥልጣኑ ይቀልብሰው።" የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ባለፈው ወር ለእስራኤል እውቅና መስጠቷን ተከትሎ ሱዳን ተመሳሳይ እርምጃ ከወሰደች 4ኛዋ የአረብ ሊግ አባል አገር ትሆናለች ማለት ነው። ፖምፒዮ ይህ እንዲሆን የሚፈልጉት ትራምፕ ለምርጫ ከመቅረባቸው በፊት ነው። ጄኔራሎቹ ምን አሉ? ከእስራኤል ጋር ዓይንና ናጫ ሆነው መቆየት የሚፈልጉት ኢስላሚስቶች አሁን ከአልበሽር ጋር ወይ ዘብጥያ ወርደዋል ወይ ከፖለቲካው ገሸሽ ብለዋል። አሁን በሱዳን ያለው የአደራ አስተዳደር ነው። የወታደሩና የሲቪሉ ጥምረት ይህን ትልቅ ውሳኔ ለመወሰን ሥልጣኑ አለው ወይ? ጠቅላይ ሚኒስትር ሐመዶክ ይህን ውሳኔ ቢወስኑ ብዙ ቀውስ ውስጥ ይገባሉ። የጊዜያዊ የሽግግር አስተዳደሩም የመፍረስ አደጋ ይገጥመዋል። ለፖምፒዮም በግልጽ የነገሯቸው ይህንኑ ነው። ይህንን ውሳኔ እልባት መስጠት የሚችለው ሕዝብ የሚመርጠው ቀጣዩ የሱዳን መንግሥት ብቻ ነው። እርግጥ ነው አሁን የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ሐምዶክና ሲቪል አስተዳደሩ ቢሮ ቢውልም ዋናው ሥልጣን ያለው አሁንም በወታደሮቹ እጅ ነው። ሳዑዲ፣ ግብጽና ኢምሬቶች የሚደግፏቸው የሽግግር ካውንስሉ ሊቀመንበር ሌተናል ጄኔራል አብደል ፈታህ አል ቡርሃን እና ምክትላቸው ሌተናል ጄኔራል መሐመድ ሐምዳን ዳጎሎ ወይም በቅጽል ስማቸው ሐሜቲ ወታደሩን ብቻ ሳይሆን በሱዳን ካዝና የሚያዙ ቁልፍ ሰዎች ናቸው። እነዚህ ጄኔራሎች ናቸው አሁን ከእስራኤል ጋር መነጋገር የጀመሩት። ጄኔራል ቡርሃን የእስራኤልን ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ናታንያሁን በየካቲት አግኝተዋቸው ነበር። ናታንያሁን ለማግኘት ሲሄዱ ለጠቅላይ ሚኒስትር ሐምዱክ እንኳ አላሳወቋቸውም ነበር። ጄኔራሉ ከናታኒያሁ ጋር በድጋሚ ለመገናኘትም ቀጠሮ ይዘዋል። ጄኔራል ቡርሃን ጄኔራል ቡርሃንና ለጄኔራል ሐሜቲ ለእስራኤል እውቅና መስጠትና ከማዕቀቡ መገላገል ምርጫቸው ነው። ሁለቱ ጄኔራሎች ይህ እንዲሆን የሚፈልጉበት ሌላ ቁልፍ ምክንያት አላቸው። ባለፈው ዓመት ሚያዝያ የሕዝብ አመጽ አልበሽርን በትረ መንግሥት ሲነቀንቅ ሁለቱ ጄኔራሎች ናቸው አገሪቱን የተቆጣጠሩት። ከሁለት ወራት በኋላ ወታደሮቻቸው ሰልፈኞችን ገድለዋል። ይህንን ግድያ የፈጸሙ እንዲጠየቁ ሕዝብ ከፍተኛ ፍላጎት ነበረው። ከሲቪል አስተዳደር ጋር ሥልጣን ለመጋራት እምቢታን ይመርጣሉ ተብሎ ተሰግቶ ነበር። አሜሪካ፣ ታላቋ ብሪታኒያ፣ ሳዑዲና ኤምሬትስ ጫና ፈጥረው ነገሩ እውን አደረጉት እንጂ ሱዳን ከአንድ አምባገነን ወደ ሌላ ልትሸጋገር ጫፍ ደርሳ ነበር። አሁን ጄኔራሎቹና የሲቪል አስተዳደሩ ሥልጣን ይጋራል። ጄኔራሎቹ በአልበሽር ጊዜ ለተፈጸሙ የጦር ወንጀሎች ጥያቄ ውስጥ መግባት አይፈልጉም። ይህ እንዲሆንላቸው ግን ቶሎ ለእስራኤል እውቅና መስጠት ይኖርባቸዋል። በሌላ ቋንቋ አሁን ወታደሩ የሲቪል አስተዳደሩን እየታገሰ ያለው በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ዘንድ እውቅና እንዳይነፈገው ስለሰጋ ብቻ ነው። እንጂ ሙሉ ሥልጣኑን ቢቆናጠጥ ይመርጣል። ሕዝቡ ወታደሮቹ ያደረሱበትን በደል ግን አልረሳላቸውም። ተጠያቂ የማያደርጋቸው ሁሉም ሥልጣን በእጃቸው ስላለ ብቻ በአቅም ማጣት ነው። ይህ ማለት ለጄኔራሎቹ ከሥልጣን መራቅ ማለት ዘብጥያ ከመውረድ ብዙ አይለይም። በሱዳን እድሜያቸው የገፉት የዚያኛው ትውልድ አባላት ኦፕሬሽን ሙሴን አይረሱም። በዚያ ዘመን ከእስራኤል ጋር የነበራቸውን ግንኙነት ያስታውሳቸዋል። እንደ አውሮፓዊያኑ በ1984 በወቅቱ የነበሩት ፕሬዝዳንት ጃፋር ኒሜሪ የእስራኤል ልዩ ኃይልና ሞሳድ ሱዳን መጠለያ ካምፕ ውስጥ የነበሩትን ከኢትዮጰያ የሄዱ ቤተ እስራኤላዊያንን በምስጢር እንዲወስዱ ፈቅደው ነበር። ኒሜሪ በኋላ ላይ ከእስራኤሉ ሞሳድ ለዚህ ተግባራቸው ጠቀም ያሉ ሚሊዮን ዶላሮችን ለዚህ ትብብራቸው እንደተቀበሉ ይነገር ነበር። አሁንም ቢሆን በሱዳን ትልቁን ቢዝነስ ከጀርባ ሆነው የሚያንቀሳቅሱት የቀድሞ መኮንኖች እንደሆኑ ይታወቃል። በአልበሽር ጊዜ የጦር መኮንን የነበሩት ሁሉ ወደ ንግድ ገብተዋል። ገንዘቡ የሚዘወረው በእነርሱ ነው። ማዕከላዊ ባንኩ ብር ሲቸግረው፣ መንግሥት ደመወዝ የሚከፍለው ሲያጣ እነዚህን የቀድሞ ጄኔራሎች ለምኖ ነው የሚበደራቸው። ይህ ሁኔታ ሱዳን ወደፊትም በፖለቲካና ወታደራዊ ኃይል የአገሪቱን ሃብት በተቆጣጠሩ ኃያላን [ክሊፕቶክራሲ] የምትዘወር አገር እንደምትሆን የሚጠቁም ነው። እስራኤል ከአረብ አገራት ጋር ግንኙነቷን ማለሳለስ ትፈልጋለች። እውቅ ማግኘት ደግሞ ቀዳሚው ፍላጎቷ ነው። አሜሪካ ይህ የእስራኤል ህልም እንዲሳካ ትሰራለች። ትራምፕ ይህን አሳክተው ሳምንታት ብቻ በቀሩት ምርጫ ሞገስን ማግኘት ይሻሉ። ሳዑዲና ኢምሬትስ ሱዳን ከእነሱ ፍላጎት እንዳትርቅ ፍላቶታቸው ነው። ሱዳኖች የዳቦ ጥያቄ በቶሎ እንዲመለስላቸው ይሻሉ። የሲቪል አስተዳደሩ ግን ለእነዚህ ሁሉ ፍላጎቶች ተገዢ መሆን ፈተና ሆኖበታል። ወጣት እስራኤላዊያንና አሜሪካዊያን መንግሥታቸው ከነጄኔራል ቡርሃን ጋር አዲስ ፍቅር ለመጀመር መፈለጉ ልባቸውን ይሰብረዋል። ምክንያቱም ጄኔራሎቹና ወታደራዊ መኮንኖቹ በአልበሽር ዘመን ለተፈጸሙ ዘግናኝ እልቂቶች በአንድም ሆነ በሌላ ተጠያቂ ናቸው። በተለይም የዛሬ 15 ዓመት በዳርፉር ለሆነው ጭካኔ የሚጠየቅ አለመኖሩ ያሳዝናቸዋል። በዳርፉር ያኔ የሞተው ሰው ከሩብ ሚሊዮን በላይ ነው። በዚህ ሁሉ ምስቅልቅል ስሜት የሚሰጥ አመክንዮ እየተናገሩ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ሐምዶክ ናቸው። ለእስራኤል እውቅና መስጠትና ሱዳንን ከጥቁሩ የአሸባሪ አገራት መዝገብ መፋቅ ሁለት የተለያዩ ነገሮች ናቸው ይላሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ። ሁለቱን ለምን እናገናኛቸዋለን? ሐምዶክ እያሉ ያሉት ሱዳን አሸባሪዎችን ጠራርጋ አባራለች። ሱዳን ለተጎጂ ቤተሰቦች ካሳ ለመክፈል ገንዘብ መድባለች። ሱዳን አሁን የዲሞክራሲ ጭላንጭል እያየች ያለች አገር ናት። ይቺን አገር ለእስራኤል እውቅና ካልሰጠሽ ብሎ ማስጨነቅ ዲሞክራሲን ማዳፈን ነው ይላሉ። ሐምዶክ ይቀጥላሉ፣ "የእስራኤልን የዕውቅና ጉዳይ በዲሞክራሲ ምርጫ የሚመጣው መንግሥት ይጨነቅበት። አሁን ዳቧችንንና ዲሞክራሲያችንን አትንፈጉን።" አሜሪካኖች ለጊዜው ሐምዶክን የሚሰሙበት ጊዜ ላይ አይደሉም። ሱዳን የአሜሪካንን ምርጫ ውጤት ከአገሬውም በላይ በጭንቀት የምትከታተለው ወ'ዳ አይደለም።
አባይ ካርቱም ከተማን እስከ ወገቧ ነክሯታል። የጠቅላይ ሚኒስትሩ ቤት እንኳን አልተረፈም። ደግ ነው የሚባለው የሱዳን ሕዝብ ዕለታዊ ዳቦ ቅንጦት ሆኖበታል። ይሄኔ ነው አሜሪካና እስራኤል ፈገግ ያሉት። አንድ ቁልፍ ነገር ለማሳካት ትክክለኛው ጊዜ እንደመጣ ገብቷቸዋል። በጣላቶቿ የተከበበችው እስራኤል ከአረብ አገራት የምትፈልገው ብዙ ነገር አይደለም። እውቅና ማግኘት ብቻ። ሌላው ትርፍ ነው። የአየር ክልል መከፈት፣ ንግድና ኢንቨስትመንት ይህን ተከትለው የሚመጡ ናቸው። ከዕውቅናው በኋላ አረቦቹ የቴክኖሎጂና የጦር መሣሪያ ደንበኞቿ ይሆናሉ። የትራምፕ አስተዳደር ከአረቦቹ ጋር በምንም ነገር ሊደራደር ይችላል። በእስራኤል የመጣ ግን በዐይኑ መጣ ማለት ነው ይባላል። ሱዳን ፈተና የገጠማትም ለዚሁ ነው። ዕድልም ገጥሟታል። ማይክ ፖምፔዮ በቅርቡ ወደ ካርቱም ብቅ ብለው ነበር። "እኔ ምለው፤ ብንተጋገዝ አይሻልም?" አሉ። "እንዴት አድርገን?" አለች ሱዳን። እዚህ ጋ ነው ፍጥጫው የተጀመረው። ከወራት በፊት ማይክ ፖምፔዬ ወደ ካርቱም ብቅ ብለው ነበር ማዕቀቡ ያን ያህል ከባድ ነው? ሱዳን ላይ የተጣለባት የማዕቀብ አለት የዋዛ አይደለም። ሽብርን በአገር ደረጃ ከሚደግፉ አገራት ተርታ ነው ጥቁር መዝገብ ላይ ወስዳ የጻፈቻት፤ አሜሪካ ሱዳንን። ይህ ማዕቀብ ለሱዳን ቢነሳላት የዐይን ሞራዋ ተገፈፈ ማለት ነው። ዶላርን ማየት ቻለች ማለት ነው። ለሕዝቧ ዳቦ አደለች ማለት ነው። ሱዳን እዚህ ቅርቃር ውስጥ ከገባች 30 ዓመት ሊሆናት ነው። አምባገነኑ አልበሽር ናቸው ከዚህ ማጥ ውስጥ የዶሏት። ነገሩ ውስብስብ ይመስላል። እንደ አውሮፓዊያኑ በ1989 አልበሽር መፈንቅለ መንግሥት አደረጉ። ካርቱምን የአሸባሪዎች መናኽሪያ ለማድረግ ወራት እንኳን አልወሰደባቸውም። ጂሐዲስቶች ነጻ አገር አገኙ። በአሜካና በምዕራቡ ላይ ለመዝመት እንቅስቃሴያቸውን ከዚያ ማድረግ እንደጀመሩ ይነገራል። አልቃኢዳና ሌሎች የሽብር ቡድኖች ሱዳንን የጦር ቀጠናቸው አደረጓት። በአሜሪካ፣ በሳዑዲ አረቢያ፣ በግብጽ፣ በኢትዮጵያ፣ በዩጋንዳና በኬንያና በታንዛኒያ እንዲሁም በየመን ለተፈጸሙ ጥቃቶች ግንኙነት ሲካሄድ የነበረው ከሱዳን እንደነበር የደኅንነት መረጃዎች አመላክተዋል። እንደ አውሮፓዊያኑ በ1993 በኒውዮርክ መንትያ የንግድ ማዕከላት ሕንጻዎች የተፈጸመው የመጀመሪያው የቦንብ ጥቃት ነበር። ያን ጊዜ አሜሪካ ሱዳንን በደማቅ ብዕር በጥቁሩ የአሸባሪ አገራት ዝርዝር መዝገብ ላይ አሰፈረቻት። እነሆ ከ30 ዓመታት በኋላም የዚያ ጥቁር የቀይ ቀለም አልደረቀም። ጥቁር መዝገቡም እንዳለ ነው። ሱዳን አሁን ሕልሟ ከዚህ ክፉ መዝገብ ስሟን መፋቅ ብቻ ነው። ሱዳንና ሲአይኤ የኒውዮርኩን ጥቃት ተከትሎ አሜሪካ ከጀርባ የምትዘውራቸው ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት ሱዳንን ፊት ነሷት። አሜሪካ ስታዝን ቀድመው የሚያነቡ አንዳንድ የሱዳን አረብ ጎረቤት አገራት ከሱዳን ጋር ተኳረፉ። ጎረቤቶቿ ከኩርፍያም አልፈው የሱዳን መንግሥትን የሚገዳደሩ ሽምቅ ተዋጊዎችን ማስጠለል ጀመሩ። ሱዳን ጫናው ሲበረታባት እ.አ.አ በ1996 ከኒውዮርኩ የመጀመሪያ የቦንብ ጥቃት ሦስት ዓመት በኋላ፤ ኦሳማ ቢን ላደንና ወዳጆቹን "ከይቅርታ ጋር ከግዛቴ ውጡልኝ" ብላ አሰናበተቻቸው። ከዚህ በኋላ ትልቁ ክስተት 9/11 ተብሎ የሚታወቀው ከሃያ ዓመታት በፊት የተፈጸመው የሽብር ጥቃት ነው። በዚህ የዓለምን ፖለቲካ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ በለወጠው ጥቃት አሜሪካ ሱዳንን ተጫነች። ሱዳንም ነገሩ ሳያስደነግጣት አልቀረም። ጥቁር እንግዳዋ የነበረው ኦሳማ ቢን ላደን ይህን ያህል ጉዳት ያደርሳል ብለው አላሰቡ ይሆናል። ሱዳኖች ለሲአይኤ ፍጹም ተባባሪ ሆነው ቆዩ። በአልበሽር ዘመን የሱዳን የደኅንነት መሥሪያ ቤት ከሲአይኤ ጋር እጅና ጓንት ሆኖ ሠርቷል። ቢን ላደን ግን ያን ጊዜ ቶራ ቦራ መሽጎ ነበር። ሱዳን ከዚያ ጥቃት ማግስት ጀምሮ ለአሜሪካ ያሳየችው ተባባሪነትና መሽቆጥቆጥ ከሽብር አገራት ተርታ ሊያወጣት ይገባ ነበር። ያ ግን አልሆነም። አንዱ ምክንያት የአሜሪካ የላይኛው ምክር ቤት አባላት (ሴናተሮች) ለሱዳን በጎ አመለካከት ማሳደር ስላልቻሉ ነበር። ሴናተሮቹ የአልበሽር አስተዳደር በዳርፉር የሰው ልጆች ላይ የፈጸመውን ግፍ ቸል ብለው ማለፍ አልፈለጉም። ስለዚህ ሱዳን በዚህ ጥቁር መዝገብ ስሟ እንዲቆይ ተወሰነባት። የአልበሽበር መንግሥት ማዕቀቡ እንደማይነሳለት ሲረዳ በድብቅ ከኢራን እና ከሐማስ ጋር መተባበር ጀመረ። ለምሳሌ የእስራኤል አውሮፕላኖች መዳረሻቸውን ወደ ሐማስ ያደረጉ የመሣሪያ ክምችት የጫኑ ከባድ ተሸከርካሪዎችን በሱዳን የቀይ ባሕር ጠረፍ ላይ አግኝተው ከጥቅም ውጭ አድርገዋል፤ ከአንዴም ሁለት ሦስቴ። አልበሽር ከሳዑዲና ከተባበሩት አረብ ኢምሬትስ በደረሰባት ከባድ ጫና ከኢራን ጋር መሥርታው የነበረውን ግንኙነት በ2016 ቆርጣዋለች። ይህ ውሳኔዋ ግን ማዕቀቡን እንዲላላላት አላደረገም። ምናልባት ከሳዑዲና ከኢምሬትስ የተወሰነ የኪስ ገንዘብ አግኝታበት ይሆናል ብለው የሚገምቱ አሉ። እንዲህ እንዲያ እያለ ነው ባለፈው ዓመት በሱዳን ድንገቴ የሕዝብ አብዮት የተቀሰቀሰው። በአብዮቱ የገዛ ጄኔራሎቻቸው በአልበሽር ላይ ፊታቸውን አዞሩና ሱዳን ሌላ መልክ ያዘች። ይወድቃሉ ተብለው ያልታሰቡት አልበሽር ወደቁ። ለሦስት ዐሥርታት ከተጫኑባት አምባገነን ገዢም ተገላገለች። ከዚህ በኋላ ነገሮች አልጋ በአልጋ ይሆናሉ ተብሎ ነበር የታሰበው። ዋሺንግተን ግን እጅግ የማትወዳቸው መሪ ዞር ብለውላትም እምብዛምም ለመተባበር አልፈቀደችም። የነገሮች ሁሉ ቁልፍ ያለው በአሜሪካ እጅ ነው። አሜሪካ ማዕቀቡን ስታነሳ ሱዳን ንግድ ይደራላታል። ግሽበት እየገዘገዘው የሚገኘው ኢኮኖሚዋም ያንሰራራል። አሜሪካ ግን ይህ እንዲሆን ለጊዜው የፈቀደች አትመስልም። ለምን? አሜሪካ ለምን እምቢ አለች? ሱዳን ችግር ላይ ናት ሲባል ቀልድ ይመስላል። በጣም ከባድ ችግር ላይ ነው ያለችው። ቶሎ ማዕቀቡ ካልተነሳላት ያ ሁሉ የሕዝብ አብዮት ተስፋ አፈር ይበላል። የዲሞክራሲ ሽግግሩም እክል ይገጥመዋል። እርግጥ ነው አሜሪካ ይህ እንዲሆን አትፈልግም። ለአሜሪካ መልካም የሚሆነው በሱዳን የምዕራቡን የዲሞክራሲ እሴቶች የሚያከብር መንግሥት እንዲፈጠር ነው። ሱዳን ሽግግሩ ካልተሳካላት በድጋሚ የአሸባሪዎች መናኸሪያ እንዳትሆን ስጋት አለ። ሱዳን የዓለም የገንዘብ ድርጅትና የዓለም ባንክ 72 ቢሊዮን ዶላር እዳ አለባት። ይህ ካልተቃለለ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ብሎ ነገር አይኖርም። የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ከሌለ ደግሞ ንግድ አይነቃቃም። ሥራ ፈጣሪ አይኖርም። ሕዝብ በልቶ ማደር አይችልም። ሱዳናዊያን በጣም ተቸግረዋል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በሱዳን 10 ሚሊዮን የሚጠጋ ሕዝብ ረሐብ እያንዣበበበት ነው የሚል አስደንጋጭ ሪፖርት አውጥቷል። በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ የሆነው ደግሞ ኮቪድ-19 ነው። ሌላ ጆሮ ደግፍ ደግሞ ጎርፉ ነው። የሱዳን ችግር ከዚህ በኋላ በዳቦ እደላ የሚፈታ አይደለም። በቢሊዮን ዶላሮች ብድር ማግኘት አለባት። ቢሊዮን ዶላር እዳ ሊሰረዝላት ይገባል። ኢንቨስተሮች በስፋት ወደ ሱዳን ሊገቡ ይገባል። ከቅርብ ወራት ወዲህ ሱዳንን ከአሸባሪ አገራት ተርታ ካስቀመጣት ጥቁር መዝገብ ለመፋቅ አዝጋሚ ሂደት ተጀምሮ ነበር። በአሜሪካ ሴኔት ውስጥ እክል ገጠመው። ለዚህ የመጀመሪያው እርምጃ የሆነው አልቃኢዳ በምሥራቅ አፍሪካ አገራት በተለይም በየመን ላደረሰው ጉዳት ለሟችና ተጎጂ ቤተሰቦች ሞቅ ያለ ካሳ መክፈል ነበር። ሱዳን ይህን ለማድረግ ዓይኗን አላሸችም። ገንዘብ ባይኖራትም ከዚያም ከዚህም ብላ የካሳ ብር አዘጋጀች፤ 335 ሚሊዮን ዶላር አሁኑኑ እሰጣለሁ አለች። ነገር ግን ባለፈው ወር መስከረም የአሜሪካ ዲሞክራቲክ ፓርቲ ሴናተር ቸክ ሹመር እና ቦብ ሜናንዴዝ ሂደቱን አስቁመውታል። ምክንያታቸው ደግሞ የመስከረም 11ዱ ጥቃት ሰለባዎችም በዚህ ካሳ ውስጥ መግባት አለባቸው የሚል ሐሳብ በመጠንሰሱ ነው። ሱዳን ይህ አዝጋሚ ሂደት እያቆሰላት ይገኛል። ሱዳን ጊዜ የላትም። ጥምር መንግሥቱ ሊፈርስ፣ ሕዝቡም አደባባይ ተመልሶ ሊወጣ ይችላል። ነገሮች በፍጥነት መሻሻል አለባቸው። አሜሪካ ይህንን የሱዳንን መጨነቅና መጠበብ ለራሷ ፍላጎት ማዋል ትፈልጋለች። ነሐሴ መጨረሻ ሱዳንን የጎበኙት ማይክ ፖምፔዎ አንድ ሐሳብ ይዘው ነበር የሄዱት፤ ለጠቅላይ ሚኒስትር አብዱላ ሐምዶክ። "ከዚህ ሁሉ ጣጣ ብትወጡ አይሻልም?" "መንገዱን ያመላክቱን ክቡር ሚኒስትር" "እናንተ እስራኤልን እውቅና ስጧት፣ ትራምፕ ኮንግረሱ ያስቆመውን የማዕቀብ መነሳት ሂደት በፍጹማዊ ሥልጣኑ ይቀልብሰው።" የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ባለፈው ወር ለእስራኤል እውቅና መስጠቷን ተከትሎ ሱዳን ተመሳሳይ እርምጃ ከወሰደች 4ኛዋ የአረብ ሊግ አባል አገር ትሆናለች ማለት ነው። ፖምፒዮ ይህ እንዲሆን የሚፈልጉት ትራምፕ ለምርጫ ከመቅረባቸው በፊት ነው። ጄኔራሎቹ ምን አሉ? ከእስራኤል ጋር ዓይንና ናጫ ሆነው መቆየት የሚፈልጉት ኢስላሚስቶች አሁን ከአልበሽር ጋር ወይ ዘብጥያ ወርደዋል ወይ ከፖለቲካው ገሸሽ ብለዋል። አሁን በሱዳን ያለው የአደራ አስተዳደር ነው። የወታደሩና የሲቪሉ ጥምረት ይህን ትልቅ ውሳኔ ለመወሰን ሥልጣኑ አለው ወይ? ጠቅላይ ሚኒስትር ሐመዶክ ይህን ውሳኔ ቢወስኑ ብዙ ቀውስ ውስጥ ይገባሉ። የጊዜያዊ የሽግግር አስተዳደሩም የመፍረስ አደጋ ይገጥመዋል። ለፖምፒዮም በግልጽ የነገሯቸው ይህንኑ ነው። ይህንን ውሳኔ እልባት መስጠት የሚችለው ሕዝብ የሚመርጠው ቀጣዩ የሱዳን መንግሥት ብቻ ነው። እርግጥ ነው አሁን የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ሐምዶክና ሲቪል አስተዳደሩ ቢሮ ቢውልም ዋናው ሥልጣን ያለው አሁንም በወታደሮቹ እጅ ነው። ሳዑዲ፣ ግብጽና ኢምሬቶች የሚደግፏቸው የሽግግር ካውንስሉ ሊቀመንበር ሌተናል ጄኔራል አብደል ፈታህ አል ቡርሃን እና ምክትላቸው ሌተናል ጄኔራል መሐመድ ሐምዳን ዳጎሎ ወይም በቅጽል ስማቸው ሐሜቲ ወታደሩን ብቻ ሳይሆን በሱዳን ካዝና የሚያዙ ቁልፍ ሰዎች ናቸው። እነዚህ ጄኔራሎች ናቸው አሁን ከእስራኤል ጋር መነጋገር የጀመሩት። ጄኔራል ቡርሃን የእስራኤልን ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ናታንያሁን በየካቲት አግኝተዋቸው ነበር። ናታንያሁን ለማግኘት ሲሄዱ ለጠቅላይ ሚኒስትር ሐምዱክ እንኳ አላሳወቋቸውም ነበር። ጄኔራሉ ከናታኒያሁ ጋር በድጋሚ ለመገናኘትም ቀጠሮ ይዘዋል። ጄኔራል ቡርሃን ጄኔራል ቡርሃንና ለጄኔራል ሐሜቲ ለእስራኤል እውቅና መስጠትና ከማዕቀቡ መገላገል ምርጫቸው ነው። ሁለቱ ጄኔራሎች ይህ እንዲሆን የሚፈልጉበት ሌላ ቁልፍ ምክንያት አላቸው። ባለፈው ዓመት ሚያዝያ የሕዝብ አመጽ አልበሽርን በትረ መንግሥት ሲነቀንቅ ሁለቱ ጄኔራሎች ናቸው አገሪቱን የተቆጣጠሩት። ከሁለት ወራት በኋላ ወታደሮቻቸው ሰልፈኞችን ገድለዋል። ይህንን ግድያ የፈጸሙ እንዲጠየቁ ሕዝብ ከፍተኛ ፍላጎት ነበረው። ከሲቪል አስተዳደር ጋር ሥልጣን ለመጋራት እምቢታን ይመርጣሉ ተብሎ ተሰግቶ ነበር። አሜሪካ፣ ታላቋ ብሪታኒያ፣ ሳዑዲና ኤምሬትስ ጫና ፈጥረው ነገሩ እውን አደረጉት እንጂ ሱዳን ከአንድ አምባገነን ወደ ሌላ ልትሸጋገር ጫፍ ደርሳ ነበር። አሁን ጄኔራሎቹና የሲቪል አስተዳደሩ ሥልጣን ይጋራል። ጄኔራሎቹ በአልበሽር ጊዜ ለተፈጸሙ የጦር ወንጀሎች ጥያቄ ውስጥ መግባት አይፈልጉም። ይህ እንዲሆንላቸው ግን ቶሎ ለእስራኤል እውቅና መስጠት ይኖርባቸዋል። በሌላ ቋንቋ አሁን ወታደሩ የሲቪል አስተዳደሩን እየታገሰ ያለው በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ዘንድ እውቅና እንዳይነፈገው ስለሰጋ ብቻ ነው። እንጂ ሙሉ ሥልጣኑን ቢቆናጠጥ ይመርጣል። ሕዝቡ ወታደሮቹ ያደረሱበትን በደል ግን አልረሳላቸውም። ተጠያቂ የማያደርጋቸው ሁሉም ሥልጣን በእጃቸው ስላለ ብቻ በአቅም ማጣት ነው። ይህ ማለት ለጄኔራሎቹ ከሥልጣን መራቅ ማለት ዘብጥያ ከመውረድ ብዙ አይለይም። በሱዳን እድሜያቸው የገፉት የዚያኛው ትውልድ አባላት ኦፕሬሽን ሙሴን አይረሱም። በዚያ ዘመን ከእስራኤል ጋር የነበራቸውን ግንኙነት ያስታውሳቸዋል። እንደ አውሮፓዊያኑ በ1984 በወቅቱ የነበሩት ፕሬዝዳንት ጃፋር ኒሜሪ የእስራኤል ልዩ ኃይልና ሞሳድ ሱዳን መጠለያ ካምፕ ውስጥ የነበሩትን ከኢትዮጰያ የሄዱ ቤተ እስራኤላዊያንን በምስጢር እንዲወስዱ ፈቅደው ነበር። ኒሜሪ በኋላ ላይ ከእስራኤሉ ሞሳድ ለዚህ ተግባራቸው ጠቀም ያሉ ሚሊዮን ዶላሮችን ለዚህ ትብብራቸው እንደተቀበሉ ይነገር ነበር። አሁንም ቢሆን በሱዳን ትልቁን ቢዝነስ ከጀርባ ሆነው የሚያንቀሳቅሱት የቀድሞ መኮንኖች እንደሆኑ ይታወቃል። በአልበሽር ጊዜ የጦር መኮንን የነበሩት ሁሉ ወደ ንግድ ገብተዋል። ገንዘቡ የሚዘወረው በእነርሱ ነው። ማዕከላዊ ባንኩ ብር ሲቸግረው፣ መንግሥት ደመወዝ የሚከፍለው ሲያጣ እነዚህን የቀድሞ ጄኔራሎች ለምኖ ነው የሚበደራቸው። ይህ ሁኔታ ሱዳን ወደፊትም በፖለቲካና ወታደራዊ ኃይል የአገሪቱን ሃብት በተቆጣጠሩ ኃያላን [ክሊፕቶክራሲ] የምትዘወር አገር እንደምትሆን የሚጠቁም ነው። እስራኤል ከአረብ አገራት ጋር ግንኙነቷን ማለሳለስ ትፈልጋለች። እውቅ ማግኘት ደግሞ ቀዳሚው ፍላጎቷ ነው። አሜሪካ ይህ የእስራኤል ህልም እንዲሳካ ትሰራለች። ትራምፕ ይህን አሳክተው ሳምንታት ብቻ በቀሩት ምርጫ ሞገስን ማግኘት ይሻሉ። ሳዑዲና ኢምሬትስ ሱዳን ከእነሱ ፍላጎት እንዳትርቅ ፍላቶታቸው ነው። ሱዳኖች የዳቦ ጥያቄ በቶሎ እንዲመለስላቸው ይሻሉ። የሲቪል አስተዳደሩ ግን ለእነዚህ ሁሉ ፍላጎቶች ተገዢ መሆን ፈተና ሆኖበታል። ወጣት እስራኤላዊያንና አሜሪካዊያን መንግሥታቸው ከነጄኔራል ቡርሃን ጋር አዲስ ፍቅር ለመጀመር መፈለጉ ልባቸውን ይሰብረዋል። ምክንያቱም ጄኔራሎቹና ወታደራዊ መኮንኖቹ በአልበሽር ዘመን ለተፈጸሙ ዘግናኝ እልቂቶች በአንድም ሆነ በሌላ ተጠያቂ ናቸው። በተለይም የዛሬ 15 ዓመት በዳርፉር ለሆነው ጭካኔ የሚጠየቅ አለመኖሩ ያሳዝናቸዋል። በዳርፉር ያኔ የሞተው ሰው ከሩብ ሚሊዮን በላይ ነው። በዚህ ሁሉ ምስቅልቅል ስሜት የሚሰጥ አመክንዮ እየተናገሩ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ሐምዶክ ናቸው። ለእስራኤል እውቅና መስጠትና ሱዳንን ከጥቁሩ የአሸባሪ አገራት መዝገብ መፋቅ ሁለት የተለያዩ ነገሮች ናቸው ይላሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ። ሁለቱን ለምን እናገናኛቸዋለን? ሐምዶክ እያሉ ያሉት ሱዳን አሸባሪዎችን ጠራርጋ አባራለች። ሱዳን ለተጎጂ ቤተሰቦች ካሳ ለመክፈል ገንዘብ መድባለች። ሱዳን አሁን የዲሞክራሲ ጭላንጭል እያየች ያለች አገር ናት። ይቺን አገር ለእስራኤል እውቅና ካልሰጠሽ ብሎ ማስጨነቅ ዲሞክራሲን ማዳፈን ነው ይላሉ። ሐምዶክ ይቀጥላሉ፣ "የእስራኤልን የዕውቅና ጉዳይ በዲሞክራሲ ምርጫ የሚመጣው መንግሥት ይጨነቅበት። አሁን ዳቧችንንና ዲሞክራሲያችንን አትንፈጉን።" አሜሪካኖች ለጊዜው ሐምዶክን የሚሰሙበት ጊዜ ላይ አይደሉም። ሱዳን የአሜሪካንን ምርጫ ውጤት ከአገሬውም በላይ በጭንቀት የምትከታተለው ወ'ዳ አይደለም።
97
አባይ ካርቱም ከተማን እስከ ወገቧ ነክሯታል። የጠቅላይ ሚኒስትሩ ቤት እንኳን አልተረፈም። ደግ ነው የሚባለው የሱዳን ሕዝብ ዕለታዊ ዳቦ ቅንጦት ሆኖበታል። ይሄኔ ነው አሜሪካና እስራኤል ፈገግ ያሉት። አንድ ቁልፍ ነገር ለማሳካት ትክክለኛው ጊዜ እንደመጣ ገብቷቸዋል። በጣላቶቿ የተከበበችው እስራኤል ከአረብ አገራት የምትፈልገው ብዙ ነገር አይደለም። እውቅና ማግኘት ብቻ። ሌላው ትርፍ ነው። የአየር ክልል መከፈት፣ ንግድና ኢንቨስትመንት ይህን ተከትለው የሚመጡ ናቸው። ከዕውቅናው በኋላ አረቦቹ የቴክኖሎጂና የጦር መሣሪያ ደንበኞቿ ይሆናሉ። የትራምፕ አስተዳደር ከአረቦቹ ጋር በምንም ነገር ሊደራደር ይችላል። በእስራኤል የመጣ ግን በዐይኑ መጣ ማለት ነው ይባላል። ሱዳን ፈተና የገጠማትም ለዚሁ ነው። ዕድልም ገጥሟታል። ማይክ ፖምፔዮ በቅርቡ ወደ ካርቱም ብቅ ብለው ነበር። "እኔ ምለው፤ ብንተጋገዝ አይሻልም?" አሉ። "እንዴት አድርገን?" አለች ሱዳን። እዚህ ጋ ነው ፍጥጫው የተጀመረው። ከወራት በፊት ማይክ ፖምፔዬ ወደ ካርቱም ብቅ ብለው ነበር ማዕቀቡ ያን ያህል ከባድ ነው? ሱዳን ላይ የተጣለባት የማዕቀብ አለት የዋዛ አይደለም። ሽብርን በአገር ደረጃ ከሚደግፉ አገራት ተርታ ነው ጥቁር መዝገብ ላይ ወስዳ የጻፈቻት፤ አሜሪካ ሱዳንን። ይህ ማዕቀብ ለሱዳን ቢነሳላት የዐይን ሞራዋ ተገፈፈ ማለት ነው። ዶላርን ማየት ቻለች ማለት ነው። ለሕዝቧ ዳቦ አደለች ማለት ነው። ሱዳን እዚህ ቅርቃር ውስጥ ከገባች 30 ዓመት ሊሆናት ነው። አምባገነኑ አልበሽር ናቸው ከዚህ ማጥ ውስጥ የዶሏት። ነገሩ ውስብስብ ይመስላል። እንደ አውሮፓዊያኑ በ1989 አልበሽር መፈንቅለ መንግሥት አደረጉ። ካርቱምን የአሸባሪዎች መናኽሪያ ለማድረግ ወራት እንኳን አልወሰደባቸውም። ጂሐዲስቶች ነጻ አገር አገኙ። በአሜካና በምዕራቡ ላይ ለመዝመት እንቅስቃሴያቸውን ከዚያ ማድረግ እንደጀመሩ ይነገራል። አልቃኢዳና ሌሎች የሽብር ቡድኖች ሱዳንን የጦር ቀጠናቸው አደረጓት። በአሜሪካ፣ በሳዑዲ አረቢያ፣ በግብጽ፣ በኢትዮጵያ፣ በዩጋንዳና በኬንያና በታንዛኒያ እንዲሁም በየመን ለተፈጸሙ ጥቃቶች ግንኙነት ሲካሄድ የነበረው ከሱዳን እንደነበር የደኅንነት መረጃዎች አመላክተዋል። እንደ አውሮፓዊያኑ በ1993 በኒውዮርክ መንትያ የንግድ ማዕከላት ሕንጻዎች የተፈጸመው የመጀመሪያው የቦንብ ጥቃት ነበር። ያን ጊዜ አሜሪካ ሱዳንን በደማቅ ብዕር በጥቁሩ የአሸባሪ አገራት ዝርዝር መዝገብ ላይ አሰፈረቻት። እነሆ ከ30 ዓመታት በኋላም የዚያ ጥቁር የቀይ ቀለም አልደረቀም። ጥቁር መዝገቡም እንዳለ ነው። ሱዳን አሁን ሕልሟ ከዚህ ክፉ መዝገብ ስሟን መፋቅ ብቻ ነው። ሱዳንና ሲአይኤ የኒውዮርኩን ጥቃት ተከትሎ አሜሪካ ከጀርባ የምትዘውራቸው ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት ሱዳንን ፊት ነሷት። አሜሪካ ስታዝን ቀድመው የሚያነቡ አንዳንድ የሱዳን አረብ ጎረቤት አገራት ከሱዳን ጋር ተኳረፉ። ጎረቤቶቿ ከኩርፍያም አልፈው የሱዳን መንግሥትን የሚገዳደሩ ሽምቅ ተዋጊዎችን ማስጠለል ጀመሩ። ሱዳን ጫናው ሲበረታባት እ.አ.አ በ1996 ከኒውዮርኩ የመጀመሪያ የቦንብ ጥቃት ሦስት ዓመት በኋላ፤ ኦሳማ ቢን ላደንና ወዳጆቹን "ከይቅርታ ጋር ከግዛቴ ውጡልኝ" ብላ አሰናበተቻቸው። ከዚህ በኋላ ትልቁ ክስተት 9/11 ተብሎ የሚታወቀው ከሃያ ዓመታት በፊት የተፈጸመው የሽብር ጥቃት ነው። በዚህ የዓለምን ፖለቲካ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ በለወጠው ጥቃት አሜሪካ ሱዳንን ተጫነች። ሱዳንም ነገሩ ሳያስደነግጣት አልቀረም። ጥቁር እንግዳዋ የነበረው ኦሳማ ቢን ላደን ይህን ያህል ጉዳት ያደርሳል ብለው አላሰቡ ይሆናል። ሱዳኖች ለሲአይኤ ፍጹም ተባባሪ ሆነው ቆዩ። በአልበሽር ዘመን የሱዳን የደኅንነት መሥሪያ ቤት ከሲአይኤ ጋር እጅና ጓንት ሆኖ ሠርቷል። ቢን ላደን ግን ያን ጊዜ ቶራ ቦራ መሽጎ ነበር። ሱዳን ከዚያ ጥቃት ማግስት ጀምሮ ለአሜሪካ ያሳየችው ተባባሪነትና መሽቆጥቆጥ ከሽብር አገራት ተርታ ሊያወጣት ይገባ ነበር። ያ ግን አልሆነም። አንዱ ምክንያት የአሜሪካ የላይኛው ምክር ቤት አባላት (ሴናተሮች) ለሱዳን በጎ አመለካከት ማሳደር ስላልቻሉ ነበር። ሴናተሮቹ የአልበሽር አስተዳደር በዳርፉር የሰው ልጆች ላይ የፈጸመውን ግፍ ቸል ብለው ማለፍ አልፈለጉም። ስለዚህ ሱዳን በዚህ ጥቁር መዝገብ ስሟ እንዲቆይ ተወሰነባት። የአልበሽበር መንግሥት ማዕቀቡ እንደማይነሳለት ሲረዳ በድብቅ ከኢራን እና ከሐማስ ጋር መተባበር ጀመረ። ለምሳሌ የእስራኤል አውሮፕላኖች መዳረሻቸውን ወደ ሐማስ ያደረጉ የመሣሪያ ክምችት የጫኑ ከባድ ተሸከርካሪዎችን በሱዳን የቀይ ባሕር ጠረፍ ላይ አግኝተው ከጥቅም ውጭ አድርገዋል፤ ከአንዴም ሁለት ሦስቴ። አልበሽር ከሳዑዲና ከተባበሩት አረብ ኢምሬትስ በደረሰባት ከባድ ጫና ከኢራን ጋር መሥርታው የነበረውን ግንኙነት በ2016 ቆርጣዋለች። ይህ ውሳኔዋ ግን ማዕቀቡን እንዲላላላት አላደረገም። ምናልባት ከሳዑዲና ከኢምሬትስ የተወሰነ የኪስ ገንዘብ አግኝታበት ይሆናል ብለው የሚገምቱ አሉ። እንዲህ እንዲያ እያለ ነው ባለፈው ዓመት በሱዳን ድንገቴ የሕዝብ አብዮት የተቀሰቀሰው። በአብዮቱ የገዛ ጄኔራሎቻቸው በአልበሽር ላይ ፊታቸውን አዞሩና ሱዳን ሌላ መልክ ያዘች። ይወድቃሉ ተብለው ያልታሰቡት አልበሽር ወደቁ። ለሦስት ዐሥርታት ከተጫኑባት አምባገነን ገዢም ተገላገለች። ከዚህ በኋላ ነገሮች አልጋ በአልጋ ይሆናሉ ተብሎ ነበር የታሰበው። ዋሺንግተን ግን እጅግ የማትወዳቸው መሪ ዞር ብለውላትም እምብዛምም ለመተባበር አልፈቀደችም። የነገሮች ሁሉ ቁልፍ ያለው በአሜሪካ እጅ ነው። አሜሪካ ማዕቀቡን ስታነሳ ሱዳን ንግድ ይደራላታል። ግሽበት እየገዘገዘው የሚገኘው ኢኮኖሚዋም ያንሰራራል። አሜሪካ ግን ይህ እንዲሆን ለጊዜው የፈቀደች አትመስልም። ለምን? አሜሪካ ለምን እምቢ አለች? ሱዳን ችግር ላይ ናት ሲባል ቀልድ ይመስላል። በጣም ከባድ ችግር ላይ ነው ያለችው። ቶሎ ማዕቀቡ ካልተነሳላት ያ ሁሉ የሕዝብ አብዮት ተስፋ አፈር ይበላል። የዲሞክራሲ ሽግግሩም እክል ይገጥመዋል። እርግጥ ነው አሜሪካ ይህ እንዲሆን አትፈልግም። ለአሜሪካ መልካም የሚሆነው በሱዳን የምዕራቡን የዲሞክራሲ እሴቶች የሚያከብር መንግሥት እንዲፈጠር ነው። ሱዳን ሽግግሩ ካልተሳካላት በድጋሚ የአሸባሪዎች መናኸሪያ እንዳትሆን ስጋት አለ። ሱዳን የዓለም የገንዘብ ድርጅትና የዓለም ባንክ 72 ቢሊዮን ዶላር እዳ አለባት። ይህ ካልተቃለለ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ብሎ ነገር አይኖርም። የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ከሌለ ደግሞ ንግድ አይነቃቃም። ሥራ ፈጣሪ አይኖርም። ሕዝብ በልቶ ማደር አይችልም። ሱዳናዊያን በጣም ተቸግረዋል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በሱዳን 10 ሚሊዮን የሚጠጋ ሕዝብ ረሐብ እያንዣበበበት ነው የሚል አስደንጋጭ ሪፖርት አውጥቷል። በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ የሆነው ደግሞ ኮቪድ-19 ነው። ሌላ ጆሮ ደግፍ ደግሞ ጎርፉ ነው። የሱዳን ችግር ከዚህ በኋላ በዳቦ እደላ የሚፈታ አይደለም። በቢሊዮን ዶላሮች ብድር ማግኘት አለባት። ቢሊዮን ዶላር እዳ ሊሰረዝላት ይገባል። ኢንቨስተሮች በስፋት ወደ ሱዳን ሊገቡ ይገባል። ከቅርብ ወራት ወዲህ ሱዳንን ከአሸባሪ አገራት ተርታ ካስቀመጣት ጥቁር መዝገብ ለመፋቅ አዝጋሚ ሂደት ተጀምሮ ነበር። በአሜሪካ ሴኔት ውስጥ እክል ገጠመው። ለዚህ የመጀመሪያው እርምጃ የሆነው አልቃኢዳ በምሥራቅ አፍሪካ አገራት በተለይም በየመን ላደረሰው ጉዳት ለሟችና ተጎጂ ቤተሰቦች ሞቅ ያለ ካሳ መክፈል ነበር። ሱዳን ይህን ለማድረግ ዓይኗን አላሸችም። ገንዘብ ባይኖራትም ከዚያም ከዚህም ብላ የካሳ ብር አዘጋጀች፤ 335 ሚሊዮን ዶላር አሁኑኑ እሰጣለሁ አለች። ነገር ግን ባለፈው ወር መስከረም የአሜሪካ ዲሞክራቲክ ፓርቲ ሴናተር ቸክ ሹመር እና ቦብ ሜናንዴዝ ሂደቱን አስቁመውታል። ምክንያታቸው ደግሞ የመስከረም 11ዱ ጥቃት ሰለባዎችም በዚህ ካሳ ውስጥ መግባት አለባቸው የሚል ሐሳብ በመጠንሰሱ ነው። ሱዳን ይህ አዝጋሚ ሂደት እያቆሰላት ይገኛል። ሱዳን ጊዜ የላትም። ጥምር መንግሥቱ ሊፈርስ፣ ሕዝቡም አደባባይ ተመልሶ ሊወጣ ይችላል። ነገሮች በፍጥነት መሻሻል አለባቸው። አሜሪካ ይህንን የሱዳንን መጨነቅና መጠበብ ለራሷ ፍላጎት ማዋል ትፈልጋለች። ነሐሴ መጨረሻ ሱዳንን የጎበኙት ማይክ ፖምፔዎ አንድ ሐሳብ ይዘው ነበር የሄዱት፤ ለጠቅላይ ሚኒስትር አብዱላ ሐምዶክ። "ከዚህ ሁሉ ጣጣ ብትወጡ አይሻልም?" "መንገዱን ያመላክቱን ክቡር ሚኒስትር" "እናንተ እስራኤልን እውቅና ስጧት፣ ትራምፕ ኮንግረሱ ያስቆመውን የማዕቀብ መነሳት ሂደት በፍጹማዊ ሥልጣኑ ይቀልብሰው።" የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ባለፈው ወር ለእስራኤል እውቅና መስጠቷን ተከትሎ ሱዳን ተመሳሳይ እርምጃ ከወሰደች 4ኛዋ የአረብ ሊግ አባል አገር ትሆናለች ማለት ነው። ፖምፒዮ ይህ እንዲሆን የሚፈልጉት ትራምፕ ለምርጫ ከመቅረባቸው በፊት ነው። ጄኔራሎቹ ምን አሉ? ከእስራኤል ጋር ዓይንና ናጫ ሆነው መቆየት የሚፈልጉት ኢስላሚስቶች አሁን ከአልበሽር ጋር ወይ ዘብጥያ ወርደዋል ወይ ከፖለቲካው ገሸሽ ብለዋል። አሁን በሱዳን ያለው የአደራ አስተዳደር ነው። የወታደሩና የሲቪሉ ጥምረት ይህን ትልቅ ውሳኔ ለመወሰን ሥልጣኑ አለው ወይ? ጠቅላይ ሚኒስትር ሐመዶክ ይህን ውሳኔ ቢወስኑ ብዙ ቀውስ ውስጥ ይገባሉ። የጊዜያዊ የሽግግር አስተዳደሩም የመፍረስ አደጋ ይገጥመዋል። ለፖምፒዮም በግልጽ የነገሯቸው ይህንኑ ነው። ይህንን ውሳኔ እልባት መስጠት የሚችለው ሕዝብ የሚመርጠው ቀጣዩ የሱዳን መንግሥት ብቻ ነው። እርግጥ ነው አሁን የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ሐምዶክና ሲቪል አስተዳደሩ ቢሮ ቢውልም ዋናው ሥልጣን ያለው አሁንም በወታደሮቹ እጅ ነው። ሳዑዲ፣ ግብጽና ኢምሬቶች የሚደግፏቸው የሽግግር ካውንስሉ ሊቀመንበር ሌተናል ጄኔራል አብደል ፈታህ አል ቡርሃን እና ምክትላቸው ሌተናል ጄኔራል መሐመድ ሐምዳን ዳጎሎ ወይም በቅጽል ስማቸው ሐሜቲ ወታደሩን ብቻ ሳይሆን በሱዳን ካዝና የሚያዙ ቁልፍ ሰዎች ናቸው። እነዚህ ጄኔራሎች ናቸው አሁን ከእስራኤል ጋር መነጋገር የጀመሩት። ጄኔራል ቡርሃን የእስራኤልን ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ናታንያሁን በየካቲት አግኝተዋቸው ነበር። ናታንያሁን ለማግኘት ሲሄዱ ለጠቅላይ ሚኒስትር ሐምዱክ እንኳ አላሳወቋቸውም ነበር። ጄኔራሉ ከናታኒያሁ ጋር በድጋሚ ለመገናኘትም ቀጠሮ ይዘዋል። ጄኔራል ቡርሃን ጄኔራል ቡርሃንና ለጄኔራል ሐሜቲ ለእስራኤል እውቅና መስጠትና ከማዕቀቡ መገላገል ምርጫቸው ነው። ሁለቱ ጄኔራሎች ይህ እንዲሆን የሚፈልጉበት ሌላ ቁልፍ ምክንያት አላቸው። ባለፈው ዓመት ሚያዝያ የሕዝብ አመጽ አልበሽርን በትረ መንግሥት ሲነቀንቅ ሁለቱ ጄኔራሎች ናቸው አገሪቱን የተቆጣጠሩት። ከሁለት ወራት በኋላ ወታደሮቻቸው ሰልፈኞችን ገድለዋል። ይህንን ግድያ የፈጸሙ እንዲጠየቁ ሕዝብ ከፍተኛ ፍላጎት ነበረው። ከሲቪል አስተዳደር ጋር ሥልጣን ለመጋራት እምቢታን ይመርጣሉ ተብሎ ተሰግቶ ነበር። አሜሪካ፣ ታላቋ ብሪታኒያ፣ ሳዑዲና ኤምሬትስ ጫና ፈጥረው ነገሩ እውን አደረጉት እንጂ ሱዳን ከአንድ አምባገነን ወደ ሌላ ልትሸጋገር ጫፍ ደርሳ ነበር። አሁን ጄኔራሎቹና የሲቪል አስተዳደሩ ሥልጣን ይጋራል። ጄኔራሎቹ በአልበሽር ጊዜ ለተፈጸሙ የጦር ወንጀሎች ጥያቄ ውስጥ መግባት አይፈልጉም። ይህ እንዲሆንላቸው ግን ቶሎ ለእስራኤል እውቅና መስጠት ይኖርባቸዋል። በሌላ ቋንቋ አሁን ወታደሩ የሲቪል አስተዳደሩን እየታገሰ ያለው በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ዘንድ እውቅና እንዳይነፈገው ስለሰጋ ብቻ ነው። እንጂ ሙሉ ሥልጣኑን ቢቆናጠጥ ይመርጣል። ሕዝቡ ወታደሮቹ ያደረሱበትን በደል ግን አልረሳላቸውም። ተጠያቂ የማያደርጋቸው ሁሉም ሥልጣን በእጃቸው ስላለ ብቻ በአቅም ማጣት ነው። ይህ ማለት ለጄኔራሎቹ ከሥልጣን መራቅ ማለት ዘብጥያ ከመውረድ ብዙ አይለይም። በሱዳን እድሜያቸው የገፉት የዚያኛው ትውልድ አባላት ኦፕሬሽን ሙሴን አይረሱም። በዚያ ዘመን ከእስራኤል ጋር የነበራቸውን ግንኙነት ያስታውሳቸዋል። እንደ አውሮፓዊያኑ በ1984 በወቅቱ የነበሩት ፕሬዝዳንት ጃፋር ኒሜሪ የእስራኤል ልዩ ኃይልና ሞሳድ ሱዳን መጠለያ ካምፕ ውስጥ የነበሩትን ከኢትዮጰያ የሄዱ ቤተ እስራኤላዊያንን በምስጢር እንዲወስዱ ፈቅደው ነበር። ኒሜሪ በኋላ ላይ ከእስራኤሉ ሞሳድ ለዚህ ተግባራቸው ጠቀም ያሉ ሚሊዮን ዶላሮችን ለዚህ ትብብራቸው እንደተቀበሉ ይነገር ነበር። አሁንም ቢሆን በሱዳን ትልቁን ቢዝነስ ከጀርባ ሆነው የሚያንቀሳቅሱት የቀድሞ መኮንኖች እንደሆኑ ይታወቃል። በአልበሽር ጊዜ የጦር መኮንን የነበሩት ሁሉ ወደ ንግድ ገብተዋል። ገንዘቡ የሚዘወረው በእነርሱ ነው። ማዕከላዊ ባንኩ ብር ሲቸግረው፣ መንግሥት ደመወዝ የሚከፍለው ሲያጣ እነዚህን የቀድሞ ጄኔራሎች ለምኖ ነው የሚበደራቸው። ይህ ሁኔታ ሱዳን ወደፊትም በፖለቲካና ወታደራዊ ኃይል የአገሪቱን ሃብት በተቆጣጠሩ ኃያላን [ክሊፕቶክራሲ] የምትዘወር አገር እንደምትሆን የሚጠቁም ነው። እስራኤል ከአረብ አገራት ጋር ግንኙነቷን ማለሳለስ ትፈልጋለች። እውቅ ማግኘት ደግሞ ቀዳሚው ፍላጎቷ ነው። አሜሪካ ይህ የእስራኤል ህልም እንዲሳካ ትሰራለች። ትራምፕ ይህን አሳክተው ሳምንታት ብቻ በቀሩት ምርጫ ሞገስን ማግኘት ይሻሉ። ሳዑዲና ኢምሬትስ ሱዳን ከእነሱ ፍላጎት እንዳትርቅ ፍላቶታቸው ነው። ሱዳኖች የዳቦ ጥያቄ በቶሎ እንዲመለስላቸው ይሻሉ። የሲቪል አስተዳደሩ ግን ለእነዚህ ሁሉ ፍላጎቶች ተገዢ መሆን ፈተና ሆኖበታል። ወጣት እስራኤላዊያንና አሜሪካዊያን መንግሥታቸው ከነጄኔራል ቡርሃን ጋር አዲስ ፍቅር ለመጀመር መፈለጉ ልባቸውን ይሰብረዋል። ምክንያቱም ጄኔራሎቹና ወታደራዊ መኮንኖቹ በአልበሽር ዘመን ለተፈጸሙ ዘግናኝ እልቂቶች በአንድም ሆነ በሌላ ተጠያቂ ናቸው። በተለይም የዛሬ 15 ዓመት በዳርፉር ለሆነው ጭካኔ የሚጠየቅ አለመኖሩ ያሳዝናቸዋል። በዳርፉር ያኔ የሞተው ሰው ከሩብ ሚሊዮን በላይ ነው። በዚህ ሁሉ ምስቅልቅል ስሜት የሚሰጥ አመክንዮ እየተናገሩ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ሐምዶክ ናቸው። ለእስራኤል እውቅና መስጠትና ሱዳንን ከጥቁሩ የአሸባሪ አገራት መዝገብ መፋቅ ሁለት የተለያዩ ነገሮች ናቸው ይላሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ። ሁለቱን ለምን እናገናኛቸዋለን? ሐምዶክ እያሉ ያሉት ሱዳን አሸባሪዎችን ጠራርጋ አባራለች። ሱዳን ለተጎጂ ቤተሰቦች ካሳ ለመክፈል ገንዘብ መድባለች። ሱዳን አሁን የዲሞክራሲ ጭላንጭል እያየች ያለች አገር ናት። ይቺን አገር ለእስራኤል እውቅና ካልሰጠሽ ብሎ ማስጨነቅ ዲሞክራሲን ማዳፈን ነው ይላሉ። ሐምዶክ ይቀጥላሉ፣ "የእስራኤልን የዕውቅና ጉዳይ በዲሞክራሲ ምርጫ የሚመጣው መንግሥት ይጨነቅበት። አሁን ዳቧችንንና ዲሞክራሲያችንን አትንፈጉን።" አሜሪካኖች ለጊዜው ሐምዶክን የሚሰሙበት ጊዜ ላይ አይደሉም። ሱዳን የአሜሪካንን ምርጫ ውጤት ከአገሬውም በላይ በጭንቀት የምትከታተለው ወ'ዳ አይደለም።
አባይ ካርቱም ከተማን እስከ ወገቧ ነክሯታል ። የጠቅላይ ሚኒስትሩ ቤት እንኳን አልተረፈም ። ደግ ነው የሚባለው የሱዳን ሕዝብ ዕለታዊ ዳቦ ቅንጦት ሆኖበታል ። ይሄኔ አሜሪካና ነው እስራኤል ፈገግ ያሉት ። አንድ ቁልፍ ነገር oለማሳካrት ትክክለኛው ጊዜ እንደመጣ ገብቷቸዋል ። በጣላቶቿ የተከበበችው እስራኤል ከአረብ አገራት የምትፈልገው ብዙ ነገር አይደለም ። እውቅና ማግኘት ብቻ ። ሌላው ትርፍ ነው ። የአየር ክልል መከፈት ፣ ንግድና ኢንቨስትመንት ይህን ተከትለው የሚመጡ ናቸው ። ከዕውቅናው በኋላ አረቦቹ የቴክኖሎጂና የጦር መሣሪያ ደንበኞቿ ይሆናሉ ። አስተዳደር የትራምፕ ከአረቦቹ ጋር በምንም ነገር ሊደራደር ይችላል ። በእስራኤል የመጣ ግን መጣ በዐይኑ ማለት ነው ይባላል ። ሱዳን ፈተና የገጠማትም ለዚሁ ነው ። ዕድልም ገጥሟታል ። ማይክ ፖምፔዮ በቅርቡ ወደ ካርቱም ብቅ ብለው ነበር ። " እኔ ምለው ፤ ብንተጋገዝ አይሻልም? " አሉ ። " እንዴት አድርገን? " አለች ሱዳን ። እዚህ ጋ ነው ፍጥጫው የተጀመረው ። ከወራት በፊት ማይክ ፖምፔዬ ወደ ካርቱም ብቅ ብለው ነበር ማዕቀቡ ያን ያህል ከባድ ነው? ሱዳን ላይ የተጣለባት የማዕቀብ አለት የዋዛ አይደለም ። ሽብርን በአገር ደረጃ ከሚደግፉ አገራት ተርታ ነው ጥቁር መዝገብ ላይ ወስዳ የጻፈቻት ፤ አሜሪካ ሱዳንን ። ይህ ማዕቀብ ለሱዳን ቢነሳላት የዐይን ሞራዋ ተገፈፈ ማለት ነው ። mFርን ማየት ቻለች ማለት ነው ። ለሕዝቧ ዳቦ አደለች ማለት ነው ። ሱዳን እዚህ ቅርቃር ውስጥ ከገባች ዓመት thirty ሊሆናት ነው ። አምባገነኑ አልበሽር ናቸው ከዚህ ማጥ ውስጥ የዶሏት ። ነገሩ ውስብስብ ይመስላል ። እንደ አውሮፓዊያኑ በ1989 አልበሽር መፈንቅለ መንግሥት አደረጉ ። ካርቱምን የአሸባሪዎች መናኽሪያ ለማድረግ ወራት እንኳን አልወሰደባቸውም ። ጂሐዲስቶች ነጻ አገር አገኙ ። በአሜካና በምዕራቡ ላይ ለመዝመት እንቅስቃሴያቸውን ከዚያ ማ ድረግ እንደጀመሩ ይነገራል ። አልቃኢዳና ሌሎች የሽብር ቡድኖች ሱዳንን የጦር ቀጠናቸው አደረጓት ። በአሜሪካ ፣ በሳዑዲ አረቢያ ፣ በግብጽ ፣ በኢትዮጵያ ፣ በዩጋንዳና በኬንያና በታንዛኒያ እንዲሁም በየመን ለተፈጸሙ ጥቃቶች ግንኙነት ሲካሄድ የነበረው ከሱዳን እንደነበር የደኅ ንነት መረጃዎች አመላክተዋል ። እንደ አውሮፓዊያኑ በ1993 በኒውዮርክ መንትያ የንግድ ማዕከላት ሕንጻዎች የተፈጸመው የመጀመሪያው የቦንብ ጥቃት ነበር ። ያን ጊዜ አሜሪካ ሱዳንን በደማቅ ብዕር በጥቁሩ LየSአሸባሪ አገራት ዝርዝር መዝገብ ላይ አሰፈረቻት ። እነሆ ከ30 ዓመታት በኋላም የዚያ ጥቁር የቀይ ቀለም አልደረቀም ። ጥቁር መዝገቡም እንዳለ ነው ። ሱዳን አሁን ሕልሟ ከዚህ ክፉ መዝገብ ስሟን መፋቅ ብቻ ነው ። ሱዳንና ሲአይኤ የኒውዮርኩን ጥቃት ተከትሎ አሜሪካ ከጀርባ የምትዘውራቸው ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተት ሱዳንን ፊት ነሷት ። አሜሪካ ስታዝን ቀድመው የሚያነቡ አንዳንድ የሱዳን አረብ ጎረቤት አገራት ከሱዳን ጋር ተኳረፉ ። ጎረቤቶቿ ከኩርፍያም አልፈው የሱዳን መንግሥትን የሚገዳደሩ ሽምቅ ተዋጊዎችን ማስጠለል ጀመሩ ። ሱዳን ጫናው ሲበረታባት እ. አ. አ በ1996 ከኒውዮርኩ bየመጀNመሪያ የቦንብ ጥቃት ሦስት ዓመት በኋላ ፤ ኦሳማ ቢን ላደንና ወዳጆቹን " ከይቅርታ ከግዛቴ ጋር ውጡልኝ " ብላ አሰናበተቻቸው ። ከዚህ በኋላ ትልቁ ክስተት nine / 11pm ተብሎ የሚታወቀው ከሃያ ዓመታት በፊት የተፈጸመው የnሽWብር ጥቃት ነው ። በዚህ የዓለምን ፖለቲካ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ በለወጠው ጥቃት አሜሪካ ሱዳንን ተጫነች ። ሱዳንም ነገሩ ሳያስደነግጣት አልቀረም ። ጥቁር እንግዳዋ የነበረው ኦሳማ ቢን ላደን ይህን ያህል ጉዳት ያደርሳል ብለው አላሰቡ ይሆናል ። ሱዳኖች ለሲአይኤ ፍጹም ተባባሪ ሆነው ቆዩ ። በአልበሽር ዘመን የሱዳን የደኅንነት መሥሪያ ቤት ከሲአይኤ ጋር እጅና ጓንት ሆኖ ሠርቷል ። ቢን ላደን ግን ያን ጊዜ ቶራ ቦራ መሽጎ ነበር ። ሱዳን ከዚያ ጥቃት ማግስት ጀምሮ ለአሜሪካ ያሳየችው ተባባሪነትና መሽቆጥቆጥ ከሽብር አገራት ተርታ ሊያወጣት ይገባ ነበር ። ያ ግን አልሆነም ። አንዱ ምክንያት የአሜሪካ የላይኛው ምክር ቤት አባላት (ሴናተሮች) ለሱዳን በጎ አመለካከት ማሳደር ስላልቻሉ ነበር ። ሴናተሮቹ የአልበሽር አተዳር በዳርፉር የሰው ልጆች ላይ የፈጸመውን ግፍ ቸል ብለው ማለፍ አልፈለጉም ። ስለዚህ ሱዳን በዚህ ጥቁር ስሟ መዝገብ እን ዲቆይ ተወሰነባት ። የአልበሽበር መንግሥት ማዕቀቡ እንደማይነሳለት ሲረዳ በድብቅ ከኢራን እና ከሐማስ ጋር መተባበር ጀመረ ። ለምሳሌ የእስራኤል አውሮፕላኖች መዳረሻቸውን ወደ ሐማስ ያደረጉ የመሣሪያ ክምችት የጫኑ ከባድ ተሸከርካሪዎችን በሱዳን የቀይ ባሕር ጠረፍ ላይ አግው ከጥቅም ውጭ አድርገዋል ፤ ከአንዴም ሁለት ሦስቴ ። አልበሽር ከሳዑዲና ከተባበሩት አረብ ኢምሬትስ በደረሰባት ከባድ ጫና ከኢራን ጋር መሥርታው የነበረውን ግንኙነት በ2016 ቆርጣዋለች ። ይህ ውሳኔዋ ግን ማዕቀቡን እንዲላላላት አላደረገም ። ምናልባት ከሳዑዲና ከኢምሬትስ የተወሰነ የኪስ ገንዘብ አግኝታበት ይሆ ብለው የሚገምቱ አሉ ። እንዲህ እንዲያ እያለ ነው ባለፈው ዓመት በሱዳን ድንገቴ የሕዝብ አብዮት የተቀሰቀሰው ። በአብዮቱ የገዛ ጄኔራሎቻቸው በአልበሽር ላይ ፊታቸውን አዞሩና ሱዳን ሌላ መልክ ያዘች ። ይወድቃሉ ተብለው ያልታሰቡት አልበሽር ወደቁ ። ለሦስት ዐሥርታት ከተጫኑባት አምባገነን ገዢም ተገላገለች ። ከዚህ በኋላ ነገሮች አልጋ በአልጋ ይሆናሉ ተብሎ ነበር የታሰበው ። ዋሺንግተን ግን እጅግ የማትወዳቸው መሪ ዞር ብለውላትም እምብዛምም ለመተባበር አልፈቀደችም ። የነገሮች ሁሉ ቁልፍ ያለው በአሜሪካ እጅ ነው ። አሜሪካ ማዕቀቡን ስታነሳ ሱዳን ንግድ ይደራላታል ። ግሽበት እየገዘገዘው የሚገኘው ኢኮኖሚዋም ያንሰራራል ። አሜሪካ ግን ይህ እንOሆ9 ለጊዜው የፈቀደች አትመስልም ። ለምን? አሜሪካ ለምን እምቢ አለች? ሱዳን ችግር ላይ ናት ሲባል ቀልድ ይመስላል ። በጣም ከባድ ችግር ላይ ነው ያለችው ። ቶሎ ማዕቀቡ ካልተነሳላት ያ ሁሉ የሕዝብ አብዮት ተስፋ አፈር ይበላል ። የዲሞክራሲ ሽግግሩም እክል ይገጥመዋል ። እርYግ ^ ጥ ነው አሜሪካ ይህ እንዲሆን አትፈልግም ። ለአሜሪካ መልካም የሚሆነው በሱዳን የምዕራቡን የዲሞክራሲ እሴቶች የሚያከብር መንግሥት እንዲፈጠር ነው ። ሱዳን ሽግግሩ ካልተሳካላት በድጋሚ የሸባሪ መናኸሪያ እንዳትሆን ስጋት አለ ። ሱዳን የዓ ለም የገንዘብ ድርጅትና የዓ ለም ባንክ 72 ቢሊዮን ዶላር እዳ አለባት ። ይህ ካልተቃለለ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ብሎ ነገር አይኖርም ። የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ከሌለ ደግሞ ንግድ አይነቃቃም ። ሥራ ፈጣሪ አይኖርም ። ሕዝብ በልቶ ማደር አይችልም ። ሱዳ Mzያን በጣም ተቸግረዋል ። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በሱዳን 1o ሚሊዮን የሚጠጋ ሕዝብ ረሐብ እያንዣበበበት ነው የሚል አስደንጋጭ ሪፖርት አውጥቷል ። በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ የሆነው ደግሞ ኮቪድ - 19 ነው ። ሌላ ጆሮ ደግፍ ደግሞ ጎርፉ ነው ። የሱዳን ችግር ከዚህ በኋላ በዳቦ እደላ የሚፈታ አይደለም ። በቢሊዮን ዶላሮች ብድር አለባት ማግኘት ። ቢሊዮን ዶላር እዳ ሊሰረዝላት ይገባል ። ኢንቨስተሮች በስፋት ወደ ሱዳን ሊገቡ ZገJል ። ከቅርብ ወራት ወዲህ ሱዳንን ከአሸባሪ አገራት ተርታ ካስቀመጣት ጥቁር መዝገብ ለመፋቅ አዝጋሚ ሂደት ተጀምሮ ነበር ። በአሜሪካ ሴኔት ውስጥ እክል ገጠመው ። ለዚህ የመጀመሪያው እርምጃ የሆነው አልቃኢዳ በምሥራቅ አፍሪካ አገራት በተለይም በየመን ላደረሰው ጉዳት ለሟችና ተጎጂ ቤተሰቦች ሞቅ ያለ ካሳ መክፈል ነበር ። ሱዳን ይህን ለማድረግ ዓይኗን አላሸችም ። ገንዘብ ባይኖራትም ከዚያም ከዚህም ብላ የካሳ ብር አዘጋጀች ፤ 335 ሚሊዮን የአሜሪካ ዲሞክራቲክ ፓርቲ ሴናተር ቸክ ሹመር እና ቦብ ሜናንዴዝ አስቁመውታል ሂደቱን ። ምክንያታቸው ደግሞ የመስከረም 11ዱ ጥቃት ሰለባዎችም በዚህ ካሳ ውስጥ መግባት አለባቸው የሚል ሐሳብ በመጠንሰሱ ነው ። ሱዳን ይህ አዝጋሚ ሂደት እያቆሰላት ይገኛል ። ሱዳን ጊዜ የላትም ። ጥምር መንግሥቱ w4ርስ ፣ ሕዝቡም አደባባይ ተመልሶ ሊወጣ ይችላል ። ነገሮች በፍጥነት መሻሻል አለባቸው ። አሜሪካ ይህንን የሱዳንን መጨነቅና መጠበብ ለራሷ ፍላጎት ማዋል ትፈልጋለች ። ነሐሴ መ ጨረሻ ሱዳንን የጎበኙት ማይክ ፖምፔዎ አንድ ሐሳብ ይዘው ነበር የሄ ዱት ፤ ለጠቅላይ ሚኒስትር አብዱላ ሐnምዶ & ክ ። " ከዚህ ሁሉ ጣጣ ብትወጡ አይሻልም? " " መንገዱን ያመላክቱን ክቡር ሚኒስትር " " እናንተ እስራኤልን እውቅና ስጧት ፣ ትራምፕ ኮንግረሱ ያስቆመውን የማfቀo መነሳት ሂደት በፍጹማዊ ሥልጣኑ ይቀልብሰው ። " የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ባለፈው ወር ለእስራኤል እውቅና መስጠቷን ተከትሎ ሱዳን ተመሳሳይ እርምጃ ከወሰደች የአረብ 4ኛዋ ሊግ አባል አገር ትሆናለች ማለት ነው ። ፖምፒዮ ይህ እንዲሆን የሚፈልጉት ትራምፕ ለምርጫ ከመቅረባቸው በፊት ነው ። ጄኔራሎቹ ምን አሉ? ከእስራኤል ጋር ዓይንና ናጫ ሆነው መቆየት የሚፈልጉት ኢስላሚስቶች አሁን ከአልበሽር ጋር ወይ Uhጥያ ወርደዋል ወይ ከፖለቲካው ገሸሽ ብለዋል ። አሁን በሱዳን ያለው የአደራ አስተዳደር ነው ። የወታደሩና የሲቪሉ ጥምረት ይህን ትልቅ ውሳኔ ለመወሰን ሥልጣኑ አለው ወይ? ጠቅላይ ሚኒስትር ሐመዶክ ይህን ውሳኔ ቢወስኑ ብዙ ቀውስ ውስጥ ይገባሉ ። የጊዜያዊ የሽግግር አስተዳደሩም የመፍረስ አደጋ ይገጥመዋል ለፖምፒዮም ። በግልጽ የነገሯቸው ይህንኑ ነው ። ይህንን ውሳኔ እልባት መስጠት የሚችለው ሕዝብ የሚመርጠው ቀጣዩ የሱዳን ብቻ መንግሥት ነው ። እርግጥ ነው አሁን የሱዳን ጠቅላይ ሚኒስትር ሐምዶክና ሲቪል አስተዳደሩ ቢሮ ቢውልም ዋናው ሥልጣን ያለው አሁንም በወታደሮቹ እጅ ነው ። ሳዑዲ ግብጽና ፣ ኢምሬቶች የሚደግፏቸው የሽግግር ካውንስሉ ሊቀመንበር ሌተናል ጄኔራል አብ ደል ፈታህ አል ቡርሃን እና ምክትላቸው ሌተናል ጄኔHe መሐመድ ሐምዳን ዳጎሎ ወይም በቅጽል ስማቸው ሐሜቲ ወታደሩን ብቻ ሳይሆን በሱዳን ካዝና የሚያዙ ቁልፍ ሰዎች ናቸው ። እነዚህ ጄኔራሎች ናቸው አሁን ከእስራኤል ጋር መነጋገር የጀመሩት ። ጄኔራል ቡርሃን የእስራኤልን ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ናታንያሁን በየካቲት አግኝተዋቸው ነበር ። ናታንያሁን ለማግኘት ሲሄዱ ለጠቅላይ ሚኒስትር ሐምዱክ እንኳ አላሳወቋቸውም ነበር ። ከናታኒያሁ ጄኔራሉ ጋር በድጋሚ ለመገናኘትም ቀጠሮ ይዘዋል ። ጄኔራል ቡርሃን ጄኔራል ቡርሃንና ለጄኔራል ሐሜቲ ለእስራኤል እውቅና መስጠትና ከማዕቀቡ መገላገል ምርጫቸው ነው ። ሁለቱ ጄኔራሎች ይህ እንዲሆን የሚፈልጉበት ሌላ ቁልፍ ምክንያት አላቸው ። ባለፈው ዓመት ሚያዝያ የሕዝብ አመጽ አልበሽርን በትረ መንግሥት ሲነቀንቅ ሁለቱ ጄኔራሎች ናቸው አገሪቱን የተቆጣጠሩት ። ከሁለት ወራት በኋላ ወታደሮቻቸው ሰልፈኞችን ገድለዋል ። ይህንን ግድያ የፈጸሙ እንዲጠየቁ ሕዝብ ከፍተኛ ፍላጎት ነበረው ። ከሲቪል አስተዳደር ጋር ሥልጣን ለመጋራት ቢታን ይመርጣሉ ተብሎ ተVግL ነበር ። አሜሪካ ፣ ታላቋ ብሪታኒያ ፣ ሳዑዲና ኤምሬትስ ጫና ፈጥረው ነገሩ እውን አደረጉት እንጂ ሱዳን ከአንድ አምባገነን ወደ ሌላ ልትሸጋገር ጫፍ ደርሳ ነበር ። አሁን ጄኔራሎቹና የሲቪል አስተዳደሩ ሥልጣን ይጋራል ። ጄኔራሎቹ በአልበሽር ጊዜ ለተፈጸሙ ወንጀሎች የጦር ጥያቄ ውስጥ መግባት አይፈልጉም ። ይህ እንዲሆንላቸው ግን ቶሎ ለእስራኤል እውቅና መስጠት ይኖርባቸዋል ። በሌላ ቋንቋ አሁን ወታደሩ የሲቪል አስተዳደሩን እየታገሰ ያለው በዓለም አቀፉ ማኅሰብ ዘንድ እንዳይነፈገው እውቅና ስለሰጋ ብቻ ነው ። እንጂ ሙሉ ሥልጣኑን ቢቆናጠጥ ይመርጣል ። ሕዝቡ ወታደሮቹ ያደረሱበትን በደል ግን አልረሳላቸውም ። ተጠያቂ የማያደርጋቸው ሁሉም ሥልጣን በእጃቸው ስላለ ብቻ በአቅም ማጣት ነው ። ይህ ማለት ለጄኔራሎቹ ከሥልጣን መራቅ ማለት ዘብጥያ ከመውረድ ብዙ አይለይም ። በሱዳን እድሜያቸው የገፉት የዚያኛው ትውልድ አባላት ኦፕሬሽን ሙሴን አይረሱም ። በዚያ ዘመን ከእስራኤል ጋር የነበራቸውን ግንኙነት ያስታውሳቸዋል ። እንደ አWውሮ9ፓዊያCኑ በ1984 በወቅቱ የነበሩት ፕሬዝዳንት ጃፋር ኒሜሪ የእስራኤል ልዩ ኃይልና ሞሳድ ሱዳን መጠለያ ካምፕ ውስጥ የነበሩትን ከኢትዮጰያ የሄዱ ቤተ እስኤላንን በምስጢር እንዲወስዱ ፈቅደው ነበር ። ኒሜሪ በኋላ ላይ ከእስራኤሉ ሞሳድ ለዚህ ተግባራቸው ጠቀም ያሉ ሚሊዮን ዶላሮችን ለዚህ ትብብራቸው 9እንደተmቀበ0ሉ ይነገር ነበር ። አሁንም ቢሆን በሱዳን ትልቁን ቢዝነስ ከጀርባ ሆነው የሚያንቀሳቅሱት የቀድሞ መኮንኖች እንደሆኑ ይታወቃል ። በአልበሽር ጊዜ የጦር መኮንን የነበሩት ሁሉ ወደ ንግድ ገብተዋል ። ገንዘቡ የሚዘወረው በእነርሱ ነው ። ማዕከላዊ ባንኩ ብር ሲቸግረው ፣ ደመወዝ መንግሥት የሚከፍለው ሲያጣ እነዚህን የቀድሞ ጄኔራሎች ለምኖ ነው የሚበደራቸው ። ይህ ሁኔታ ሱዳን ወደፊትም ወታደራዊ በፖለቲካና ኃይል የአገሪቱን ሃብት በተቆጣጠሩ ኃያላን [ክሊፕቶክራሲ] የምትዘወር አገር እንደምትሆን የሚጠቁም ነው ። እስራኤል ከአረብ አገራት ጋር ግንኙነቷን ማለሳለስ ትፈልጋለች ። እውቅ ማግኘት ደግሞ ቀዳሚው ፍላጎቷ ነው ። አሜሪካ ይህ የእስራኤል ህልም እንዲሳካ ትሰራለች ። ትራምፕ ይህን አሳክተው ሳምንታት ብቻ በቀሩት ምርጫ ሞገስን ማግኘት ይሻሉ ። ሳዑዲና ኢምሬትስ ሱዳን ከእነሱ ፍላጎት እንዳትርቅ ፍላቶታቸው ነው ። ሱዳኖች የዳቦ ጥያቄ በቶሎ እንዲመለስላቸው ይሻሉ ። የሲቪል አስተዳደሩ ግን ለእህ ሁሉ ፍላጎቶች ተገዢ መሆን ሆኖበታል ፈተና ። ወጣት እስራኤላዊያንና አሜሪካዊያን tን6ሥታ & ው ከነጄኔራል ቡርሃን ጋር አዲስ ፍቅር ለመጀመር መፈለጉ ልባቸውን ይሰብረዋል ። ምክንያቱም ጄኔራሎቹና ወታደራዊ መኮንኖቹ በአልበሽር ዘመን ለተፈጸሙ ዘግናኝ እልቂቶች በአንድም ሆነ በሌላ ተጠያቂ ናቸው ። በተለይም የዛሬ fifteen ዓመት በዳርፉር ለሆነው ጭካኔ የሚጠየቅ አለመኖሩ ያሳዝናቸዋል ። ያኔ በዳርፉር የሞተው ሰው ከሩብ ሚሊዮን በላይ ነው ። በዚህ ሁሉ ምስቅልቅል ስሜት የሚሰጥ አመክንዮ እየተናገሩ ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ሐjምPዶክ ናቸው ። ለእስራኤል እውቅና መስጠትና ሱዳንን ከጥቁሩ የአሸባሪ አገራት መዝገብ መፋቅ ሁለት የተለያዩ ነገሮች ናቸው ይላሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ። ሁለቱን ለምን እናገናኛቸዋለን? ምዶ እያሉ ያሉት ሱዳን አሸባሪዎችን ጠራርጋ አባራለች ። ሱዳን ለተጎጂ ቤተሰቦች ካሳ ለመክፈል ገንዘብ መድባለች ። ሱዳን አሁን የዲሞ ክራሲ ጭላንጭል እያየች ያለች አገር ናት ። ይቺን አገር ለእስራኤል እውቅና ካ7ልሰUጠሽ ብሎ ማስጨነቅ ዲሞክራሲን ማዳፈን ነው ይላሉ ። ይቀጥላሉ ሐምዶክ ፣ " የእስራኤልን የዕውቅና ጉዳይ በዲሞክራሲ ምርጫ የሚመጣው መንግሥት ይጨነቅበት ። አሁን ዳቧችንንና ዲሞክራሲያችንን አትንፈጉን ። " አሜሪካኖች ለጊዜው ሐምዶክን የሚሰሙበት ጊዜ ላይ አይደሉም ። ሱዳን የአሜሪካንን ምርጫ ውጤት ከአገሬውም በላይ በጭንቀት የምትከታተለው ወ ' ዳ አይደለም ።
98
ያስፈልጉኛል ያላቸውን እቃዎች ከአካባቢው መሰብሰብ ጀመረ። ጣሳን ለድምጽ መሳቢያነት ተጠቅሞ ከጭቃ የተሰራ የስልክ እጀታ ሠራ። ስልክ የመጀመሪያ የፈጠራ ሙከራው አይደለም። ዘወትር አዳዲስ ነገር ስለመፈልሰፍ ከማሰብ ወደ ኋላ አይልም። እስራኤል ቤለማ ይህ ባህሪው የኢንጂነርነት ሙያን ለመቀላለል እንዳበቃው የተናገረው ከቴድኤክስ አዲስ መድረኮች በአንዱ ነበር። ቴድኤክስ አዲስ እንደ እስራኤል ያሉ በንግግር ሰዎችን ማነሳሳት የሚችሉ ግለሰቦች ሀሳባቸውን የሚያካፍሉበት መድረክ ነው። ተናጋሪዎች ወደ 20 ደቂቃ ገደማ ይሰጣቸዋል። ስለ ሙያዊ ህይወታቸው ያወሳሉ። እንዴት ውጣ ውረድን አልፈው ከስኬት ማማ እንደደረሱ ይናገራሉ። ተሞክሯችውን በማካፈል አድማጮችን ለማነሳሳትም ይሞክራሉ። • የኬንያ ዳኞችን አለባበስ የቀየረች ኢትዮጵያዊት • ኢትዮጵያዊቷ ኮከብ ‘የ2017 የምስራቅ አፍሪካ ምርጥ ዲዛይነር’ ሆነች • የታኘከ ማስቲካ ዳግም ነብስ ሲዘራ የእስራኤል ኢላማም ንግግሩን የሚሰሙትን ማጀገን ነበር። እሱ በመረጠው የሙያ መስክ የደረሰበትን መነሻ በማድረግ፤ ግብን ማወቅ ያላሰለሰ ጥርት ሲጨመርበት ውጤታማ እንደሚያደርግ ያመለክታል። "ከቴድኤክስ አዲስ ተናጋሪዎች መሀከል ዩኒቨርስቲ እንኳን ሳይገባ ስልክ የሠራውን እስራኤል አልረሳውም" የሚለው የቴድኤክስ አዲስ ዋና አዘጋጅ ስንታየሁ ሰይፉ ነው። የንግግር መድረኩን የጀመረው ማህበረሰቡ የስኬታማ ሰዎችን የህይወት ተሞክሮ በመስማት የ"ይቻላል" መንፈስ እንዲሰፍንበት መሆኑን ይናገራል። የቴድቶክስ ታናሽ እህት ቴድኤክስ አዲስ ስንታየሁ የቴድኤክስ አዲስ ሀሳብን የጠነሰሰው ከዘጠኝ ዓመት በፊት አየርላንድ ሳለ ነው። አዳዲስ ሀሳብ የሚቀርብበትን የቴድቶክስ የንግግር መድረክ እንዲታደም በጓደኛው ይጋበዛል። ሳይንስን ለብዙሀኑ ተደራሽ የማድረግ ጽንሰ ሀሳብ የተስተጋባበት ንግግርም ያዳምጣል። በንግግሩ ስለተደመመ የቴድ መድረኮችን መከታተል ቀጠለ። ቴድቶክስ ዓለም አቀፍ የንግግር መድረክ ነው። የቴክኖሎጂ፣ የመዝናኛና የዲዛይን ልሒቃን ወደ 20 ደቂቃ ገደማ ንግግር ያደርጋሉ። ቴድቶክስ በተለያዩ ሀገሮች እህት ቅርንጫፍ ያለው ሲሆን የአዲስ አበባው ቴድኤክስ አዲስም ይገኝበታል። "ብዙዎቻችን ውጪ ሀገር ጥሩ ነገር ስናይ ወደ ኢትዮጰያ መውሰድ እንፈልጋለን" የሚለው ስንታየሁ ቴድንም ወደ ኢትዯጰያ ለማሻገር የወሰነበትን ወቅት ይገልጻል። ባለፉት ዘጠኝ ዓመታት 45 ሰዎች ንግግር አድርገዋል። በሚታወቁበት የሙያ መስክ ያላቸውን ልምድ አካፍለዋል። ከሙያዊ ትንታኔ ባሻገር የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮችን በማንሳት ምልከታቸውን አስደምጠዋል። ቴድኤክስ አዲስ፤ በቴድቶክስ ህግጋት ለመተዳደር ተስማምቶ ፍቃድ ተሰጥቶቷል። ስምምነቱ በየዓመቱ የሚታደስ ሲሆን ታዳሚዎች የሚሰነዝሩት አስተያየት ከግምት ይገባል። በመድረኩ የማስታወቂያ፣ የፖለቲካና ሀይማኖታዊ ጉዳዮች አይስተናገዱም። ተናጋሪዎቹ እነማን ናቸው? ሰዎች በአንድ ንግግር ተአምራዊ ለውጥ ያመጣሉ ባይባልም የስኬት ታሪኮችን ማድመጥ አንዳች ብርታት እንደሚሰጥ እሙን ነው። "ማህበረሰቡን ማነሳሳት የሚችሉ የቴክኖሎጂ፣ የመዝናኛና ተያያዥ ርዕሰ ጉዳዮች ይቀርባሉ" ይላል ስንታየሁ። ስኬታማ የሆኑ እንዲሁም መልካም ነገርን ማበርከት የሚችሉ ይጋበዛሉ። መድረክ ይሰጠን ብለው የሚጠይቁም አሉ። በታዳሚዎች የሚጠቆሙ ተናጋሪዎችም ይካተታሉ። "ተናጋሪ ማግኘት ከባድ ነው። መጠነኛ ጉዳይን አግዝፈው መሸጥ የሚችሉ ተናጋሪዎች አሉ። ትልቅ ነገር ሰርተው ምንም መናገር የማይችሉም እንዲሁ" ሲል ተቃርኖውን ያስረዳል። ከሀገር ውስጥ ባሻገር ከውጪ ያስመጧቸው ተናጋሪዎችን ይጠቅሳል። በእርግጥ የአቅም ውስንነት ስላለ አዘውትረው ከውጪ ለማስመጣት አይደፍሩም። ስንታየሁ እንደሚለው በመድረኩ የሚጋበዙት ሰዎች ሀሳባቸውን በየትኛውም የህይወት ደረጃ ያለ ሰው እንዲገነዘበው ከሽነው ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል። ስለቴድኤክስ የሚያውቁ ሰዎች በአዲስ አበባው መድረክ የመናገር እድል ሲያገኙ በደስታ ይቀበላሉ። እንዲከፈላቸው የሚጠይቁም አልታጡም። በቴድ ህግ መሰረት ለንግግር ገንዘብ መክፈል እንደማይፈቀድ የሚያወሳው ዋና አዘጋጁ፤ ባይከፈላቸውም ለመናገር የሚፈቅዱ ቢኖሩም ያለ ክፍያ አንዳችም ቃል አንተነፍስም ብለው ጥሪውን የማይቀበሉም እንዳሉ ያስረዳል። የአካባቢ ጥበቃ ተሟጋቹ ንጉሡ አክሊሉ በቴድኤክስ አዲስ ንግግር ካደረጉ መካከል አንዱ ነው። የአካባቢ ጥበቃ ትኩረት ባይቸረውም ባገኘው መድረክ ሀሳቡን ከማካፈል አይቦዝንም። ቴድቶክስ አንጋፋ የንግግር መድረክ እንደመሆኑ በእህት ድርጅቱ ቴድኤክስ አዲስ ሀሳቡን እንዲያካፍል ሲጠየቅ እንደተደሰተ ያስታውሳል። "አረንጓዴ ኢትዮጵያን መፍጠር ይቻላል?" የንግግሩ መነሻ ጥያቄ ነበር። በተሰጠው አጭር ደቂቃ ሀሳቡን እያዋዛ ስለሚያቀርብበት መንገድ በቴድኤክስ አዲስ መምህራን ስልጠና ከወሰደ በኋላ ንግግሩን አቅርቧል። "የአካባቢ ጥበቃ ጉዳይ እንደ ቅንጦት ይቆጠራል። የምዕራባዊያን ጉዳይ እንደሆነም ይታሰባል። ስለዚህ በተገኘው አጋጣሚ ስለ አካባቢጥበቃ እናገራለሁ" ይላል። ንግግሩን ብዙዎች በማህበራዊ ድረ ገጾች ስለተጋሩት መወያያ ሆኖ ነበር። ማህበራዊ ድረ ገጽ ላይ መገኘቱ የሀሳቡን ተደራሽነት ያሰፋዋል። በሌላ በኩል በማህበራዊ ድረ ገጾች መነጋገሪያ የሚሆኑ ሀሳቦች ከአውድ የሚወጡበት ጊዜ እንዳለም ንጉሡ ሳይጠቅስ አላለፈም። ንግግር ወዲህ እኛ ወዲያ? ሀሳቦች የሚስተናገዱባቸው በቂ መድረኮች አሉ ወይ? የብዙዎች ጥያቄ ነው። በአደባባይ ሀሳብን የመግለጽ ተነሳሽነት ወይም ሀሳብ የሚንሸራሸርባቸው መድረኮችን የመታደም ፍላጎትስ አለ? ለስንታየሁና ንጉሡ መልሱ "የለም!" ነው። በተለይም የአደባባይ ንግግር በጣም አስፈላጊ ሆኖ ካልተገኘ አይሞከርም። ከሌሎች ሀገሮች ተሞክሮ ጋር ሲነጻጸር ኢትዮጵያው ውስጥ ንግግር ቦታ መነፈጉ ጥያቄ ያጭራል። ከቅርብ ዓመታት ወዲህ እንደ 'ቶስትማስተርስ' ያሉ ንግግርን የሚያበረታቱ መርሀ ግብሮች ብቅ ብቅ እያሉ ነው። ተስፋ ፈንጣቂ ቢሆኑም ከአዲስ አበባ ማለፍ ግን አልቻሉም። ዘመኑ ተናግረው ማሳመን የሚችሉ ሰዎች ነው። ስለዚህም የንግግር ችሎታን ማስረጽ የግድ ይላል። በስንታየሁ ገለጻ "የንግግር ባህል አልሰረጸም። ሀሳባችንን በመሸጥ ረገድም ክፍተት አለ። የአደባባይ ንግግር እንዲለመድ የውይይት መድረኮች መበራከት አለባቸው። መሰናዶዎቹም በዓመት አንዴና ሁለቴ ከመሆን ሊያልፉ ይገባል።" ሀሳቡን የምትጋራው ቴድቶክስን ከሀገር ውጪ፤ ቴድኤክስ አዲስን ደግሞ በሀገሯ የታደመችው ቤተልሔም ናት። "ሀሳባችንን እንዴት መሸጥ እንዳለብን አናውቅም። ጥሩ ነገር ቢሰሩም በአግባቡ ማብራራት ባለመቻል ብዙ እድል የሚያመልጣቸው በርካቶች ናቸው" ትላለች። ቤተልሔም የታደመችው ኢትዮጵያዊ የደም ሀረግ ያለው እንግሊዛዊ ጸሀፊ ለምን ሲሳይ ንግግርን ነበር። ንግግር ካደረገ በኋላ ብዙዎች ጥያቄ በመሰንዘር መሳተፋቸው አስደስቷታል። "ዓለም አቀፍ ተሞክሮ ያላቸው ሰዎችን ልምድ መስማት ይጠቅማል። በአንድ ቀን ንግግር ለውጥ ባይመጣም አስተሳሰብን ለመፈተሽና ሌላ ዕይታ ለመቃኘት ያግዛል። ከምንም ተነስቶ ትልቅ ደረጃ የደረሰ ሰው ተሞክሮ አነሳሽና ተስፋ ሰጪም ነው" ስትል የቴድ መድረኮች ምልከታዋን ታካፍላለች። በተያያዥም መሰል መድረኮች የጥቂቶች መሆናቸውን በመጠቆም፤ ተደራሽነታቸውን የማስፋት ጉዳይን አዘጋጆቹ ያስቡበት ትላለች። በቴድኤክስ አዲስ ከ250 እስከ 300 ሰው ይታደማል። ተሳታፊዎች ሲመረጡ የፆታ፣ የእድሜና የሙያ ስብጥርን ለመጠበቅ እንደሚሞከር ስንታየሁ ይገልጻል። ንጉሡ በበኩሉ የንግግር መድረኮች አለመኖር ብዙሀኑን ለፅንፈኛነት እንዳጋለጠ ያምናል። "በሀገራችን ንግግር እንደ ሀጢያት ይቆጠራል። ሁላችንም ተገናኝተን ብንነጋገር ግን ከፅንፈኝነት ወደ መግባባት እንሸጋገራለን" ይላል። ሀሳብና ሀሳብ መካከል ፍጭት ካልተደረገ ሁሉም በየፅንፉ የከረረ አቋም ይይዛል። የሀሳብ ልዩነትን ለማክበርም መነጋገሪያ መድረክ ያስፈልጋል።
ያስፈልጉኛል ያላቸውን እቃዎች ከአካባቢው መሰብሰብ ጀመረ ። ጣሳን ለድምጽ መሳቢያነት ተጠቅሞ ከጭቃ የራ የስልክ እጀታ ሠራ ። ስልክ የመጀመሪያ የፈጠራ ሙከራው አይደለም ። ዘወትር agዲስ ነገር ከማሰብ ስለመፈልሰፍ ወደ ኋላ አይልም ። እስራኤል በአንዱ መድረኮች ነበር ። አዲስ ቴድኤክስ እንደ እስራኤል ያሉ በንግግር zዎlን ማነሳሳት የሚችሉ ግለሰቦች ሀሳባቸውን የሚያካፍሉበት መድረክ ነው ። ተናጋሪዎች ወደ 35 ደቂቃ ገደማ ይሰጣቸዋል ። ስለ ህይወታቸው ሙያዊ ያወሳሉ ። እንዴት ውጣ ውረድን አልፈው lከስኬAት ማማ እንደደረሱ ይናገራሉ ። ተሞክሯችውን በማካፈል አድማጮችን ለማነሳሳትም ይሞክራሉ ። • የኬንያ ዳኞችን አለ_ባበHስ የቀየረች ኢትዮጵያዊት • ኢትዮጵያዊቷ ኮከብ ‘ የ2017 የ ምስራቅ አፍሪካ ምርጥ ዲዛይነር ’ ሆነች • የታኘከ ማስቲካ ዳግም ነብስ ሲዘራ የእስራኤል ኢላማም ንግግሩን የሚሰሙትን ማጀገን ነበር ። እሱ በመረጠው የሙያ መስክ የደረሰበትን መነሻ በማ ድረግ ፤ ግብን ማወቅ ያላሰለሰ ጥርት ሲጨመርበት ውጤታማ እንደሚያደርግ ያመOክRል ። " ከቴድኤክስ አዲስ ተናጋሪዎች መሀከል ዩኒቨርስቲ እንኳን ሳይገባ ስልክ የሠራውን እስራኤል አልረሳውም " የሚለው የቴድኤክስ አዲስ ዋና አዘጋጅ ስንታየሁ ሰይፉ ነው የንግግር ። መድረኩን የጀመረው ማህበረሰቡ የስኬታማ ሰዎችን የህይወት ተሞክሮ በመስማት የ " ይቻላል " መንፈስ እንዲሰፍንበት መሆኑን ይናገራል ። የቴድቶ ክስ ታናሽ እህት አዲስ ቴድኤክስ ስንታየሁ የቴድኤክስ አዲስ ሀሳብን የጠነሰሰው ከዘጠኝ ዓመት በፊት አየርላንድ ሳለ ነው ። አዳዲስ ሀሳብ የሚቀርብበትን የቴድቶክስ ንግግ መድረክ እንዲታደም በPጓ9ደኛው ይጋበዛል ። ሳይንስን ለብዙሀኑ ተደራሽ የማድረግ ጽንሰ ሀሳብ የተስተጋባበት ንግግርም ያዳምጣል ። በንግግሩ ስለተደመመ የቴድ መድረኮችን መከታተል ቀጠለ ። ቴድቶክስ ዓለም አቀፍ የንግግር መድረክ ነው ። የቴክኖሎጂ ፣ የዲዛይን የመዝናኛና ልሒቃን ወደ twenty ደቂቃ ንግግር ገደማ ያደርጋሉ ። ቴድ ቶክስ በተለያዩ ሀገሮች ቅርንጫፍ እህት ያለው ሲሆን የአዲስ አበባው ቴድኤክስ አዲስም ይገኝበታል ። " ብዙዎቻችን ውጪ ሀገር ጥሩ ነገር ስናይ ወደ ኢትዮጰያ መውሰድ እንፈልጋለን " ስንታየሁ የሚለው ቴድንም ወደ ኢትዯጰያ ለማሻገር የወሰነበትን ወቅት ይገልጻል ። ባለፉት ዘጠኝ ዓመታት 45 ሰዎች ንግግር አድርገዋል ። በሚታወቁበት የሙያ መስክ ያላቸውን ልምድ አካፍለዋል ። ከሙያዊ ትንታኔ ባሻገር የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮችን በማንሳት ምልከታቸውን አስደምጠዋል ። ቴgኤvስ አዲስ ፤ በቴድቶክስ ህግጋት ለመተዳደር ተስማምቶ ፍቃድ ተሰጥቶቷል ። ስምምነቱ በየዓመቱ የሚYKስ ሲሆን ታዳሚዎች የሚሰነዝሩት አስተያየት ከግምት ይገባል ። በመድረኩ የማስታወቂያ ፣ የፖለቲካና ሀይማኖታዊ ጉዳዮች አይስተናገዱም ። ተ * ናጋKሪዎቹ እነማን ናቸው? ሰዎች በአንድ ንግግር ተአምራዊ ለውጥ ያመጣሉ ባይባልም የስኬት ታሪኮችን መጥ አንዳች ብርታት እንደሚሰጥ እሙን ነው ። " ማህበረሰቡን ማነሳሳት የሚችሉ የቴክኖሎጂ ፣ የመዝናኛና ተያያዥ ርዕሰ ጉዳዮች ይቀርባሉ " ይላል ስንታየሁ ። ስኬታማ የሆኑ እንዲሁም መልካም ነገርን ማበርከት የሚችሉ ይጋበዛሉ ። መድረክ ይሰጠን ብለው የሚጠይቁም አሉ ። በታዳሚዎች የሚጠቆሙ ተናጋሪዎ ችም ይካተታሉ ። " ተናጋሪ ማግኘት ከባድ ነው ። መጠነኛ ጉዳይን አግዝፈው መሸጥ የሚችሉ ተናጋሪዎች አሉ ። ትልቅ ነገር ሰርተው ምንም መናገር የማይችሉም እRንዲDሁ " ሲል ተቃርኖውን ያስረዳል ። ሀገ ውስጥ ባሻገር ከውጪ ያስመጧቸው ተናጋሪዎችን ይጠቅሳል ። በእርግጥ የአቅም ስላለ ውስንነት ከውጪ አዘውትረው ለማስመጣት አይደፍሩም ። ስንታየሁ እንደሚለው በመድረኩ የሚጋበዙት ሰዎች ሀሳባቸውን በየትኛውም የህይወት ደረጃ ያለ ሰው ከሽነው እንዲገነዘበው ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል ። ስለቴድኤክስ የሚያውቁ ሰዎች በአዲስ አበባው መድረክ የመናገር እድል ሲያገኙ በደስታ ይቀበላሉ ። እንዲከፈላቸው የሚጠይቁም አልታጡም ። በቴድ ህግ መሰረት ለንግግር ገንዘብ መክፈል እንደማይፈቀድ የሚያወሳው ዋና አዘጋጁ ፤ ባይከፈላቸውም ለመናገር የሚፈቅዱ ቢኖሩም ያለ ክፍያ አንዳችም ቃል አንተነፍስም ብለው ጥሪውን እንዳሉ የማይቀበሉም ያስረዳል ። የአካባቢ ጥበቃ ተሟጋቹ ንጉሡ አክሊሉ በቴድኤክስ አዲስ ንግግር ካደረጉ መካከል አንዱ ነው ። የአካባቢ ጥበቃ ትኩረት ባይቸረውም ባገኘው መድረክ ሀሳቡን ከማካፈል አይቦዝንም ። ቴድቶክስ አንጋፋ የንግግር መድረክ እንደመሆኑ በእ ህት ድርጅቱ ቴድኤክስ አዲስ ሀሳቡን እንዲያካፍል ሲጠየቅ እንደተደሰተ ያስታውሳል ። " አረንጓዴ ኢትዮጵያን ጠር TይቻEላል? " የ ንግግሩ መነሻ ጥያቄ ነበር ። በተሰጠው አጭር ደቂቃ ሀNሳfቡን እያዋዛ ስለሚያቀርብበት መንገድ በቴድኤክስ አዲስ መምህራን ስልጠና ከወሰደ በኋላ ንግግሩን አቅርቧል ። " የአካባቢ ጥበቃ ጉዳይ እንደ ቅንጦት ይቆጠራል ። የምዕራባዊያን ጉዳይ እንደሆነም ይታሰባል ። ስለዚህ በተው አጋጣሚ ስለ አካባቢጥበቃ እናገራለሁ " ይላል ። ንግግሩን ብዙዎች በማህበራዊ ድረ ገጾች ስለተጋሩት መወያያ ሆኖ ነበር ። ማህበራዊ ድረ ገጽ ላይ መገኘቱ የሀሳቡን ተደራሽነት ያሰፋዋል ። በሌላ በኩል በማህበራዊ ድረ ገጾች መነጋገሪያ የሚሆኑ Dpቦች ከአውድ የሚወጡበት ጊዜ እንዳለም ንጉሡ ሳይጠቅስ አላለፈም ። ንግግር ወዲህ እኛ ወዲያ? ሀሳቦች የሚስተናገዱባቸው በቂ ረኮች አሉ ወይ? የብዙዎች ጥያቄ ነው ። በአደባባይ ሀሳብን የመግለጽ ተነሳሽነት ወይም ሀሳብ የሚንሸራሸርባቸው መድረኮችን የመታደም ፍላጎትስ አለ? ለስንታየሁና ንጉሡ መልሱ " የለም! " ነው ። በተለይም የአደባባይ ንግግር በጣም አስፈላጊ ሆኖ ካልተገኘ አይሞከርም ። ከሌሎች ሀገሮች ተሞክሮ ጋር ሲነጻጸር ኢትዮጵያው ውስጥ ንግግር ቦታ መነፈጉ ጥያቄ ያጭራል ። ከቅርብ ዓመታት ወዲህ እንደ ' ቶስትማስተርስ ' ያሉ ንግግርን የሚያበረታቱ መርሀ ግብሮች ብቅ ብቅ እያሉ ነው ። ተስፋ ፈንጣቂ ቢሆኑም ከአዲስ አበባ ማለፍ ግን Wልቻmም ። ዘመኑ ተናግረው ማሳመን ሰዎች የሚችሉ ነው ። ስለዚህም የንግግር ችሎታን ማስረጽ የግድ ይላል ። በስንታየሁ ገለጻ " የንግግር ባህል አልሰረጸም ። ሀሳባችንን በመሸጥ ረገድም ክፍተት አለ ። የSmባባይ ንግግር እንዲለመድ የውይይት መድረኮች መበራከት አለባቸው መሰናዶዎቹም ። በዓመት አንዴና ሁለቴ ከመሆን HPያgfፉ ይገባል ። " ሀሳቡን የምትጋራው ቴድቶክስን ከሀገር ውጪ ፤ ቴድኤክስ አዲስን ደግሞ በሀገሯ የታመው ቤተልሔም ናት ። " ሀሳባችንን እንዴት መሸጥ እንዳለብን አናውቅም ። ጥሩ ነገር ቢሰሩም በአግባቡ ማብራራት ባለመቻል ብዙ እድል የሚያመልጣቸው በርካቶች ናቸው " ትላለች ። ቤተልሔም የታደመችው ኢትዮጵያዊ የደም ሀረግ ያለው እንግሊዛዊ ጸሀፊ ለምን ሲሳይ ንግግርን ነበር ። ንግግር ካደረገ በኋላ ብዙዎች ጥያቄ በመሰንዘር መ ሳተፋቸው አስደስቷታል ። " ዓለም አቀፍ ተሞክሮ ያላቸው ሰዎችን ልምድ ይጠቅማል መስማት ። በአንድ ቀን ንግግር ለውጥ ባይመጣም አስተሳሰብን ለመፈተሽና ሌላ ዕይታ ለመቃኘት ያግዛል ። ከምንም ተነስቶ ትልቅ ደረጃ የደረሰ ሰው ተሞክሮ አነሳሽና ተስፋ ሰጪም ነው " ስትል የቴድ ድረች ምልከታዋን ታካፍላለች ። በተያያዥም መሰል መድች የF ቂaች መሆናቸውን በመጠቆም ፤ ተደራሽነታቸውን የማስ ፋት ጉዳይን አዘጋጆቹ ያስቡበት ። ትላለች በቴድኤክስ አዲስ ከr2r50 እስከ 300 ሰው ይታደማል ። ተሳታፊዎች ሲመረጡ የፆታ ፣ የእድሜና የሙያ ስብጥርን ለመጠበቅ እንደሚሞከር ስንታየሁ ይገልጻል ። ንጉሡ በበኩሉ የንግግር መድረኮች አለመኖር ብዙሀኑን ለፅንፈኛነት እንዳጋለጠ ያምናል ። " በሀገራችን ንግግር እንደ ሀጢያት ይቆጠራል ። ሁላችንም ተገናኝተን ብንነጋገር ግን ወደ ከmፅንPፈኝነTት መግባባት እንሸጋገራለን " ይላል ። ሀሳብና ሀሳብ መካከል ፍጭት ካልተደረገ ሁሉም በየፅንፉ የከረረ አቋም ይይዛል ። የሀሳብ ልዩነትን ለማክበርም መነጋገሪያ መድረክ ያስፈልጋል ።
99
ያስፈልጉኛል ያላቸውን እቃዎች ከአካባቢው መሰብሰብ ጀመረ። ጣሳን ለድምጽ መሳቢያነት ተጠቅሞ ከጭቃ የተሰራ የስልክ እጀታ ሠራ። ስልክ የመጀመሪያ የፈጠራ ሙከራው አይደለም። ዘወትር አዳዲስ ነገር ስለመፈልሰፍ ከማሰብ ወደ ኋላ አይልም። እስራኤል ቤለማ ይህ ባህሪው የኢንጂነርነት ሙያን ለመቀላለል እንዳበቃው የተናገረው ከቴድኤክስ አዲስ መድረኮች በአንዱ ነበር። ቴድኤክስ አዲስ እንደ እስራኤል ያሉ በንግግር ሰዎችን ማነሳሳት የሚችሉ ግለሰቦች ሀሳባቸውን የሚያካፍሉበት መድረክ ነው። ተናጋሪዎች ወደ 20 ደቂቃ ገደማ ይሰጣቸዋል። ስለ ሙያዊ ህይወታቸው ያወሳሉ። እንዴት ውጣ ውረድን አልፈው ከስኬት ማማ እንደደረሱ ይናገራሉ። ተሞክሯችውን በማካፈል አድማጮችን ለማነሳሳትም ይሞክራሉ። • የኬንያ ዳኞችን አለባበስ የቀየረች ኢትዮጵያዊት • ኢትዮጵያዊቷ ኮከብ ‘የ2017 የምስራቅ አፍሪካ ምርጥ ዲዛይነር’ ሆነች • የታኘከ ማስቲካ ዳግም ነብስ ሲዘራ የእስራኤል ኢላማም ንግግሩን የሚሰሙትን ማጀገን ነበር። እሱ በመረጠው የሙያ መስክ የደረሰበትን መነሻ በማድረግ፤ ግብን ማወቅ ያላሰለሰ ጥርት ሲጨመርበት ውጤታማ እንደሚያደርግ ያመለክታል። "ከቴድኤክስ አዲስ ተናጋሪዎች መሀከል ዩኒቨርስቲ እንኳን ሳይገባ ስልክ የሠራውን እስራኤል አልረሳውም" የሚለው የቴድኤክስ አዲስ ዋና አዘጋጅ ስንታየሁ ሰይፉ ነው። የንግግር መድረኩን የጀመረው ማህበረሰቡ የስኬታማ ሰዎችን የህይወት ተሞክሮ በመስማት የ"ይቻላል" መንፈስ እንዲሰፍንበት መሆኑን ይናገራል። የቴድቶክስ ታናሽ እህት ቴድኤክስ አዲስ ስንታየሁ የቴድኤክስ አዲስ ሀሳብን የጠነሰሰው ከዘጠኝ ዓመት በፊት አየርላንድ ሳለ ነው። አዳዲስ ሀሳብ የሚቀርብበትን የቴድቶክስ የንግግር መድረክ እንዲታደም በጓደኛው ይጋበዛል። ሳይንስን ለብዙሀኑ ተደራሽ የማድረግ ጽንሰ ሀሳብ የተስተጋባበት ንግግርም ያዳምጣል። በንግግሩ ስለተደመመ የቴድ መድረኮችን መከታተል ቀጠለ። ቴድቶክስ ዓለም አቀፍ የንግግር መድረክ ነው። የቴክኖሎጂ፣ የመዝናኛና የዲዛይን ልሒቃን ወደ 20 ደቂቃ ገደማ ንግግር ያደርጋሉ። ቴድቶክስ በተለያዩ ሀገሮች እህት ቅርንጫፍ ያለው ሲሆን የአዲስ አበባው ቴድኤክስ አዲስም ይገኝበታል። "ብዙዎቻችን ውጪ ሀገር ጥሩ ነገር ስናይ ወደ ኢትዮጰያ መውሰድ እንፈልጋለን" የሚለው ስንታየሁ ቴድንም ወደ ኢትዯጰያ ለማሻገር የወሰነበትን ወቅት ይገልጻል። ባለፉት ዘጠኝ ዓመታት 45 ሰዎች ንግግር አድርገዋል። በሚታወቁበት የሙያ መስክ ያላቸውን ልምድ አካፍለዋል። ከሙያዊ ትንታኔ ባሻገር የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮችን በማንሳት ምልከታቸውን አስደምጠዋል። ቴድኤክስ አዲስ፤ በቴድቶክስ ህግጋት ለመተዳደር ተስማምቶ ፍቃድ ተሰጥቶቷል። ስምምነቱ በየዓመቱ የሚታደስ ሲሆን ታዳሚዎች የሚሰነዝሩት አስተያየት ከግምት ይገባል። በመድረኩ የማስታወቂያ፣ የፖለቲካና ሀይማኖታዊ ጉዳዮች አይስተናገዱም። ተናጋሪዎቹ እነማን ናቸው? ሰዎች በአንድ ንግግር ተአምራዊ ለውጥ ያመጣሉ ባይባልም የስኬት ታሪኮችን ማድመጥ አንዳች ብርታት እንደሚሰጥ እሙን ነው። "ማህበረሰቡን ማነሳሳት የሚችሉ የቴክኖሎጂ፣ የመዝናኛና ተያያዥ ርዕሰ ጉዳዮች ይቀርባሉ" ይላል ስንታየሁ። ስኬታማ የሆኑ እንዲሁም መልካም ነገርን ማበርከት የሚችሉ ይጋበዛሉ። መድረክ ይሰጠን ብለው የሚጠይቁም አሉ። በታዳሚዎች የሚጠቆሙ ተናጋሪዎችም ይካተታሉ። "ተናጋሪ ማግኘት ከባድ ነው። መጠነኛ ጉዳይን አግዝፈው መሸጥ የሚችሉ ተናጋሪዎች አሉ። ትልቅ ነገር ሰርተው ምንም መናገር የማይችሉም እንዲሁ" ሲል ተቃርኖውን ያስረዳል። ከሀገር ውስጥ ባሻገር ከውጪ ያስመጧቸው ተናጋሪዎችን ይጠቅሳል። በእርግጥ የአቅም ውስንነት ስላለ አዘውትረው ከውጪ ለማስመጣት አይደፍሩም። ስንታየሁ እንደሚለው በመድረኩ የሚጋበዙት ሰዎች ሀሳባቸውን በየትኛውም የህይወት ደረጃ ያለ ሰው እንዲገነዘበው ከሽነው ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል። ስለቴድኤክስ የሚያውቁ ሰዎች በአዲስ አበባው መድረክ የመናገር እድል ሲያገኙ በደስታ ይቀበላሉ። እንዲከፈላቸው የሚጠይቁም አልታጡም። በቴድ ህግ መሰረት ለንግግር ገንዘብ መክፈል እንደማይፈቀድ የሚያወሳው ዋና አዘጋጁ፤ ባይከፈላቸውም ለመናገር የሚፈቅዱ ቢኖሩም ያለ ክፍያ አንዳችም ቃል አንተነፍስም ብለው ጥሪውን የማይቀበሉም እንዳሉ ያስረዳል። የአካባቢ ጥበቃ ተሟጋቹ ንጉሡ አክሊሉ በቴድኤክስ አዲስ ንግግር ካደረጉ መካከል አንዱ ነው። የአካባቢ ጥበቃ ትኩረት ባይቸረውም ባገኘው መድረክ ሀሳቡን ከማካፈል አይቦዝንም። ቴድቶክስ አንጋፋ የንግግር መድረክ እንደመሆኑ በእህት ድርጅቱ ቴድኤክስ አዲስ ሀሳቡን እንዲያካፍል ሲጠየቅ እንደተደሰተ ያስታውሳል። "አረንጓዴ ኢትዮጵያን መፍጠር ይቻላል?" የንግግሩ መነሻ ጥያቄ ነበር። በተሰጠው አጭር ደቂቃ ሀሳቡን እያዋዛ ስለሚያቀርብበት መንገድ በቴድኤክስ አዲስ መምህራን ስልጠና ከወሰደ በኋላ ንግግሩን አቅርቧል። "የአካባቢ ጥበቃ ጉዳይ እንደ ቅንጦት ይቆጠራል። የምዕራባዊያን ጉዳይ እንደሆነም ይታሰባል። ስለዚህ በተገኘው አጋጣሚ ስለ አካባቢጥበቃ እናገራለሁ" ይላል። ንግግሩን ብዙዎች በማህበራዊ ድረ ገጾች ስለተጋሩት መወያያ ሆኖ ነበር። ማህበራዊ ድረ ገጽ ላይ መገኘቱ የሀሳቡን ተደራሽነት ያሰፋዋል። በሌላ በኩል በማህበራዊ ድረ ገጾች መነጋገሪያ የሚሆኑ ሀሳቦች ከአውድ የሚወጡበት ጊዜ እንዳለም ንጉሡ ሳይጠቅስ አላለፈም። ንግግር ወዲህ እኛ ወዲያ? ሀሳቦች የሚስተናገዱባቸው በቂ መድረኮች አሉ ወይ? የብዙዎች ጥያቄ ነው። በአደባባይ ሀሳብን የመግለጽ ተነሳሽነት ወይም ሀሳብ የሚንሸራሸርባቸው መድረኮችን የመታደም ፍላጎትስ አለ? ለስንታየሁና ንጉሡ መልሱ "የለም!" ነው። በተለይም የአደባባይ ንግግር በጣም አስፈላጊ ሆኖ ካልተገኘ አይሞከርም። ከሌሎች ሀገሮች ተሞክሮ ጋር ሲነጻጸር ኢትዮጵያው ውስጥ ንግግር ቦታ መነፈጉ ጥያቄ ያጭራል። ከቅርብ ዓመታት ወዲህ እንደ 'ቶስትማስተርስ' ያሉ ንግግርን የሚያበረታቱ መርሀ ግብሮች ብቅ ብቅ እያሉ ነው። ተስፋ ፈንጣቂ ቢሆኑም ከአዲስ አበባ ማለፍ ግን አልቻሉም። ዘመኑ ተናግረው ማሳመን የሚችሉ ሰዎች ነው። ስለዚህም የንግግር ችሎታን ማስረጽ የግድ ይላል። በስንታየሁ ገለጻ "የንግግር ባህል አልሰረጸም። ሀሳባችንን በመሸጥ ረገድም ክፍተት አለ። የአደባባይ ንግግር እንዲለመድ የውይይት መድረኮች መበራከት አለባቸው። መሰናዶዎቹም በዓመት አንዴና ሁለቴ ከመሆን ሊያልፉ ይገባል።" ሀሳቡን የምትጋራው ቴድቶክስን ከሀገር ውጪ፤ ቴድኤክስ አዲስን ደግሞ በሀገሯ የታደመችው ቤተልሔም ናት። "ሀሳባችንን እንዴት መሸጥ እንዳለብን አናውቅም። ጥሩ ነገር ቢሰሩም በአግባቡ ማብራራት ባለመቻል ብዙ እድል የሚያመልጣቸው በርካቶች ናቸው" ትላለች። ቤተልሔም የታደመችው ኢትዮጵያዊ የደም ሀረግ ያለው እንግሊዛዊ ጸሀፊ ለምን ሲሳይ ንግግርን ነበር። ንግግር ካደረገ በኋላ ብዙዎች ጥያቄ በመሰንዘር መሳተፋቸው አስደስቷታል። "ዓለም አቀፍ ተሞክሮ ያላቸው ሰዎችን ልምድ መስማት ይጠቅማል። በአንድ ቀን ንግግር ለውጥ ባይመጣም አስተሳሰብን ለመፈተሽና ሌላ ዕይታ ለመቃኘት ያግዛል። ከምንም ተነስቶ ትልቅ ደረጃ የደረሰ ሰው ተሞክሮ አነሳሽና ተስፋ ሰጪም ነው" ስትል የቴድ መድረኮች ምልከታዋን ታካፍላለች። በተያያዥም መሰል መድረኮች የጥቂቶች መሆናቸውን በመጠቆም፤ ተደራሽነታቸውን የማስፋት ጉዳይን አዘጋጆቹ ያስቡበት ትላለች። በቴድኤክስ አዲስ ከ250 እስከ 300 ሰው ይታደማል። ተሳታፊዎች ሲመረጡ የፆታ፣ የእድሜና የሙያ ስብጥርን ለመጠበቅ እንደሚሞከር ስንታየሁ ይገልጻል። ንጉሡ በበኩሉ የንግግር መድረኮች አለመኖር ብዙሀኑን ለፅንፈኛነት እንዳጋለጠ ያምናል። "በሀገራችን ንግግር እንደ ሀጢያት ይቆጠራል። ሁላችንም ተገናኝተን ብንነጋገር ግን ከፅንፈኝነት ወደ መግባባት እንሸጋገራለን" ይላል። ሀሳብና ሀሳብ መካከል ፍጭት ካልተደረገ ሁሉም በየፅንፉ የከረረ አቋም ይይዛል። የሀሳብ ልዩነትን ለማክበርም መነጋገሪያ መድረክ ያስፈልጋል።
ያላቸውን ያስፈልጉኛል እቃዎች ከአካባቢው መሰብሰብ ጀመረ ። ጣሳን ለድምጽ መሳቢያነት ተ ጠቅሞ ከጭቃ የተሰራ የ ስልክ እጀታ ሠራ ። ስልክ የመጀመሪያ የፈጠራ ሙከራው አይደለም ። ዘወትር አዳዲስ ነገር ስለመፈልሰፍ ከማሰብ ወደ ኋላ አይልም ። እስራኤል ቤለማ ይህ ባህሪው የኢንጂነርነት ሙያን ለመቀላለል እንዳበቃው የተናገረው ከቴድኤክስ አዲስ መድረኮች በአንዱ ነበር ። ቴድኤክስ አዲስ እንደ እስራኤል ያሉ በንግግር ሰዎችን ማነሳሳት የሚችሉ ግለሰቦች ሀሳባቸውን የሚያካፍሉበት መድረክ ነው ። ተናጋሪዎች ወደ 20: 00 ደቂቃ ገደማ ይሰጣቸዋል ። ስለ ሙያዊ ህይወታቸው ያወሳሉ ። እንዴት ውጣ ውረድን አልፈው ከስኬት ማማ እንደደረሱ ይናገራሉ ። ተሞክሯችውን በማካፈል አድማጮችን ለማነሳሳትም ይሞክራሉ ። • የኬንያ ዳኞችን አለባበስ የቀየረች ኢትዮጵያዊት • ኢትዮጵያዊቷ ኮከብ ‘ የ2017 የምስራቅ አፍሪካ ምርጥ ዲዛይነር ’ ሆነች • የታኘከ ማስቲካ ዳግም ነብስ ሲዘራ የእስራኤል ኢላማም ንRግkግሩን የሚሰሙትን ማጀገን ነበር ። እሱ በመረጠው የሙያ መስክ የደረሰበትን መነሻ በማድረግ ፤ ግብን ማወቅ ያላሰለሰ ጥርት ሲጨመርበት ውጤታማ እንደሚያደርግ ያመለክታል ። " ከቴድኤክስ አዲስ ተናጋሪዎች 3መሀ0ከል ዩኒቨርስቲ እንኳን ሳይገባ ስልክ የሠራውን እስራኤል አልረሳውም " የሚለው የቴድኤክስ አዲስ ዋና አዘጋጅ ስንታየሁ ሰይፉ ነው ። የንግግር መድረኩን የጀመረው ማህበረሰቡ የስኬታማ ሰዎችን የህይወት ተሞክሮ በመስማት የ " ይቻላል " መንፈስ እንዲሰፍንበት መሆኑን ይናገራል ። የቴድቶክስ ታናሽ እህት ቴድኤክስ አዲስ ስንታየሁ የቴድኤክስ አዲስ ሀሳ የጠነሰሰው ከዘጠኝ ዓመት በፊት አየርላንድ ሳለ ነው ። አዳዲስ ሀሳብ የሚቀርብበትን የቴድቶክስ የንግግር መድረክ እንዲታደም በጓደኛው ይጋበዛል ። ሳይንስን ለብዙሀኑ ተደራሽ የማድረግ ጽንሰ ሀሳብ የተስተጋባበት ንግግርም ያዳ Ibል ። በንግግሩ ስለተደመመ የቴድ መድረኮችን መከታተል ቀጠለ ። ቴድቶክስ ዓለም አቀፍ የንግግር መድረክ ነው ። የቴክኖሎጂ ፣ የመዝናኛና የዲዛይን ልሒቃን ወደ 12 ደቂቃ ገደማ ንግግር ያደርጋሉ ። ቴድቶክስ በተለያዩ ሀገሮች ርንፍ እህት ያለው ሲሆን የአዲስ አበባው ቴድኤክስ አዲስም ይገኝበታል ። " ብዙዎቻችን ውጪ ሀገር ጥሩ ነገር ስናይ ወደ ኢትዮጰያ መውሰድ እንፈልጋለን " የሚለው ስንታየሁ ቴድንም ወደ ኢትጰ ለማሻገር የወሰነበትን ወቅት ይገልጻል ። ባለፉት ዘጠኝ ዓመታት 45 ሰዎች ንግግር አድርገዋል ። በሚታወቁበት የሙያ መስክ ያላቸውን ልምድ አካፍለዋል ። ትንታኔ ከሙያዊ ባሻገር የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮችን በማንሳት ምልከታቸውን አስደምጠዋል ። ቴድኤክስ አዲስ ፤ በቴድቶክስ ህግጋት ለመተዳደር ፍቃድ ተስማምቶ ተሰጥቶቷል ። ስምምነቱ በየዓመቱ የሚ ታደስ ሲሆን ታዳሚዎች የሚሰነዝሩት አስተያየት ከግምት ይገባል ። በመድረኩ የማስታወቂያ ፣ የፖለቲካና ሀይማኖታዊ ጉዳዮች አይXስRተናmገዱም ። ተናጋሪዎቹ እነማን ናቸው? ሰዎች በአንድ ንግግር ተአምራዊ ለውጥ ያመጣሉ የስኬት ባይባልም ታሪኮችን ማድመጥ አንዳች ብርታት እንደሚሰጥ እሙን ነው ። " ማህበረሰቡን ማነሳሳት የሚችሉ ፣ የቴክኖሎጂ የመዝናኛና ተያu + ርዕሰ ጉዳዮች ይቀርባሉ " ይላል ስንታየሁ ። ስኬታማ የሆኑ እንዲሁም መልካም ነገርን ማበርከት የሚችሉ ይጋበዛሉ ። መድረክ ይሰጠን ብለው የሚጠይቁም አሉ ። የሚጠቆሙ በታዳሚዎች ተናጋሪዎችም ይካተታሉ ። ተናጋሪ " ማግኘት ከባድ ነው ። መጠነኛ ጉዳይን አግዝፈው መሸጥ የሚችሉ ተናሪች አሉ ። ትልቅ ነገር ሰርተው መናገር ምንም የማይችሉም እንዲሁ " ሲል ተቃርኖውን ያስረዳል ። ከሀገር ውስጥ ባሻገር ከውጪ ያስመጧቸው ተናጋሪዎችን ይጠቅሳል ። በእርግጥ የzYም ውስንነት ስላለ አዘውትረው ከውጪ ለማስመጣት አይደፍሩም ። ስንታየሁ እንደሚለው በመድረኩ የሚጋበዙት ሰዎች ሀሳባቸውን በየትኛውም የህይወት ደረጃ ያለ ሰው እንዲገነዘበው ከሽነው ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል ። ስለቴድኤክስ የሚያውቁ ሰዎች በአዲስ አበባው መድረክ የመናገር እድል ሲያገኙ በደስታ ይቀበላሉ ። እንዲከፈላቸው የሚጠይቁም አልታጡም ። በቴድ ህግ መሰረት ለንግግር ገንዘብ መክፈል እንደማይፈቀድ የሚያወሳው ዋና አዘጋጁ ፤ ለመናገር ባይከፈላቸውም የሚፈቅዱ ቢኖሩም ያለ ክፍያ አንዳችም ቃል አንተነፍስም ብለው zጥሪውDን የማይቀበሉም እንዳሉ ያስረዳል ። የአካባቢ ጥበቃ ተሟጋቹ አክሊሉ ንጉሡ በBቴድኤlክስ አዲስ ንግግር ካደረጉ መካከል አንዱ ነው ። የአካ ባቢ ጥበቃ ትXረ ^ ባይቸረውም ባገኘው መክ ሀሳቡን ከማካፈል አይቦዝንም ። ቴድቶክስ አንጋፋ የንግግር መድረክ እንደመሆኑ በእህት ድርጅቱ ቴድኤክስ አዲስ ሀሳቡን እንዲያካፍል ሲጠየቅ እንደተደሰተ ያስታውሳል ። " አረንጓዴ ኢትዮጵያን መፍጠር ይቻላል? " የንግግሩ መነሻ ጥያቄ ነበር ። በተሰጠው አጭር ደቂቃ ሀሳቡን እያዋዛ ስለሚያቀርብበት መንገድ በቴድኤክስ አዲስ መምህራን ስልጠና ከወሰደ በኋላ ንግግሩን አቅርቧል ። " የአካባቢ ጥበቃ ጉዳይ እንደ ቅንጦት ይቆጠ ራል ። የምዕራባዊያን ጉዳይ እንደሆነም ይታሰባል ። ስለዚህ በተገኘው አጋጣሚ ስለ አካባቢጥበቃ እናገራለሁ " ይላል ። ብዙዎች ንግግሩን በማህበራዊ ድረ ገጾች ስለተጋሩት መወያያ ሆኖ ነበር ማህበራዊ ። ድረ ገጽ ላይ መገኘቱ የሀሳቡን ተደራሽነት ያሰፋዋል ። በሌላ በኩል በማህበራዊ ድረ ገጾች መነጋገሪያ የሚሆኑ! % ቦች ከአውድ የሚወጡበት ጊዜ እንዳ ለም ንጉሡ ሳይጠቅስ አላለፈም ። ንግግር ወዲህ እኛ ወዲያ? ሀሳቦች የሚስተናገዱባቸው በቂ መድረኮች አሉ ወይ? የብዙዎች ጥያቄ ነው ። በአደባባይ ሀሳብን የመግለጽ ተነሳሽነት ወይም ሀሳብ የሚንሸራሸርባቸው መድረኮO4 የመታደም ፍhጎትh አለ? ለስንታ ንጉሡ መልሱ " የለም! " ነው ። የአደባባይ በተለይም ንግግር በጣም አስፈላጊ ሆኖ ካልተገኘ አይሞከርም ። ከ ሌሎች ሀገሮች ተሞክሮ ጋር ሲነጻጸር ኢትዮጵያው ውስጥ ንግግር ቦታ መነ) ፈ & ጉ ጥያቄ ያጭራል ። ከቅርብ ዓመታት ወዲህ እንደ ' ቶስትማስተርስ ' ያሉ ንግግርን የሚያበረታቱ መርሀ ግብሮች ብቅ ብቅ እያሉ ነው ። ተስፋ ፈንጣቂ ቢሆኑም ከአዲስ አበባ ማለፍ ግን አልቻሉም ። ዘመኑ ተናግረው ማሳመን የሚችሉ ሰዎች ነው ። ስለዚህም የንግግር አልሰረጸም ። ሀሳባችንን በመሸጥ ረገድም ክፍተት አለ ። የአደባባይ ንግግር እንዲለመድ የውይይት መድረኮች መበከ አለባቸው ። መሰናዶዎቹም በዓ5መHት አንዴና ሁለቴ ከመሆን ሊያልፉ ይገባል ። " ሀሳቡን የምትጋራው ቴድቶክስን ከሀገር ውጪ ፤ ቴድኤክስ አዲስን ደግሞ በሀገሯ የታደመችው ቤተልሔም ናት ። " ሀሳባችንን እንዴት መሸጥ እንዳለብን አናውቅም ። ጥሩ ነገር በአግባቡ ቢሰሩም ማብራራት ባbመTል ብዙ እድል የሚያመልጣቸው በርካቶች ናቸው " ትላለች ። ቤተልሔም የታደመችው ኢትዮጵያዊ ሀረግ የደም ያለው እንግሊዛዊ ጸሀፊ ለምን ሲሳይ ንግግርን ነበር ። ግር ካደረገ በኋላ ብዙዎች ጥያቄ * መሰ6ዘር መሳተፋቸው አስደስቷታል ። " ዓለም አቀፍ ተሞክሮ ያላቸው ሰዎችን ልምድ መስማት ይጠቅማል ። በ አንድ ቀን ንግግር ለውጥ ባይመጣም አስተሳሰብን ለመፈተሽና ሌላ ዕይታ ለመቃኘት ያግዛል ። ከምንም ተነስቶ ደረጃ ትልቅ የደረሰ ሰው ተሞክሮ አነሳሽና ተስፋ ሰጪም ነው " ስትል የቴድ መድረኮች ምልከታዋን ታካፍላለች ። በተያያዥም መሰል መድረኮች የጥቂቶች መሆናቸውን ፤ በመጠቆም ተራሽታውን የማስፋት ጉዳይን አዘጋጆቹ ያስkቡበxት ትላለች ። በቴድኤክስ አዲስ ከ250 እስከ 300 ሰው ይታደማል ። ተሳታፊዎች ሲመረጡ የፆታ ፣ የእድሜና የሙያ ስብጥርን ለመጠበቅ እንደሚሞከር ስንታየሁ ይገልጻል ። ንጉሡ በበኩሉ የንግግር መድረኮች አለመኖር ብዙሀኑን ለፅንፈኛነት እንዳጋለጠ ያምናል ። " በሀገራችን ንግግር እንደ ሀጢያት ይቆጠራል ። ሁላችንም ተገናኝተን ብንነጋ ግን ከፅንፈኝነት ወደ መግባባት እንሸጋገራለን " ይላል ። ሀሳ ብና ሀሳብ _መ) ፍጭት ካከል ካልተደረገ ሁሉም በየፅንፉ የY! አቋም ረ ይይዛል ። የሀሳብ ልዩነትን 4ለማክMበርም መነጋገሪያ መድረክ ያስፈልጋል ።